Vacancy at MERSA Media Institute(For Fresh Graduate)
📌Position: Project Associates
✅Experience: 0 year
✅Required number of candidate: 8
✅ Qualification: Bachelor’s degree on Information technology, Economics, Law, Medicine, Social Studies or related field of study
📌 Application Deadline: July 23, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3axwXSH
📌Position: Project Associates
✅Experience: 0 year
✅Required number of candidate: 8
✅ Qualification: Bachelor’s degree on Information technology, Economics, Law, Medicine, Social Studies or related field of study
📌 Application Deadline: July 23, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3axwXSH
👍5
👇👇አዲሱ የስደተኞች ሕግ👇👇👇
ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
የጀርመን ጥምር መንግስት በአገሪቱ ላለፉት 5 ዓመታት የቆዩት ስደተኞች ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያገኙበትን ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
Via DW Amharic
https://p.dw.com/p/4DsNU?maca=amh-Facebook-dw
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
የጀርመን ጥምር መንግስት በአገሪቱ ላለፉት 5 ዓመታት የቆዩት ስደተኞች ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያገኙበትን ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
Via DW Amharic
https://p.dw.com/p/4DsNU?maca=amh-Facebook-dw
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
Deutsche Welle
አዲሱ ጀርመን የስደተኞች ሕግ
የጀርመን ጥምር መንግስት በአገሪቱ ላለፉት 5 ዓመታት የቆዩት ስደተኞች ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያገኙበትን ሕግ አጸደቀ። ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
👍2
DRAFT Value Added Tax Proclamation 2022👇👇👇👇
https://chilot.me/wp-content/uploads/2022/07/DRAFT-Value-Added-Tax-Proclamation-2022.pdf
Abrham Yohannes
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
https://chilot.me/wp-content/uploads/2022/07/DRAFT-Value-Added-Tax-Proclamation-2022.pdf
Abrham Yohannes
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
👍1
Allied Chemicals PLC በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:
01. Legal Officer
02. Liaison & Public Relations Executive
📚የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
Law Graduate with specialization in Labour and Business Laws from Addis Ababa University
🇪🇹 የስራ ቦታ:Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሀምሌ
15/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/allied-chemicals-plc/
Position:
01. Legal Officer
02. Liaison & Public Relations Executive
📚የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
Law Graduate with specialization in Labour and Business Laws from Addis Ababa University
🇪🇹 የስራ ቦታ:Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሀምሌ
15/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/allied-chemicals-plc/
👎2👍1
Industrial Parks Development Corporation በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position: 8 postions
Senior Auditor and Senior Lawyer
📚የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
BA/MA/LLB
🇪🇹 የስራ ቦታ:Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሀምሌ
11/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/industrial-parks-development-corporationq/
Position: 8 postions
Senior Auditor and Senior Lawyer
📚የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
BA/MA/LLB
🇪🇹 የስራ ቦታ:Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሀምሌ
11/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/industrial-parks-development-corporationq/
👍6👏1
ማስታወቂያ
የኢፌዴሪ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣
ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያየ መንገድ ገብተው የሚንቀሳቀሱ የውጭ አገር ዜጎችን የመመዝገብና የመቆጣጠር ስልጣን በአዋጅ ቁጥር 354/1995 እና ደንብ ቁጥር 114/1997 የተሰጠው ተቋም ነው።
ስለሆነም፣
• በተለያዩ የቪዛ ዓይነት ወደ ኢትዮጵያ የገባችሁና ቪዛችሁ የሚፀናበት ጊዜ ያለፈበት፤
• የመኖሪያ ፈቃዳችሁ የሚፀናበት ጊዜ ያለፈበት፤
• ምንም አይነት ቪዛም ሆነ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላችሁ፣
• በኢ.ፌ.ዴ. ሪ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የስደተኝነት ወይም የጥገኝነት ጠያቂ ዕውቅና አግኝታችሁ በከተማ ስደተኝነት በፈቃድም ይሁን ያለፈቃድ በአዲስ አበባ እና በዙሪያው በሚገኙ ከተሞች የምትኖሩ የውጭ አገር ዜጎች በሙሉ፡-
አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከሐምሌ 11 እስከ 25/2014 ዓ.ም ድረስ ምዝገባ የሚያካሂድ ስለሆነ፤ ዘውትር በስራ ሰዓት ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ በሁሉም ስራ ቀናት ማንነታችሁን የሚገልፅ ሕጋዊ ሠነድ /ፓስፖርት፣ የመኖሪያ ፈቃድ፣ የስደተኛ መታወቂያ ወይም የምዝገባ ማረጋገጫ ሰነድ ፣ የጉዞ እና/ወይም ሌሎች ተያያዥ ሠነዶችን/ ይዛችሁ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ጥሪ ያቀርባል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
• በአዲስ አበባ ከተማ፡- በሁሉም የወረዳ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ጽ/ቤቶች እና ፒያሳ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣
• በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞች፡- ገላን፣ ዱከም፣ ለገጣፎ፣ ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ሆለታ እና ሰበታ
እንዲሁም ቢሾፍቱ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ፅ/ቤቶች ናቸው፣
ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ባልተመዘገቡ የውጭ አገር ዜጎች ላይ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ በጥብቅ ያሳስባል፡፡
ማሳሰቢያ፡- የውጭ ዜጐችን በመቅጠር የምታሰሩ፣ በቤታችሁ ተከራይቶ ወይም በጥገኝነት የምታኖሩ ግለሰቦች በተሰጠው ጊዜ ገደብ መመዝገባቸውን እና የምዝገባ ማረጋገጫ መውስዳቸውን እንድታረጋግጡ እናሳስባለን።
ለበለጠ መረጃ ድረገፃችንን ይጎብኙ፡- www.invea.gov.et.
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
Notice
The Immigration and Citizenship Service of the Federal Democratic Republic of Ethiopia is mandated to register and administer legal permits for foreign nationals living in Ethiopia according to Proclamation No. 354/2003 and Regulation No. 114/2004. As a result, to make legal processes the Immigration and Citizenship Service announces this registration.
Therefore, all foreigners with:
• Expired visas;
• Expired Residence permits; and
• Those without any visa or residence permit;
• As well as refugees or asylum seekers requesting status and residing in Addis Ababa and its vicinities with or without an urban refugee permit;
Should register in person between July 18 to August 01, 2022 in all days at work hours including Saturday and Sunday by bringing legal documents that testify your personality (Such as - passport, resident ID, Refugee ID, Proof of Registration, and/or any travel documents).
Place of Registration: -
• Addis Ababa: Vital Events Registration Offices of all Woredas and Immigration and Citizenship Service, Piazza Office;
• Oromia Special Zone within the vicinity of Addis Ababa: Vital Events Registration Offices at Gelan, Dukem, Lege Tafo, Sululta, Burayu, Holeta, Sebeta, and Bishoftu town.
The Immigration and Citizenship Service would like to notify you that it will take legal measures against those who fail to register on the dates mentioned in this notice.
Remark: - Those who hire and give shelter or rent a house to foreign Citizens should follow up their registry and make sure whether they take proof of registration.
For further inquiries, please visit our website: - www.invea.gov.et.
Immigration and Citizenship Service
Addis Ababa, Ethiopia.
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
https://t.me/lawsocieties
የኢፌዴሪ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣
ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያየ መንገድ ገብተው የሚንቀሳቀሱ የውጭ አገር ዜጎችን የመመዝገብና የመቆጣጠር ስልጣን በአዋጅ ቁጥር 354/1995 እና ደንብ ቁጥር 114/1997 የተሰጠው ተቋም ነው።
ስለሆነም፣
• በተለያዩ የቪዛ ዓይነት ወደ ኢትዮጵያ የገባችሁና ቪዛችሁ የሚፀናበት ጊዜ ያለፈበት፤
• የመኖሪያ ፈቃዳችሁ የሚፀናበት ጊዜ ያለፈበት፤
• ምንም አይነት ቪዛም ሆነ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላችሁ፣
• በኢ.ፌ.ዴ. ሪ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የስደተኝነት ወይም የጥገኝነት ጠያቂ ዕውቅና አግኝታችሁ በከተማ ስደተኝነት በፈቃድም ይሁን ያለፈቃድ በአዲስ አበባ እና በዙሪያው በሚገኙ ከተሞች የምትኖሩ የውጭ አገር ዜጎች በሙሉ፡-
አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከሐምሌ 11 እስከ 25/2014 ዓ.ም ድረስ ምዝገባ የሚያካሂድ ስለሆነ፤ ዘውትር በስራ ሰዓት ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ በሁሉም ስራ ቀናት ማንነታችሁን የሚገልፅ ሕጋዊ ሠነድ /ፓስፖርት፣ የመኖሪያ ፈቃድ፣ የስደተኛ መታወቂያ ወይም የምዝገባ ማረጋገጫ ሰነድ ፣ የጉዞ እና/ወይም ሌሎች ተያያዥ ሠነዶችን/ ይዛችሁ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ጥሪ ያቀርባል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
• በአዲስ አበባ ከተማ፡- በሁሉም የወረዳ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ጽ/ቤቶች እና ፒያሳ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣
• በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞች፡- ገላን፣ ዱከም፣ ለገጣፎ፣ ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ሆለታ እና ሰበታ
እንዲሁም ቢሾፍቱ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ፅ/ቤቶች ናቸው፣
ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ባልተመዘገቡ የውጭ አገር ዜጎች ላይ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ በጥብቅ ያሳስባል፡፡
ማሳሰቢያ፡- የውጭ ዜጐችን በመቅጠር የምታሰሩ፣ በቤታችሁ ተከራይቶ ወይም በጥገኝነት የምታኖሩ ግለሰቦች በተሰጠው ጊዜ ገደብ መመዝገባቸውን እና የምዝገባ ማረጋገጫ መውስዳቸውን እንድታረጋግጡ እናሳስባለን።
ለበለጠ መረጃ ድረገፃችንን ይጎብኙ፡- www.invea.gov.et.
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
Notice
The Immigration and Citizenship Service of the Federal Democratic Republic of Ethiopia is mandated to register and administer legal permits for foreign nationals living in Ethiopia according to Proclamation No. 354/2003 and Regulation No. 114/2004. As a result, to make legal processes the Immigration and Citizenship Service announces this registration.
Therefore, all foreigners with:
• Expired visas;
• Expired Residence permits; and
• Those without any visa or residence permit;
• As well as refugees or asylum seekers requesting status and residing in Addis Ababa and its vicinities with or without an urban refugee permit;
Should register in person between July 18 to August 01, 2022 in all days at work hours including Saturday and Sunday by bringing legal documents that testify your personality (Such as - passport, resident ID, Refugee ID, Proof of Registration, and/or any travel documents).
Place of Registration: -
• Addis Ababa: Vital Events Registration Offices of all Woredas and Immigration and Citizenship Service, Piazza Office;
• Oromia Special Zone within the vicinity of Addis Ababa: Vital Events Registration Offices at Gelan, Dukem, Lege Tafo, Sululta, Burayu, Holeta, Sebeta, and Bishoftu town.
