ከቅድመ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት
ማንኛውም ፕሬስ እና ሚዲያ ከቅድሚያ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት እና የህዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት ዕድል ሊኖረው ይገባል፡፡ ነገር ግን እንደ ነገሩ ሁኔታ የፌደራል ወይም የክልል ዓቃቤ ሕግ በብሔራዊ ደህንነት ላይ ከሥርጭት በኋላ በማስቀጣት ሊቀለበስ የማይችል ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል በየጊዜው የሚወጣ ሕገ ወጥ ህትመት ወይም የብሮድካስት አገልግሎት ሊሰራጭ መሆኑን ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖረው የህትመት ውጤቱ ወይም የብሮድካስት አገልግሎቱ እንዳይሰራጭ ለፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት እንዲያዝ ማመልከት ይቻላል፡፡
ይህ ክልከላ ህጋዊ ወይም አሳማኝ ሊሆን የሚችለው ስርጭቱ ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትል ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖር ብቻ እን ደሆነ እና ከዚህ ውጪ የሚደረግ ክልከላ ህገወጥ የሆነና ከህገመንግስቱ አንቀጽ 29 (3) ላይ ከተቀመጠው ከቅድመ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት ጋር የሚጋጭ ነው።
👉(የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 29(3) እና የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 1238/2013፤ አንቀጽ 85)
Right to be free from Censorship
All press and media should have the right to be free from censorship and have access to information that is in the public interest. However, as the case may be, when the federal or state prosecutor has sufficient reason to believe that an illegal publication or broadcast service is about to be disseminated that will cause irreparable, clear and severe unavoidable damage to national security after publication, it may apply to Federal High Court to get a grant of an order to impound the periodical or an injunction order forbidding transmission of a broadcasting service.
This prohibition can only be legal or plausible when there is sufficient reason to believe that the dissemination will cause clear and imminent grave danger, and any prohibition other than this is illegal and contrary to the right to be free from censorship as set forth in Article 29 (3) of the Constitution.
👉FDRE Constitution Article 29(3) & Media Proclamation No. 1238/2021 Article 85
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ -
ኢሰመጉ
https://t.me/lawsocieties
ማንኛውም ፕሬስ እና ሚዲያ ከቅድሚያ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት እና የህዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት ዕድል ሊኖረው ይገባል፡፡ ነገር ግን እንደ ነገሩ ሁኔታ የፌደራል ወይም የክልል ዓቃቤ ሕግ በብሔራዊ ደህንነት ላይ ከሥርጭት በኋላ በማስቀጣት ሊቀለበስ የማይችል ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል በየጊዜው የሚወጣ ሕገ ወጥ ህትመት ወይም የብሮድካስት አገልግሎት ሊሰራጭ መሆኑን ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖረው የህትመት ውጤቱ ወይም የብሮድካስት አገልግሎቱ እንዳይሰራጭ ለፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት እንዲያዝ ማመልከት ይቻላል፡፡
ይህ ክልከላ ህጋዊ ወይም አሳማኝ ሊሆን የሚችለው ስርጭቱ ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትል ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖር ብቻ እን ደሆነ እና ከዚህ ውጪ የሚደረግ ክልከላ ህገወጥ የሆነና ከህገመንግስቱ አንቀጽ 29 (3) ላይ ከተቀመጠው ከቅድመ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት ጋር የሚጋጭ ነው።
👉(የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 29(3) እና የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 1238/2013፤ አንቀጽ 85)
Right to be free from Censorship
All press and media should have the right to be free from censorship and have access to information that is in the public interest. However, as the case may be, when the federal or state prosecutor has sufficient reason to believe that an illegal publication or broadcast service is about to be disseminated that will cause irreparable, clear and severe unavoidable damage to national security after publication, it may apply to Federal High Court to get a grant of an order to impound the periodical or an injunction order forbidding transmission of a broadcasting service.
This prohibition can only be legal or plausible when there is sufficient reason to believe that the dissemination will cause clear and imminent grave danger, and any prohibition other than this is illegal and contrary to the right to be free from censorship as set forth in Article 29 (3) of the Constitution.
