Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza Lawyer)
ሰ-መ-ቁ 173079 ውሳኔ ግልባጭ.pdf
9.9 MB
እግድ እና የመያዣ ወይም የቅድሚያ መብት
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
DISTRICT LEGAL OFFICER
Dashen Bank
Bahir Dar
Full–time
Bachelor's Degree in Law from a reputable university, Additional certification in law, banking, finance or similar fields is an added advantage, Knowledge on local language is an added advantage, At least five (5) years' post qualification experience.
Place of Work: Bahir Dar
Deadline Date March 15, 2022
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their application letter, curriculum vitae and copies of non-returnable supporting credentials via yasab.abebe@dashenbanksc.com
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Dashen Bank
Bahir Dar
Full–time
Bachelor's Degree in Law from a reputable university, Additional certification in law, banking, finance or similar fields is an added advantage, Knowledge on local language is an added advantage, At least five (5) years' post qualification experience.
Place of Work: Bahir Dar
Deadline Date March 15, 2022
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their application letter, curriculum vitae and copies of non-returnable supporting credentials via yasab.abebe@dashenbanksc.com
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
#CBE
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን አካውንት ለግዜው ያግዳል የተባለው ወሬ ሐሰት ነው አለ።
ንግድ ባንክ " መረጃ አሟሉ አልኩ እንጂ የባንክ ሂሳብ አግዳለሁ አላልኩም " ብሏል።
ዛሬ የደንበኞችን መረጃ የመሰብሰቢያ ቀን የመጨረሻ ነው የተባለውም #ሐሰት ነው ሲል ባንኩ ገልጿል።
የባንኩ የኮምዩንኬሽን ዳይሬክተር አቶ ያብስራ ከበደ ባንኩ የደንበኞችን መረጃ ለመሰብሰብ አገልግሎቱን ለጊዜው ገደበ እንጂ አለማገዱን ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኤቲ.ኤምና የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎትን መገደብ ያስፈለገው የብሔራዊ ባንክ ለሁሉም የግል ባንኮች የላከውን መመሪያ ለመተግበር በመገደዱ መሆኑን ተገልጿል።
ደንበኞች ለጊዜው በኤቲኤም እና በሞባይል ባንኪንግ የገንዘብ ማስተላለፍና ማውጣት አገልግሎት ባያገኙም ወደ ቅርንጫፍ መጥተው ሀብታቸውን እና ገንዘባቸውን ማንቀሳቀስ እንደሚችሉ መታወቅ አለበት ብሏል ባንኩ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞችን መረጃ ለመፈለግ የመጨረሻው ቀን ዛሬ አርብ ነው የተባለው ትክክል እንዳልሆነ ባንኩ ገልጿል።
አክሎም " ደንበኞች በየቅርንጫፉ መጉላላት፣ መሰለፍ እና ጊዜያችሁን ማባከን የለባችሁም ባመቻችሁ ጊዜ ባንኩ የሚጠይቀውን መረጃ መስጠት ትችላላችሁ " ሲል ማሳወቁን #ሸገር_ኤፍ_ኤም 102.1 ሬድዮ ዘግቧል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቀናት በፊት ባወጣው ማሳሰቢያ ላይ ደንበኞቹ እስከ መጋቢት 2 /2014 ድረስ አስፈላጊውን መረጃ እንዲሰጡ ከመጋቢት 2 /2014 በኃላ ግን ማንኛውም የባንክ አገልግሎት (የሞባይል ባንኪንግ፣ የኢንተርኔት ባንኪንግ ፣ እንዲሁም የATM እና የፖስ አገልግሎት ማግኘት አይችሉም ብሎ እንደነበር አይዘነጋም።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን አካውንት ለግዜው ያግዳል የተባለው ወሬ ሐሰት ነው አለ።
ንግድ ባንክ " መረጃ አሟሉ አልኩ እንጂ የባንክ ሂሳብ አግዳለሁ አላልኩም " ብሏል።
ዛሬ የደንበኞችን መረጃ የመሰብሰቢያ ቀን የመጨረሻ ነው የተባለውም #ሐሰት ነው ሲል ባንኩ ገልጿል።
የባንኩ የኮምዩንኬሽን ዳይሬክተር አቶ ያብስራ ከበደ ባንኩ የደንበኞችን መረጃ ለመሰብሰብ አገልግሎቱን ለጊዜው ገደበ እንጂ አለማገዱን ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኤቲ.ኤምና የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎትን መገደብ ያስፈለገው የብሔራዊ ባንክ ለሁሉም የግል ባንኮች የላከውን መመሪያ ለመተግበር በመገደዱ መሆኑን ተገልጿል።
