አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
November 24, 2021
እንደሚታወቀው ኃላፊነታቸው የተወሰኑ ኩባንያዎች ዋነኛ ባህርይ ዕዳቸው በኩባንያው ሀብት ላይ የተወሰነና ወደ አባላቱ ሀብት የማይሸጋገር መሆኑ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር የቁጥጥር ሥርዓቱ ደካማ ከሆነ የኩባንያው ብቸኛ ባለሀብት መሆኑን በመጠቀም በዕዳ ከመጠየቅ ለመሸሽ ሲባል የኩባንያውን ሀብት ወደ ግል ሀብት የማሸሽ አጋጣሚን ሊያሰፋ ይችላል፡፡ በተጨማሪም የኩባንያ መረጃዎች በአንድ ሰው ቁጥጥር ሥር ያሉ በመሆኑ በሦስተኛ ወገኖች ሊተላለፉና ሊታወቁ የሚገቡ መረጃዎች እንዳይታወቁ ሊደረግ የሚችልበት ዕድል ሊኖር ይችላል የሚል ሥጋት ያለ በመሆኑ ነው እንዲህ አይነት የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት ያስፈለገው፡፡

4. የማህበሩ አመሰራረት
እንደሌሎች ማህበሮች ሁሉ ባለ አንድ አባል ኃለፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር የሚቋቋመው በመመስረቻ ጽሑፍ ሲሆን በንግድ መዝገብ ውስጥ እንደተመገዘበ የህግ ሰውነት የሚያገኝ ሲሆን ፣ ማህበሩን ለመመስረት ዝቅተኛ ዋና ገንዘቡ ከብር 15,000 (አሥራ አምስት ሺ) ማነስ የለበትም ፡፡ ከላይ እንደተመለከተው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚመሰረተው አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት ሲሆን አባሉ የሚሰጠው መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት መደረግና መግልጫውም በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት ያለበት ሲሆን መግለጫው የሚከተሉትን ነገሮች ማሳየት አለበት ማኅበሩ አንድ አባል ብቻ ያለው መሆኑን፤ የአባሉን ስም፤ዜግነትና አድራሻ፤ አባሉ የሞተ፣ የጠፋ ወይም በፍርድ የተከለከለ እንደሆነ ስለ ወራሾቹ ወይም ስለ አባሉ ሆኖ ሕጋዊ ተግባራትን እንዲፈጽም የታጨው የንብረት ጠባቂ ሰው ስም፤ ዕጩ ንብረት ጠባቂው ፍቃደኛ ሆኖ ኃላፊነቱን የተቀበለ መሆኑን፤ የማኅበሩን ስም፤ዋና መሥሪያ ቤት፤ ካሉትም ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶቹን፤ የማኅበሩን የንግድ ዓላማ፤ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ መጠንና፤ይኼው በሙሉ የተከፈለ መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ፤ በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ካለ ግምቱን፤ የሥራ አስኪያጁን ስምና ሥልጣን፤ ካለ ኦዲተሩን፤ ማኅበሩ የሚቆይበትን ጊዜ፤ ማኅበሩ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያስታውቅበተን መንገድና ጊዜ እና ሌሎች በሕግ ወይም በአባሉ እንዲካተቱ የተወሰኑ ጉዳዮችን ፡፡

ሌላው የምስረታው አካል የሆነው ጉዳይ እጩ ንብረት ጠባቂን በተመለከተ ነው፡፡ የማህበሩ አባል ወይም መስራች አንድ ሰው በመሆኑ ግለሰቡ በተለያዩ ምክንያቶች ስራውን መስራት ባይችል በህግ በግልፅ የተመለከተ አባሉን ተtክቶ የሚሰራ ሰው ከሌለ የንብረት ብክነትና መሰል ችግሮች ሊከሰቱ ስለሚችሉ በሶስተኛ ወገኖች ላይ ጉዳት ያስከትላል፡፡ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር በአንድ ሰው የሚመሰረት በመሆኑ አመራሩን በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ከላይ ተመልክተናል፡፡ ስለሆነም አባሉ በሌለ ጊዜ፣ ቢሞት፣ ቢጠፋ ወዘተ ለማህበሩ ሀላፊነት የሚወስድ ወይም የማህበሩን ንብረት የሚጠብቅ አካል ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም በህጉ ዕጩ ንብረት ጠባቂ የሚባል አካል ወይም ሰው እንዲኖር አስገዳጅ ድንጋጌ የገባ ሲሆን ዕጩ ንብረት ጠባቂው ዕጩነቱን የተቀበለ መሆኑን ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካላረጋገጠ በስተቀር፤ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሊመሠረት አይችልም እንዲሁም አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለተለያዩ ባለ አንድ አባል ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ማኅበራት የንብረት ጠባቂ ሆኖ መመረጥ አይችልም ፡፡
የንግድ ስራዎች በግለሰብ ነጋዴነት ከሚሰሩ ይልቅ በማህበርነት መሰራታቸው ለነጋዴውም ለሶስተኛ ወገኖችም የተሻለ ጥበቃ ስለሚሰጥ ግለሰብ ነጋዴዎች ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር መለወጥ ስለሚችሉበት ሁኔታም በህጉ ተመልክቷል፡፡ በዚሁ መሰረት ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራውን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፤ ሆኖም ግን ግለሰብ ነጋዴው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ከመመሥረቱ በፊት ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ይሆናል ፡፡
5. የማህበሩ አመራር (Governance)
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲኖረው ሕጉ የሚያስገድድ ሲሆን አባሉ ራሱ ወይም ሌላ ሰው የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊሆን ይችላል ፤ ዋናው ሥራ አስኪያጁም አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ያለው ሥልጣን እና ተጠያቂነት ይኖረዋል ፡፡ እንዲሁም ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የሚኖረው ሲሆን፣ የማኅበሩ አባል የአንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አባላት ጠቅላላ ጉባዔ ያለውን ሥልጣን ይኖረዋል፤ አባሉ በጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣኑ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ቃለ-ጉባዔ ስብሰባው በተደረገ ከሦስት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ ተዘጋጅተው የማህበሩ ማህደር ውስጥ መቀመጥ ይኖርባቸዋል፤ በማኅበሩ ምሥረታ ጊዜ በተሰጠ መግለጫ ውስጥ የተካተቱትን ነገሮች የሚለውጥ ማንኛውም ውሳኔ ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት አለበት እንዲሁም የአባሉ ውሳኔዎች የዚህን አንቀጽ ድንጋጌዎች ያላሟሉ ቢሆኑ እንኳን በሕግ ፊት የጸኑ ናቸው፤ ሆኖም ጉድለቱ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት አባሉና ማኅበሩ በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናሉ ፡፡