👉FDRE Constitution Article 29(3) & Media Proclamation No. 1238/2021 Article 85
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ -
ኢሰመጉ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍6
ስለ ቅድመ ሙስና ባህሪያቶች ሶሺዮሎጂስቶች እንዲህ ይላሉ:
1- ሆቴል ወይም ሬስቶራንት ውስጥ ሆነህ ቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ስኳር ወተት፣ ሻይ . . . ውስጥ የምታደርግ ከሆነ
2- በቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ሶፍት፣ ሳሙና ሬስቶራንቱ ውስጥ የምትጠቀም ከሆነ
3- ሰርግ ላይ እቤት ከምትበላው በላይ ምግብ የምትበላ ከሆነ ወይም ሌላ ሰው ሂሳብ ስለሚከፍል ብቻ በጣም የምትጠቀም ከሆነ (የህዝብ ገንዘብ ለመብላት እድሉ ቢኖሩህ እንደምትበላ ይህ ምስክር ነው።)
4- ብዙውን ጊዜ ባለተራዎችን ከፊትህ የተሰለፉትን ከዘለልክ. . . (ስልጣን ላይ ለመውጣት በሌሎች ትከሻ ላይ የመውጣት እድልን ትጠቀማለህ ማለት ነው)
5-የትራፍሪክ መመሪያውችን ከጣስክና ለትራፍሪክ መብራቱ ምንም ግምት ከሌለህ
(ንጹሃን ቢወድቁ እንኳን ለበደላቸው ምንም ቦታ የለህም ማለት ነው)
ስለዚህ ሙስናን መታገል ከራስ ይጀምራልና ታማኝ ሁን። ታማኝነት በአንተና በራስህ መካከል የምታደርገው እንጂ በሰዎች ዘንድ የምታደርገው ብቻ አይደለም።
ከ facebook መንደር
https://t.me/lawsocieties
1- ሆቴል ወይም ሬስቶራንት ውስጥ ሆነህ ቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ስኳር ወተት፣ ሻይ . . . ውስጥ የምታደርግ ከሆነ
2- በቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ሶፍት፣ ሳሙና ሬስቶራንቱ ውስጥ የምትጠቀም ከሆነ
3- ሰርግ ላይ እቤት ከምትበላው በላይ ምግብ የምትበላ ከሆነ ወይም ሌላ ሰው ሂሳብ ስለሚከፍል ብቻ በጣም የምትጠቀም ከሆነ (የህዝብ ገንዘብ ለመብላት እድሉ ቢኖሩህ እንደምትበላ ይህ ምስክር ነው።)
4- ብዙውን ጊዜ ባለተራዎችን ከፊትህ የተሰለፉትን ከዘለልክ. . . (ስልጣን ላይ ለመውጣት በሌሎች ትከሻ ላይ የመውጣት እድልን ትጠቀማለህ ማለት ነው)
5-የትራፍሪክ መመሪያውችን ከጣስክና ለትራፍሪክ መብራቱ ምንም ግምት ከሌለህ
(ንጹሃን ቢወድቁ እንኳን ለበደላቸው ምንም ቦታ የለህም ማለት ነው)
ስለዚህ ሙስናን መታገል ከራስ ይጀምራልና ታማኝ ሁን። ታማኝነት በአንተና በራስህ መካከል የምታደርገው እንጂ በሰዎች ዘንድ የምታደርገው ብቻ አይደለም።
ከ facebook መንደር
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🔥10👍9
ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ ተወዳዳሪዎች በሙሉ
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በ2013 እና 2014 የትምህርት ዘመን ከከፍተኛ የትምሀርት ተቋማት በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቁ ተወዳዳሪዎችን በመጋበዝ በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ የቅድመ ስራ ስልጠና በመስጠት አወዳድሮ ለመቅጠር መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት በተወዳዳሪነት የተመዘገባችሁ እና በማስታወቂያው የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች (ለፈተና የሚቀርቡ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር ከሚፈተኑበት አዳራሽ አድራሻ ጋር ከዚህ ማስታወቂያ ስር ተያይዟል) የመጀመሪያ ዙር የፅሁፍ ፈተና ኅዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኙት የፍትሕ ሚኒስቴር አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር ንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የመሚሰጥ በመሆኑ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ ቦታው እንድትገኙ እያሳውቅን ወደ ፈተና አዳራሹ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያ ፣ ማጣቀሻም ሆነ ሕግጋትን ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በ2013 እና 2014 የትምህርት ዘመን ከከፍተኛ የትምሀርት ተቋማት በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቁ ተወዳዳሪዎችን በመጋበዝ በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ የቅድመ ስራ ስልጠና በመስጠት አወዳድሮ ለመቅጠር መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት በተወዳዳሪነት የተመዘገባችሁ እና በማስታወቂያው የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች (ለፈተና የሚቀርቡ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር ከሚፈተኑበት አዳራሽ አድራሻ ጋር ከዚህ ማስታወቂያ ስር ተያይዟል) የመጀመሪያ ዙር የፅሁፍ ፈተና ኅዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኙት የፍትሕ ሚኒስቴር አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር ንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የመሚሰጥ በመሆኑ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ ቦታው እንድትገኙ እያሳውቅን ወደ ፈተና አዳራሹ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያ ፣ ማጣቀሻም ሆነ ሕግጋትን ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
👍9
👆👆👆👆👆👆👆👆
ማስታወሻ፡-
1. በኦንላን የተመዘገባችሁ ተወዳዳሪዎች ፡-
• የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር፤
• መልካም ስነምግባር ያላችሁ ስለመሆኑ ከምትኖሩበት አካባቢ የተፃፈ ማስረጃ እንዲሁም
• በዐቃቤ ሕግነት ለማገልገል የፈለጉበትን/የተነሳሱበትን ምክንያት የሚገልፅ በአማርኛ ቋንቋ የተፃፈ (አንድ ገጽ) እንዲሁም በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተፃፈ (አንድ ገጽ) ፅሁፍ ኅዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ብቻ እስከ ቀኑ 6፡30 ድረስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት ፤ አድራሻ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፣ ወረዳ 08 ፣ ጆሞ ኬንያታ ጎዳና ፤ ከባንቢስ ሱፐርማርኬት ፊት ለፊት 4ኛ ፎቅ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
2. በተጨማሪም የመወዳዳሪያ መስፈርቱን አሟልታችሁ ለፈተና በተጠሩት ዝርዝር ውስጥ ስማችሁ ያልተካተተ ተመዝጋቢዎች ካላችሁ ቅሬታችሁን ኅዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ብቻ እስከ ቀኑ 6፡30 ድረስ ከላይ በተገለፀው የጉባኤው ጽ/ቤት አድራሻ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት
#Share
https://t.me/lawsocieties
ማስታወሻ፡-
1. በኦንላን የተመዘገባችሁ ተወዳዳሪዎች ፡-
• የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር፤
• መልካም ስነምግባር ያላችሁ ስለመሆኑ ከምትኖሩበት አካባቢ የተፃፈ ማስረጃ እንዲሁም
• በዐቃቤ ሕግነት ለማገልገል የፈለጉበትን/የተነሳሱበትን ምክንያት የሚገልፅ በአማርኛ ቋንቋ የተፃፈ (አንድ ገጽ) እንዲሁም በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተፃፈ (አንድ ገጽ) ፅሁፍ ኅዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ብቻ እስከ ቀኑ 6፡30 ድረስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት ፤ አድራሻ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፣ ወረዳ 08 ፣ ጆሞ ኬንያታ ጎዳና ፤ ከባንቢስ ሱፐርማርኬት ፊት ለፊት 4ኛ ፎቅ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
2. በተጨማሪም የመወዳዳሪያ መስፈርቱን አሟልታችሁ ለፈተና በተጠሩት ዝርዝር ውስጥ ስማችሁ ያልተካተተ ተመዝጋቢዎች ካላችሁ ቅሬታችሁን ኅዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ብቻ እስከ ቀኑ 6፡30 ድረስ ከላይ በተገለፀው የጉባኤው ጽ/ቤት አድራሻ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት
#Share
https://t.me/lawsocieties
👍5❤1
ሰበር ዜና
በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆነው አቶ #ጳውሎስ ኮይራ በልማት ተነሽ የነበረ ንብረት ቢሆንም እስከመቸ እንዲያነሳ መደረግ እንደነበረበት ሳያሳውቁ ድንገት በተፈጠረ ንብረት ማንሳት ዳኛው ንብረቴን አትጨፍጭፉብኝ እራሴው ላንሳ በሚል የመብት ጥያቄ ምክንያት እና እንደ ዜጋ መብቱን በመጠየቁ ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ በፓሊሶች በአደባባይ እየተደበደበ በቀን 14/3/2015 ዓም ወደ ሰላም በር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ ብዙ ፖሊሶች እየተፈራረቁ ደብድበውት በሕይወትና ሞት መካከል ይገኛል።
ማንም ሰው ይቅርና ቤተሰብም እንዳይጠይቀው ተከልክሏል።
የአይን እማኝ ከጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ
ድምጽ እንድትሆኑ እጠይቃቸዋለሁ።
ነግ በኔ ነው ለፍትሕ አንድ ላይ እንቁም!
#share
https://t.me/lawsocieties
በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆነው አቶ #ጳውሎስ ኮይራ በልማት ተነሽ የነበረ ንብረት ቢሆንም እስከመቸ እንዲያነሳ መደረግ እንደነበረበት ሳያሳውቁ ድንገት በተፈጠረ ንብረት ማንሳት ዳኛው ንብረቴን አትጨፍጭፉብኝ እራሴው ላንሳ በሚል የመብት ጥያቄ ምክንያት እና እንደ ዜጋ መብቱን በመጠየቁ ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ በፓሊሶች በአደባባይ እየተደበደበ በቀን 14/3/2015 ዓም ወደ ሰላም በር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ ብዙ ፖሊሶች እየተፈራረቁ ደብድበውት በሕይወትና ሞት መካከል ይገኛል።
ማንም ሰው ይቅርና ቤተሰብም እንዳይጠይቀው ተከልክሏል።
የአይን እማኝ ከጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ
ድምጽ እንድትሆኑ እጠይቃቸዋለሁ።
ነግ በኔ ነው ለፍትሕ አንድ ላይ እንቁም!
#share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍12🤬11
በፍትሕ ሚኒስቴር ስር ባሉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ከሚሰጡ የፍትሕ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ ለሚገጥሞት ቅሬታ አቤቱታዎትን የት ማቅረብ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ስር በሚገኙ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እየተከናወነ ካለውና እየጨመረ ከመጣው የሥራ ፍሰት አንጻር የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን ተግባራት አቀናጅቶ እንዲመራ እና ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርግ እና የቅርብ አመራር በመስጠት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶቹ የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ከስር ከስር እየቀረፉ ውጤታማ ተግባር እንዲያከናውን ለማስቻልም በማሰብ የ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት መቋቋሙ ይታወቃል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ ከተገልጋይ አንጻር ከተሰጡት ኃላፊነቶች መካከል አንዱ የሚቀርቡ አቤቱታና እና ቅሬታዎችን ሰንሰለቱን ጠብቀው መቅረባቸውን የማረጋገጥ፣ የማስተናገድ፣ ዉሳኔ የመስጠት እና አፈፃፀሙን የመከታተል ኃላፊነት ይገኝበታል፡፡
በመሆኑም በድሬዳዋ እና ሃዋሳ የሚገኙትን ጨምሮ በአስራ ሁለቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ላይ ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር አቤቱታ ወይም ቅሬታ ለማቅረብ ሲፈልጉ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለቡን አለፍ ብሎ ቫርኔሮ አደባባይ አጠገብ የፍትህ ሚኒስቴር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ 6ኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ቀርበው አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር
ለሕግ ፣ ለፍትሕ ፣ ለርትዕ
በጎግል ማፕ (Google Map) ለመመራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://goo.gl/maps/TZjJNGSkz7GM4M6L6
https://t.me/lawsocieties
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ስር በሚገኙ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እየተከናወነ ካለውና እየጨመረ ከመጣው የሥራ ፍሰት አንጻር የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን ተግባራት አቀናጅቶ እንዲመራ እና ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርግ እና የቅርብ አመራር በመስጠት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶቹ የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ከስር ከስር እየቀረፉ ውጤታማ ተግባር እንዲያከናውን ለማስቻልም በማሰብ የ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት መቋቋሙ ይታወቃል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ ከተገልጋይ አንጻር ከተሰጡት ኃላፊነቶች መካከል አንዱ የሚቀርቡ አቤቱታና እና ቅሬታዎችን ሰንሰለቱን ጠብቀው መቅረባቸውን የማረጋገጥ፣ የማስተናገድ፣ ዉሳኔ የመስጠት እና አፈፃፀሙን የመከታተል ኃላፊነት ይገኝበታል፡፡
በመሆኑም በድሬዳዋ እና ሃዋሳ የሚገኙትን ጨምሮ በአስራ ሁለቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ላይ ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር አቤቱታ ወይም ቅሬታ ለማቅረብ ሲፈልጉ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለቡን አለፍ ብሎ ቫርኔሮ አደባባይ አጠገብ የፍትህ ሚኒስቴር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ 6ኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ቀርበው አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር
ለሕግ ፣ ለፍትሕ ፣ ለርትዕ
በጎግል ማፕ (Google Map) ለመመራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://goo.gl/maps/TZjJNGSkz7GM4M6L6
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍5
የወንድሙን ልጆች በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተቀጣ
በጎፋ ዞን ኡባ ደብረ ፀሀይ ወረዳ ጋዶላ ጎዱማ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው ተከሳሽ አሳሼ አታረ መጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም ረቡዕ ዕለት በግምት ከቀኑ 11 ሰዓት አከባቢ በእርሻ ማሳዬ የሚገኘውን አትክልት በበግ አስበልተዋል በሚል የወንድሙን ልጆች ገድሏል።
የክስ መዝገቡ ተከሳሽ የስድስትና የስምንት ዓመት ዕድሜ ያላቸውን ሁለት የወንድሙን ልጆች አባብሎ ወደ ቤቱ ካስገባ በኋላ በስለት ወግቶና ቆራርጦ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሎና በማዳበሪያ ጠቅልሎ ሽንት ቤት ውስጥ መጣሉን ያስረዳል።
ወንጀሉን የፈጸመው ግለሰብም በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። የጎፋ ዞን አቃቤ ህግም የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1)ሀ/ድንጋጌን በመጥቀስ ክስ መስርቶበት በማስረጃ በመረጋገጡ ግለሰቡ ላይ የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ውሳኔ መተላለፉን ከደቡብ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
#tikvahethmagazine
በጎፋ ዞን ኡባ ደብረ ፀሀይ ወረዳ ጋዶላ ጎዱማ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው ተከሳሽ አሳሼ አታረ መጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም ረቡዕ ዕለት በግምት ከቀኑ 11 ሰዓት አከባቢ በእርሻ ማሳዬ የሚገኘውን አትክልት በበግ አስበልተዋል በሚል የወንድሙን ልጆች ገድሏል።
የክስ መዝገቡ ተከሳሽ የስድስትና የስምንት ዓመት ዕድሜ ያላቸውን ሁለት የወንድሙን ልጆች አባብሎ ወደ ቤቱ ካስገባ በኋላ በስለት ወግቶና ቆራርጦ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሎና በማዳበሪያ ጠቅልሎ ሽንት ቤት ውስጥ መጣሉን ያስረዳል።
ወንጀሉን የፈጸመው ግለሰብም በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። የጎፋ ዞን አቃቤ ህግም የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1)ሀ/ድንጋጌን በመጥቀስ ክስ መስርቶበት በማስረጃ በመረጋገጡ ግለሰቡ ላይ የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ውሳኔ መተላለፉን ከደቡብ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
#tikvahethmagazine
👍5