The Immigration and Citizenship Service would like to notify you that it will take legal measures against those who fail to register on the dates mentioned in this notice.
Remark: - Those who hire and give shelter or rent a house to foreign Citizens should follow up their registry and make sure whether they take proof of registration.
For further inquiries, please visit our website: - www.invea.gov.et.
Immigration and Citizenship Service
Addis Ababa, Ethiopia.
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10
Audio
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዎችን በድምፅ እንሆ
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዎች ለሁሉም በተለይም ለአይነ ስዉራን ተደራሽ ይሆኑ ዘንድ ሰለሞን ማስታዎቂያ እና ህትመት ከፍትህ ፕሮግራም ጋር በመተባበር እንደሚከተለዉ አቅርበዉላችኋል፡፡ ከዚህ ቀደም ቀርበዉ የነበሩትን ማለትም ከቅፅ 22 እስከ 24 ድረስ ካሉ የሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዎች መካከል 25 የጠተመረጡ ዉሳኔዎች ጨምሮ ሌሎች 25 ዉሳኔዎችን በማካተት እንደሚከተለዉ ቀርበዋል፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዎች ለሁሉም በተለይም ለአይነ ስዉራን ተደራሽ ይሆኑ ዘንድ ሰለሞን ማስታዎቂያ እና ህትመት ከፍትህ ፕሮግራም ጋር በመተባበር እንደሚከተለዉ አቅርበዉላችኋል፡፡ ከዚህ ቀደም ቀርበዉ የነበሩትን ማለትም ከቅፅ 22 እስከ 24 ድረስ ካሉ የሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዎች መካከል 25 የጠተመረጡ ዉሳኔዎች ጨምሮ ሌሎች 25 ዉሳኔዎችን በማካተት እንደሚከተለዉ ቀርበዋል፡
👍12❤3
#ፍቺ
የሁለት ተጋቢዎችን የትዳር ግንኙት በሕግ መሠረት ማቋረጥ
ጋብቻ ከሚፈርስባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንደኛው የፍቺ ውሣኔ ሲሰጥ መሆኑ የቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 75/ሐ/ ያመለክታል፡፡
ጋብቻ አንድ እንደሆነ ሁሉ ጋብቻው በፍቺ ሊፈርስ የሚችለው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ሁለት የጋብቻ ስርአቶች መከናወናቸውም ሁለት ጊዜ የፍቺ ውሣኔ እንዲሰጥ ምክንያት ሊሆን አይችልም፡፡
ተጋቢዎቹ ግንኙታቸውን ማቋረጥ ከፈለጉ ጋብቻው በሁለት አይነት ስርአት ስለተፈፀመ ግንኙቱን ለማቋረጥ እያንዳንዱን ጋብቻ አስመልክቶ የፍቺ ውሣኔ ሊሰጥ የሚገባው አይሆንም፡፡ የሕጉም አላማ ይህ አይደለም፡፡
አንድ ወንድ እና ሴት ኢትዮጵያ ውስጥ ከተጋቡ በኋላ በድጋሚ በውጭ አገር ጋብቻ መስርተው በዛው አገር በፍርድ ቤት ፍቺ ከፈጸሙ በግራ ቀኙ መሐከል የነበረው ጋብቻ አንድ ብቻ በመሆኑ በውጭ አገር የተሰጠው የፍቺ ውሣኔ ይህን በመካከላቸው የነበረውን አንድ ጋብቻ እንዳፈረሰ ተደርጎ ሊቆጠር ይገባል፡፡
ግራ ቀኙ ውጭ አገር ከሄዱ በኋላ ሌላ የጋብቻ ሥነ ሥርዓት መፈፀማቸው ሁለት ትይዩ /Parallel/ ትዳር ውስጥ ነበሩ ሊያሰኛቸው አይችልም፡፡ በመሆኑም በመካከላቸው የነበረው የጋብቻ ግንኙነት አንድ የመሆኑን ያሕል የሚፈርሰውም በአንድ የፍቺ ውሣኔ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 40781 ቅጽ 8
Via Ts Md
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
https://t.me/lawsocieties
የሁለት ተጋቢዎችን የትዳር ግንኙት በሕግ መሠረት ማቋረጥ
ጋብቻ ከሚፈርስባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንደኛው የፍቺ ውሣኔ ሲሰጥ መሆኑ የቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 75/ሐ/ ያመለክታል፡፡
ጋብቻ አንድ እንደሆነ ሁሉ ጋብቻው በፍቺ ሊፈርስ የሚችለው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ሁለት የጋብቻ ስርአቶች መከናወናቸውም ሁለት ጊዜ የፍቺ ውሣኔ እንዲሰጥ ምክንያት ሊሆን አይችልም፡፡
ተጋቢዎቹ ግንኙታቸውን ማቋረጥ ከፈለጉ ጋብቻው በሁለት አይነት ስርአት ስለተፈፀመ ግንኙቱን ለማቋረጥ እያንዳንዱን ጋብቻ አስመልክቶ የፍቺ ውሣኔ ሊሰጥ የሚገባው አይሆንም፡፡ የሕጉም አላማ ይህ አይደለም፡፡
አንድ ወንድ እና ሴት ኢትዮጵያ ውስጥ ከተጋቡ በኋላ በድጋሚ በውጭ አገር ጋብቻ መስርተው በዛው አገር በፍርድ ቤት ፍቺ ከፈጸሙ በግራ ቀኙ መሐከል የነበረው ጋብቻ አንድ ብቻ በመሆኑ በውጭ አገር የተሰጠው የፍቺ ውሣኔ ይህን በመካከላቸው የነበረውን አንድ ጋብቻ እንዳፈረሰ ተደርጎ ሊቆጠር ይገባል፡፡
ግራ ቀኙ ውጭ አገር ከሄዱ በኋላ ሌላ የጋብቻ ሥነ ሥርዓት መፈፀማቸው ሁለት ትይዩ /Parallel/ ትዳር ውስጥ ነበሩ ሊያሰኛቸው አይችልም፡፡ በመሆኑም በመካከላቸው የነበረው የጋብቻ ግንኙነት አንድ የመሆኑን ያሕል የሚፈርሰውም በአንድ የፍቺ ውሣኔ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 40781 ቅጽ 8
Via Ts Md
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍6❤1