አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Attorney II at Awash Bank

Company: Awash Bank

Location: Ethiopia

Job type: Full-Time

Job Description

Vacancy No. 0637/21
Place of Work: Addis Ababa

JOB SUMMARY

The Job holder is responsible for representing the Bank before judicial & quasi- judicial tribunals, rendering advises and drafting contracts and other legal documents, preparation of cases (pleading, defenses and petition), handling & processing foreclosure cases.

JOB REQUIREMENT

Qualification & Experience: LL.B Degree in Law plus a minimum of Four (4) years of relevant banking experience.
Skills Requirement: Knowledge of computer operation is mandatory


Method of Application

Submit your CV, copies of relevant documents and Application to:

Awash Bank
Deputy Chief – Human Capital Management Officer Office
P.O. Box 12638
Addis Ababa

Closing Date : 14 November. 2021
Forwarded from ሕግ ቤት
ሰላም እንዴት ናችሁ
~~~~
የዘንድሮውን የአብክመ ፍትህ ማሰልጠኛ መግቢያ ፈተና በተመለከተ በግል በርካታ አካላት ስትጠይቁኝ ስለነበር መረጃውን እነሆ!
.
.
በአብክመ የፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛ ተቋም ባለፈው ለምዝገባ ጥሪ አቅርቦ በተለያዩ የዞኑ ፍትህ መምሪያዎች ምዝገባ መከናወኑ ይታወሳል።ፈተናውም ህዳር 8 እንደሚሰጥ ተገልፆ ነበር።ነገር ግን በወቅታዊ ጉዳይ ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።መረጃውን በኔትወርክ ም/ት ተደራሽ ማድረግ ባይቻልም በተቋሙ የፌስቡክ ገፅ እንደሚለቀቅና አድስ ነገር ሲኖር ተቋሙ በተለመደው አሰራር ግልፅ ማስታወቂያ የሚያሳውቅ ይሆናል።
.
.
መልካም ጊዜ ለሁላችን!!!!
ስለወጭና ስለኪሳራ /በክርክሩ ምክንያት የወጡ ወጪዎች የሚመለከተው ወገን/
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
#ስለ ፍርድ ቤቱ ሥልጣን
በሌላ አኳኋን እንዲፈጸም በግልጽ ካልተደነገገ በቀር በክስ ምክንያት ስለሚከፈለው ስለማናቸውም ወጭና ኪሳራ፣ የሚከፈለውን ወገን የወጭንና የኪሳራውን ልክ የሚከፈልበትን የሃብት ምንጭ የአከፋፈሉን ሁኔታ ሌላውንም ተገቢ መስሎ የታየውን ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ፍርድ ቤቱ ትክክል በስሎ በሚገመተው ሁኔታ ሊሰጥ ይችላል፡፡
#ስለወጭና ስለኪሳራ ዝርዝር
ተረቺው ለረቺው ኪሳራና ማናቸውንም ወጭ እንዲከፍል ፍርድ ቤቱ ሲያዝ፣ ወጭ ያደረገው ወገን የወጭውን ልክ የሚያሳይ ዝርዝር አዘጋጀቶ ማቅረብ አለበት፡፡
ዝርዝር የሚቀርበው ፍርዱን ለፈረደው ፍርድ ቤት ሲሆን አንዱ ግልባጭ ለከፋዩ ወገን ይሰጣል፡፡
#የወጭው ሂሳብ ስለሚመረመርበት ሁኔታ
የወጭው ሂሳብ ዝርዝር ለፍርድ ቤቱ ከቀረበ በኋላ ትክክለኛነቱ የሚመለመርበትን ቀን ቀጠሮ ወስኖ ባለጉዳዮቹ እንዲቀርቡ ያዛል፡፡
ሂሳቡን መርምሮና ተከራካሪዎቹ ወገኖች የሚያቀርቡትን ሃሳብ ተቀብሎ ከዚህ ቀጥሎ የተመለከቱትን ይፈጽማል፡፡
በቀረበው የሂሳብ ዝርዝር ውስጥ በቂ ባልሆነ ምክንያት ከፍ ብሎ የሚታየውን ገንዘብ ይቀንሳል፡፡ ወይም
በዝርዝሩ ውስጥ የክሱን ጉዳይ ለማስፈጽም ወይም አስፈላጊውን ዳኝነት ለመከታተል ተገቢ ያልሆነ ወጭ ተመልክቶበት የተገኘ እንደ ሆነ ፍርድ ቤቱ ሊቀንሰው ወይም ሊያስቀረው ይችላል፡፡
ወጭው ወይም ኪሳራው ሊከፍለው የሚገባው ወገን የሚጠይቀውን የወጭ ዝርዝር ያላቀረበ እንደ ሆነ ፍርድ ቤቱ ይህንኑ መዝግቦ ሌሎች ወገኖች ያደረጉትን ወጭ መርምሮ ያረጋግጥላቸዋል፡፡ ወይም የሂሳቡን ዝርዝር አንዱ ወገን ባለማቅረቡ ምክንያት ሌሎች ወገኖች እንዳይጎዱ ላላቀረበው ወገን ተገቢ ግምት ያለው ኪሳር ይወስንለታል፡፡
ማንኛውም የወጭ ወይም የኪሳራ ገንዘብ በፍርዱ መሰረት እስኪፈጸም ድረስ ዋናው ፍርድ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በሕግ የተወሰነ ወለድ ይታሰብበታል፡፡
ፍርድ ቤቱ በኪሳራና በወጭ አከፋፈል ምክንያት ለተነሳው ክርክር ውሳኔ ከመሰጠቱ በፊት የፍርድ ቤቱ ሬዢስትራር ወይም የምግብ ቤቱ ሹም የቀረበውን ዝርዝር መርምሮና ተከራካሪዎቹ ወገኖች የሚያቀርቡትን አሳብ ተቀብሎ የተጣራውን ሂሳብ እንዲያቀርብለት ከማዘዝ የዚህ ቁጥር ድንጋጌ አያግደውም፡፡
#ካሳ ስለሚከፈልበት ምክንያት
በማንኛውም ክስ ወይም ክርከር ላይ በክስ ወይም በመከላከያ መልክ ከሳሹ ወይም ተከሳሹ ያቀረበው የመከራከሪያ ወይም የመከላከያ ማስረጃ ወይም ክርክሩ ራሱ ወይም ማስረጃው አሰተኛ ነው ወይም መከራከሪያውንና አሰተኛ ማስረጃ ያቀረበው ወገን በሐሰት የተከራካሪውና አሰተኛ ማስረጃ ያቀረበው ክርክሩን ለማሰናከል፣ ጊዜ ለመፍጀት ወይም አንደኛውን ወገን ለመበደል ወይም ለማጉላላተር ሆነ ብሎ ያደረገው ነው በማለት ወይም የክርክሩንና የማስረጃውን አሰተኛነት እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው ሆን ብሎ ማቅረቡን ሲያመለክትና ፍርድ ቤቱም ተቃዋሚው ወገን ያቀረበውን ነገር እርግጠኛነት ሲረዳው ይህንኑ በመዝገቡ ላይ አስፍሮ አሰተኛ ማስረጃ ወይም ክስ ወይም መከላከያ ያቀረበው ወገን ላቀረበው ለእያንዳንዱ ሀሰተኛ ማስረጃአንዱን ወገን ለመበደል፣ ለማጉላላት ወይም ጊዜ ለመፍጀት ላቀረበው አሰተኛ ክርክር ከማናቸውም ኪሳራና ከሌላው ወጭ በቀር ከ500 ብር የማይበልጥ ካሳ ለተበዳዩ እንዲከፈል ሊወስንበት ይችላል፡፡
#ይህም በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ በቁጥር 446 በተመለከተው መሰረት ሃሰተኛ ማስረጃና ክርክር በማቅረቡ ከመከሰስና ከመቀጣት ነፃ ሊሆን ይችላል፡፡
ካሳ የተወሰነለት ወገን በሀሰት በመከሰሱ ወይም ሃሰተኛ መከላከያ ወይም ክስ የቀረበበት በመሆኑ ካሳና ኪሳራ ይገባኛል ሲል ሌላ ክስ አቅርቦ ካሳ ወይም ኪሳራ የተወሰነለት እንደሆነ በመጀመሪያው ክስ ላይ ከሚወስንለት ኪሳራና ካሳ ላይ ይቀነስበታል፡፡
#ስለ ይግባኝ
ማንኛውም ተከራካሪ ወገን በስረ ነገሩ ላይ ይግባኝ ባያቀርብም፣ በተወሰነበት የወጭ ወይም የኪሳራ አከፋፈል ብይን ላይ ይግባኝ ለማለት ይችላል፡፡ በዚህም ነገር ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡
መረጃ!
Vsat LNB ይባላል፣ ይህ መሳሪያ ማንኛውም ዲሽ ላይ ከተገጠመ ከቴሌ እውቅና ውጭ ስልክ መደወል እና ኢንተርኔት ማስጠቀም ያስችላል። ይህን እና ይህን መሰል መሳሪያ ማንኛውም ዲሽ ላይ ከተመለከቱ ለፖሊስ ይጠቁሙ! ሐገር ያድኑ።

ብዙ ሰዎች በአሁኑ ሰዓት በስፋት በአዲስ አበባ እየተጠቀሙበት ይገኛሉ የተያዙም አሉ። ሐገራችንን በጋራ እንጠብቅ!

መረጃውን ሼር በማድረግ ለሌሎች አድርሱ! #በፍጥነት_ሼር
https://t.me/lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Senior Attorney

Lucy Insurance S.C

Addis Ababa

Full–time

Job Title: Senior Attorney Company: Lucy Insurance S.C Salary: As per Company Scale Location: Addis Ababa Deadline: November 15, 2021 Job Requirement
• Qualifications and skills: LLB in Law
• Minimum Work Experience: 4 years’ experience as a legal expert (attorney)in addition, those who have minute taking experience (exposure as Board Secretary)are more advantages
• Other required skills:– Computer literate
• Year of experiences will be counted after graduation Duty Station: Addis Ababa
How to Apply
Interested and qualified candidates are invited to submit non-returnable application with copies of credentials in person to HR and Logistics Management Division located at Lucy Insurance S.C.
Head Office 3rd floor in front of Capital Hotel (Hayahulet, near Waryt Building) within SEVEN working days Please note that only short listed applicants will be contacted.
HR & Logistics Management Division
Tel: 011-470-33-61
Lucy Insurance S.C

https://t.me/lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Mikias Melak)
https://t.me/casemanagers
ጉዳይዎን እናስፈፅምልዎ ከግል ተቋማት ሆነ ከግለሰብ፣ ከመንግስት መስሪያቤት ጋር በተያያዘ ያሰቡትን እንፈፅምልዎ።
@Casemanager_bot
#ጊዜያዊ_መታወቂያ !

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መመሪያ ፥ የጊዜያዊ መታወቂያ አሰጣጥ ስርዓት መመሪያ አውጥቷል፡፡

* መመሪያው ከላይ ተያይዟል።
#tikvahethiopia