" የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑ እና በህግ እንደሚያስጠይቅ፣
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ " የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑን የሚገልፅ ሲሆን እንዲህ ያለው ድርጊት በህግ እንደሚያስጠይቅ ያስገነዝባል።
የማህበረሰብ የጋራ ሀብት በሆነው ፈተና ላይ ሚፈጸም ማንኛውንም አይነት ወንጀል በጋራ መከላከል ይገባል ይላል አገልግሎቱ።
የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና ከማክሰኞ ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ እስከ አርብ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል።
#tikvahethiopia
https://t.me/lawsocieties
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ " የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑን የሚገልፅ ሲሆን እንዲህ ያለው ድርጊት በህግ እንደሚያስጠይቅ ያስገነዝባል።
የማህበረሰብ የጋራ ሀብት በሆነው ፈተና ላይ ሚፈጸም ማንኛውንም አይነት ወንጀል በጋራ መከላከል ይገባል ይላል አገልግሎቱ።
የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና ከማክሰኞ ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ እስከ አርብ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል።
#tikvahethiopia
https://t.me/lawsocieties
👍7👏3
በፍርድ ቤት ተጠርቶ አለመቅረብ
1. ክርክሩን ለመስማት በተቀጠረበት ቀን ግራ ቀኙ ወገኖች ካልቀረቡ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ የክስ መዝገብ ከተዘጋ ከሳሹ ተገቢውን ዳኝነት በድጋሚ ከፍሎ መዝገቡን ለማስከፈት ይችላል፡፡፡ ከሳሹ የቀረው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ ድጋሚ ዳኝነት ላይከፍል የተዘጋው መዝገብ እንዲንቀሳቀስ ዳኛው ሊወስን ይችላል፡፡ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ
ተከሳሽ ካልቀረበ እንደ ሁኔታው ተከሳሹ በሌለበት 2. ከሳሽ ቀርቦ ተከሳሽ እንዲቀጥል ወይም ሁለተኛ መጥሪያ እንዲላክለት ሊታዘዝ ይችላል፡፡ እዚህ ጋር ልብ ሊባል የሚገባው መጥሪያው ለተከሳሽ ያልደረሰው በከሳሽ ጥፋት ከሆነ ባልደረሳቸው ተከሳሾች ላይ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ከታዘዘ ደግሞ በሚቀጥለው ቀጠሮ ቀርቦ በባለፈው ቀጠሮ ያልቀረበው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ እንዲከራከር ሊፈቀድለት ይችላል ፡፡
ተከሳሽ ቀርቦ ከሳሽ ካልቀረበስ ?
ተከሳሹ የተከሰሰበትን ነገር በሙሉ ወይም በከፊል ያመነ ከሆነ ፍርድ ቤቱ በታመነው መጠን ውሳኔ መስጠት ይችላል ፡፡ ሳሙኤል ግርማ
ተከሳሹ ከካደ መዝገቡ ይዘጋል ሆኖም ከሳሹ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈትለት መጠየቅ ይችላል፡፡ ጥያቄው ተቀባይነት የሚያገኘው ከሳሹ በመጀመሪያው ቀጠሮ የቀረው በቂ በሆነ ችግር መሆኑን ካስረዳ ነው፡፡ ፍረድ ቤቱ ጥያቄውን ከተቀበለ ስለኪሣራውና ስለማናቸውም ወጪ አከፋፈል ተስማሚ መስሎ የታየውን ውሳኔ ከሰጠ በኃላ የተዘጋው መዝገብ እንደገና ተከፍቶ ነገሩ እንዲቀጥል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል ፡፡
የፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ከ 65 እስከ 75 ያሉት አንቀጾች ይመለከተዋል ፡፡
https://t.me/lawsocieties
1. ክርክሩን ለመስማት በተቀጠረበት ቀን ግራ ቀኙ ወገኖች ካልቀረቡ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ የክስ መዝገብ ከተዘጋ ከሳሹ ተገቢውን ዳኝነት በድጋሚ ከፍሎ መዝገቡን ለማስከፈት ይችላል፡፡፡ ከሳሹ የቀረው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ ድጋሚ ዳኝነት ላይከፍል የተዘጋው መዝገብ እንዲንቀሳቀስ ዳኛው ሊወስን ይችላል፡፡ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ
ተከሳሽ ካልቀረበ እንደ ሁኔታው ተከሳሹ በሌለበት 2. ከሳሽ ቀርቦ ተከሳሽ እንዲቀጥል ወይም ሁለተኛ መጥሪያ እንዲላክለት ሊታዘዝ ይችላል፡፡ እዚህ ጋር ልብ ሊባል የሚገባው መጥሪያው ለተከሳሽ ያልደረሰው በከሳሽ ጥፋት ከሆነ ባልደረሳቸው ተከሳሾች ላይ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ከታዘዘ ደግሞ በሚቀጥለው ቀጠሮ ቀርቦ በባለፈው ቀጠሮ ያልቀረበው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ እንዲከራከር ሊፈቀድለት ይችላል ፡፡
ተከሳሽ ቀርቦ ከሳሽ ካልቀረበስ ?
ተከሳሹ የተከሰሰበትን ነገር በሙሉ ወይም በከፊል ያመነ ከሆነ ፍርድ ቤቱ በታመነው መጠን ውሳኔ መስጠት ይችላል ፡፡ ሳሙኤል ግርማ
ተከሳሹ ከካደ መዝገቡ ይዘጋል ሆኖም ከሳሹ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈትለት መጠየቅ ይችላል፡፡ ጥያቄው ተቀባይነት የሚያገኘው ከሳሹ በመጀመሪያው ቀጠሮ የቀረው በቂ በሆነ ችግር መሆኑን ካስረዳ ነው፡፡ ፍረድ ቤቱ ጥያቄውን ከተቀበለ ስለኪሣራውና ስለማናቸውም ወጪ አከፋፈል ተስማሚ መስሎ የታየውን ውሳኔ ከሰጠ በኃላ የተዘጋው መዝገብ እንደገና ተከፍቶ ነገሩ እንዲቀጥል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል ፡፡
የፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ከ 65 እስከ 75 ያሉት አንቀጾች ይመለከተዋል ፡፡
https://t.me/lawsocieties
👍11👏1
የጠበቆች የግብር አከፋፈልን በተመለከተ ከጠበቆች ማህበር ፣ ከፍትህ ሚ/ር እና ከገንዘብ ሚ/ር የተወጣጣ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ ጥናት እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ለዚሁ ጥናት ይረዳ ዘንድ ለጠበቆች መጠይቅ / questionnaire/ ተበትኖ የነበረ ቢሆንም እስካሁን ድረስ የተበተነውን መጠይቅ የሞሉት ጠበቆች ቁጥር እጅግ አነስተኛ የሚባል በመሆኑ መጠይቁን ለተጨማሪ ሶስት ቀናት ለጠበቆች ለመበተን የጥናት ቡድኑ ወስኗል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከተውን መጠይቅ በቀጣዮቹ ሶስት ቀናት ውስጥ በሚመቻችሁ አማራጮች ጎግል ፎርም ወይም በጽሁፍ በመሙላት ለጠበቆች ማህበር ቢሮ/የፍትህ ሚ/ር የጠበቆች ፍቃድ አሰጣጥ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ገቢ እንድታደርጉልን በማክበር እንጠይቃለን፡፡
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSePvYyBMs9-pbHnd-yd3yXpNwHk6ToOCGI-AuNjeyEj7yLjyg/viewform?usp=sf_link
https://t.me/lawsocieties
ለዚሁ ጥናት ይረዳ ዘንድ ለጠበቆች መጠይቅ / questionnaire/ ተበትኖ የነበረ ቢሆንም እስካሁን ድረስ የተበተነውን መጠይቅ የሞሉት ጠበቆች ቁጥር እጅግ አነስተኛ የሚባል በመሆኑ መጠይቁን ለተጨማሪ ሶስት ቀናት ለጠበቆች ለመበተን የጥናት ቡድኑ ወስኗል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከተውን መጠይቅ በቀጣዮቹ ሶስት ቀናት ውስጥ በሚመቻችሁ አማራጮች ጎግል ፎርም ወይም በጽሁፍ በመሙላት ለጠበቆች ማህበር ቢሮ/የፍትህ ሚ/ር የጠበቆች ፍቃድ አሰጣጥ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ገቢ እንድታደርጉልን በማክበር እንጠይቃለን፡፡
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSePvYyBMs9-pbHnd-yd3yXpNwHk6ToOCGI-AuNjeyEj7yLjyg/viewform?usp=sf_link
https://t.me/lawsocieties
👎1
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚዎች
ተከራካሪ ወገኖች በተለይ የክስ መልስ እንዲያቀርብ የተዘዘ ወገን የክስ መልሱን በሚያቀርብበት ጊዜ በቅድሚያ መቃወሚያ ካለው መመርመር አለበት ።መቃወሚያዎቹን መቼ መቅረብ አለባቸው ?ለሚለው ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት መቅረብ አለባቸው።
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የሚባሉት የሚከተሉት ሲሆኑ የተጠቃለሉ
አይደሉም።ሌሎችም አሉ። እነዚህም
1.ክሱ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ ነው
2.ክሱን ያቀረበው ሰው በህግ ችሎታ የለውም
3.በክሱ ውስጥ መግባት የሚገባቸው ወገኖች ሳይገቡ ቀርተዋል
4.የማይገባቸው ወገኖች በክሱ ተካፋይ ሆነዋል
5.ከዚህ በፊት በከሰሰው ክስ ላይ ሊከስባቸው ሲችል ሆን ብሎ የተዋቸው ሀብት ሲሆኑ 6.ፍ/ቤቱ ነገሩን ለመስማት ስልጣን የለውም
7.ክስ የቀረበበት ጉዳይ ከዚህ በፊት በፍርድ የተወሰነ ነው
8.ክሱ በይርጋ የታገደ ነው
9.ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሽምግልና ታይቶ የተፈፀመ እና በእርቅ የተቀጠረ ነው
1ዐ.የወል ሰነዱ ህጋዊነቱን የጠበቀ አይደለም
11.ክሱ ተጣምሮ የቀረበው ያላአግባብ ነው።
የመሳሰሉት ሲሆኑ ተከራካሪ ወገኖች እነዚህን መቃወሚያውን በክስ መልሳቸው ላይ
ካለቀረቡ ና ከተዋቸው ማስረጃ ከተሰማ ወይም ክሱ ከተጀመረ በኃላ እነዚህን መቃወሚያ ማንሳት አይቻልም ፍ/ቤቱ ስልጣን የሌለው ከሆነ በማንኛውም ጊዜ ሊያነሳው ይችላል።
Source legal service
ተከራካሪ ወገኖች በተለይ የክስ መልስ እንዲያቀርብ የተዘዘ ወገን የክስ መልሱን በሚያቀርብበት ጊዜ በቅድሚያ መቃወሚያ ካለው መመርመር አለበት ።መቃወሚያዎቹን መቼ መቅረብ አለባቸው ?ለሚለው ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት መቅረብ አለባቸው።
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የሚባሉት የሚከተሉት ሲሆኑ የተጠቃለሉ
አይደሉም።ሌሎችም አሉ። እነዚህም
1.ክሱ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ ነው
2.ክሱን ያቀረበው ሰው በህግ ችሎታ የለውም
3.በክሱ ውስጥ መግባት የሚገባቸው ወገኖች ሳይገቡ ቀርተዋል
4.የማይገባቸው ወገኖች በክሱ ተካፋይ ሆነዋል
5.ከዚህ በፊት በከሰሰው ክስ ላይ ሊከስባቸው ሲችል ሆን ብሎ የተዋቸው ሀብት ሲሆኑ 6.ፍ/ቤቱ ነገሩን ለመስማት ስልጣን የለውም
7.ክስ የቀረበበት ጉዳይ ከዚህ በፊት በፍርድ የተወሰነ ነው
8.ክሱ በይርጋ የታገደ ነው
9.ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሽምግልና ታይቶ የተፈፀመ እና በእርቅ የተቀጠረ ነው
1ዐ.የወል ሰነዱ ህጋዊነቱን የጠበቀ አይደለም
11.ክሱ ተጣምሮ የቀረበው ያላአግባብ ነው።
የመሳሰሉት ሲሆኑ ተከራካሪ ወገኖች እነዚህን መቃወሚያውን በክስ መልሳቸው ላይ
ካለቀረቡ ና ከተዋቸው ማስረጃ ከተሰማ ወይም ክሱ ከተጀመረ በኃላ እነዚህን መቃወሚያ ማንሳት አይቻልም ፍ/ቤቱ ስልጣን የሌለው ከሆነ በማንኛውም ጊዜ ሊያነሳው ይችላል።
Source legal service
👍5
A giant ship's engine broke down and no one could repair it, so they hired a Mechanical Engineer with over 40 years of experience.
He inspected the engine very carefully, from top to bottom. After seeing everything, the engineer unloaded the bag and pulled out a small hammer.
He knocked something gently. Soon, the engine
came to life again. The engine has been fixed!
7 days later the engineer mentioned that the total cost of repairing the giant ship was $20,000 to the ship owner.
"What?!" said the owner.
"You did almost nothing. Give us a detailed bill."
The answer is simple: Tap with a hammer: $2
Know where to knock and how much to knock: $19,998
The importance of appreciating one's expertise and experience...because those are the results of struggles, experiments and even tears.
If I do a job in 30 minutes it's because I spent 20 years learning how to do that in 30 minutes. You owe me for the years, not the minutes.
https://t.me/lawsocieties
He inspected the engine very carefully, from top to bottom. After seeing everything, the engineer unloaded the bag and pulled out a small hammer.
He knocked something gently. Soon, the engine
came to life again. The engine has been fixed!
7 days later the engineer mentioned that the total cost of repairing the giant ship was $20,000 to the ship owner.
"What?!" said the owner.
"You did almost nothing. Give us a detailed bill."
The answer is simple: Tap with a hammer: $2
Know where to knock and how much to knock: $19,998
The importance of appreciating one's expertise and experience...because those are the results of struggles, experiments and even tears.
If I do a job in 30 minutes it's because I spent 20 years learning how to do that in 30 minutes. You owe me for the years, not the minutes.
https://t.me/lawsocieties
👍8❤2🥰1
ክስ መመስረቻ ጊዜ
---------_-__🛑
በሕገመንግሥቱ መሠረት ሰውን ከ48 ሰዓት በላይ ለ1 ሰዓትም እንኳን ማቆየት አይቻልም። በዚህ መሠረት በወንጀል ተጠርጥሮ ምርመራ እስኪጣራ በእስር የሚገኝን ሰው፣ ምርመራው ካለቀ በኋላ ክስ እስኪመሠረት ድረስ በእስር ለማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ ግድ ይላል። ምክንያቱም ከ48 ሰዓት በላይ አልፎም ለቀናት በእስር የነበረውን ሰው ክስ እስከሚመሠረትበት ድረስ በሚል ለተጨማሪ ጊዜ ማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድ ማቆየት ጨርሶ ስለማይቻል ነው። የወመሕሥሥቁ 109 ዐቃቤ ሕግን በ15 ቀን ውስጥ ክስ እንዲያዘጋጅ ከሚያስገድድ ውጪ ክሱ እስከሚመሠረት ድረስ ግን ተጠርጣሪው በእስር እንዲቆይ አያዝዝም። ስለዚህ ተከሣሹን በእስር ማቆየት ከተፈለገ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ የግድ ነው።
በተጨማሪም ሕጉ ለዐቃቤ ሕግ የሚሰጠው የ15 ቀን ጊዜ ገደብ ጣሪያው ነው እንጂ ለእያንዳንዱ ጉዳይ እስከ 15 ቀን መቆየት ይችላል ማለት አይደለም ። ስለዚህ ጉዳዩ ግልጽና ብዛት የሌለው ወይም ውስብስብ ካልሆነ ዐቃቤ ሕግ ከ15 ቀንም ቀደም ብሎ ክስ መመሥረት ወይም መወሰን ይጠበቅበታል ማለት ነው። ስለዚህ ፍርድ ቤት ስንት ቀን እንደሚበቃው ጭምር ይወስናል፤ ከተጠየቀው 15 ቀን ውስጥ የሚበቃውን ያህል ብቻ በመፍቀድ ተከሳሹ በሕገመንግስቱ አንቀጽ 37 መሠረት የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኝ ያደርጋል ማለት ነው።
በጠበቃ ታምራት ኪዳነማርያም
https://t.me/lawsocieties
---------_-__🛑
በሕገመንግሥቱ መሠረት ሰውን ከ48 ሰዓት በላይ ለ1 ሰዓትም እንኳን ማቆየት አይቻልም። በዚህ መሠረት በወንጀል ተጠርጥሮ ምርመራ እስኪጣራ በእስር የሚገኝን ሰው፣ ምርመራው ካለቀ በኋላ ክስ እስኪመሠረት ድረስ በእስር ለማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ ግድ ይላል። ምክንያቱም ከ48 ሰዓት በላይ አልፎም ለቀናት በእስር የነበረውን ሰው ክስ እስከሚመሠረትበት ድረስ በሚል ለተጨማሪ ጊዜ ማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድ ማቆየት ጨርሶ ስለማይቻል ነው። የወመሕሥሥቁ 109 ዐቃቤ ሕግን በ15 ቀን ውስጥ ክስ እንዲያዘጋጅ ከሚያስገድድ ውጪ ክሱ እስከሚመሠረት ድረስ ግን ተጠርጣሪው በእስር እንዲቆይ አያዝዝም። ስለዚህ ተከሣሹን በእስር ማቆየት ከተፈለገ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ የግድ ነው።
በተጨማሪም ሕጉ ለዐቃቤ ሕግ የሚሰጠው የ15 ቀን ጊዜ ገደብ ጣሪያው ነው እንጂ ለእያንዳንዱ ጉዳይ እስከ 15 ቀን መቆየት ይችላል ማለት አይደለም ። ስለዚህ ጉዳዩ ግልጽና ብዛት የሌለው ወይም ውስብስብ ካልሆነ ዐቃቤ ሕግ ከ15 ቀንም ቀደም ብሎ ክስ መመሥረት ወይም መወሰን ይጠበቅበታል ማለት ነው። ስለዚህ ፍርድ ቤት ስንት ቀን እንደሚበቃው ጭምር ይወስናል፤ ከተጠየቀው 15 ቀን ውስጥ የሚበቃውን ያህል ብቻ በመፍቀድ ተከሳሹ በሕገመንግስቱ አንቀጽ 37 መሠረት የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኝ ያደርጋል ማለት ነው።
በጠበቃ ታምራት ኪዳነማርያም
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍13
እሁድ እሁድ ሁሌ ማታ ማታ በሳምንት አንድ ቀን የህግ ባለሙያዎች የሚመሩት የውይይት ጊዜ ስንት ስዓት ይመቸወታል?
Anonymous Poll
27%
2:00 ስዓት
41%
3:00 ስዓት
12%
3:30 ስዓት
20%
4:00 ስዓት
👍9😁1
በቀጣይ እንግዳችን ኢትዮጵያ በነበሩበት ወቅት የህግባለሙያና ጠበቃ አሁን እጩ ዶክተር ካሳሁን ከአሜሪካ በቀጥታ የውይይቱ እንግዳ ይሆናሉ።
ምን የህግ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ?
#share @lawsocieties
ምን የህግ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ?
#share @lawsocieties
ክስ ስታቀርብ ክሱን በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 92 ማረጋገጥ ከረሳህና በሬጅስትራርም ሳይታረም መዝገቡ ለችሎት ከቀረበ ፍርድ ቤቱ ስነ-ስርዓት አላሟላም በሚል መዝገቡን ይዘጋዋል። ቀጥሎ ያለው መፍትሔ ሌላ ክስ ማቅረብ ነው። አዲሱ ክስ ደግሞ የይርጋ ጊዜን አያቋርጥም።
በ ሰ/መ/ቁ. 123123 ቅጽ 21 በተሰጠ የህግ ትርጉም ከሳሽ ያቀረበው ክስ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 92 የተደነገገውን አስገዳጅ መስፈርት የማያሟላ መሆኑን በማረጋገጥ ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤት በሰጠው ትዕዛዝ መዝገቡ ከተዘጋ ምንም አይነት ክስ እንዳልቀረበ የሚያስቆጥርና የይርጋ ጊዜ የማቋረጥ ውጤት የሌለው ነው። #Elias K. Law Room
የሰ/መ/ቁ 123123 - በክስ አቀራረብ ሥርዓት ላይ ጉድለት ያለበት መሆኑ ተረጋግጦ የተዘጋ መዝገብ ምንም አይነት ክስ እንዳልቀረበ የሚያስቆጥርና የይርጋ ጊዜ የማቋረጥ ውጤት የሌለው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 278 (2) (ሀ) እና (3)
http://negari.abyssinialaw.com/judgments?id=2731
በ ሰ/መ/ቁ. 123123 ቅጽ 21 በተሰጠ የህግ ትርጉም ከሳሽ ያቀረበው ክስ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 92 የተደነገገውን አስገዳጅ መስፈርት የማያሟላ መሆኑን በማረጋገጥ ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤት በሰጠው ትዕዛዝ መዝገቡ ከተዘጋ ምንም አይነት ክስ እንዳልቀረበ የሚያስቆጥርና የይርጋ ጊዜ የማቋረጥ ውጤት የሌለው ነው። #Elias K. Law Room
የሰ/መ/ቁ 123123 - በክስ አቀራረብ ሥርዓት ላይ ጉድለት ያለበት መሆኑ ተረጋግጦ የተዘጋ መዝገብ ምንም አይነት ክስ እንዳልቀረበ የሚያስቆጥርና የይርጋ ጊዜ የማቋረጥ ውጤት የሌለው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 278 (2) (ሀ) እና (3)
http://negari.abyssinialaw.com/judgments?id=2731
👍7
"ይህን ያውቆ ኖሯል" አምዳችን ከመድሀኒት ትዕዛዝ ጋር ተያያዥነት ያላቸው የወንጀል ድርጊቶች እና ቅጣታቸውን የሚመለከት ነው።
በዚሁም መሰረት የናርኮቲክ ወይም ሳይኮትሮፒክ መድሃኒቶችን ለህገወጥ አላማ ለማዋል በማሰብ የሕክምና ባለሙያን በማጭበርበር የመድሃኒት ማዘዣ እንዲሰጠው ያደረገ ወይም በህጋዊም ሆነ በህገወጥ በሆነ መንገድ ያገኘውን የመድሃኒት ማዘዣ ላልተፈቀደለት ሦስተኛ ወገን ያስተላለፈ ሰው፤ ወይም የናርኮቲክ ወይም ሳይኮትሮፒክ ነገሮች ማዘዣ አስቦ በህገወጥ መንገድ የፃፈ የሕክምና ባለሙያ እስከ አምስት ዓመት ሊደርስ በሚችል ጽኑ እስራት እና በገንዘብ መቀጮ ይቀጣል።
መልካም ቀን!
#Share #𝚊𝚕𝚎𝚑𝚒𝚐
https://t.me/lawsocieties
በዚሁም መሰረት የናርኮቲክ ወይም ሳይኮትሮፒክ መድሃኒቶችን ለህገወጥ አላማ ለማዋል በማሰብ የሕክምና ባለሙያን በማጭበርበር የመድሃኒት ማዘዣ እንዲሰጠው ያደረገ ወይም በህጋዊም ሆነ በህገወጥ በሆነ መንገድ ያገኘውን የመድሃኒት ማዘዣ ላልተፈቀደለት ሦስተኛ ወገን ያስተላለፈ ሰው፤ ወይም የናርኮቲክ ወይም ሳይኮትሮፒክ ነገሮች ማዘዣ አስቦ በህገወጥ መንገድ የፃፈ የሕክምና ባለሙያ እስከ አምስት ዓመት ሊደርስ በሚችል ጽኑ እስራት እና በገንዘብ መቀጮ ይቀጣል።
መልካም ቀን!
#Share #𝚊𝚕𝚎𝚑𝚒𝚐
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍1
በተንቀሳቃሽ ስልኮቻችን አማካኝነት የሚፈጸሙ የማጭበርበር ተግባሮች
በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት የሚፈጸሙ የማጭበርበ ተግባራት በስልኮቻችን አማካኝነት በተጠቃሚዉ ላይ የሚቃጣ የጥቃት አይነት ነው፡፡
የጥቃቱ መነሻም የምንጠቀምባቸዉ ተንቀሳቃሽ ስልኮች ከሲም ካርድ ጋር ግንኙነት በሚፈጥርበት ጊዜ እንዲሁም ከበይነመረብ ጋር በሚገናኝበት ወቅት የሚፈጸሙ የማጭበርበር አይነቶች ናቸዉ።
በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት ከሚፈጸሙ የማጭበርበሪያ መንገዶች መካከል የሚከተሉት በዋናነት ይጠቀሳሉ ፦
👉 በስልኮቻችን ላይ ያልተሳኩ ጥሪዎችን በማድረግ( (Missed call) የሚፈጸም ማጭበርበር
ይህ አይነት የማጭበርበር ወንጀል መልሰዉ የይደዉሉልኝ ጥሪ በማስመሰል እና ተጠቃሚዎች መልሰው እንዲደዉሉላቸው በማድረግ ያላቸዉን ሂሳብ በሰከንድ የመዉሰድ ስልት ነዉ።
👉 በአላስፈላጊ መልክቶችን በማጥለቅለቅ የሚፈጸም ማጭበርበር ፦ ይህ ደግም በጣም ብዙ መልክቶችን በመላክ የሚመጣ የማጭበርበር ስልት ሲሆን ከመልክቶችም መካከል እንደ ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል፣ ሎተሪ ደርሷችኋል፣ ስኮላርሽፕ እና የመሳሰሉትን መልክቶች በመላክ ደንበኞች መልሰው እንዲልኩ፣ እንዲደዉሉ በማድረግ ሚስጥራዊ መረጃን መመንተፍ፣ ሂሳብን መዉሰድ እና ሌሎችን ድርጊቶች በማድረግ የሚፈጸም የማጭበርበር ወንጀል ነዉ።
👉 በቀጥታ በመደወል / direct call /፦ በቀጥታ በመደወል ከትክክለኛ ሰዉ ወይም ከትክክለኛ ድርጅት እንደተደወለ በማስመሰል የተለያዩ መረጃዎችን/ፋይሎችን/ዶክመንቶችን መስረቅ፣ማንነታችን የማጣራት፣ የተለያዩ ሚስጢራዊ ኮዶችን፣ አካዉንቶችን፣ የይለፍ ቃሎችን የመመንተፍ እንዲሁም በዚህ አካዉንት ብር መላክ አለብዎ ምክንያቱም ስኮላር ደርሶዎታል ፣ ሎተሪ ደርሶዎታል እና የመሳሰሉትን ምክንያቶች በመጠቀም የሚፈጸም የማጭበርበር ስልት ነው፡፡
Source: INSA
#Share ላልሰማ ያሰሙ #ሼር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት የሚፈጸሙ የማጭበርበ ተግባራት በስልኮቻችን አማካኝነት በተጠቃሚዉ ላይ የሚቃጣ የጥቃት አይነት ነው፡፡
የጥቃቱ መነሻም የምንጠቀምባቸዉ ተንቀሳቃሽ ስልኮች ከሲም ካርድ ጋር ግንኙነት በሚፈጥርበት ጊዜ እንዲሁም ከበይነመረብ ጋር በሚገናኝበት ወቅት የሚፈጸሙ የማጭበርበር አይነቶች ናቸዉ።
በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት ከሚፈጸሙ የማጭበርበሪያ መንገዶች መካከል የሚከተሉት በዋናነት ይጠቀሳሉ ፦
👉 በስልኮቻችን ላይ ያልተሳኩ ጥሪዎችን በማድረግ( (Missed call) የሚፈጸም ማጭበርበር
ይህ አይነት የማጭበርበር ወንጀል መልሰዉ የይደዉሉልኝ ጥሪ በማስመሰል እና ተጠቃሚዎች መልሰው እንዲደዉሉላቸው በማድረግ ያላቸዉን ሂሳብ በሰከንድ የመዉሰድ ስልት ነዉ።
👉 በአላስፈላጊ መልክቶችን በማጥለቅለቅ የሚፈጸም ማጭበርበር ፦ ይህ ደግም በጣም ብዙ መልክቶችን በመላክ የሚመጣ የማጭበርበር ስልት ሲሆን ከመልክቶችም መካከል እንደ ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል፣ ሎተሪ ደርሷችኋል፣ ስኮላርሽፕ እና የመሳሰሉትን መልክቶች በመላክ ደንበኞች መልሰው እንዲልኩ፣ እንዲደዉሉ በማድረግ ሚስጥራዊ መረጃን መመንተፍ፣ ሂሳብን መዉሰድ እና ሌሎችን ድርጊቶች በማድረግ የሚፈጸም የማጭበርበር ወንጀል ነዉ።
👉 በቀጥታ በመደወል / direct call /፦ በቀጥታ በመደወል ከትክክለኛ ሰዉ ወይም ከትክክለኛ ድርጅት እንደተደወለ በማስመሰል የተለያዩ መረጃዎችን/ፋይሎችን/ዶክመንቶችን መስረቅ፣ማንነታችን የማጣራት፣ የተለያዩ ሚስጢራዊ ኮዶችን፣ አካዉንቶችን፣ የይለፍ ቃሎችን የመመንተፍ እንዲሁም በዚህ አካዉንት ብር መላክ አለብዎ ምክንያቱም ስኮላር ደርሶዎታል ፣ ሎተሪ ደርሶዎታል እና የመሳሰሉትን ምክንያቶች በመጠቀም የሚፈጸም የማጭበርበር ስልት ነው፡፡
Source: INSA
#Share ላልሰማ ያሰሙ #ሼር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7
በንግድ_ችሎቶች_የሚታዩ_ጉዳዮች_ዓይነት.pdf
1 MB
በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ንግድ ችሎቶች የሚታዩ ጉዳዮች ዓይነት፡-
👉 የንግድ ማኅበር ይፍረስልኝ፤
👉 ሒሳብ ይጣራልኝ፤ የሒሳብ አጣሪ ይሾምልም፤ የሒሳብ መጣራት ውጤት የሚያስገኝልኝ መብት ይከበርልኝ፤
👉 ከተጣራ ሒሳብ የተገኘ ትርፍ ክፍፍል ይደረግልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ከሥራ አስኪያጅነት ይሻርልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ተጠባባቂ ሥራ አስኪያጅ ይሾምልን፤
👉 የንግድ ማኅበር ቃለ-ጉባዔ ይሰረዝልኝ፤ በቃለ-ጉባዔ የተላለፈ ውሳኔ ይፈፀምልኝ፤
👉 በንግድ ማኅበር ላይ የመክሰር ፍርድ ይሰጥልኝ፤
👉 ግዴታውን ያልተወጣ የንግድ ማኅበር አባል ከአባልነት ይውጣልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ጠቅላላ ጉባዔ ይጠራልኝ፤
👉 ሰነዶችን የመመልከት፣ የመመርመር እና ሌሎች የአባልነት መብቶች ይከበሩልኝ፤ የባለአክሲዮንነት ሠርተፊኬት ይሰጠኝ፤
👉 በባለአክሲዮንነት መብት ላይ የሚፈጠር ክልከላ ይቁምልኝ/ሁከት ይወገድልኝ፤
ሙሉ ጽሑፉን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ፡፡
#EsubalewAmareLawOffice
👉 የንግድ ማኅበር ይፍረስልኝ፤
👉 ሒሳብ ይጣራልኝ፤ የሒሳብ አጣሪ ይሾምልም፤ የሒሳብ መጣራት ውጤት የሚያስገኝልኝ መብት ይከበርልኝ፤
👉 ከተጣራ ሒሳብ የተገኘ ትርፍ ክፍፍል ይደረግልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ከሥራ አስኪያጅነት ይሻርልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ተጠባባቂ ሥራ አስኪያጅ ይሾምልን፤
👉 የንግድ ማኅበር ቃለ-ጉባዔ ይሰረዝልኝ፤ በቃለ-ጉባዔ የተላለፈ ውሳኔ ይፈፀምልኝ፤
👉 በንግድ ማኅበር ላይ የመክሰር ፍርድ ይሰጥልኝ፤
👉 ግዴታውን ያልተወጣ የንግድ ማኅበር አባል ከአባልነት ይውጣልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ጠቅላላ ጉባዔ ይጠራልኝ፤
👉 ሰነዶችን የመመልከት፣ የመመርመር እና ሌሎች የአባልነት መብቶች ይከበሩልኝ፤ የባለአክሲዮንነት ሠርተፊኬት ይሰጠኝ፤
👉 በባለአክሲዮንነት መብት ላይ የሚፈጠር ክልከላ ይቁምልኝ/ሁከት ይወገድልኝ፤
ሙሉ ጽሑፉን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ፡፡
#EsubalewAmareLawOffice
👍4
በንግድ_ችሎቶች_የሚታዩ_ጉዳዮች_ዓይነት.pdf
1 MB
በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ንግድ ችሎቶች የሚታዩ ጉዳዮች ዓይነት፡-
👉 የንግድ ማኅበር ይፍረስልኝ፤
👉 ሒሳብ ይጣራልኝ፤ የሒሳብ አጣሪ ይሾምልም፤ የሒሳብ መጣራት ውጤት የሚያስገኝልኝ መብት ይከበርልኝ፤
👉 ከተጣራ ሒሳብ የተገኘ ትርፍ ክፍፍል ይደረግልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ከሥራ አስኪያጅነት ይሻርልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ተጠባባቂ ሥራ አስኪያጅ ይሾምልን፤
👉 የንግድ ማኅበር ቃለ-ጉባዔ ይሰረዝልኝ፤ በቃለ-ጉባዔ የተላለፈ ውሳኔ ይፈፀምልኝ፤
👉 በንግድ ማኅበር ላይ የመክሰር ፍርድ ይሰጥልኝ፤
👉 ግዴታውን ያልተወጣ የንግድ ማኅበር አባል ከአባልነት ይውጣልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ጠቅላላ ጉባዔ ይጠራልኝ፤
👉 ሰነዶችን የመመልከት፣ የመመርመር እና ሌሎች የአባልነት መብቶች ይከበሩልኝ፤ የባለአክሲዮንነት ሠርተፊኬት ይሰጠኝ፤
👉 በባለአክሲዮንነት መብት ላይ የሚፈጠር ክልከላ ይቁምልኝ/ሁከት ይወገድልኝ፤
ሙሉ ጽሑፉን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ፡፡
#EsubalewAmareLawOffice
https://t.me/lawsocieties
👉 የንግድ ማኅበር ይፍረስልኝ፤
👉 ሒሳብ ይጣራልኝ፤ የሒሳብ አጣሪ ይሾምልም፤ የሒሳብ መጣራት ውጤት የሚያስገኝልኝ መብት ይከበርልኝ፤
👉 ከተጣራ ሒሳብ የተገኘ ትርፍ ክፍፍል ይደረግልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ከሥራ አስኪያጅነት ይሻርልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ተጠባባቂ ሥራ አስኪያጅ ይሾምልን፤
👉 የንግድ ማኅበር ቃለ-ጉባዔ ይሰረዝልኝ፤ በቃለ-ጉባዔ የተላለፈ ውሳኔ ይፈፀምልኝ፤
👉 በንግድ ማኅበር ላይ የመክሰር ፍርድ ይሰጥልኝ፤
👉 ግዴታውን ያልተወጣ የንግድ ማኅበር አባል ከአባልነት ይውጣልኝ፤
👉 የንግድ ማኅበር ጠቅላላ ጉባዔ ይጠራልኝ፤
👉 ሰነዶችን የመመልከት፣ የመመርመር እና ሌሎች የአባልነት መብቶች ይከበሩልኝ፤ የባለአክሲዮንነት ሠርተፊኬት ይሰጠኝ፤
👉 በባለአክሲዮንነት መብት ላይ የሚፈጠር ክልከላ ይቁምልኝ/ሁከት ይወገድልኝ፤
ሙሉ ጽሑፉን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ፡፡
#EsubalewAmareLawOffice
https://t.me/lawsocieties
👍5