Ale Hig አለ ህግ Balageru TV live Now..... 👈👈
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በአውሮፓ ህብረት የወንጀል ፍትህ ስርዓት ማሻሻያ በኢትዮጵያ ፕሮጀክት ስር ከዚህ በታች ተያይዞ በቀረበው የጋዜጣ እትም ላይ በተጠቀሱት የስራ መስኮች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ሁሉ ማስታወቂያው ከወጣበት መስከረም 29 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
Apply👆👆👆👆👆👆👆
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በአውሮፓ ህብረት የወንጀል ፍትህ ስርዓት ማሻሻያ በኢትዮጵያ ፕሮጀክት ስር ከዚህ በታች ተያይዞ በቀረበው የጋዜጣ እትም ላይ በተጠቀሱት የስራ መስኮች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ሁሉ ማስታወቂያው ከወጣበት መስከረም 29 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
Apply👆👆👆👆👆👆👆
#የሙያ_ጥፋት_ምንድን_ነዉ?
(#Professional_Fault)
ሙያ የሚባለዉ ልዩ ስልጠና፣ልዩ ዕዉቀትና ችሎታ የሚጠይቅ የስራ መስክ ነዉ።ሙያ በከፍተኛ የትምህህርት ተቋማት ገብቶ በመማር የሚገኘዉን አንደሕክምናምህንድስና፣ሕግመምህርነት የመሳሰለዉን ሲሆን በስራ ላይ ባለሙያዎች የሚሰሩትን እያዩ ወይም አበሮ በመስራትም የሙያ ዕዉቀት በማግኘት ባሉያ መሆን ይቻላል።
አንድ ባለሙያ ሙያ ብቻ ሳይሆን የሙያዉን የስነ ምግባር ደንብ ጨምሮ ጠንቅቆ ማወቅና ኃላፊነቱን ከሙያዉ የስነ ምግባር ደንብ አንፃር በአግባቡ መወጣት ይጠበቅበታል።የሙያ ጥፋት ብዙን ጊዜ የሚከሰተዉ ባለሙያዉ የሙያ ተግባሩን በሚፈጽመበት ጊዜ የሙያ ደንቦች ባለማክበሩ የሚከሰተ ጥፋት ነዉ።
የሙያ ጥፋትን ፍትሐ ብሔር ሕጉ ምን ይላል?
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2031 መሰረት በለዩ ሙያዉ አንድ ስራ የሚፈፅም ሰዉ የሙያ ስራዉ የሚመራበትን ደንብ መጠበቅ እንደሚገባዉ የሕግ ግዴታ ተጥሎበታል።ይህ ባለሙያ በተሰማራበት የሙያ ዘርፍ የተሰማሩ ሰዎች ሁሉ የሚያወቋቸዉን ደንቦች እና መመሪዎች ሳያከበር ቢቀር የሙያ ጥፋት ፈፀመ ይባላል። ለመሆኑ የሙያ ደንቦች
የሚባሉት የትኞቹናቸዉ?የሙያደንቦች በሕግ የተደነገጉወይም በሙያዉ የተሰማሩ ሰዎች አዉቀዉየሚገለገሉባቸዉ ከተለመዱ የመልካም አስራር መመሪያዎች የመነጩ ሊሆን ይችላል።
አንድ ባለሙያ የሙያ ደንቦችን ጣሰ የሚባለዉ መቼ ነዉ?ደንቦች በሕግ በግልፅ የታወጁ በሆነ ጊዜ የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2035 መሰረት ባለሞያዉ በግልጽ የተመለከተዉን ደንበና ስርዓት የጣሰ እንደሆን ጥፋተኛ ነዉ።
የሙያ ደንቦቹ በሕግ በግልፅ ያልተደነገጉ ሳይሆኑ ከተለመዱ የመልካም አሰራር መመሪያዎች የመነጨ በሆነ ግዜ የባለሙያዉ ተግባር ጥፋት የሚሆነዉ ሌላ ጥበብ ካለዉ አመዛዛኝ በሆነ ሰዉ አስራር የሚመራ ባለሙያ ጋር ሲነፃፀር ትክክል ሆኖ ያልተገኘ እነደሆነ ነዉ።
የሙያ ደንቦች ሁሌም ቋሚ ናቸዉን?አንዳንድ ሙያዎቸ የሚተዳደሩት አንዴ በተወሰኑና በልማድ ላይ በተመሰረቱ ደንቦች ብቻ ሳይሆን በየጊዜዉ እያደገ እየተቀያየረ በሚሄድ በስነ ጥበብ ደንቦች ጭምር ነዉ።በመሆኑም አንድ ባለሙያ በየጊዜዉ እነዚህን ደንቦች የመመለከትና በሙያዉም የሚደረገዉን ምርምርና ለዉጥ ሁሉ የማወቅ ግዴታዉን መዘንጋት የለበትም።
አንድ ባለሙያ በዉል የገባዉን ግዴታ እንዴት ይወጣዋል? በመርህ ደረጃ አንድ ሰዉ በዉለ የገባዉን ግዴታ ካለተወጣ ከአላፊነት አያመልጥም።ነገር ግን በፍትሐ ብሔረ ሕግ ቁጭር 1795 መሰረት በዉል ግንኙነት በአንድ ሙያ የሚችለዉን ያህል በቻ ለማድረግ ዉል የገባዉ በሙያዉ ደንቦች መሰረት የተቻለዉን ሁሉ በሙሉ ኃላፊነትና በጥንቃቄ ካከናወነ አላፊነት የለበትም።ይህም ብዙ ጊዜ የሚያጋጥመዉ የዕዉቀት ስራን በሚመለከቱ እንደ ሕክምና ባሉ ጉዳዮቸ ላይ ነዉ። ለምሳሌ አንድ ሐኪም በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2647 ድንጋጌ መሰረት በኪነ ጥበብ ደንቦች ጥፋት ካላደረገ በቀር ለመታከም ለተዋዋለዉ ሰዉ አላፊነት የለበትም። ነገር ግን በሙያዉ ኪነ ጥበብ ደንቦች መሰረት መስራት የሚገባዉን ሳይሰራ በመቅረቱ ወይም መስራት የማይገባዉን በመስራቱ ምከንያት የሕክምና አገልገሎት በሰጠዉ ሰዉ ላይ ጉዳት የሚያመጣ ተግባር የፈፀመ እንደሆነ እንዲሁም ሕክምና ሊያደርግለት የተቀበለዉን ሰዉ በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይረዳዉ የቀረ እንደሆነ በሰራዉ ተጠያቂ ነዉ።
በሙያ ስራ ሰለሚደረግ ጥፋትና የፍትሐ ብሔር ኃላፊነት፡ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2030 መሰረት አንደ ሰዉ ሕሊናን ወይም መልካም ጠባይን ተቃዋሚ በሆነ ዓይነት የማየገባዉን ስራ የሰራ ወይም የሚገባዉን ሳይሰራ የቀረ እንደሆነ ጥፋት አንደፈፀመ ይቆጠራል።
በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2031 መሰረት በልዩ ሙዉ አንድ ስራ የሚፈጽም ሰዉ በስነ ጥበብ ወይም ራሱ በሚሰራዉ ኪነ ጥበብ ደንቦች መሰረት ያሉበትን ግዴታዎች አለመከተሉ ሲገለጽ ባለመጠንቀቅ ወይም በቸልተኝነት ጥፋተኛ ሆኖ በተገኘ ጊዜ አላፊ/ተጠያቂ/ ይሆናል።
እንዲሁም ለመጉዳት በማሰብ እያወቀ በሌላ ሰዉ ላየ ከፍ ያለ ጉዳት ያደረሰ ሰዉ በሰራዉ ስራ የጠያቂ ነዉ።
በሙያ ስራ ስለሚደረግ ጥፋትና የወንጀል አላፊነት፡ የወንጀል አላፊነት የሚኖረዉ በወንጀል ሕጉ እንዳይደረግ የተከለከለዉን በማድረግ ወይመ እንዲደረግ የታዘዘዉን ባለማድረግ ነዉ።
በወንጀል ሕግ ቁጥር69 መሰረት የሞያ ገዴታን ለመወጣት የተፈጸሙ ደረጊቶች ከሙያዉ ደንብና አሰራር ልማድ ዉጭ ካልሆኑና በከባደ የሙያ ጥፋት ካልተፈጸሙ በቀር አያሰቀጡም ይላል።ከድንጋጌዉ መረዳት እንደሚቻለዉ በሙያ ስራ የሚፈጸም ድርጊት ጥፋት ወይም ቸልተኝነት ከሌለበት በቀር አያስቀጣም።
በወንጀል ሕግ ቁጥር 575 መሰረት ማንም ሰዉ የሞያ ግዴታን በመተላለፍ አስቦ በሰዉ አካል ወይም ጤና ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል። ማንም ሰዉ በሕይወቱ፤ በሰዉነቱ፤ወይም በጤንነቱ ላይ ሊደርስ በሚችል ከባድ አደጋ ላይ የሚገኘዉን ሌላ ሰዉ ለመታደግ ወይም ለመርዳት የሙያ ግዴታ እያለበት ሊረዳዉ ሲችል አሰቦ ሳይረዳዉ የቀረ እንደሆነ በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል።
ማንም ሰዉ የሌላ ሰዉን አካል ወይም ጤንነት የመጠበቅ የሙያ ግዴታ እያለበት በቸልተኝነት በሌላ ሰዉ አካል ወይም ጤንነት ላይ ጉዳተ ያደረሰ እንደሆነ በወንጀል ሕግ ቁጥር 559 መሰረት ተጠያቂ ይሆናል።
እንዲሁም የሌላ ሰዉን ሕይወት፤ጤንነት ወይም ደህንነት የመጠበቅ የሙያ ግዴታ እያለበት በቸልተኝነት ሰዉን የገደለ ሰዉ ቅጣቱ እንደሚከብድበት የወንጀል ሕግ ቁጥር 543(2) ይደነግጋል።
በሙያ ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸዉ ሰዎች ምን መብት አላቸዉ? ጉዳት የደረሰበት ሰዉ የባለሙያዉን አድራጎት ጥፋት መሆኑንና በዚህም የተነሳ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን በማስረዳተ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2028 መሰረት ለደረሰበት ጉዳት ካሳ እንዲከፈል ስልጣን ባለዉ ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ ይቻላል። ነገር ግን ጉዳያቸዉን በራሳቸዉ ለመከታተል በአቅም ምከንያት የማይችሉ ዜጎች የአቅም ችገ ያለባቸዉ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ በመያዝ በጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ በዋናዉ መ/ቤትና በልደታ ወንጀል ዘርፍ እንዲሁም በአዲስ አበባ አሰሩም የጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ ምድን ጽ/ቤቶች በመቅረብ ጉዳያቸዉን ዐቃቢ ህጎች እንዲከታተሉላቸዉ ማመልከት ይችላሉ። እንዲሁም የአቅም ሳይሆን የሕግ ዕዉቀት ችግር ያለባቸዉ ዜጎችም እንዲሁ ወደ ጽ/ቤቶች በመምጣት የምክር አገልግሎት በነጻ ማግኘት ይቻላል።
ሙያን አክበሮ መስራት የዜግነት ግዴታ ነው! ሃላፊነታችንን በያለንበት የሙያ መስክ በብቃት እንወጣ!
Federal Justice and Law Institute
https://t.me/lawsocieties
(#Professional_Fault)
ሙያ የሚባለዉ ልዩ ስልጠና፣ልዩ ዕዉቀትና ችሎታ የሚጠይቅ የስራ መስክ ነዉ።ሙያ በከፍተኛ የትምህህርት ተቋማት ገብቶ በመማር የሚገኘዉን አንደሕክምናምህንድስና፣ሕግመምህርነት የመሳሰለዉን ሲሆን በስራ ላይ ባለሙያዎች የሚሰሩትን እያዩ ወይም አበሮ በመስራትም የሙያ ዕዉቀት በማግኘት ባሉያ መሆን ይቻላል።
አንድ ባለሙያ ሙያ ብቻ ሳይሆን የሙያዉን የስነ ምግባር ደንብ ጨምሮ ጠንቅቆ ማወቅና ኃላፊነቱን ከሙያዉ የስነ ምግባር ደንብ አንፃር በአግባቡ መወጣት ይጠበቅበታል።የሙያ ጥፋት ብዙን ጊዜ የሚከሰተዉ ባለሙያዉ የሙያ ተግባሩን በሚፈጽመበት ጊዜ የሙያ ደንቦች ባለማክበሩ የሚከሰተ ጥፋት ነዉ።
የሙያ ጥፋትን ፍትሐ ብሔር ሕጉ ምን ይላል?
