አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በ2013 እና 2014 የትምህርት ዘመን ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቁ ተወዳዳሪዎችን በመጋበዝ በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ የቅድመ ስራ ስልጠና በመስጠት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡


በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ማለትም ከመስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በተወዳዳሪነት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
ለህግ ተመራቂዎች አስቸኳይ ክፍት ስራ ማስታወቂያ

የህግ ፀሀፊ ክሶችን፣ መልሶች እና የተለያዩ የህጋዊ ማመልከቻ መፃፍ የሚችል በ Computer መጻፍ ችሎታ ያለው ማለትም Microsoft word ላይ በአማርኛ መጻፍ ችሎታ ያለው።

ቀጣሪ ግለሰብ

ብዛት አንድ

ደመወዝ በስምምነት

የስራ ቦታ ጊዮርጊስ አካባቢ የአራዳ ምድብ ፍርድ ቤት ፊት ለፊት።

ዚህ በታች ባለው ቴሌግራም ቦት CV መላክ ይቻላል
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@LawsocietiesBot
ምእራብ አፍሪካዊቷ ኢኳቶሪያል ጊኒ የሞት ቅጣት ህግን ሻረች

ኢኳቶሪያል ጊኒ የመጨረሻውን የሞት ግድያ ከፈጸመች ከሰምንት አመት በኋላ የሞት ግድያ ህግን ሽራለች
https://am.al-ain.com/article/equatorial-gineau-abolishes-death-penalty