For Women Lawyers........ 🙏👇👇
Dear all,
Greetings from EWLA Head Office!
Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, (for Media Defence 23 to 25 August 2022)
Kindly find the details using the link below
https://www.mediadefence.org/news/call-for-applications-east-africa-women-litigation-surgery/
Kind regards!
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Dear all,
Greetings from EWLA Head Office!
Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, (for Media Defence 23 to 25 August 2022)
Kindly find the details using the link below
https://www.mediadefence.org/news/call-for-applications-east-africa-women-litigation-surgery/
Kind regards!
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Media Defence
[NOW CLOSED] Call for Applications: East Africa Women Litigation Surgery - Media Defence
23 to 25 August 2022, Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, Rwanda, Tanzania and Uganda to participate in a forthcoming litigation surgery on the right to freedom of expression and digital…
ሁለት ነገር!
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!
2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!
2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#NIB International Bank#
▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager,✅ Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV
▪️Deadline - June 06/2022
▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager,✅ Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV
▪️Deadline - June 06/2022
#Job
#Assistant_Attorney
Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa
applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Assistant_Attorney
Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa
applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Debub Global Bank#
▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, ✅Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3LSEOac
▪️Deadline - June 03/2022
▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, ✅Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3LSEOac
▪️Deadline - June 03/2022
Elelanajobs.com - The Home of Your Career Opportunity
Debub Global Bank is hiring - Elelanajobs.com
Debub Global Bank S.C. is a privately owned share company which has started operation on August 28, 2012. The bank is established to provide a wide range of banking services to both domestic and international businesses with quality customer services, higher…
ETHIOPIAN LABOUR RIGHTS WATCH
የኢትዮጵያ ሰራተኞች መብቶች ተሟጋች
Job Title: Legal Aid Provider
Application Deadline: June 13 Number Required: Two
Duration: Six Months
Location: Addis Ababa, Ethiopia Type of Appointment: Full-Time
Description
Ethiopian Labour Rights Watch (ELRW) is preparing to implement a project which is aimed at strengthening the provision of free legal aid services to women workers by setting up 2 free landline telephone services (hotlines) targeting female domestic workers and vulnerable women working in the informal sector. To this end, ELRW is looking to hire two female legal aid assistants who would be required to provide legal aid and consultation to the aforementioned vulnerable groups through phone calls.
Qualifications
Law degree from an accredited university in Ethiopia
How to apply
All interested applicants shall submit their most recent CV and a cover letter not exceeding 150 words on why they are interested and why they are the perfect fit for this position via info@ethiopianlabour.org with the subject line Legal Aid Provider Position.
Selected applicants will be contacted for an interview.
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የኢትዮጵያ ሰራተኞች መብቶች ተሟጋች
Job Title: Legal Aid Provider
Application Deadline: June 13 Number Required: Two
Duration: Six Months
Location: Addis Ababa, Ethiopia Type of Appointment: Full-Time
Description
Ethiopian Labour Rights Watch (ELRW) is preparing to implement a project which is aimed at strengthening the provision of free legal aid services to women workers by setting up 2 free landline telephone services (hotlines) targeting female domestic workers and vulnerable women working in the informal sector. To this end, ELRW is looking to hire two female legal aid assistants who would be required to provide legal aid and consultation to the aforementioned vulnerable groups through phone calls.
Qualifications
Law degree from an accredited university in Ethiopia
How to apply
All interested applicants shall submit their most recent CV and a cover letter not exceeding 150 words on why they are interested and why they are the perfect fit for this position via info@ethiopianlabour.org with the subject line Legal Aid Provider Position.
Selected applicants will be contacted for an interview.
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የተሻሻለ የትምህርት ደረጃ ለሃገር መከላከያ ሰራዊት የቅጥር ማስታወቅያ!!