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2031 መሰረት በለዩ ሙያዉ አንድ ስራ የሚፈፅም ሰዉ የሙያ ስራዉ የሚመራበትን ደንብ መጠበቅ እንደሚገባዉ የሕግ ግዴታ ተጥሎበታል።ይህ ባለሙያ በተሰማራበት የሙያ ዘርፍ የተሰማሩ ሰዎች ሁሉ የሚያወቋቸዉን ደንቦች እና መመሪዎች ሳያከበር ቢቀር የሙያ ጥፋት ፈፀመ ይባላል። ለመሆኑ የሙያ ደንቦች
የሚባሉት የትኞቹናቸዉ?የሙያደንቦች በሕግ የተደነገጉወይም በሙያዉ የተሰማሩ ሰዎች አዉቀዉየሚገለገሉባቸዉ ከተለመዱ የመልካም አስራር መመሪያዎች የመነጩ ሊሆን ይችላል።
አንድ ባለሙያ የሙያ ደንቦችን ጣሰ የሚባለዉ መቼ ነዉ?ደንቦች በሕግ በግልፅ የታወጁ በሆነ ጊዜ የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2035 መሰረት ባለሞያዉ በግልጽ የተመለከተዉን ደንበና ስርዓት የጣሰ እንደሆን ጥፋተኛ ነዉ።
የሙያ ደንቦቹ በሕግ በግልፅ ያልተደነገጉ ሳይሆኑ ከተለመዱ የመልካም አሰራር መመሪያዎች የመነጨ በሆነ ግዜ የባለሙያዉ ተግባር ጥፋት የሚሆነዉ ሌላ ጥበብ ካለዉ አመዛዛኝ በሆነ ሰዉ አስራር የሚመራ ባለሙያ ጋር ሲነፃፀር ትክክል ሆኖ ያልተገኘ እነደሆነ ነዉ።
የሙያ ደንቦች ሁሌም ቋሚ ናቸዉን?አንዳንድ ሙያዎቸ የሚተዳደሩት አንዴ በተወሰኑና በልማድ ላይ በተመሰረቱ ደንቦች ብቻ ሳይሆን በየጊዜዉ እያደገ እየተቀያየረ በሚሄድ በስነ ጥበብ ደንቦች ጭምር ነዉ።በመሆኑም አንድ ባለሙያ በየጊዜዉ እነዚህን ደንቦች የመመለከትና በሙያዉም የሚደረገዉን ምርምርና ለዉጥ ሁሉ የማወቅ ግዴታዉን መዘንጋት የለበትም።
አንድ ባለሙያ በዉል የገባዉን ግዴታ እንዴት ይወጣዋል? በመርህ ደረጃ አንድ ሰዉ በዉለ የገባዉን ግዴታ ካለተወጣ ከአላፊነት አያመልጥም።ነገር ግን በፍትሐ ብሔረ ሕግ ቁጭር 1795 መሰረት በዉል ግንኙነት በአንድ ሙያ የሚችለዉን ያህል በቻ ለማድረግ ዉል የገባዉ በሙያዉ ደንቦች መሰረት የተቻለዉን ሁሉ በሙሉ ኃላፊነትና በጥንቃቄ ካከናወነ አላፊነት የለበትም።ይህም ብዙ ጊዜ የሚያጋጥመዉ የዕዉቀት ስራን በሚመለከቱ እንደ ሕክምና ባሉ ጉዳዮቸ ላይ ነዉ። ለምሳሌ አንድ ሐኪም በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2647 ድንጋጌ መሰረት በኪነ ጥበብ ደንቦች ጥፋት ካላደረገ በቀር ለመታከም ለተዋዋለዉ ሰዉ አላፊነት የለበትም። ነገር ግን በሙያዉ ኪነ ጥበብ ደንቦች መሰረት መስራት የሚገባዉን ሳይሰራ በመቅረቱ ወይም መስራት የማይገባዉን በመስራቱ ምከንያት የሕክምና አገልገሎት በሰጠዉ ሰዉ ላይ ጉዳት የሚያመጣ ተግባር የፈፀመ እንደሆነ እንዲሁም ሕክምና ሊያደርግለት የተቀበለዉን ሰዉ በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይረዳዉ የቀረ እንደሆነ በሰራዉ ተጠያቂ ነዉ።
በሙያ ስራ ሰለሚደረግ ጥፋትና የፍትሐ ብሔር ኃላፊነት፡ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2030 መሰረት አንደ ሰዉ ሕሊናን ወይም መልካም ጠባይን ተቃዋሚ በሆነ ዓይነት የማየገባዉን ስራ የሰራ ወይም የሚገባዉን ሳይሰራ የቀረ እንደሆነ ጥፋት አንደፈፀመ ይቆጠራል።
በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2031 መሰረት በልዩ ሙዉ አንድ ስራ የሚፈጽም ሰዉ በስነ ጥበብ ወይም ራሱ በሚሰራዉ ኪነ ጥበብ ደንቦች መሰረት ያሉበትን ግዴታዎች አለመከተሉ ሲገለጽ ባለመጠንቀቅ ወይም በቸልተኝነት ጥፋተኛ ሆኖ በተገኘ ጊዜ አላፊ/ተጠያቂ/ ይሆናል።
እንዲሁም ለመጉዳት በማሰብ እያወቀ በሌላ ሰዉ ላየ ከፍ ያለ ጉዳት ያደረሰ ሰዉ በሰራዉ ስራ የጠያቂ ነዉ።
በሙያ ስራ ስለሚደረግ ጥፋትና የወንጀል አላፊነት፡ የወንጀል አላፊነት የሚኖረዉ በወንጀል ሕጉ እንዳይደረግ የተከለከለዉን በማድረግ ወይመ እንዲደረግ የታዘዘዉን ባለማድረግ ነዉ።
በወንጀል ሕግ ቁጥር69 መሰረት የሞያ ገዴታን ለመወጣት የተፈጸሙ ደረጊቶች ከሙያዉ ደንብና አሰራር ልማድ ዉጭ ካልሆኑና በከባደ የሙያ ጥፋት ካልተፈጸሙ በቀር አያሰቀጡም ይላል።ከድንጋጌዉ መረዳት እንደሚቻለዉ በሙያ ስራ የሚፈጸም ድርጊት ጥፋት ወይም ቸልተኝነት ከሌለበት በቀር አያስቀጣም።
በወንጀል ሕግ ቁጥር 575 መሰረት ማንም ሰዉ የሞያ ግዴታን በመተላለፍ አስቦ በሰዉ አካል ወይም ጤና ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል። ማንም ሰዉ በሕይወቱ፤ በሰዉነቱ፤ወይም በጤንነቱ ላይ ሊደርስ በሚችል ከባድ አደጋ ላይ የሚገኘዉን ሌላ ሰዉ ለመታደግ ወይም ለመርዳት የሙያ ግዴታ እያለበት ሊረዳዉ ሲችል አሰቦ ሳይረዳዉ የቀረ እንደሆነ በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል።
ማንም ሰዉ የሌላ ሰዉን አካል ወይም ጤንነት የመጠበቅ የሙያ ግዴታ እያለበት በቸልተኝነት በሌላ ሰዉ አካል ወይም ጤንነት ላይ ጉዳተ ያደረሰ እንደሆነ በወንጀል ሕግ ቁጥር 559 መሰረት ተጠያቂ ይሆናል።
እንዲሁም የሌላ ሰዉን ሕይወት፤ጤንነት ወይም ደህንነት የመጠበቅ የሙያ ግዴታ እያለበት በቸልተኝነት ሰዉን የገደለ ሰዉ ቅጣቱ እንደሚከብድበት የወንጀል ሕግ ቁጥር 543(2) ይደነግጋል።
በሙያ ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸዉ ሰዎች ምን መብት አላቸዉ? ጉዳት የደረሰበት ሰዉ የባለሙያዉን አድራጎት ጥፋት መሆኑንና በዚህም የተነሳ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን በማስረዳተ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2028 መሰረት ለደረሰበት ጉዳት ካሳ እንዲከፈል ስልጣን ባለዉ ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ ይቻላል። ነገር ግን ጉዳያቸዉን በራሳቸዉ ለመከታተል በአቅም ምከንያት የማይችሉ ዜጎች የአቅም ችገ ያለባቸዉ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ በመያዝ በጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ በዋናዉ መ/ቤትና በልደታ ወንጀል ዘርፍ እንዲሁም በአዲስ አበባ አሰሩም የጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ ምድን ጽ/ቤቶች በመቅረብ ጉዳያቸዉን ዐቃቢ ህጎች እንዲከታተሉላቸዉ ማመልከት ይችላሉ። እንዲሁም የአቅም ሳይሆን የሕግ ዕዉቀት ችግር ያለባቸዉ ዜጎችም እንዲሁ ወደ ጽ/ቤቶች በመምጣት የምክር አገልግሎት በነጻ ማግኘት ይቻላል።
ሙያን አክበሮ መስራት የዜግነት ግዴታ ነው! ሃላፊነታችንን በያለንበት የሙያ መስክ በብቃት እንወጣ!
Federal Justice and Law Institute
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የይርጋ ጊዜና የዕዳ ጥያቄ ቅድሚያ የመብት ጥያቄ ስለሚቀርብበት የጊዜ ገደብ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011
አንቀጽ 163
የይርጋ ጊዜ
• በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛውም ክስ የጊዜ ገደቡ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሌላ ሕግ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• ሠራተኛው የሥራ ውሉ ከሕግ ውጭ ተቋርጦብኛል በማለት ወደ ሥራው ለመመለስ የሚያቀርበው ክስ ውሉ
በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• ሠራተኛው የሚያቀርበው የደመወዝ፣ የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ባልተሸፈነ የይርጋ ጉዳይ ላይ አግባብ ያለው ሕግ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011
አንቀጽ 163
የይርጋ ጊዜ
• በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛውም ክስ የጊዜ ገደቡ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሌላ ሕግ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• ሠራተኛው የሥራ ውሉ ከሕግ ውጭ ተቋርጦብኛል በማለት ወደ ሥራው ለመመለስ የሚያቀርበው ክስ ውሉ
በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• ሠራተኛው የሚያቀርበው የደመወዝ፣ የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
• በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ባልተሸፈነ የይርጋ ጉዳይ ላይ አግባብ ያለው ሕግ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Company Name:
ENTRUST trading and Consultant PLC
Job Type: Full Time: Required number = 2
part time for 3 months: Required number =2
Salary= negotiable
Work Place: Addis Ababa
Qualifications:
- LLB in Law: including exit exam failed students.
Total Required number = 4
Position: In house legal officer
0_ year relevant experience
👇👇👇👇part two 👇👇👇👇
_Economy and marketing
Required number = 2
0_ year relevant experience
Additional required skills:
👉 computer knowledge
👉 writing skill (Amharic and English) afan Oromo language is an asset.
👉 word and excel Microsoft skills
👉 sociable and active learner
👉 willing to work outside office
👉 social media knowledge is plus
👉
- Only shortlisted candidates will be communicated
- Hard copy or physical applications will not be accepted
👉CV
👉Cover letter
👉Relevant supporting documents
apply now via the following email in 5 working dates.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
gudayasfetsami@gmail.com
https://t.me/EntrustE
- The Entrust has the right to cancel the post.
More Information
0909039999
- Experience Level Junior
- Total Years Experience 0-2
👉 This vacancy has posted on today 13/10/2022.👈
https://t.me/EntrustE
ENTRUST trading and Consultant PLC
Job Type: Full Time: Required number = 2
part time for 3 months: Required number =2
Salary= negotiable
Work Place: Addis Ababa
Qualifications:
- LLB in Law: including exit exam failed students.
Total Required number = 4
Position: In house legal officer
0_ year relevant experience
👇👇👇👇part two 👇👇👇👇
_Economy and marketing
Required number = 2
0_ year relevant experience
Additional required skills:
👉 computer knowledge
👉 writing skill (Amharic and English) afan Oromo language is an asset.
👉 word and excel Microsoft skills
👉 sociable and active learner
👉 willing to work outside office
👉 social media knowledge is plus
👉
- Only shortlisted candidates will be communicated
- Hard copy or physical applications will not be accepted
👉CV
👉Cover letter
👉Relevant supporting documents
apply now via the following email in 5 working dates.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
gudayasfetsami@gmail.com
https://t.me/EntrustE
- The Entrust has the right to cancel the post.
More Information
0909039999
- Experience Level Junior
- Total Years Experience 0-2
👉 This vacancy has posted on today 13/10/2022.👈
https://t.me/EntrustE
ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ወይም ውሳኔ ለመወሰን የሚረዱ ቀዳሚ ነገሮች በሊቁ ወርቁ ተዘጋጀ፣
1. የሕግ ዕውቀት
ሥራንና ባለሙያን ማገናኘት (Specialization) እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ ለሕክምና ሐኪም፣ ለሕንጻና ግንባታ መሐንዲስ እንደሚያስፈልግ ለዳኝነትም የሕግ ባለሙያ ያስፈልጋል፡፡ የሚሰየመው ችሎት ከሚካሔደው ሙግት ወይም ክርክር ጋር የተገናኘ ሰፊ ዕውቀትና ልምድ ያለውና ስለጉዳዩ ማብራሪያ እና አስተያየት መስጠት የሚችል መሆን አለበት፡፡
2. የዳኝነት ነፃነት
የዳኝነት ነፃነት ለትክክለኛ ፍትሕ አሰጣጥ የማዕዘን ራስ መሆኑ በተግባር የተረጋገጠ ጉዳይ ነው፡፡ መሠረታዊ ተልዕኮውም በፍርድ ሥራ ወይም በውሳኔ አሰጣጥ ላይ ጥላቻና ፍራቻ፣ ስሜትና ግፊት ቦታ እንዳይኖራቸው ማድረግ ነው፡፡
ይህም ዳኛው ሕጉን ዐይቶ ክርክሩን ስምቶ በሕጉ መሠረት ውሳኔ እንዲሰጥ ለማስቻል ነው፡፡ ዳኛው በቁንጽል አመለካከት ወይም በዕውቀት እጥረት የሰጠው ፍርድ/ውሳኔ በይግባኝ ተመዝኖ የሚለወጥ ወይም የሚሻሻል ቢሆን የዳኝነት ሥርዐት የሚያጠናክር እንጂ የሚያስነቅፍ አይሆንም፡፡ በሌላ በኩል ፍርዱ በግፊት ወይም በስሜት፤ በጥላቻ ወይም በፍራቻ የተሰጠ ሆኖ በይግባኝ ሳይታረም የጸና ሆኖ ቢቀር በሁለት በኩል ለነቀፋ የተጋለጠ ይሆናል፡፡ ይኸውም በአንድ በኩል ተጽዕኖው ከውስጥም ይምጣ ከውጪ በራሱ ሕገ ወጥ መሆኑ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግም ፍርዱ ወይም ውሳኔው በሕግ መሠረት ያልተሰጠ በመሆኑ ከራሱ አልፎ ሥርዓቱን ጭምር ለሥጋትና ሐሜት በመዳረግ አመኔታውን ስለሚያቃውስበት ነው፡፡ ይህም የዳኝነት ነፃነት የጥበቃ አድማስ ዳኚውንም ተዳኚውንም እንደሚያካትት ያመለክታል፡፡ ሁለቱም ካልተጠበቁ ለአደጋ የሚጋለጠው ዳኛው የሚተረጉመው፣ ተከራካሪው የሚማጸነው ሕግ ነው፡፡ ሕግ ሥርዓት ስለሆነ ለሥጋት ከተጋለጠ አመኔታ ስለሚያጣ ነፀብራቁ ከዚያ አልፎ ኅብረተሰቡን የሚያውክ ይሆናል፡፡
ስለዚህ የዳኝነት ነጻነት በቁንጽል ከተወሰነ ጉዳይ ጋር ተያይዞ የሚታይ ሳይሆን ሰፋ ብሎ ከኅብረተሰቡ የፍትሕ አስተዳደር ጋር የሚያያዝ ጉዳይ ነው፡፡
3. ነገርን በግልጽ ማየት
ክስን/ክርክርን ወይም ሙግትን በግልጽ መስማት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው መብት ነው፡፡ ምስጢራዊነትን ስለሚያስወግድ በተከሳሹ ላይ የተነገረውን ክስ ከሳሹ እንዲያስረዳ ይገፋፋል፤ ተከሳሽም መከላከያውን ያለፍርሃትና ሥጋት ለማቅረብ ያስችለዋል፡፡ ዳኞችም በፍርሃት፣ በሥጋት ወይም በስሜት እንዳይፈርዱ የሕዝብ አስተያየት በታዛቢነት ይመለከታቸዋል፡፡ የግልጽ ችሎት ጽንሰ ሃሳብ እየዳበረና የሕግ ጥበቃ እያገኘም የመጣው በዚህ ምክንያት ነው፡፡
4. ሥርዓት
ክርክር/ሙግት የጨረባ ድግስ እንዳይሆን ሥርዓት እንዲከተል ማድረግ የተገባ ነገር ነው፡፡ ክስ እንዴት እንደሚቀርብ፣ መልስ እንዴት እንደሚሰጥ፣ ማስረጃ እንዴት እንደሚቀርብና እንዴትም እንደሚመዘን፣ ማን አስቀድሞ እንደሚናገር፣ ማን መልስ እንደሚሰጥ፣ ጥያቄ እንዴት እንደሚቀርብ፣ ወዘተ…ሥርዓት ካልተበጀ እውነትን የያዘው ተጎድቶ አፍ ያለው ረትቶ ሊሔድ ይችላል፡፡
5. ጭብጥ
ጭብጥ የሙግት ልብ ወይም እምብርት ነው፡፡ ጭብጥ ተለይቶ መውጣቱ ለግራ ቀኙና ለዳኛም እጅግ ጠቃሚና አስፈላጊ ነው፡፡ ሙግት ለማገዶ እንደሚሰበሰብ ፍልጥ ቢታሰብ ጭብጡ እንደማሠሪው ልጥ ሊመሰል ይችላል፡፡ ‹‹ለሺህ ፍልጥ ማሰሪው ልጥ›› ነውና ጭብጥ የሙግት መሰብሰቢያና ማሰሪያ ነው፡፡
ማሰሪያ የሌለው ፍልጥ እንደሚበታተንና ለአያያዝ እንደሚያስቸግር ሁሉ በጭብጥ ያልተያዘ ሙግትም ወደ ጭፍጫፊ ነጥቦች እየተሰነጣጠረና እየተሰበጣጠረ ስለሚሔድ መያዣ መጨበጫ የሌለው ይሆናል፡፡
በመሆኑም ጭብጥ የሙግት/ክርክር ዳር ድንበርና ይዘት ጭምር ወሳኝ ነው፡፡ ግራ ቀኙ የተለያዩበትን ሥረ ነገርና ሕጋዊ መሠረቱን አጥርቶ ያመለክታል፡፡ ተከራካሪዎቹ ጭብጣቸውን እንዲያስረዱ፣ በጭብጣቸው እንዲረጉ፣ ፈራጅም በጭብጡ ተወስኖ ማስረጃውን መዝኖ ክርክሩን አዳምጦ ሕጉን አገላብጦ ሙግትን እንዲቆርጥ ውሳኔውን እንዲሰጥ ያስችለዋል፡፡
6. ማስረጃ
ፍርድን በማስረጃ ማንተራስ እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ አስተያየት የሚቀረጸው በማስረጃ ላይ በመመሥረት ነው፡፡ ማስረጃ በሁለት ወገን የሚቀርብና አልፎ አልፎም ዕውቅ ነገር ሲያጋጥም ከፈራጅ ግንዛቤ (Judicial Notice) የሚፈልቅ ነው፡፡
#ሊቁ #ወርቁ
https://t.me/lawsocieties
1. የሕግ ዕውቀት
ሥራንና ባለሙያን ማገናኘት (Specialization) እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ ለሕክምና ሐኪም፣ ለሕንጻና ግንባታ መሐንዲስ እንደሚያስፈልግ ለዳኝነትም የሕግ ባለሙያ ያስፈልጋል፡፡ የሚሰየመው ችሎት ከሚካሔደው ሙግት ወይም ክርክር ጋር የተገናኘ ሰፊ ዕውቀትና ልምድ ያለውና ስለጉዳዩ ማብራሪያ እና አስተያየት መስጠት የሚችል መሆን አለበት፡፡
2. የዳኝነት ነፃነት
የዳኝነት ነፃነት ለትክክለኛ ፍትሕ አሰጣጥ የማዕዘን ራስ መሆኑ በተግባር የተረጋገጠ ጉዳይ ነው፡፡ መሠረታዊ ተልዕኮውም በፍርድ ሥራ ወይም በውሳኔ አሰጣጥ ላይ ጥላቻና ፍራቻ፣ ስሜትና ግፊት ቦታ እንዳይኖራቸው ማድረግ ነው፡፡
ይህም ዳኛው ሕጉን ዐይቶ ክርክሩን ስምቶ በሕጉ መሠረት ውሳኔ እንዲሰጥ ለማስቻል ነው፡፡ ዳኛው በቁንጽል አመለካከት ወይም በዕውቀት እጥረት የሰጠው ፍርድ/ውሳኔ በይግባኝ ተመዝኖ የሚለወጥ ወይም የሚሻሻል ቢሆን የዳኝነት ሥርዐት የሚያጠናክር እንጂ የሚያስነቅፍ አይሆንም፡፡ በሌላ በኩል ፍርዱ በግፊት ወይም በስሜት፤ በጥላቻ ወይም በፍራቻ የተሰጠ ሆኖ በይግባኝ ሳይታረም የጸና ሆኖ ቢቀር በሁለት በኩል ለነቀፋ የተጋለጠ ይሆናል፡፡ ይኸውም በአንድ በኩል ተጽዕኖው ከውስጥም ይምጣ ከውጪ በራሱ ሕገ ወጥ መሆኑ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግም ፍርዱ ወይም ውሳኔው በሕግ መሠረት ያልተሰጠ በመሆኑ ከራሱ አልፎ ሥርዓቱን ጭምር ለሥጋትና ሐሜት በመዳረግ አመኔታውን ስለሚያቃውስበት ነው፡፡ ይህም የዳኝነት ነፃነት የጥበቃ አድማስ ዳኚውንም ተዳኚውንም እንደሚያካትት ያመለክታል፡፡ ሁለቱም ካልተጠበቁ ለአደጋ የሚጋለጠው ዳኛው የሚተረጉመው፣ ተከራካሪው የሚማጸነው ሕግ ነው፡፡ ሕግ ሥርዓት ስለሆነ ለሥጋት ከተጋለጠ አመኔታ ስለሚያጣ ነፀብራቁ ከዚያ አልፎ ኅብረተሰቡን የሚያውክ ይሆናል፡፡
ስለዚህ የዳኝነት ነጻነት በቁንጽል ከተወሰነ ጉዳይ ጋር ተያይዞ የሚታይ ሳይሆን ሰፋ ብሎ ከኅብረተሰቡ የፍትሕ አስተዳደር ጋር የሚያያዝ ጉዳይ ነው፡፡
3. ነገርን በግልጽ ማየት
ክስን/ክርክርን ወይም ሙግትን በግልጽ መስማት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው መብት ነው፡፡ ምስጢራዊነትን ስለሚያስወግድ በተከሳሹ ላይ የተነገረውን ክስ ከሳሹ እንዲያስረዳ ይገፋፋል፤ ተከሳሽም መከላከያውን ያለፍርሃትና ሥጋት ለማቅረብ ያስችለዋል፡፡ ዳኞችም በፍርሃት፣ በሥጋት ወይም በስሜት እንዳይፈርዱ የሕዝብ አስተያየት በታዛቢነት ይመለከታቸዋል፡፡ የግልጽ ችሎት ጽንሰ ሃሳብ እየዳበረና የሕግ ጥበቃ እያገኘም የመጣው በዚህ ምክንያት ነው፡፡
4. ሥርዓት
ክርክር/ሙግት የጨረባ ድግስ እንዳይሆን ሥርዓት እንዲከተል ማድረግ የተገባ ነገር ነው፡፡ ክስ እንዴት እንደሚቀርብ፣ መልስ እንዴት እንደሚሰጥ፣ ማስረጃ እንዴት እንደሚቀርብና እንዴትም እንደሚመዘን፣ ማን አስቀድሞ እንደሚናገር፣ ማን መልስ እንደሚሰጥ፣ ጥያቄ እንዴት እንደሚቀርብ፣ ወዘተ…ሥርዓት ካልተበጀ እውነትን የያዘው ተጎድቶ አፍ ያለው ረትቶ ሊሔድ ይችላል፡፡
5. ጭብጥ
ጭብጥ የሙግት ልብ ወይም እምብርት ነው፡፡ ጭብጥ ተለይቶ መውጣቱ ለግራ ቀኙና ለዳኛም እጅግ ጠቃሚና አስፈላጊ ነው፡፡ ሙግት ለማገዶ እንደሚሰበሰብ ፍልጥ ቢታሰብ ጭብጡ እንደማሠሪው ልጥ ሊመሰል ይችላል፡፡ ‹‹ለሺህ ፍልጥ ማሰሪው ልጥ›› ነውና ጭብጥ የሙግት መሰብሰቢያና ማሰሪያ ነው፡፡
ማሰሪያ የሌለው ፍልጥ እንደሚበታተንና ለአያያዝ እንደሚያስቸግር ሁሉ በጭብጥ ያልተያዘ ሙግትም ወደ ጭፍጫፊ ነጥቦች እየተሰነጣጠረና እየተሰበጣጠረ ስለሚሔድ መያዣ መጨበጫ የሌለው ይሆናል፡፡
በመሆኑም ጭብጥ የሙግት/ክርክር ዳር ድንበርና ይዘት ጭምር ወሳኝ ነው፡፡ ግራ ቀኙ የተለያዩበትን ሥረ ነገርና ሕጋዊ መሠረቱን አጥርቶ ያመለክታል፡፡ ተከራካሪዎቹ ጭብጣቸውን እንዲያስረዱ፣ በጭብጣቸው እንዲረጉ፣ ፈራጅም በጭብጡ ተወስኖ ማስረጃውን መዝኖ ክርክሩን አዳምጦ ሕጉን አገላብጦ ሙግትን እንዲቆርጥ ውሳኔውን እንዲሰጥ ያስችለዋል፡፡
6. ማስረጃ
ፍርድን በማስረጃ ማንተራስ እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ አስተያየት የሚቀረጸው በማስረጃ ላይ በመመሥረት ነው፡፡ ማስረጃ በሁለት ወገን የሚቀርብና አልፎ አልፎም ዕውቅ ነገር ሲያጋጥም ከፈራጅ ግንዛቤ (Judicial Notice) የሚፈልቅ ነው፡፡
#ሊቁ #ወርቁ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
38 የተለያዩ ዕቃዎች ከውጭ እንዳይገቡ ዕገዳ ተጣለባቸው
38 የተለያዩ ዕቃዎች ከውጭ እንዳይገቡ ዕገዳ መጣሉን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ።
የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ አቶ ፍቃዱ ድጋፌ በሰጡት መግለጫ፣ የተለዩት ዝርዝር ዕቃዎች ጉምሩክ ኮሚሽን በጥናት የለያቸው ሲሆን ባንኮች ከነገ ጀምሮ “ኤልሲ' መክፈት አይችሉም ብለዋል።
የተለዩት ዕቃዎች ከሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ ዝውውር ጋር ቁርኝት እንዳላቸው በጥናት የተለዩ እና መሠረታዊ ቁሳቁስ እንዳልሆኑም ገልጸዋል።
በዕገዳው ከተለዩት ቁሳቁሶች መካከልም ተሽከርካሪዎች የተካተቱ ሲሆን አሁን ላይ የውጭ ምንዛሪ ጥያቄ ላይ 2ኛ ደረጃ ላይ መሆኑን አስታውሰዋል።
የቁሳቁሶቹ ዕገዳ መተግበር በአማካኝ ግማሽ ያህል የውጭ ምንዛሪ ሊያስቀር እንደሚችልም ምክትል ገዥው አቶ ፍቃዱ ተናግረዋል።
https://t.me/lawsocieties
38 የተለያዩ ዕቃዎች ከውጭ እንዳይገቡ ዕገዳ መጣሉን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ።
የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ አቶ ፍቃዱ ድጋፌ በሰጡት መግለጫ፣ የተለዩት ዝርዝር ዕቃዎች ጉምሩክ ኮሚሽን በጥናት የለያቸው ሲሆን ባንኮች ከነገ ጀምሮ “ኤልሲ' መክፈት አይችሉም ብለዋል።
የተለዩት ዕቃዎች ከሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሪ ዝውውር ጋር ቁርኝት እንዳላቸው በጥናት የተለዩ እና መሠረታዊ ቁሳቁስ እንዳልሆኑም ገልጸዋል።
በዕገዳው ከተለዩት ቁሳቁሶች መካከልም ተሽከርካሪዎች የተካተቱ ሲሆን አሁን ላይ የውጭ ምንዛሪ ጥያቄ ላይ 2ኛ ደረጃ ላይ መሆኑን አስታውሰዋል።
የቁሳቁሶቹ ዕገዳ መተግበር በአማካኝ ግማሽ ያህል የውጭ ምንዛሪ ሊያስቀር እንደሚችልም ምክትል ገዥው አቶ ፍቃዱ ተናግረዋል።
https://t.me/lawsocieties
#Dashen Bank Sc#🚩For Fresh & Exp
▪️1 - Customer Service Officer (Maker) – IFB
▪️2 - Attorney Legal Research & Advisory
▪️3 - Senior Attorney, Litigation
▪️4 -Quality Assurance Officer-Contact Center
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3EJe3VJ
▪️Deadline: October 14/22
▪️1 - Customer Service Officer (Maker) – IFB
▪️2 - Attorney Legal Research & Advisory
▪️3 - Senior Attorney, Litigation
▪️4 -Quality Assurance Officer-Contact Center
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3EJe3VJ
▪️Deadline: October 14/22
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Vacancy
=======
Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the following positions:
1. Bank Trainee
2. Graduate Trainee
3. IS Trainee
4. IS Graduate Trainee
5. Legal Trainee👈👈👈
6. Legal Graduate Trainee 👈👈
7. Engineer Trainee
Interested and qualified job seekers should apply through CBE career website
https://vacancy.cbe.com.et from October 17, 2022 – October 27, 2022.
For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/External_Vacancy_6a87ddb632.pdf
=======
Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the following positions:
1. Bank Trainee
2. Graduate Trainee
3. IS Trainee
4. IS Graduate Trainee
5. Legal Trainee👈👈👈
6. Legal Graduate Trainee 👈👈
7. Engineer Trainee
Interested and qualified job seekers should apply through CBE career website
https://vacancy.cbe.com.et from October 17, 2022 – October 27, 2022.
For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/External_Vacancy_6a87ddb632.pdf
" የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑ እና በህግ እንደሚያስጠይቅ፣
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ " የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑን የሚገልፅ ሲሆን እንዲህ ያለው ድርጊት በህግ እንደሚያስጠይቅ ያስገነዝባል።
የማህበረሰብ የጋራ ሀብት በሆነው ፈተና ላይ ሚፈጸም ማንኛውንም አይነት ወንጀል በጋራ መከላከል ይገባል ይላል አገልግሎቱ።
የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና ከማክሰኞ ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ እስከ አርብ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል።
#tikvahethiopia
https://t.me/lawsocieties
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ " የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑን የሚገልፅ ሲሆን እንዲህ ያለው ድርጊት በህግ እንደሚያስጠይቅ ያስገነዝባል።
የማህበረሰብ የጋራ ሀብት በሆነው ፈተና ላይ ሚፈጸም ማንኛውንም አይነት ወንጀል በጋራ መከላከል ይገባል ይላል አገልግሎቱ።
የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና ከማክሰኞ ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ እስከ አርብ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል።
#tikvahethiopia
https://t.me/lawsocieties
በፍርድ ቤት ተጠርቶ አለመቅረብ
1. ክርክሩን ለመስማት በተቀጠረበት ቀን ግራ ቀኙ ወገኖች ካልቀረቡ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ የክስ መዝገብ ከተዘጋ ከሳሹ ተገቢውን ዳኝነት በድጋሚ ከፍሎ መዝገቡን ለማስከፈት ይችላል፡፡፡ ከሳሹ የቀረው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ ድጋሚ ዳኝነት ላይከፍል የተዘጋው መዝገብ እንዲንቀሳቀስ ዳኛው ሊወስን ይችላል፡፡ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ
ተከሳሽ ካልቀረበ እንደ ሁኔታው ተከሳሹ በሌለበት 2. ከሳሽ ቀርቦ ተከሳሽ እንዲቀጥል ወይም ሁለተኛ መጥሪያ እንዲላክለት ሊታዘዝ ይችላል፡፡ እዚህ ጋር ልብ ሊባል የሚገባው መጥሪያው ለተከሳሽ ያልደረሰው በከሳሽ ጥፋት ከሆነ ባልደረሳቸው ተከሳሾች ላይ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ከታዘዘ ደግሞ በሚቀጥለው ቀጠሮ ቀርቦ በባለፈው ቀጠሮ ያልቀረበው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ እንዲከራከር ሊፈቀድለት ይችላል ፡፡
ተከሳሽ ቀርቦ ከሳሽ ካልቀረበስ ?
ተከሳሹ የተከሰሰበትን ነገር በሙሉ ወይም በከፊል ያመነ ከሆነ ፍርድ ቤቱ በታመነው መጠን ውሳኔ መስጠት ይችላል ፡፡ ሳሙኤል ግርማ
ተከሳሹ ከካደ መዝገቡ ይዘጋል ሆኖም ከሳሹ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈትለት መጠየቅ ይችላል፡፡ ጥያቄው ተቀባይነት የሚያገኘው ከሳሹ በመጀመሪያው ቀጠሮ የቀረው በቂ በሆነ ችግር መሆኑን ካስረዳ ነው፡፡ ፍረድ ቤቱ ጥያቄውን ከተቀበለ ስለኪሣራውና ስለማናቸውም ወጪ አከፋፈል ተስማሚ መስሎ የታየውን ውሳኔ ከሰጠ በኃላ የተዘጋው መዝገብ እንደገና ተከፍቶ ነገሩ እንዲቀጥል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል ፡፡
የፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ከ 65 እስከ 75 ያሉት አንቀጾች ይመለከተዋል ፡፡
https://t.me/lawsocieties
1. ክርክሩን ለመስማት በተቀጠረበት ቀን ግራ ቀኙ ወገኖች ካልቀረቡ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ የክስ መዝገብ ከተዘጋ ከሳሹ ተገቢውን ዳኝነት በድጋሚ ከፍሎ መዝገቡን ለማስከፈት ይችላል፡፡፡ ከሳሹ የቀረው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ ድጋሚ ዳኝነት ላይከፍል የተዘጋው መዝገብ እንዲንቀሳቀስ ዳኛው ሊወስን ይችላል፡፡ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ
ተከሳሽ ካልቀረበ እንደ ሁኔታው ተከሳሹ በሌለበት 2. ከሳሽ ቀርቦ ተከሳሽ እንዲቀጥል ወይም ሁለተኛ መጥሪያ እንዲላክለት ሊታዘዝ ይችላል፡፡ እዚህ ጋር ልብ ሊባል የሚገባው መጥሪያው ለተከሳሽ ያልደረሰው በከሳሽ ጥፋት ከሆነ ባልደረሳቸው ተከሳሾች ላይ የክስ መዝገቡ ይዘጋል ፡፡ ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ከታዘዘ ደግሞ በሚቀጥለው ቀጠሮ ቀርቦ በባለፈው ቀጠሮ ያልቀረበው በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ እንዲከራከር ሊፈቀድለት ይችላል ፡፡
ተከሳሽ ቀርቦ ከሳሽ ካልቀረበስ ?
ተከሳሹ የተከሰሰበትን ነገር በሙሉ ወይም በከፊል ያመነ ከሆነ ፍርድ ቤቱ በታመነው መጠን ውሳኔ መስጠት ይችላል ፡፡ ሳሙኤል ግርማ
ተከሳሹ ከካደ መዝገቡ ይዘጋል ሆኖም ከሳሹ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈትለት መጠየቅ ይችላል፡፡ ጥያቄው ተቀባይነት የሚያገኘው ከሳሹ በመጀመሪያው ቀጠሮ የቀረው በቂ በሆነ ችግር መሆኑን ካስረዳ ነው፡፡ ፍረድ ቤቱ ጥያቄውን ከተቀበለ ስለኪሣራውና ስለማናቸውም ወጪ አከፋፈል ተስማሚ መስሎ የታየውን ውሳኔ ከሰጠ በኃላ የተዘጋው መዝገብ እንደገና ተከፍቶ ነገሩ እንዲቀጥል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል ፡፡
የፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ከ 65 እስከ 75 ያሉት አንቀጾች ይመለከተዋል ፡፡
https://t.me/lawsocieties