6. የማህበሩ መፍረስ
ማህበሩ እንደአግባብነታቸው በንግድ ሕጉ ጠቅላላ ክፍል የተመለከቱት ለማህበራት መፍረሻ ምክንያቶች በሚያገጥሙበት ጊዜ ሊፈርስ የሚችል ሲሆን የፈረሰው ማህበር አባል ያለበትን ዕዳ በሙሉ የከፈለ ከሆነ የማኅበሩ ሀብት ሳይጣራና ባለበት ሁኔታ በጠቅላላው ለአባሉ ይተላለፋል ፤ ምክንያቱም ማህበራት ሲፈርሱ ኦዲት የሚደረጉት በሁለት ምክንያች ሲሆን አንደኛው የማህበራትን አባላት መበት ለመጠበቀ ነው፣ ሁለተኛው ደግሞ የሶስተኛ ወገኖችን መብት ለመጠበቅ ነው፡፡ በባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ግን አባሉ አንድ ስለሆነ የአባላጥ ጥቅም የሚባለ ነገር የማይነሳ ሲሆን፣ ሶስተኛ ወገኖችን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚለው ነጥብ ደግሞ እዳ እንደሌለበት መረጋገጥ እንዳለበት ህጉ ያስቀምጣል፣ ሆኖም በማናቸውም ምክንያት ማኅበሩ ከፈረሰ በኋላ ገንዘብ ጠያቂዎች የቀረቡ እንደሆነ አባሉ በግሉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡ አባሉን ተጠያቂ ለማድረግ የሚቀርብ ክስ ገንዘብ ጠያቂው የማኅበሩን መፍረስ ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፤ የማኅበሩ ሀብት ለአባሉ ከተላለፈ ከአሥር ዓመት በኋላ ምንም ዓይነት ክስ ሊቀርብ አይችልም ፡፡ ማህበሩ በሚፈርስበት ጊዜ አባሉ አባሉ በራሱ ምርጫ መደበኛውን የሒሳብ ማጣራት ሂደት ለመከተል ይችላል ፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
November 24, 2021
November 25, 2021
November 25, 2021
• Formulate legal compliance check-lists for all the countries to be used for the purpose of ensuring that all information required is provided accordingly. • Continuously monitor compliance with statutory obligations in the countries and advise the ECSF management accordingly.
• Prepare monthly and quarterly reports for the department for executive management meetings.
• Other tasks may be assigned as necessary according to organizational needs. Project Aspects:
• Support implementation of project activities as directed by the program Manager, based on approved work plan(s), budgeting, and other relevant framework;
• Provide input into the annual work plan drafting process;
• Contribute to regular programmatic reports to donors including monthly and quarterly performance reports;
• Contribute regularly to monitoring & evaluation data collection;
• Maintain crucial project documents which track project progress, file all project documents in an appropriate database, ensure that all documents are accurate and have been accepted by supervisor; • Identify any potential issues or risks that could affect the progression of the project, communicate these items with supervisor, and work to identify potential solutions;
• Closely monitor the project schedule, monitoring deadlines for each project task, raise potential delays with the Project Manager;
• Maintain and develop productive working relationships with partner organizations;
• Other duties as assigned. Job Requirements Profile, Required Qualifications and Skills
• First degree in Law (LLB), Master's degree is a plus.
• 3 -5 years of experience in providing legal services to civil society organizations in Ethiopia. Experience with international NGOs is a plus.
• Demonstrate knowledge of and experience with laws dealing with civil societies in Ethiopia.
• Experience working on USAID-funded programs, preferred
• In-depth knowledge of regulatory laws (both national and International).
• Excellent communication, negotiation and diplomatic skills.
• Excellent command of English.
• Proficiency in Word, Power point, Outlook and Excel
• Real interest to work in civil society environment.
• Demonstrated ability to draft memos, analysis and manuals in Amharic and English;
• Experience working on research, analysis or content work in the law or related field
. • Demonstrated professional experience and knowledge in election administration preferred;
How to Apply
Interested applicants can submit their CV and Application letter within 7 working days to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: , , Website: . For any further information about this announcement, call @ 0912852814 or 0912375041

🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
November 25, 2021
November 26, 2021
November 26, 2021
በአዲስ አበባ ከተማ ለቀጣይ 3 ወራት የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ማስለቀቅ ተከለከለ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሚኒኬሽን ቢሮ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፤" ያለንበት ወቅት አገርን ከተጋረጠባት የህልዉና አደጋ የማዳን በመሆኑ ውሳኔውን ለቀጣይ ሶስት ወራት ባለበት እንዲጸና ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል" ብሏል።

በመሆኑም ከሕዳር 17 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለቀጣይ ሶስት ወራት የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ማስለቀቅ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን ገልጿል።

የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ ቀደም ለሶስት ወረት የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ከተከራየበት ቤት ማስለቀቅ እንደማይቻል ውሳኔ ማተላለፉ ይታወሳል።

የአል ዐይን
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
November 26, 2021
November 27, 2021
4_5810203540093667932.pdf
1.7 MB
November 29, 2021
November 29, 2021
21 በሳይንስ የተረጋገጡ የማር ጥቅሞች

1.አለርጂን ይከላከላል
2.ሀይል ይሰጣል
3.የማስታወስ ችሎታን ይጨምራል
4.ሳልን ይከላከላል
5.የዕንቅልፍ እጦትን ያስወግዳል
6.ፎሮፎርን ይከላከላል
7. ቁስልና በቃጠሎ የተጎዳ የሰውነት ክፍል በፍጥነት እንዲያገግም ያደርጋል
8.በሰውነት ላይ የሚወጣን ሽፍታ ያስወግዳል
9.የቆዳ ድርቀትን ይከላከላል
10.የጨጓራ አሲድ ሾልኮ ወደ ሌላ አካል እንዳይሄድ ይከላከላል።
11.የሰውነት የበሽታ መከላከል አቅምን ይጨምራል
12.ካንሰርን ይከላከላል።
13.ሀንግኦቨርን ወይም የዞረድምርን ይከላከላል
14.ብጉርን ያጠፋል።
15.ስንፈተ-ወሲብን ይከላከላል
16.ሳይነስና ከሳይነስ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ህመሞች ይከላከላል።
17. የፈንገስ ኢንፌክሽንን ለማከም ያስችላል
18.የድድ ህመምን ለማከም ያገለግላል
19.የሰውነት የቆዳ መቆጥቆጥ ህመምን ያስወግዳል
20.ኮሌስትሮልን ይከላከላል።
21.ምርጥ የተፈጥሮ ማጣፈጫ ነው፡፡
═══════❁✿❁ ═══════
📚📚🗞🗞 ጠቃሚና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ሊንክ በመጫን ውድ የኛ ቤተሰብ ይሁኑ ። ቴሌግራም ቻናላችን👇
https://t.me/lawsocieties
November 29, 2021
HUJL_Call_For_Papers_2022.pdf
291.2 KB
November 30, 2021
November 30, 2021
Manager, Legal Service
Ethio Life and General Insurance S.C
Position: Manager, Legal Service

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Posted date: 1 day ago

Application Deadline: Dec, 5/2021 (5 days left)

Ethio Life and General Insurance S.C would like to invite qualified staff for the following position.

Position: Manager, Legal Service

Qualification:

LLB Degree in Law field of study from a recognized University

Experience:

A minimum of Nine (9) years of relevant experience in legal services, out of which three (3) years in a supervisory position

Qualities and Abilities:

Considerable knowledge of the principles and techniques of litigation

Broad knowledge of business laws

Broad knowledge of policies and regulations governing the insurance/financial industry

Ability to analyze and interpret legal cases and provide expert opinion

Good oral and written communication

Good Team Building ability

Good Computer application skills

Required No. 1 (One)

Salary & Benefits: As per the company Salary scale and benefits packages

Place of Work: Addis Ababa

How to apply

Interested and Qualified applicants can submit their non-returnable application, resume and copies of testimonials in person within 7 (Seven) working days starting from the date of this announcement to the following address:

Ethio Life and General Insurance S.C

HR & Facility Management Department

Meskel Flower in front of Tulip in Hotel, Homes of Millions Building

For further information, Tel: 011 557 15 79/011 557 18 48

Addis Ababa
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
November 30, 2021
November 30, 2021