ወረዳ ወጣቶች የተላለፈ የእናት ሃገር ጥሪ!! የበርካታ የሙያ ባለቤት የሆነው የሃገር መከላከያ ሚኒስተር የትምህርት ደረጃው ከ 6ኛ ክፍል በላይ የሆኑትን የወረዳችንን ወጣቶችን ንስር በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ለመቅጠር መስፈርቱን የሚያሟሉ የወረዳችን ወጣቶች ከግንቦት 15/9/ እስከ 30/9/2014 ዓመተምህረት ድረስ በወረዳ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ምዝገባ እየተካሄደ ስለሆነ የሃገር ፍቅር ያላችሁ ወጣቶች እንድትመዘገቡ ጥሪ ያችንን እናስተላልፈለን ::
ወረዳ ወጣቶች የተላለፈ የእናት ሃገር ጥሪ!! የበርካታ የሙያ ባለቤት የሆነው የሃገር መከላከያ ሚኒስተር የትምህርት ደረጃው ከ 6ኛ ክፍል በላይ የሆኑትን የወረዳችንን ወጣቶችን ንስር በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ለመቅጠር መስፈርቱን የሚያሟሉ የወረዳችን ወጣቶች ከግንቦት 15/9/ እስከ 30/9/2014 ዓመተምህረት ድረስ በወረዳ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ምዝገባ እየተካሄደ ስለሆነ የሃገር ፍቅር ያላችሁ ወጣቶች እንድትመዘገቡ ጥሪ ያችንን እናስተላልፈለን ::
ለመንግሥት ሰራተኞች የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ
==========================
የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 43 ላይ
እንደተመለከተው፣
1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ሥራ መሥራት ያልቻለ እንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሙከራ ጊዜውን ላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ ቢወስድም ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው አስራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ከስምንት ወር
ወይም በአራት ዓመት ውስጥ ከአሥራ ሁለት ወር አይበልጥም፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከሙሉ ደመወዝ ጋር እና ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከግማሽ ደመወዝ ጋር ይሆናል፡፡
4. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ ከታመመ የህክምና ማስረጃ የሚቀርብበት የአንድ ወር የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡
5.ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሲታመም፣ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመው በስተቀር በተቻለ ፍጥነት መታመሙን ለመሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት፣ በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከስድስት ቀናት በላይ በሕመሙ ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ ለመታመሙ የሕክምና ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
6. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ መታመሙን የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ካቀረበ የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) መሠረት የተቋረጠው የዓመት ፈቃድ የሕመም ፈቃዱ እንደተጠናቀቀ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡
የህክምና ማስረጃ
“የሕክምና ማስረጃ” ማለት በሀገር ውስጥ አግባብ ባለው ባለሥልጣን ፈቃድ ከተሰጠው የግልም ሆነ የመንግሥት የሕክምና ተቋም የሚሰጥ ወይም ከሀገር ውጭ የተገኘና ስለትክክለኛነቱ አግባብ ባለው ባለሥልጣን የተረጋገጠ የምስክር ወረቀት ነው፡፡
የምስክር ወረቀቱ ስለመንግሥት ሠራተኛ የጤና ሁኔታና ስለሚሰጠው የሕመም ፈቃድ መግለጽ አለበት፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 43 ላይ
እንደተመለከተው፣
1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ሥራ መሥራት ያልቻለ እንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሙከራ ጊዜውን ላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ ቢወስድም ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው አስራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ከስምንት ወር
ወይም በአራት ዓመት ውስጥ ከአሥራ ሁለት ወር አይበልጥም፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከሙሉ ደመወዝ ጋር እና ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከግማሽ ደመወዝ ጋር ይሆናል፡፡
4. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ ከታመመ የህክምና ማስረጃ የሚቀርብበት የአንድ ወር የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡
5.ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሲታመም፣ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመው በስተቀር በተቻለ ፍጥነት መታመሙን ለመሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት፣ በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከስድስት ቀናት በላይ በሕመሙ ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ ለመታመሙ የሕክምና ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
6. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ መታመሙን የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ካቀረበ የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) መሠረት የተቋረጠው የዓመት ፈቃድ የሕመም ፈቃዱ እንደተጠናቀቀ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡
የህክምና ማስረጃ
“የሕክምና ማስረጃ” ማለት በሀገር ውስጥ አግባብ ባለው ባለሥልጣን ፈቃድ ከተሰጠው የግልም ሆነ የመንግሥት የሕክምና ተቋም የሚሰጥ ወይም ከሀገር ውጭ የተገኘና ስለትክክለኛነቱ አግባብ ባለው ባለሥልጣን የተረጋገጠ የምስክር ወረቀት ነው፡፡
የምስክር ወረቀቱ ስለመንግሥት ሠራተኛ የጤና ሁኔታና ስለሚሰጠው የሕመም ፈቃድ መግለጽ አለበት፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
244 ክፍት የሥራቦታዎች በ0አመት
at Metu University(For Fresh graduate)
✅ Number of Positions: 244 -positions 0 EXP
✅ Professions: Law, accounting,agribusiness-management,agricultural-economics,agro-forestry,algebra,amharic-teacher,animal-production,applied-mathematics,artificial-intelligence,automotive-engineering,basketball,biology-teacher,business-administration,chemical-engineering,ch emistry-teacher,civics,civil-engineering,clinical-nurse,computer-engineering,computer-science,construction-technology-and-management,control-enginegring,cooperative-accounting,data-base,development-economics,development-studies,earth-science,emergency-and-critical-care,english-teacher,finance-management,folklore-and-literature,food-engineering,forestry,geography,geophysics,gis,health-informatics,hematology,history,horticulture,hotel-management,human-anatomy,human-resource-management,industrial-economics,industrial-engineering,information-technology,irrigation-engineering,journalism,laboratory-technician,leather-engineering,linguistics,logistics,management-information-system-mis,manufacturing-engineering,marketing,mathematics-teacher,medical-doctor,medical-physiology,midwife-nurse,natural-resource-management,oromifa-language-teacher,pharmacist,physics-teacher,plant-breeding,power-engineering,psychiatry,psychology,public-administration,remote-sensing,reproductive-health,road-engineering,rural-development,sociology,software-engineering,soil-science,special-need-education,sport-medicine,sport-science,tourism,transport-engineering,urban-managment,veterinary-medicine,videography,water-engineering,water-resource-management
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/2UaUn8o
አዳዲስና ወቅታዊ የሆኑ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያዎችን ለመከታተል
=>See Detail:- https://ethioworks.com
at Metu University(For Fresh graduate)
✅ Number of Positions: 244 -positions 0 EXP
✅ Professions: Law, accounting,agribusiness-management,agricultural-economics,agro-forestry,algebra,amharic-teacher,animal-production,applied-mathematics,artificial-intelligence,automotive-engineering,basketball,biology-teacher,business-administration,chemical-engineering,ch emistry-teacher,civics,civil-engineering,clinical-nurse,computer-engineering,computer-science,construction-technology-and-management,control-enginegring,cooperative-accounting,data-base,development-economics,development-studies,earth-science,emergency-and-critical-care,english-teacher,finance-management,folklore-and-literature,food-engineering,forestry,geography,geophysics,gis,health-informatics,hematology,history,horticulture,hotel-management,human-anatomy,human-resource-management,industrial-economics,industrial-engineering,information-technology,irrigation-engineering,journalism,laboratory-technician,leather-engineering,linguistics,logistics,management-information-system-mis,manufacturing-engineering,marketing,mathematics-teacher,medical-doctor,medical-physiology,midwife-nurse,natural-resource-management,oromifa-language-teacher,pharmacist,physics-teacher,plant-breeding,power-engineering,psychiatry,psychology,public-administration,remote-sensing,reproductive-health,road-engineering,rural-development,sociology,software-engineering,soil-science,special-need-education,sport-medicine,sport-science,tourism,transport-engineering,urban-managment,veterinary-medicine,videography,water-engineering,water-resource-management
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/2UaUn8o
አዳዲስና ወቅታዊ የሆኑ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያዎችን ለመከታተል
=>See Detail:- https://ethioworks.com
Ethioworks.com
Mettu University Ethiopia Jobs Vacancy 2024 - Ethioworks.com
Mettu University Ethiopia Vacancy 2024: Mettu University (መቱ ዩኒቨርሲቲ) invites qualified and experienced applicants for the various positions. MEU Ethiopia is
Our Court - Give your verdict!
___
Ms. K bought a cow for 1,000 ETB then gave it to Mr. B in the form of a trust, and the cow eventually gave birth to three calves. After some time, Ms. K demanded that Mr. B return the cattle or pay her their value of 14,500 ETB. Mr. B, on the other hand, denied receiving any cattle in trust and added that if he is requested to return the cattle or their value, he should also be compensated for the day-to-day expenses incurred for the cattle, which he estimated to be 12,800 ETB.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, "Should Mr. B return the cattle or their value, and should Ms. K reimburse Mr. B for his cattle-care expenses?"
Feteh Activity in Ethiopia
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
___
Ms. K bought a cow for 1,000 ETB then gave it to Mr. B in the form of a trust, and the cow eventually gave birth to three calves. After some time, Ms. K demanded that Mr. B return the cattle or pay her their value of 14,500 ETB. Mr. B, on the other hand, denied receiving any cattle in trust and added that if he is requested to return the cattle or their value, he should also be compensated for the day-to-day expenses incurred for the cattle, which he estimated to be 12,800 ETB.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, "Should Mr. B return the cattle or their value, and should Ms. K reimburse Mr. B for his cattle-care expenses?"
Feteh Activity in Ethiopia
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#የቅጥር ውል
የስራ ማከናወኛ ውል ማለት አሰሪው በገባው ውለታ ለአንደኛው ወገን የስራውን ዋጋ ሊከፍለው ስራ ተቋራጩም በኃላፊነት የተሰጠውን አንድ ስራ በገባበት ውለታ ሊፈጽም በሁለቱ ወገኖች የተደረገ ውል እንደሆነ በፍትሐ ብሔር ህግ አንቀጽ 2610 ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ተገልጋዮች የቅጥር ውልን ለመዋዋል ወደመስሪያ ቤታችን ሲመጡ ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
. በህግ አግባብ የተዘጋጀ የውል ሰነድ፣
. ተዋዋይ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፣
. የተዋዋይ ወገኖች የታደሰ መታወቂያ፣
. የተቀጣሪው የሙያ ፈቃድ እንደአስፈላጊነቱ፣
. የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረጃ ጽሁፍ፣ የንግድ ዋና ምዝገባ እና እንደአስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የስራ ማከናወኛ ውል ማለት አሰሪው በገባው ውለታ ለአንደኛው ወገን የስራውን ዋጋ ሊከፍለው ስራ ተቋራጩም በኃላፊነት የተሰጠውን አንድ ስራ በገባበት ውለታ ሊፈጽም በሁለቱ ወገኖች የተደረገ ውል እንደሆነ በፍትሐ ብሔር ህግ አንቀጽ 2610 ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ተገልጋዮች የቅጥር ውልን ለመዋዋል ወደመስሪያ ቤታችን ሲመጡ ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
. በህግ አግባብ የተዘጋጀ የውል ሰነድ፣
. ተዋዋይ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፣
. የተዋዋይ ወገኖች የታደሰ መታወቂያ፣
. የተቀጣሪው የሙያ ፈቃድ እንደአስፈላጊነቱ፣
. የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረጃ ጽሁፍ፣ የንግድ ዋና ምዝገባ እና እንደአስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#ጥንቃቄ ስለ ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ በብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/2000 መሰረት፣
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ፦
" ምናባዊ ንብረትን (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን ይጠብቅ።
የኢትዮጵያ የገንዘብ መደብ ብር እንደሆነና በብሔራዊ ባንክ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ በስተቀር በሀገሪቱ የሚከናወኑ ማናቸውም የገንዘብ ግንኙነቶች ሁሉ የሚከፈሉት በብር እንደሚሆን የብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/2000 በግልጽ ይደነግጋል።
በተጨማሪም በክፍያ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 718/2003 መሠረት በየትኛውም የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድም ሆነ ሥርዓት ያለ ብሔራዊ ባንክ ፍቃድ የገንዘብ ዝውውርም ሆነ ገንዘብ ነክ አገልግሎት መስጠት አይቻልም፡፡
ነገር ግን ከጥናት ለመረዳት እንደተቻለው በአሁኑ ወቅት ከህግ እውቅና ውጪ የክሪፕቶ ከረንሲ፣ እንደ ቢትኮይን እና የመሳሰሉት የዲጂታል መገበያያ ገንዘብ አገልግሎት በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መጥቷል።
በተጨማሪም ይህ ተግባር ከብሔራዊ ባንክ እውቅና ውጪ ከፍተኛ የገንዘብ ዝውውር የሚደረግበት እና በተለይ በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ለማሸሽ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረ እንደሆነ ለመረዳት ተችሏል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ፦
" ምናባዊ ንብረትን (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን ይጠብቅ።
የኢትዮጵያ የገንዘብ መደብ ብር እንደሆነና በብሔራዊ ባንክ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ በስተቀር በሀገሪቱ የሚከናወኑ ማናቸውም የገንዘብ ግንኙነቶች ሁሉ የሚከፈሉት በብር እንደሚሆን የብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/2000 በግልጽ ይደነግጋል።
በተጨማሪም በክፍያ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 718/2003 መሠረት በየትኛውም የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድም ሆነ ሥርዓት ያለ ብሔራዊ ባንክ ፍቃድ የገንዘብ ዝውውርም ሆነ ገንዘብ ነክ አገልግሎት መስጠት አይቻልም፡፡
ነገር ግን ከጥናት ለመረዳት እንደተቻለው በአሁኑ ወቅት ከህግ እውቅና ውጪ የክሪፕቶ ከረንሲ፣ እንደ ቢትኮይን እና የመሳሰሉት የዲጂታል መገበያያ ገንዘብ አገልግሎት በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መጥቷል።
በተጨማሪም ይህ ተግባር ከብሔራዊ ባንክ እውቅና ውጪ ከፍተኛ የገንዘብ ዝውውር የሚደረግበት እና በተለይ በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ለማሸሽ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረ እንደሆነ ለመረዳት ተችሏል።
............
ይህ እየተስተዋለ ያለው የዲጂታል መገበያያ ገንዘብን ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን መጠበቅ ይኖርበታል።
ይህን ፈጽመው በሚገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ ሲሆን ህብረተሰቡ ይህንን ህገወጥ ተግባር የሚሠሩ አካላትን ሲመለከት ለብሔራዊ ባንክ እና ለሚመለከታቸው ሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ እናቀርባለን ። "
#የኢትዮጵያ_ብሄራዊ_ባንክ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
ይህ እየተስተዋለ ያለው የዲጂታል መገበያያ ገንዘብን ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን መጠበቅ ይኖርበታል።
ይህን ፈጽመው በሚገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ ሲሆን ህብረተሰቡ ይህንን ህገወጥ ተግባር የሚሠሩ አካላትን ሲመለከት ለብሔራዊ ባንክ እና ለሚመለከታቸው ሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ እናቀርባለን ። "
#የኢትዮጵያ_ብሄራዊ_ባንክ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties