Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 42.docx
43.2 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 4.pptx
118 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
Trade remedies.pptx
73.9 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade.pdf
272.5 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 42.docx
43.2 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 4.pptx
118 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
Trade remedies.pptx
73.9 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️
Law Of Traders & Bisness Organizations.pptx
408.1 KB
አለሕግAleHig ️
የህግ የበላይነት ብዙ ምሁራን በየፊናቸው በምርምርና ጥናት ባገኙት እውቀት ተመርኩዘው የህግ የበላይነት መርህ ምንነት፤ ይዘትና ፋይዳውን አስመልክቶ አያሌ ንድፈ ሀሳባዊ ትንታኔዎችን አቅርበዋል፡፡ በአገራችን ደግሞ አባቶችና እናቶች በልባቸው ከተጻፈው እውነትና ከልምድ ከቀዱት ቱባ እውቀት በመነሳት የህግ የበላይነትን ጽንስ ሀሳብ በአንድ አባባል እንዲህ ይገልጹታል፡፡ “በፍርድ ከሄደች በቅሎዬ ያለፍርድ የሄደች…
የስልጣን ክፍፍል
የስልጣን ክፍፍል በአገራችን ህገ መንግስታዊ መርህ ሲሆን ህግ አውጭው፤ ህግ ተርጓሚውና ህግ አስፈፃሚው ያላቸውን ስልጣን ከፋፍሎ ያስቀምጣል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚህ መርህ በተቃራኒ የአስተዳደር ህግ ከተግባራዊ ምክንያቶች የተነሳ ስራ አስፈፃሚው አካል ሕግ ከማስፈፀም ስልጣኑ በተጨማሪ ህግ የማውጣትና ህግ የመተርጐም ተግባራትን እንዲያከናውን በልዩ ሁኔታ ይፈቅዳል፡፡ እነዚህ ተደራራቢ ስልጣናት የመንግስት አስተዳደርን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ በልዩ ሁኔታ የተሰጡ እንጂ በመርህ ደረጃ ከስልጣን ክፍፍል መሰረተ ሀሳብ ጋር ይጋጫሉ፡፡ ስለሆነም የህገ መንግስቱ የስልጣን ክፍፍል መርህ የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች ደንብና መመሪያ የማውጣት እና ዳኝነታዊ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን በአፈፃፀም ረገድ በጠባቡ እንዲተረጐም በማድረግ የዚህ ስልጣናቸው ገደብ ሆኖ ያገለግላል፡፡
ይኸው መርህ ፍርድ ቤቶች ሚናቸው እስከየት ድረስ እንደሚዘልቅ ይወስናል፡፡ መደበኛ ፍ/ቤት በህግ ተለይተው በታወቁ የምርመራ ምክንያቶች ስልጣን ካልተሰጠው በስተቀር በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊት ከማረም መቆጠብ ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቶች በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊትን የሚያርሙ ከሆነ በስራ አስፈፃሚው ስልጣን ጣልቃ በመግባት የስልጣን ክፍፍል መርህን ይጥሳሉ፡፡
የስልጣን ክፍፍል በአገራችን ህገ መንግስታዊ መርህ ሲሆን ህግ አውጭው፤ ህግ ተርጓሚውና ህግ አስፈፃሚው ያላቸውን ስልጣን ከፋፍሎ ያስቀምጣል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚህ መርህ በተቃራኒ የአስተዳደር ህግ ከተግባራዊ ምክንያቶች የተነሳ ስራ አስፈፃሚው አካል ሕግ ከማስፈፀም ስልጣኑ በተጨማሪ ህግ የማውጣትና ህግ የመተርጐም ተግባራትን እንዲያከናውን በልዩ ሁኔታ ይፈቅዳል፡፡ እነዚህ ተደራራቢ ስልጣናት የመንግስት አስተዳደርን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ በልዩ ሁኔታ የተሰጡ እንጂ በመርህ ደረጃ ከስልጣን ክፍፍል መሰረተ ሀሳብ ጋር ይጋጫሉ፡፡ ስለሆነም የህገ መንግስቱ የስልጣን ክፍፍል መርህ የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች ደንብና መመሪያ የማውጣት እና ዳኝነታዊ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን በአፈፃፀም ረገድ በጠባቡ እንዲተረጐም በማድረግ የዚህ ስልጣናቸው ገደብ ሆኖ ያገለግላል፡፡
ይኸው መርህ ፍርድ ቤቶች ሚናቸው እስከየት ድረስ እንደሚዘልቅ ይወስናል፡፡ መደበኛ ፍ/ቤት በህግ ተለይተው በታወቁ የምርመራ ምክንያቶች ስልጣን ካልተሰጠው በስተቀር በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊት ከማረም መቆጠብ ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቶች በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊትን የሚያርሙ ከሆነ በስራ አስፈፃሚው ስልጣን ጣልቃ በመግባት የስልጣን ክፍፍል መርህን ይጥሳሉ፡፡
👍5👏1
ደረጃ እና እርከን እንዴት ይወጣል .pdf
820.4 KB
በወንጀል ቅጣት ሂደት ደረጃ እና እርከን ያልወጣላቸውን ወንጀሎች ደረጃና እርከን ሲወጣ ስህተት መኖሩ፤ ተመጣጣኝና ወጥ ቅጣት አለመኖሩ፣ እና የቅጣት አነሰ በዛ ይግባኛኝ በፍ/ቤቶቻችን መስተዋሉ፣ እና በቴክኒካል ቅጣት አሰራር ችግር ምክኒያት የቅጣት አሰጣጥ እና አተገባበር ችግር መኖሩ እና በአንዳንድ ደኞች ቅጣትን በአግባቡ ማሰላት አለመቻል ስለሚስተዋል ዳኞች ቅጣትን ለመወሰን ደረጃ እና እርከን በማዉጣት የሚወስደዉን ጊዜ ለመቆጠብ ብሎም ይህንን ደረጃ እና እርከን ለማዉጣት የሚቸገሩ ዳኞችን በመረዳት በወንጀል ዉሳኔ አሰጣጥ ጊዜ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 2/2006 መሰረት ደረጃ ያልወጣላቸዉን የወንጀል ድንጋጌዎችን በተመለከት ደረጃ እና እርከን እንዴት ይወጣል? የሚለዉን የቀመር አወጣጥ ችግር ይቀርፋል ያሉትን መፍትሄ ለፍርድ ቤታችን በማስፈለጉ ይህ ፅሁፍ ተዘጋጅቷል፡፡
👍4
Vacancy at Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)
♨️ Experience: 0 year
♨️SALARY: ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance
♨️ MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law and Related field
📌 Deadline: Mar 29, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3FrxD6l
Apply via HRM@ehrc.org
🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች
በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
♨️ Experience: 0 year
♨️SALARY: ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance
♨️ MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law and Related field
📌 Deadline: Mar 29, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3FrxD6l
Apply via HRM@ehrc.org
🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች
በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Ethioworks.com
Ethiopian Human Rights Council Vacancy Jobs - Ethioworks.com
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) invites qualified applicants for the various positions. EHRC is invites job seekers for appointment.
👍2
#Boston Partners PLC#10 - Position
🚩For Fresh & Exp
▪️1- Trainee Manager
▪️2 - Receptionist
▪️2 - Accountant
▪️3 - Bussiness Development Assistant
▪️4 - Architect
▪️5 - Office Secretary
▪️6 - Legal Officer✅
▪️7 - Event Coordinator
▪️8 - Admnistration Assistant
▪️9 - Marketing Representative
▪️10 - Graphics Designer
▪️Find More Details here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3MZgw06
▪️Deadline - March 31, 2022
🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች
በዚህ ላይ ይመልከቱት👇#አለ_ህግ
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🚩For Fresh & Exp
▪️1- Trainee Manager
▪️2 - Receptionist
▪️2 - Accountant
▪️3 - Bussiness Development Assistant
▪️4 - Architect
▪️5 - Office Secretary
▪️6 - Legal Officer✅
▪️7 - Event Coordinator
▪️8 - Admnistration Assistant
▪️9 - Marketing Representative
▪️10 - Graphics Designer
▪️Find More Details here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3MZgw06
▪️Deadline - March 31, 2022
🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች
በዚህ ላይ ይመልከቱት👇#አለ_ህግ
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
👍4
#UNHCR(For Fresh Graduate)#
▪️Position - Internship on Risk Management
▪️Experience - 0 year
▪️Education - Be a recent graduate or studies in current or Majoring in a Degree.
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vGVNYH
▪️Deadline: March 17, 2022
▪️Position - Internship on Risk Management
▪️Experience - 0 year
▪️Education - Be a recent graduate or studies in current or Majoring in a Degree.
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vGVNYH
▪️Deadline: March 17, 2022