ደንበኞች ለጊዜው በኤቲኤም እና በሞባይል ባንኪንግ የገንዘብ ማስተላለፍና ማውጣት አገልግሎት ባያገኙም ወደ ቅርንጫፍ መጥተው ሀብታቸውን እና ገንዘባቸውን ማንቀሳቀስ እንደሚችሉ መታወቅ አለበት ብሏል ባንኩ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞችን መረጃ ለመፈለግ የመጨረሻው ቀን ዛሬ አርብ ነው የተባለው ትክክል እንዳልሆነ ባንኩ ገልጿል።
አክሎም " ደንበኞች በየቅርንጫፉ መጉላላት፣ መሰለፍ እና ጊዜያችሁን ማባከን የለባችሁም ባመቻችሁ ጊዜ ባንኩ የሚጠይቀውን መረጃ መስጠት ትችላላችሁ " ሲል ማሳወቁን #ሸገር_ኤፍ_ኤም 102.1 ሬድዮ ዘግቧል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቀናት በፊት ባወጣው ማሳሰቢያ ላይ ደንበኞቹ እስከ መጋቢት 2 /2014 ድረስ አስፈላጊውን መረጃ እንዲሰጡ ከመጋቢት 2 /2014 በኃላ ግን ማንኛውም የባንክ አገልግሎት (የሞባይል ባንኪንግ፣ የኢንተርኔት ባንኪንግ ፣ እንዲሁም የATM እና የፖስ አገልግሎት ማግኘት አይችሉም ብሎ እንደነበር አይዘነጋም።
@tikvahethiopia
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-1
On the first day, the participants are discussing the legal nature and justifiability of Economic Social Cultural rights-ESC rights under international law and Ethiopian law as well as the model of adjudicator of ESC rights and experiences so far.
#socioeconomic #socioeconomicrights #socialjustices
#Ethiopia #HumanRight #HumanRightLawyers #LawyersforHumanRights #LHR
Day-1
On the first day, the participants are discussing the legal nature and justifiability of Economic Social Cultural rights-ESC rights under international law and Ethiopian law as well as the model of adjudicator of ESC rights and experiences so far.
#socioeconomic #socioeconomicrights #socialjustices
#Ethiopia #HumanRight #HumanRightLawyers #LawyersforHumanRights #LHR
በሁለት ወር ተራዝሟል !
ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ ሰጣቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፋይናንስ ውስጥ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር ለባንኮች አዲስ የደንበኛ ማንነት እንዲያዘጋጁ ያስቀመጠውን የግዜ ገደብ ማራዘሙን ሰምተናል።
ምንጩ ያልታወቀና የህገወጥ ገንዘብ ለመከታተል ወይም በተጭበረበሩ ሰነዶች የሚገላበጠውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ሁሉም ባንኮች ደንበኞቻቸው እነማን እንደሆኑ እንዲያጣሩ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ ጥንቅቅ አድርገው እንዲይዙ ብሔራዊ ባንክ ተጨማሪ የ2 ወር ቀነ ገደብ መስጠቱን ሰምተናል።
ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ ሰብስበውና አጣርተው ለማጠናቀቅ ብሔራዊ ባንክ የ ስድስት ወር ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር።
የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ደንበኞች ከሚሞሏቸው መረጃዎች ተጨማሪ ዝርዝር የደንበኛን መረጃ ጭምር እንዲጠየቁ ያስገድዳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች የውስጥ የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ማዘዙ ይታወሳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች ባንኮች መመሪያውን ለመተግበር ሲሞክሩ ቆይተዋል።
ሆኖም የተሰጠው ቀን ገደብ በመጠናቀቂያው ሰዓት ጥድፊያና ግርግር ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኛቸውን መረጃ እንዲሰንዱ ተጨማሪ የሁለት ወር ግዜ መስጠቱን ሰምተናል። ShegerFM
ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ ሰጣቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፋይናንስ ውስጥ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር ለባንኮች አዲስ የደንበኛ ማንነት እንዲያዘጋጁ ያስቀመጠውን የግዜ ገደብ ማራዘሙን ሰምተናል።
ምንጩ ያልታወቀና የህገወጥ ገንዘብ ለመከታተል ወይም በተጭበረበሩ ሰነዶች የሚገላበጠውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ሁሉም ባንኮች ደንበኞቻቸው እነማን እንደሆኑ እንዲያጣሩ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ ጥንቅቅ አድርገው እንዲይዙ ብሔራዊ ባንክ ተጨማሪ የ2 ወር ቀነ ገደብ መስጠቱን ሰምተናል።
ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ ሰብስበውና አጣርተው ለማጠናቀቅ ብሔራዊ ባንክ የ ስድስት ወር ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር።
የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ደንበኞች ከሚሞሏቸው መረጃዎች ተጨማሪ ዝርዝር የደንበኛን መረጃ ጭምር እንዲጠየቁ ያስገድዳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች የውስጥ የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ማዘዙ ይታወሳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች ባንኮች መመሪያውን ለመተግበር ሲሞክሩ ቆይተዋል።
ሆኖም የተሰጠው ቀን ገደብ በመጠናቀቂያው ሰዓት ጥድፊያና ግርግር ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኛቸውን መረጃ እንዲሰንዱ ተጨማሪ የሁለት ወር ግዜ መስጠቱን ሰምተናል። ShegerFM
የስንብት ክፍያ እና ካሳ እንደ ገቢ ይቆጠራሉ?
በሰ/መ/ቁ 61549 (አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን እና ተጠሪ ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም ህዳር 6 ቀን 2004 ዓ.ም. ቅጽ 13) በተሰጠ የህግ ትርጉም ካሳና የስንብት ክፍያ የመክፈል ግዴታ የተጣለበት አሠሪ ክፍያውን ከመፈጸሙ በፊት የገቢ ግብር ቀንሶ ማስቀረት ይኖርበታል፡፡ ለአመልካች አቤቱታ መንስኤ የሆነው የሰበታ ሐዋሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር በነበራቸው የሥራ ክርክር እንዲከፈላቸው የተወሰነላቸው የስንብት ክፍያ፣ ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ግብር ተቀናሽ ሳይደረግ አመልካች በደመወዛቸው በጥቅሉ አስቦ እንዲከፍላቸው ትዕዛዝ በመስጠቱ ሲሆን በትዕዛዙ ቅር በመሰኘት አመልካች ለዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተሰርዟል፡፡ በመቀጠል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በመጨረሻ አመልካች ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ ትዕዛዙና ውሳኔዎቹ ተሽረዋል፡፡
አመልካች ለሰበር አቤቱታ መሰረት ያደረገው የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 286/94 እና የገቢ ግብር ደንብ ቁ. 78/1994 ሲሆን ችሎቱ የገቢ ግብር አዋጁን አንቀጽ 10 በመጥቀስ እንዳብራራው ማናቸውም ሰው በመቀጠር ከሚያገኘው ገቢ ግብር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ማናቸውም ቀጣሪም በሚከፍለው እያንዳንዱ ክፍያ ግብሩን የመቀነስና ለመንግስት ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ በተጨማሪም በገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 78/1994 አንቀጽ 13 ስር የገቢ ግብር እንደማይከፈልባቸው ከተዘረዘሩት ውስጥ የስንብት ክፍያ፣ካሳ እና ለተጠሪ ይከፈሉ የተባሉት ሌሎች ክፍያዎች ግብር እንደማይከፈልባቸው አልተደነገገም፡፡ ስለሆነም ተጠሪ ከተወሰኑላት ክፍያዎች ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ ሊደረግ ይገባል፡፡
ከካሳ እና ስንብት ክፍያ በተጨማሪ ሌሎች ከአሠሪና ሠራተኛ ህግ የሚመነጩ ክፍያዎችም የገቢ ግብር ይከፈልባቸዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 101040 /አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ እነ አቶ ተፈሪ አሳልፈው ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ቅጽ 18/ የሥራ ውል ሲቋረጥ በገንዘብ ተለውጦ በሚከፈለው የዓመት ፈቃድ ላይ እንዲሁም በሰ/መ/ቁ 65330 /አመልካች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ተክሌ ጋረደው (6 ሰዎች) ሰኔ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11/ ለጡረታ ክፍያ የአገልግሎት ዘመን እና የዕድሜ መስፈርት የማያሟሉ የመንግስት ሠራተኞች ከሥራ ሲሰናበቱ ለመልሶ ማቋቋሚያ ድጋፍ እንዲውል በሚከፈላቸው ክፍያ ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ መደረግ እንዳለበት ተመልክቷል፡፡
#henoktayelawoffice
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በሰ/መ/ቁ 61549 (አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን እና ተጠሪ ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም ህዳር 6 ቀን 2004 ዓ.ም. ቅጽ 13) በተሰጠ የህግ ትርጉም ካሳና የስንብት ክፍያ የመክፈል ግዴታ የተጣለበት አሠሪ ክፍያውን ከመፈጸሙ በፊት የገቢ ግብር ቀንሶ ማስቀረት ይኖርበታል፡፡ ለአመልካች አቤቱታ መንስኤ የሆነው የሰበታ ሐዋሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር በነበራቸው የሥራ ክርክር እንዲከፈላቸው የተወሰነላቸው የስንብት ክፍያ፣ ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ግብር ተቀናሽ ሳይደረግ አመልካች በደመወዛቸው በጥቅሉ አስቦ እንዲከፍላቸው ትዕዛዝ በመስጠቱ ሲሆን በትዕዛዙ ቅር በመሰኘት አመልካች ለዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተሰርዟል፡፡ በመቀጠል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በመጨረሻ አመልካች ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ ትዕዛዙና ውሳኔዎቹ ተሽረዋል፡፡
አመልካች ለሰበር አቤቱታ መሰረት ያደረገው የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 286/94 እና የገቢ ግብር ደንብ ቁ. 78/1994 ሲሆን ችሎቱ የገቢ ግብር አዋጁን አንቀጽ 10 በመጥቀስ እንዳብራራው ማናቸውም ሰው በመቀጠር ከሚያገኘው ገቢ ግብር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ማናቸውም ቀጣሪም በሚከፍለው እያንዳንዱ ክፍያ ግብሩን የመቀነስና ለመንግስት ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ በተጨማሪም በገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 78/1994 አንቀጽ 13 ስር የገቢ ግብር እንደማይከፈልባቸው ከተዘረዘሩት ውስጥ የስንብት ክፍያ፣ካሳ እና ለተጠሪ ይከፈሉ የተባሉት ሌሎች ክፍያዎች ግብር እንደማይከፈልባቸው አልተደነገገም፡፡ ስለሆነም ተጠሪ ከተወሰኑላት ክፍያዎች ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ ሊደረግ ይገባል፡፡
ከካሳ እና ስንብት ክፍያ በተጨማሪ ሌሎች ከአሠሪና ሠራተኛ ህግ የሚመነጩ ክፍያዎችም የገቢ ግብር ይከፈልባቸዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 101040 /አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ እነ አቶ ተፈሪ አሳልፈው ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ቅጽ 18/ የሥራ ውል ሲቋረጥ በገንዘብ ተለውጦ በሚከፈለው የዓመት ፈቃድ ላይ እንዲሁም በሰ/መ/ቁ 65330 /አመልካች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ተክሌ ጋረደው (6 ሰዎች) ሰኔ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11/ ለጡረታ ክፍያ የአገልግሎት ዘመን እና የዕድሜ መስፈርት የማያሟሉ የመንግስት ሠራተኞች ከሥራ ሲሰናበቱ ለመልሶ ማቋቋሚያ ድጋፍ እንዲውል በሚከፈላቸው ክፍያ ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ መደረግ እንዳለበት ተመልክቷል፡፡
#henoktayelawoffice
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#የፌዴራል የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ማውጣት ለምትፈልጉ #እንዳያልፋችሁ ከመጋቢት 05/2014 እስከ መጋቢት 16/2014 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል!!
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Happening right now...
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-2
The participants continue to discuss in detail the protection of economic, social and cultural rights in the Ethiopian legal system. The protection of economic social cultural rights jurisprudence in Ethiopia and share their experiences on the topic. They also discuss the steps lawyers have to take to protect these groups of rights.
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-2
The participants continue to discuss in detail the protection of economic, social and cultural rights in the Ethiopian legal system. The protection of economic social cultural rights jurisprudence in Ethiopia and share their experiences on the topic. They also discuss the steps lawyers have to take to protect these groups of rights.
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties