Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
ከላይ በዝርዝር ከተመለከትናቸው ነጥቦች ውጪ ስለ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተደነገጉት ህጎች ለባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም የሚያገለግሉ በመሆኑ ክፍተቶችን ለመሙላት ልንጠቀምባቸው እንችላለን፡፡
3. ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር (Limited Liability Partnership)፣
3.1 ስለ ማህበሩ ባህሪያት እና አመሠራረት
ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር ማለት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች የሙያና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት (professional and complementary service) ለመስጠት የሚያቋቁሙት የማህበርተኞች ኃላፊነት በመዋጮዋቸው የተወሰነ የንግድ ማህበር ነው፡፡ ይህን ማህበር ሊያቋቁሙ የሚችሉት ሥልጣን ባለው መስሪያ ቤት የሙያ ፈቃድ ወይም ለሙያ ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት የሚችሉ ለምሳሌ እንደ ህግ ባለሙያ፣ ጤና ባለሙያ ፣ የሂሣብ ባለሙያ አይነት የተፈጥሮ ሰዎች አሊያም ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበራት ናቸው፡፡
ይህ ማህበር ከአባላቱ የተለየ የህግ ሰውነት ያለው ፤ እንደ መክሰስ መከሰስእና በራሱ ስም ውል መዋዋል የመሳሰሉ ህጋዊ ድርጊቶች በራሱ ስም መፈፀም የሚችል ሲሆን የሽሪኮቹ መሞት ፣ መክሰር፣ ከማህበሩ መውጣት ወይም በሽርኮቹ ላይ የሚደረግ ማንኛውም ለውጥ በማህበሩ ሕልውና፣ መብት ወይም ግዴታ ላይ ተፅዕኖ አይኖረውም፡፡ ማህበሩ ስም ለማውጣት የተቀመጡት ማለትም ለሞራል ተቃራኒ አለመሆን ፣ የሌሎች ነጋዴዎችን መብት አለመጋፋት ወዘተ… የመሳሰሉ የህግ መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነው የመረጠውን ሥም (Assumed Name) መጠቀም የሚችል ሲሆን ከስሙ በስተመጨረሻ ግን "ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር" የሚል ሐረግ መጨመር አለበት፡፡
በአዲሱ የንግድ ሕግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበርን ጨምሮ ከባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውጪ ያሉት ማህበራት በሙሉ የሚቋቋሙት በመመስረቻ ፅሁፍ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በፊት በቀድሞ ሕግ የነበረው መተዳደሪያ ደንብ በአዲሱ ሕግ ቀሪ ተደርጓል፡፡ የዚህን ዓይነት ማህበር መመስረት የሚችሉት የሙያ ፈቃድ ያላቸው የተፈጥሮ ሰዎች ወይም ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበራት ናቸው፡፡
3.2 ሥለ ማህበሩ ሥራ አመራር እና ኃላፊነት ወሰን
ማህበሩ ምንም እንኳን ከተፈጥሮ ሰው በተጨማሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበርን በአባልነት መያዝ የሚችል ቢሆንም ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆኖ መሾም የሚችለው የተፈጥሮ ሰው የሆነ እና ማህበሩ አገልግሎት በሚሰጥበት ሞያ ፈቃድ ያለው ሸሪክ ብቻ ነው፡፡ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ የማህበሩን ዓላማ ለማሳካት በማህበሩ ስም ማንኛውንም ሕጋዊ ተግባር ለማከናወን የሚችል ሲሆን ይህን ሥልጣን የሚገድቡ ስምምነቶች ሶስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ የሚሆኑት በንግድ መዝገብ የተመዘገቡ ወይም ሦስተኛ ወገኖች የሥራ ኃላፊነቱን የሚያውቁ መሆናቸው የተረጋገጠ እንደሆነ ነው፡፡
የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሥልጣንና ተግባር የሚደነግገው የማህበሩ መመስረቻ ፅሁፍ ሲሆን ይህም መመስረቻ ፅሁፍ ተቃራኒ ስምምነተ ከሌለ በአባላት ሁለት ሶስተኛ (2/3) ድምፅ በሚሰጥ ውሳኔ ሊሻሻል ይችላል፡፡ ሌላ ማንኛውም ውሳኔ በአብዛኛዎቹ አባላት የድምፅ ድጋፍ ማለትም (50+1) ሊፀድቅ ይችላል፡፡ የማህበሩ ዜግነት ወይም የሥራ መስክ ለመለወጥ የሚሰጥ ውሳኔ የሚፀናው በ3/4ኛ (ሶስት አራተኛ) ድጋፍ ድምፅ ነው፡፡
የማህበሩ እና የአባላት ኃላፊነት ሌላኛው ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ነጥብ ነው ፡፡ በመሠረቱ ህጋዊ ሰውነት እና የማህበሩ ኃላፊነት ውስንነት የማይነጣጠኑ ሀሳቦች ናቸው (corporate existence and limited liability are inseparable):: ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበርን የሚለው ስም በቁሙ ስንመለከተው ኃላፊነቱ የተወሰነው የሚመስለው የማህበሩ ነው ነገር ግን ዝርዝሩን ስንመለከት ኃላፊነቱ የተወሰነው የሽሪኮች ነው ምክንያቱም የሽሪኮች ኃላፊነት በመዋጮዋቸው የተወሰነ ነው፡፡ በእርግጥ የማህበሩ ኃላፊነትም ቢሆን በግልፅ አልተጠቀሰም እንጂ የኃላፊነቱ መጠን በማህበሩ ሀብት (Asset) ልክ ነው፡፡
ሥራ አስኪያጅ ወይም ሸሪክ ከመዋጮ ባለፈ ኃላፊ ሊሆን የሚችልበት አግባብ አለ፡፡ እንዲህ አይነት ሁኔታዎች የኩባንያውን ጭምብል መግለጥ ወይም (Pericing the corporate Veil) ይባላል፡፡ ሥራ አስኪያጁ ከሥልጣኑ በላይ ለሚሠራው ሥራ ሁሉ ኃላፊነቱ የማህበሩ ሳይሆን የሥራ አስኪያጁ ብቻ ነው፡፡ ሸሪኩ ወይም ሠራተኛው የማህበሩን ሥራ በሚያከናውንበት ወቅት ሆን ብሎ ወይም የማታለል ተግባር በመፈፀም ወይም በቸልተኝነት ለሚፈፅመው ጥፋት ወይም ለሚያደርሰው ጉዳት ጥፋቱን ካደረሰው ሸሪክ ወይም ሠራተኛ ጋር ማህበሩ በአንድነትና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናል፡፡ ማህበሩ ጉዳት የደረሰበት አካል ጉዳት አድራሹ ሥልጣን ያልተሠጠው መሆኑን ያስረዳ እንደሆነ ከኃላፊነት ነፃ ይወጣል፡፡ ማህበሩ ይህን መሠል ዕዳዎች ለመሸፈን የመድን ሽፋን እንዲኖረው በህግ ይገደዳል፡፡
3.3 አባል ከማህበሩ ስለሚወጣበት መንገድ እና ስለማህበሩ መፍረስ
አንድ አባል ከማህበሩ ሊወጣ የሚችለው የሶስት ወር ቅድመ ማስጠንቀቂያ በመስጠት (ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ) ፣ ሲሞት ወይም ህጋዊ ሰውነት ሲያጣ ፣ ድርሻው በገንዘብ ጠያቂዎች ሲወሰድ ፣ የሞያ ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም ለረጅም ጊዜ ሲታገድ፣ በሕመም ወይም አካል ጉድለት ወይም ሌሎች ምክንያቶች ግዴታውን ለመወጣት የማያስችለው ሲሆን ወይም ፍርድ ቤት በበቂ ምክንያት ከማህበሩ እንዲወጣ ሲወስን ነው፡፡ አንድ ሸሪክ ከማህበሩ ከመውጣቱ በፊት ለሶስተኛ ወገኖች የነበረበት ዕዳ ኃላፊነት ከማህበሩ በመውጣቱ ቀሪ አይሆንም ፡፡
አንድ ሽሪክ ድርሻውን በሌሎች ማህበርተኞች ተቀባይነት ላገኘ ሌላ ማህበርተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሳያስተላልፍ የወጣ እንደሆነ ህጋዊ መብት ያለው ወራሽ ወይም ባለመብት ድርሻው ተሰልቶ እንዲሰጠው ከመጠየቅ ውጪ አባል ለመሆን የሚያቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፡፡
በንግድ ሕግ ቁጥር 181 ንግድ ማህበራት ከሚፈርሱበት ሁኔታ በተጨማሪ የማህበሩ አባላት ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ያለ እንደሆነ እና በስድስት ወራት አሊያም ዘጠኝ ወራት ውስጥ ወደ ሁለት ከፍ ካላለ ማህበሩ ሊፈርስ ይገባል።
Abeje Kassahun Adamu
3. ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር (Limited Liability Partnership)፣
3.1 ስለ ማህበሩ ባህሪያት እና አመሠራረት
ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር ማለት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች የሙያና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት (professional and complementary service) ለመስጠት የሚያቋቁሙት የማህበርተኞች ኃላፊነት በመዋጮዋቸው የተወሰነ የንግድ ማህበር ነው፡፡ ይህን ማህበር ሊያቋቁሙ የሚችሉት ሥልጣን ባለው መስሪያ ቤት የሙያ ፈቃድ ወይም ለሙያ ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት የሚችሉ ለምሳሌ እንደ ህግ ባለሙያ፣ ጤና ባለሙያ ፣ የሂሣብ ባለሙያ አይነት የተፈጥሮ ሰዎች አሊያም ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበራት ናቸው፡፡
ይህ ማህበር ከአባላቱ የተለየ የህግ ሰውነት ያለው ፤ እንደ መክሰስ መከሰስእና በራሱ ስም ውል መዋዋል የመሳሰሉ ህጋዊ ድርጊቶች በራሱ ስም መፈፀም የሚችል ሲሆን የሽሪኮቹ መሞት ፣ መክሰር፣ ከማህበሩ መውጣት ወይም በሽርኮቹ ላይ የሚደረግ ማንኛውም ለውጥ በማህበሩ ሕልውና፣ መብት ወይም ግዴታ ላይ ተፅዕኖ አይኖረውም፡፡ ማህበሩ ስም ለማውጣት የተቀመጡት ማለትም ለሞራል ተቃራኒ አለመሆን ፣ የሌሎች ነጋዴዎችን መብት አለመጋፋት ወዘተ… የመሳሰሉ የህግ መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነው የመረጠውን ሥም (Assumed Name) መጠቀም የሚችል ሲሆን ከስሙ በስተመጨረሻ ግን "ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር" የሚል ሐረግ መጨመር አለበት፡፡
በአዲሱ የንግድ ሕግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበርን ጨምሮ ከባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውጪ ያሉት ማህበራት በሙሉ የሚቋቋሙት በመመስረቻ ፅሁፍ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በፊት በቀድሞ ሕግ የነበረው መተዳደሪያ ደንብ በአዲሱ ሕግ ቀሪ ተደርጓል፡፡ የዚህን ዓይነት ማህበር መመስረት የሚችሉት የሙያ ፈቃድ ያላቸው የተፈጥሮ ሰዎች ወይም ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበራት ናቸው፡፡
3.2 ሥለ ማህበሩ ሥራ አመራር እና ኃላፊነት ወሰን
ማህበሩ ምንም እንኳን ከተፈጥሮ ሰው በተጨማሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበርን በአባልነት መያዝ የሚችል ቢሆንም ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆኖ መሾም የሚችለው የተፈጥሮ ሰው የሆነ እና ማህበሩ አገልግሎት በሚሰጥበት ሞያ ፈቃድ ያለው ሸሪክ ብቻ ነው፡፡ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ የማህበሩን ዓላማ ለማሳካት በማህበሩ ስም ማንኛውንም ሕጋዊ ተግባር ለማከናወን የሚችል ሲሆን ይህን ሥልጣን የሚገድቡ ስምምነቶች ሶስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ የሚሆኑት በንግድ መዝገብ የተመዘገቡ ወይም ሦስተኛ ወገኖች የሥራ ኃላፊነቱን የሚያውቁ መሆናቸው የተረጋገጠ እንደሆነ ነው፡፡
የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሥልጣንና ተግባር የሚደነግገው የማህበሩ መመስረቻ ፅሁፍ ሲሆን ይህም መመስረቻ ፅሁፍ ተቃራኒ ስምምነተ ከሌለ በአባላት ሁለት ሶስተኛ (2/3) ድምፅ በሚሰጥ ውሳኔ ሊሻሻል ይችላል፡፡ ሌላ ማንኛውም ውሳኔ በአብዛኛዎቹ አባላት የድምፅ ድጋፍ ማለትም (50+1) ሊፀድቅ ይችላል፡፡ የማህበሩ ዜግነት ወይም የሥራ መስክ ለመለወጥ የሚሰጥ ውሳኔ የሚፀናው በ3/4ኛ (ሶስት አራተኛ) ድጋፍ ድምፅ ነው፡፡
የማህበሩ እና የአባላት ኃላፊነት ሌላኛው ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ነጥብ ነው ፡፡ በመሠረቱ ህጋዊ ሰውነት እና የማህበሩ ኃላፊነት ውስንነት የማይነጣጠኑ ሀሳቦች ናቸው (corporate existence and limited liability are inseparable):: ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበርን የሚለው ስም በቁሙ ስንመለከተው ኃላፊነቱ የተወሰነው የሚመስለው የማህበሩ ነው ነገር ግን ዝርዝሩን ስንመለከት ኃላፊነቱ የተወሰነው የሽሪኮች ነው ምክንያቱም የሽሪኮች ኃላፊነት በመዋጮዋቸው የተወሰነ ነው፡፡ በእርግጥ የማህበሩ ኃላፊነትም ቢሆን በግልፅ አልተጠቀሰም እንጂ የኃላፊነቱ መጠን በማህበሩ ሀብት (Asset) ልክ ነው፡፡
ሥራ አስኪያጅ ወይም ሸሪክ ከመዋጮ ባለፈ ኃላፊ ሊሆን የሚችልበት አግባብ አለ፡፡ እንዲህ አይነት ሁኔታዎች የኩባንያውን ጭምብል መግለጥ ወይም (Pericing the corporate Veil) ይባላል፡፡ ሥራ አስኪያጁ ከሥልጣኑ በላይ ለሚሠራው ሥራ ሁሉ ኃላፊነቱ የማህበሩ ሳይሆን የሥራ አስኪያጁ ብቻ ነው፡፡ ሸሪኩ ወይም ሠራተኛው የማህበሩን ሥራ በሚያከናውንበት ወቅት ሆን ብሎ ወይም የማታለል ተግባር በመፈፀም ወይም በቸልተኝነት ለሚፈፅመው ጥፋት ወይም ለሚያደርሰው ጉዳት ጥፋቱን ካደረሰው ሸሪክ ወይም ሠራተኛ ጋር ማህበሩ በአንድነትና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናል፡፡ ማህበሩ ጉዳት የደረሰበት አካል ጉዳት አድራሹ ሥልጣን ያልተሠጠው መሆኑን ያስረዳ እንደሆነ ከኃላፊነት ነፃ ይወጣል፡፡ ማህበሩ ይህን መሠል ዕዳዎች ለመሸፈን የመድን ሽፋን እንዲኖረው በህግ ይገደዳል፡፡
3.3 አባል ከማህበሩ ስለሚወጣበት መንገድ እና ስለማህበሩ መፍረስ
አንድ አባል ከማህበሩ ሊወጣ የሚችለው የሶስት ወር ቅድመ ማስጠንቀቂያ በመስጠት (ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ) ፣ ሲሞት ወይም ህጋዊ ሰውነት ሲያጣ ፣ ድርሻው በገንዘብ ጠያቂዎች ሲወሰድ ፣ የሞያ ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም ለረጅም ጊዜ ሲታገድ፣ በሕመም ወይም አካል ጉድለት ወይም ሌሎች ምክንያቶች ግዴታውን ለመወጣት የማያስችለው ሲሆን ወይም ፍርድ ቤት በበቂ ምክንያት ከማህበሩ እንዲወጣ ሲወስን ነው፡፡ አንድ ሸሪክ ከማህበሩ ከመውጣቱ በፊት ለሶስተኛ ወገኖች የነበረበት ዕዳ ኃላፊነት ከማህበሩ በመውጣቱ ቀሪ አይሆንም ፡፡
አንድ ሽሪክ ድርሻውን በሌሎች ማህበርተኞች ተቀባይነት ላገኘ ሌላ ማህበርተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሳያስተላልፍ የወጣ እንደሆነ ህጋዊ መብት ያለው ወራሽ ወይም ባለመብት ድርሻው ተሰልቶ እንዲሰጠው ከመጠየቅ ውጪ አባል ለመሆን የሚያቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፡፡
በንግድ ሕግ ቁጥር 181 ንግድ ማህበራት ከሚፈርሱበት ሁኔታ በተጨማሪ የማህበሩ አባላት ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ያለ እንደሆነ እና በስድስት ወራት አሊያም ዘጠኝ ወራት ውስጥ ወደ ሁለት ከፍ ካላለ ማህበሩ ሊፈርስ ይገባል።
Abeje Kassahun Adamu
በይርጋ የማይታገዱ የፍትሀብሄር ጉዳዬች
🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑♨️♨️♨️
የይርጋ መሰረታዊ ዓላማ ማንኛውም በህግ በግልፅ የተደነገገ መብትና ግዴታ በህጉ በተወሰነው ወይም በተገደበው ጊዜ ውስጥ ስልጣን ላለው አካል እንዲቀርቡ ግዴታን በማስቀመጥ መብቴ ተጣሰብኝ የሚል ወገን ዳተኛ ሳይሆን በትጋት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል መሆኑ ይታወቃል።
ነገር ግን አንዳንድ ጉዳዬች ከንብረቶቹ ልዩ ባህሪና የመንግስት ፖሊሲ አንፃር ህግ አውጪው በይርጋ እንዳይታገዱ አድርጎ ያስቀመጣቸው የፍትሀብሄር ጉዳዬች አሉ። ከእነዚህ መካከል፦
#የመፋለም ክስ ( petitory action)
♨️♨️♨️🛑🛑🛑🛑♨️
ለባለሀብቱ የባለቤትነት መብት ከሚሰጣቸው መብቶች መካከል ንብረቱ ያለ እርሱ ፈቃድ ከህግ ውጪ በሌላ ሰው ወይም ሀይል ከተወሰደ ንብረቱን ካለበት ድረስ በመከታተል የማስመለስ ወይም የመፋለም መብት አንዱ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1206 ድንጋጌ ያስረዳል፡፡
ባለሀብትነትን የሚያስቀር የይርጋ ዘመን” በሚል ርዕስ ስር በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1192 የተመለከተው በሚንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለውን መብት በአስር ዓመት የጊዜ ወሰን /ይርጋ/ ቀሪ የሚሆንበትን አግባብ ያመላከተ ሲሆን የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት በይርጋ ቀሪ እንደሚሆን ግን አያሳይም፡፡
ድንጋጌው የሚንቀሳቀስ ንብረትን የባለሀብትነት ጥያቄ የጊዜ ገደብ ካስቀመጠ በኋላ ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት ቀሪ መሆን በዝምታ ያለፈው ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት በሌለው በፍ/ብ/ህግ አንቀፅ 1845 ስር የተመለከተው ተመሳሳይ የ10 ዓመት የይርጋ ጊዜ ተፈፃሚ እንደሆን ተፈልጎ ካለመሆኑ በላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሚንቀሳቀስ ንብረት በተለየ ሁኔታ የዘላቂነት ባህሪ ያለው እና ከትውልው ወደ ትውልድ የሚተላለፍ በመሆኑ የባለሀብትነቱ መብት ቀሪ የሚሆነው በይርጋ ሳይሆን በሌሎች ሁኔታዎች( አንቀፅ 1168....) ይሆን ዘንድ ተፈልጎ የተቀመጠ ድንጋጌ መሆኑን እንገነዘባለን።
በመሆኑም የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ (petitory action) በይርጋ ቀሪ አይሆንም። (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/መዝ/ቁ 43600)
N.B= ይህ ሲባል ግን ከውርስ፣ ከሽያጭ፣ ከስጦታና ከሌሎች ውሎች በመነጨ በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ ክርክር ይርጋ የለውም ማለት የሚቻል ሳይሆን ለጉዳዩ አግባብነት ባላቸው ህጎች በተቀመጡ የይርጋ ጊዜዎች የሚስተናገዱ ይሆናል።
#ህገ ወጥ ውል (unlawful contrat)
♨️🛑🛑🛑🛑♨️♨️♨️🛑
እንድ ውል የፀና ውል ለመሆን መሟላት ከሚገባው አንዱ ነጥብ ውሉ ህጋዊ በሆነ ጉዳይ ላይ የተመሰረተ መሆን የሚገባው እንደሆነ የፍ/ብ/ህግ 1678 ይደነግጋል። አንድ ውል ህገ ወጥ ውል ነው የሚባለው ደግሞ ተዋዋዬቹ የተዋዋሉበት መሰረታዊ ጉዳይ ዓላማ በመሰረታዊና ሞራላዊ ይዘቱ ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት በማድረግ መብትና ግዴታ እንዲፈጥሩበት በህግ ያልተፈቀደ ወይም በህግ ክልከላ የተደረገበት ሆኖ ሲገኝ ነው።
አንድ ውል የተመሰረተበት መሰረታዊ ጉዳይ (object of contract) በህግ ክልከላ የተደረረበት በሆነ ጊዜ ውሉ በህግ ፊት እንደሌለና ምንም አይነት ህጋዊ ውጤት የማያስከትል (null and void contrat) እንዲሁም ችግሩን በማስተካከል ህጋዊ ውጤት እንዲኖረው ማድረግ የማይቻል ነው። ለምሳሌ፦ የመሬት ሽያጭ ውል፣ በሰው ለመነገድ የተደረግ ውል፣ ወንጀል ለመፈፀም የተደረገ ውል......
ህገ ወጥ የሆነውን ውል ውድቅ ለማድረግ ደግሞ በህጉ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊቀርብ የማይችልና ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ በይርጋ የሚታገዱ አይደሉም። (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት/ሰ/መዝ/ቁ 43226)
N.B= ይህ ሲባል ግን የህጉን መስፈርት ያላሟሉ ውሎች (illegal contract) ከህገ ወጥ ውል በተለየ ሁኔታ ታይተው የይርጋ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ የሚሆንባቸው መሆኑን መረዳት ይገባል።
#የመንግስትን መሬት የማስመለስ ክስ
♨️♨️🛑🛑🛑♨️♨️🛑
ግለሰቦች በፌደራሉ እና በክልሉ መንግስት በወጡ የገጠር መሬት አጠቃቀም እና አስተዳደር አዋጅ በሚደነግጉት መሰረት በህጋዊ መንገድ ሳይሰጣቸው ከህግ ውጪ የወል ወይም የመንግስትን መሬት ይዘው መቆየታቸው እና የመሬቱ ባለይዞታ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ማግኘታቸው የመሬቱ ህጋዊ ባለይዞታ ሊያደርጋቸው አይችልም። በወረራ የተያዘ የመንግስት መሬትም ይርጋ የሌለው መሆኑን የአብክመ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009 አንቀፅ 55 በግልፅ ያስቀምጣል።
በመሆኑም ከህግ ውጭ በህገ ወጥ መንገድ የተያዙ መሬቶችን መኖራቸውን ሲረዳ መሬት አስተዳደርም ሆነ የመንግስት ወኪል የሆነ አካል መሬቶቹን ለማስመለስ የሚያቀርበው ክስ በይርጋ የሚታገድ አይደለም። (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት/ሰ/መዝ/ቁ 93013 እና 96203 ያልታተሙ)
#በህገ ወጥ መንገድ የተያዘ የግለሰብ ይዞ መሬት
🛑🛑🛑🛑🛑🛑♨️♨️
ከላይ እንደተመለከትነው ህገ ወጥ ውልን መሰረት አድርጎ የግለሰብን መሬት በያዘ ሰው ላይ የሚቀርብ ክስ ይርጋ የሌለው መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአብክመ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009 አንቀፅ 55 መሰረት ህጉ በማይፈቅድበት መንገድ በሀይልም ሆነ በህገ ወጥ አግባብ የገጠር መሬትን ይዞ የተገኘ ግለሰብ ላይ የሚቀርብ ክስ ይርጋ የለውም።
N.B= በህገ ወጥ መንገድ የሚለው ሀሳብ በህግ ተቀባይነት በሌለው አኳኋን የያዘን በሚመለከት እንጂ የህጉን መስፈርት ባላሟላ ውል ወይም ተግባር (illegal contrat) አማካኝነት የተያዘን መሬት የሚመለከት አይደለም። ምክንያቱም መሬቱን የያዘው በህጉ በተፈቀደ የውል ተግባር ሆኖ የሚፈለገውን ፎርማሊቲ ወይም መስፈርት አለማለቱ ብቻ አያያዙ ህገ ወጥ ነው የሚያስብል ስላልሆነ ነው።
#የአደራ ውል
🛑🛑🛑🛑♨️♨️
አደራ ተቀባይ በአደራ የሚጠብቀውን ዕቃ የሚመልስበት የጊዜ ገደብ በውል ተመልክቶ ከሆነ ይህ ጊዜ ሲያበቃ ዕቃውን መመለስ ያለበት ስለመሆኑ በፍ/ብ/ህ/ቁ 2781(1) የተመለከተ ሲሆን በውል ላይ የተቀመጠ የጊዜ ገደብ ከሌለ ግን አደራ ሰጪው እንደጠየቀ ወዲያውኑ እንደሚመለስ በፍ/ብ/ህ/ቁ 2989(1) ስር ተመላክቷል።
ከእነዚህ ድንጋጌዎች ለመረዳት የሚቻለው አደራ ተቀባይ ዕቃውን የሚመልስበት የጊዜ ገደብ ከሌለ በቀር አደራ ሰጪው በአደራ እንዲቀመጥ የሰጠው ዕቃ ያለምንም የጊዜ ገደብ በማንኛውም ጊዜ እንዲመለስለት መጠየቅ የሚችል መሆኑን ነው።
#የውርስ ሀብት ክፍፍል
🛑♨️♨️♨️♨️🛑
ወራሾች ተለይተው እና የውርስ ሀብቱ ድርሻ ታውቆ ነገር ግን ክፍፍል ሳይደረግ የቆየን የውርስ ሀብት በማናቸውም ጊዜ መጠየቅ እንደሚችልና በይርጋ የሚታገድ እንዳልሆነ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1060 እና ተከታዬቹ ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል።
እንዲሁም ከውርስ ሀብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የውርስ ሀብቱን በእጁ አድርጎ በመገልገል ላይ ያለ ተከራካሪ የሆነ ወራሽ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን የውርስ ንብረት በጋራ ይዞ ከቆየ ሰው ላይ የውርስ ድርሻዬን ልወቅ ወይም ይለይልኝ ጥያቄ በይርጋ ይታገዳል የሚባልበት አግባብ የለም።
#ሄኖክ ታየ
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑♨️♨️♨️
የይርጋ መሰረታዊ ዓላማ ማንኛውም በህግ በግልፅ የተደነገገ መብትና ግዴታ በህጉ በተወሰነው ወይም በተገደበው ጊዜ ውስጥ ስልጣን ላለው አካል እንዲቀርቡ ግዴታን በማስቀመጥ መብቴ ተጣሰብኝ የሚል ወገን ዳተኛ ሳይሆን በትጋት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል መሆኑ ይታወቃል።
ነገር ግን አንዳንድ ጉዳዬች ከንብረቶቹ ልዩ ባህሪና የመንግስት ፖሊሲ አንፃር ህግ አውጪው በይርጋ እንዳይታገዱ አድርጎ ያስቀመጣቸው የፍትሀብሄር ጉዳዬች አሉ። ከእነዚህ መካከል፦
#የመፋለም ክስ ( petitory action)
♨️♨️♨️🛑🛑🛑🛑♨️
ለባለሀብቱ የባለቤትነት መብት ከሚሰጣቸው መብቶች መካከል ንብረቱ ያለ እርሱ ፈቃድ ከህግ ውጪ በሌላ ሰው ወይም ሀይል ከተወሰደ ንብረቱን ካለበት ድረስ በመከታተል የማስመለስ ወይም የመፋለም መብት አንዱ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1206 ድንጋጌ ያስረዳል፡፡
ባለሀብትነትን የሚያስቀር የይርጋ ዘመን” በሚል ርዕስ ስር በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1192 የተመለከተው በሚንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለውን መብት በአስር ዓመት የጊዜ ወሰን /ይርጋ/ ቀሪ የሚሆንበትን አግባብ ያመላከተ ሲሆን የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት በይርጋ ቀሪ እንደሚሆን ግን አያሳይም፡፡
ድንጋጌው የሚንቀሳቀስ ንብረትን የባለሀብትነት ጥያቄ የጊዜ ገደብ ካስቀመጠ በኋላ ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት ቀሪ መሆን በዝምታ ያለፈው ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት በሌለው በፍ/ብ/ህግ አንቀፅ 1845 ስር የተመለከተው ተመሳሳይ የ10 ዓመት የይርጋ ጊዜ ተፈፃሚ እንደሆን ተፈልጎ ካለመሆኑ በላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሚንቀሳቀስ ንብረት በተለየ ሁኔታ የዘላቂነት ባህሪ ያለው እና ከትውልው ወደ ትውልድ የሚተላለፍ በመሆኑ የባለሀብትነቱ መብት ቀሪ የሚሆነው በይርጋ ሳይሆን በሌሎች ሁኔታዎች( አንቀፅ 1168....) ይሆን ዘንድ ተፈልጎ የተቀመጠ ድንጋጌ መሆኑን እንገነዘባለን።
በመሆኑም የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ (petitory action) በይርጋ ቀሪ አይሆንም። (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/መዝ/ቁ 43600)
N.B= ይህ ሲባል ግን ከውርስ፣ ከሽያጭ፣ ከስጦታና ከሌሎች ውሎች በመነጨ በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ ክርክር ይርጋ የለውም ማለት የሚቻል ሳይሆን ለጉዳዩ አግባብነት ባላቸው ህጎች በተቀመጡ የይርጋ ጊዜዎች የሚስተናገዱ ይሆናል።
#ህገ ወጥ ውል (unlawful contrat)
♨️🛑🛑🛑🛑♨️♨️♨️🛑
እንድ ውል የፀና ውል ለመሆን መሟላት ከሚገባው አንዱ ነጥብ ውሉ ህጋዊ በሆነ ጉዳይ ላይ የተመሰረተ መሆን የሚገባው እንደሆነ የፍ/ብ/ህግ 1678 ይደነግጋል። አንድ ውል ህገ ወጥ ውል ነው የሚባለው ደግሞ ተዋዋዬቹ የተዋዋሉበት መሰረታዊ ጉዳይ ዓላማ በመሰረታዊና ሞራላዊ ይዘቱ ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት በማድረግ መብትና ግዴታ እንዲፈጥሩበት በህግ ያልተፈቀደ ወይም በህግ ክልከላ የተደረገበት ሆኖ ሲገኝ ነው።
አንድ ውል የተመሰረተበት መሰረታዊ ጉዳይ (object of contract) በህግ ክልከላ የተደረረበት በሆነ ጊዜ ውሉ በህግ ፊት እንደሌለና ምንም አይነት ህጋዊ ውጤት የማያስከትል (null and void contrat) እንዲሁም ችግሩን በማስተካከል ህጋዊ ውጤት እንዲኖረው ማድረግ የማይቻል ነው። ለምሳሌ፦ የመሬት ሽያጭ ውል፣ በሰው ለመነገድ የተደረግ ውል፣ ወንጀል ለመፈፀም የተደረገ ውል......
ህገ ወጥ የሆነውን ውል ውድቅ ለማድረግ ደግሞ በህጉ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊቀርብ የማይችልና ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ በይርጋ የሚታገዱ አይደሉም። (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት/ሰ/መዝ/ቁ 43226)
N.B= ይህ ሲባል ግን የህጉን መስፈርት ያላሟሉ ውሎች (illegal contract) ከህገ ወጥ ውል በተለየ ሁኔታ ታይተው የይርጋ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ የሚሆንባቸው መሆኑን መረዳት ይገባል።
#የመንግስትን መሬት የማስመለስ ክስ
♨️♨️🛑🛑🛑♨️♨️🛑
ግለሰቦች በፌደራሉ እና በክልሉ መንግስት በወጡ የገጠር መሬት አጠቃቀም እና አስተዳደር አዋጅ በሚደነግጉት መሰረት በህጋዊ መንገድ ሳይሰጣቸው ከህግ ውጪ የወል ወይም የመንግስትን መሬት ይዘው መቆየታቸው እና የመሬቱ ባለይዞታ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ማግኘታቸው የመሬቱ ህጋዊ ባለይዞታ ሊያደርጋቸው አይችልም። በወረራ የተያዘ የመንግስት መሬትም ይርጋ የሌለው መሆኑን የአብክመ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009 አንቀፅ 55 በግልፅ ያስቀምጣል።
በመሆኑም ከህግ ውጭ በህገ ወጥ መንገድ የተያዙ መሬቶችን መኖራቸውን ሲረዳ መሬት አስተዳደርም ሆነ የመንግስት ወኪል የሆነ አካል መሬቶቹን ለማስመለስ የሚያቀርበው ክስ በይርጋ የሚታገድ አይደለም። (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት/ሰ/መዝ/ቁ 93013 እና 96203 ያልታተሙ)
#በህገ ወጥ መንገድ የተያዘ የግለሰብ ይዞ መሬት
🛑🛑🛑🛑🛑🛑♨️♨️
ከላይ እንደተመለከትነው ህገ ወጥ ውልን መሰረት አድርጎ የግለሰብን መሬት በያዘ ሰው ላይ የሚቀርብ ክስ ይርጋ የሌለው መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአብክመ የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009 አንቀፅ 55 መሰረት ህጉ በማይፈቅድበት መንገድ በሀይልም ሆነ በህገ ወጥ አግባብ የገጠር መሬትን ይዞ የተገኘ ግለሰብ ላይ የሚቀርብ ክስ ይርጋ የለውም።
N.B= በህገ ወጥ መንገድ የሚለው ሀሳብ በህግ ተቀባይነት በሌለው አኳኋን የያዘን በሚመለከት እንጂ የህጉን መስፈርት ባላሟላ ውል ወይም ተግባር (illegal contrat) አማካኝነት የተያዘን መሬት የሚመለከት አይደለም። ምክንያቱም መሬቱን የያዘው በህጉ በተፈቀደ የውል ተግባር ሆኖ የሚፈለገውን ፎርማሊቲ ወይም መስፈርት አለማለቱ ብቻ አያያዙ ህገ ወጥ ነው የሚያስብል ስላልሆነ ነው።
#የአደራ ውል
🛑🛑🛑🛑♨️♨️
አደራ ተቀባይ በአደራ የሚጠብቀውን ዕቃ የሚመልስበት የጊዜ ገደብ በውል ተመልክቶ ከሆነ ይህ ጊዜ ሲያበቃ ዕቃውን መመለስ ያለበት ስለመሆኑ በፍ/ብ/ህ/ቁ 2781(1) የተመለከተ ሲሆን በውል ላይ የተቀመጠ የጊዜ ገደብ ከሌለ ግን አደራ ሰጪው እንደጠየቀ ወዲያውኑ እንደሚመለስ በፍ/ብ/ህ/ቁ 2989(1) ስር ተመላክቷል።
ከእነዚህ ድንጋጌዎች ለመረዳት የሚቻለው አደራ ተቀባይ ዕቃውን የሚመልስበት የጊዜ ገደብ ከሌለ በቀር አደራ ሰጪው በአደራ እንዲቀመጥ የሰጠው ዕቃ ያለምንም የጊዜ ገደብ በማንኛውም ጊዜ እንዲመለስለት መጠየቅ የሚችል መሆኑን ነው።
#የውርስ ሀብት ክፍፍል
🛑♨️♨️♨️♨️🛑
ወራሾች ተለይተው እና የውርስ ሀብቱ ድርሻ ታውቆ ነገር ግን ክፍፍል ሳይደረግ የቆየን የውርስ ሀብት በማናቸውም ጊዜ መጠየቅ እንደሚችልና በይርጋ የሚታገድ እንዳልሆነ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1060 እና ተከታዬቹ ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል።
እንዲሁም ከውርስ ሀብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የውርስ ሀብቱን በእጁ አድርጎ በመገልገል ላይ ያለ ተከራካሪ የሆነ ወራሽ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን የውርስ ንብረት በጋራ ይዞ ከቆየ ሰው ላይ የውርስ ድርሻዬን ልወቅ ወይም ይለይልኝ ጥያቄ በይርጋ ይታገዳል የሚባልበት አግባብ የለም።
#ሄኖክ ታየ
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍1
cassation decision 189201.pdf
4.3 MB
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጉዲፈቻን አስመልክቶ የህግ ትርጉም ሰጠ
የፌዴራል ጠቅላይፍረድ ቤት 1ኛ ሰበር ችሎት መጋቢት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት የውጭ ሃገር ጉዲፈቻን በተመለከተ የቀድሞ የቤተሰብ ህግ ደንጋጌን ያሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1070/2012 ላይ በመዝገብ ቁጥር 189201 አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡ ለዝርዝሩ ከዚህ መልዕክት ጋር የተያያዘውን የችሎት ውሳኔ ግልባጭ ያንብቡ፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የፌዴራል ጠቅላይፍረድ ቤት 1ኛ ሰበር ችሎት መጋቢት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት የውጭ ሃገር ጉዲፈቻን በተመለከተ የቀድሞ የቤተሰብ ህግ ደንጋጌን ያሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1070/2012 ላይ በመዝገብ ቁጥር 189201 አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡ ለዝርዝሩ ከዚህ መልዕክት ጋር የተያያዘውን የችሎት ውሳኔ ግልባጭ ያንብቡ፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👍1
ሰ-መ-ቁ 173079 ውሳኔ ግልባጭ.pdf
9.9 MB
እግድ እና የመያዣ ወይም የቅድሚያ መብት
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👍1
Legal Service Provider
Jhpiego
Ethiopia
Full–time
Terms of Reference Legal Service Provider Background Jhpiego, an affiliate of Johns Hopkins University, works to improve the health of women and families in limited-resource settings worldwide through strengthening the capacities of local institutions, systems, and facilitate in the health sector. Jhpiego is registered as International Non-Governmental Organization (iNGO) to operate in Ethiopia since 2003. Jhpiego Ethiopia is currently looking for a professional law firm or a lawyer able to provide legal services based on the contents of this Terms of Reference (TOR). Scope of Work The “Legal Advisor” or “Legal Firm” is expected to support Jhpiego Ethiopia on a broad range of issues, including but not limited to day-to-day legal responsibilities and providing legal advice that includes all aspects of the analysis, investigation and drafting processes. He/She is responsible for providing support in discrete legal issues by advising the organization, drafting undertakings, and structuring remedies for the relevant issues. This professional/firm may also be engaged in helping to analyze and collect evidence and schedule staff hearings. Some of the responsibilities will include, but are not limited to the following: • Renew the necessary certificate of registration and license for the Jhpiego Ethiopia Office. This will include notifying all relevant and applicable parties and taking all the necessary steps to finalize registration renewal, to follow-up and execute with all the relevant and applicable governmental and non-governmental bodies in Ethiopia,
• Renew certificate of registration and license, to submit reports and handle all matters that relate to the Societies and Charities Agency (ChSA),
• Handle the issuance and renewal of work and residence permits for expatriate staff,
• Handle the issuance of Tax Identification Number (TIN) and national staff and expatriate taxation compliance matters,
• Handle the duty-free importation of Jhpiego Corporation materials and equipment,
• Conduct legal analysis and research on various legal matters,
• Provide advice on different legal issues and assist in drafting legal opinions, memoranda and other documents,
• Be actively involved in preparing different acts and legal submissions and draft the authoritative legal opinions as well,
• Conduct legal research by utilizing various resources and selecting the relevant material to analyze the legal information,
• Assist in reviewing the legal material and any other relevant documents and to identify the most important issues that need to be sorted out on a priority basis, • Draw up formalities regarding the settlement of disputes and monitor the implementation of the legal clauses,
• Where and when duly authorized by Jhpiego, represent Jhpiego in legal matters including hearings,
• Render legal services to Jhpiego in the form of verbal or written legal opinions, briefs or advice,
• Handle other legal matters related to Jhpiego Corporation in Ethiopia upon written request from Jhpiego Corporation Country Director for Ethiopia.
• Review and provide any necessary recommendations regarding Jhpiego Employee Handbook, employment agreements payroll and contract termination to ensure compliance with local labor laws
• Regular legal advice to Jhpiego as needed
Job Requirements Qualifications
• At least MA degree in Law or equivalent field.
• Extensive 20 years’ experience working in the field.
• Experience working with similar INGOs. Work Schedule and payment mode Option 1
• Upon demand – Based on the standard hourly rates and the time necessary to complete the assignment required in a professional and timely manner. Option 2
• On retainer basis (monthly) Deliverables
• Written legal advice or recommendations,
• Report on legal advisory services provided,
• Update status of court appointments, hearing, ruling and related information in writing.
How to Apply
Jhpiego
Ethiopia
Full–time
Terms of Reference Legal Service Provider Background Jhpiego, an affiliate of Johns Hopkins University, works to improve the health of women and families in limited-resource settings worldwide through strengthening the capacities of local institutions, systems, and facilitate in the health sector. Jhpiego is registered as International Non-Governmental Organization (iNGO) to operate in Ethiopia since 2003. Jhpiego Ethiopia is currently looking for a professional law firm or a lawyer able to provide legal services based on the contents of this Terms of Reference (TOR). Scope of Work The “Legal Advisor” or “Legal Firm” is expected to support Jhpiego Ethiopia on a broad range of issues, including but not limited to day-to-day legal responsibilities and providing legal advice that includes all aspects of the analysis, investigation and drafting processes. He/She is responsible for providing support in discrete legal issues by advising the organization, drafting undertakings, and structuring remedies for the relevant issues. This professional/firm may also be engaged in helping to analyze and collect evidence and schedule staff hearings. Some of the responsibilities will include, but are not limited to the following: • Renew the necessary certificate of registration and license for the Jhpiego Ethiopia Office. This will include notifying all relevant and applicable parties and taking all the necessary steps to finalize registration renewal, to follow-up and execute with all the relevant and applicable governmental and non-governmental bodies in Ethiopia,
• Renew certificate of registration and license, to submit reports and handle all matters that relate to the Societies and Charities Agency (ChSA),
• Handle the issuance and renewal of work and residence permits for expatriate staff,
• Handle the issuance of Tax Identification Number (TIN) and national staff and expatriate taxation compliance matters,
• Handle the duty-free importation of Jhpiego Corporation materials and equipment,
• Conduct legal analysis and research on various legal matters,
• Provide advice on different legal issues and assist in drafting legal opinions, memoranda and other documents,
• Be actively involved in preparing different acts and legal submissions and draft the authoritative legal opinions as well,
• Conduct legal research by utilizing various resources and selecting the relevant material to analyze the legal information,
• Assist in reviewing the legal material and any other relevant documents and to identify the most important issues that need to be sorted out on a priority basis, • Draw up formalities regarding the settlement of disputes and monitor the implementation of the legal clauses,
• Where and when duly authorized by Jhpiego, represent Jhpiego in legal matters including hearings,
• Render legal services to Jhpiego in the form of verbal or written legal opinions, briefs or advice,
• Handle other legal matters related to Jhpiego Corporation in Ethiopia upon written request from Jhpiego Corporation Country Director for Ethiopia.
• Review and provide any necessary recommendations regarding Jhpiego Employee Handbook, employment agreements payroll and contract termination to ensure compliance with local labor laws
• Regular legal advice to Jhpiego as needed
Job Requirements Qualifications
• At least MA degree in Law or equivalent field.
• Extensive 20 years’ experience working in the field.
• Experience working with similar INGOs. Work Schedule and payment mode Option 1
• Upon demand – Based on the standard hourly rates and the time necessary to complete the assignment required in a professional and timely manner. Option 2
• On retainer basis (monthly) Deliverables
• Written legal advice or recommendations,
• Report on legal advisory services provided,
• Update status of court appointments, hearing, ruling and related information in writing.
How to Apply
While applying for this service provision, the individual/firm is required to submit a full technical and financial proposal separately through ET-Procurement@jhpiego.org . The Technical proposal should include CV with previous experience/qualification, including examples of previous similar experience and references. The financial proposal should include cost separately for both option 1 and 2. All government tax and related requirements will apply. The deadline for applications is October 24, 2021. Note: Please contact Kelemwork Messay at 0944109494 if you have any question.
👍1
Forwarded from Transparency International Ethiopia (TIE)
Corruption❌❌❌❌❌❌
dishonest or illegal behavior especially by powerful people (such as government officials or police officers)
: the act of corrupting someone or something
: something that has been changed from its original form
a : impairment of integrity, virtue, or moral principle : depravity
b : decay, decomposition
c : inducement to wrong by improper or unlawful means (as bribery)
d : a departure from the original or from what is pure or correct
From Merriam Webster
https://telegram.me/TransparencyEthiopia
dishonest or illegal behavior especially by powerful people (such as government officials or police officers)
: the act of corrupting someone or something
: something that has been changed from its original form
a : impairment of integrity, virtue, or moral principle : depravity
b : decay, decomposition
c : inducement to wrong by improper or unlawful means (as bribery)
d : a departure from the original or from what is pure or correct
From Merriam Webster
https://telegram.me/TransparencyEthiopia
Telegram
Transparency International Ethiopia (TIE)
Ethical and corruption free society that upholds integrity and accountability
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
ethiopiatransparency@gmail.com
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
ethiopiatransparency@gmail.com
Safaricom Telecom Ethiopia Vacancy Fresh Graduates - EffoySira
https://effoysira.com/2021/10/16/safaricom-telecom-ethiopia-vacancy-fresh-graduates/
https://effoysira.com/2021/10/16/safaricom-telecom-ethiopia-vacancy-fresh-graduates/
🚩 #ሞባይል_ዳታ ስናበራ የስልካችን እስክሪን አናት ላይ የምንመለከታቸው የ G ፣ E ፣ 3G ፣ H ፣ H+ ፣ 4G እና የ4G LTE ምልክቶች ትርጉም ምንድን ነው ?
እንደሚታወቀው ኢንተርኔት ለመጠቀም የሞባይል ስልካችንን ዳታ ስናበራ ከኔት-ወርክ ምልክት አጠገብ ሁልጊዜ ተጨማሪ ምልክቶች ይመጣሉ። ታዲያ እነዚህ ምልክቶች በምርጫችን የምንጠቀማቸውን የተለያዩ የዳታ አይነቶችን እና የኢንተርኔት ፍጥነት የሚያሳዩን ናቸው።
ምልክቶቹ እና መለኪያዎቹ እንደሚከተለው ነው።
~~~~~2G~~~~~~~~~
✅ የ2G ቤተሰብ(2G, G, E) 3ስቱ የሁለተኛው ትውልድ ወይም 2G(Generation) ይባላሉ።
~~~~Standard~~~~~~~~
1, 2G=GSM (Global Systems for Mobile Communication)
2, G=GPRS(General Packet Radio Service)
3, E=EDGE(Enhanced Data rates for GSM Evolution)
🔰 Maximum Download Speed ከፍተኛው የማውረድ አቅም
1, 2G=14.4kbps(Kilo Bite per second) ነው
2, G=53.6kbps(Kilo Bite per second) ነው
3, E=236.8kbps(Kilo Bite per second) ነው
🔰 Maximum Upload speed ከፍተኛው የመጫን አቅም
1, 2G=14.4kbps(Kilo Bite per second) ነው።
2, G=26.8kbps(Kilo Bite per second) ነው።
3, E=59.2kbps(Kilo Bite per second) ነው።
~~~~~3G~~~~~~~~~
✅ የ3G ቤተሰብ(3G, H, H+) 3ስቱ የሶስተኛው ትውልድ ወይም 3G(Generation) ይባላሉ።
~~~~Standard~~~~~~~~
1, 3G=UMTS(Universal Mobile Telecommunications Service)
2, H=HSPA(High Speed Packet Access)
3, H+=HPSA+(Evolved High Speed Packet Access)
🔰 Maximum Download Speed ከፍተኛው የማውረድ አቅም
1, 3G=384kbps(Kilo Bite per second) ነው
2, H=14.5mbps(Mega Bite per second) ነው
3, H+=168mbps(Mega Bite per second) ነው
🔰 Maximum Upload speed ከፍተኛው የመጫን አቅም
1, 3G=384kbps(Kilo Bite per second) ነው
2, H=5.76nbps(Mega Bite per second) ነው
3, H+=22mbps(Mega Bite per second) ነው
~~~~~4G~~~~~~~~~
✅ የ4=G ቤተሰብ(4G, 4G) 2ቱ የአራተኛው ትውልድ ወይም 4G(Generation) ይባላሉ።
~~~~Standard~~~~~~~~
1, 4G=LTE(Long-Term Evolution)
2, 4G=LTE-A(LTE-Advanced)
🔰 Maximum Download Speed ከፍተኛው የማውረድ አቅም
1, LTE=100mbps(Mega Bite per second) ነው
2, LTE-A=1gbps(Giga Bite per second) ነው
🔰 Maximum Upload speed ከፍተኛው የመጫን አቅም
1, LTE=50mbps(Mega Bite per second) ነው
2, LTE-A=500mbps(Mega Bite per second) ነው
እንዲሁም ከዚህ በፊት የለቀቅኳቸውን ቪዲዮዎችን ብትከታተሉ ምርጥ እውቀትን ልታገኙ ትችላላችሁ
አሁንም የቴሌግራምና የYouTube ቻናሌን Subscribe በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩኝ።
✅✅✅#ያወቁትን ማሳወቅ ብልህነት ነው!✅✅✅
via Muhammed Computer Technology
እንደሚታወቀው ኢንተርኔት ለመጠቀም የሞባይል ስልካችንን ዳታ ስናበራ ከኔት-ወርክ ምልክት አጠገብ ሁልጊዜ ተጨማሪ ምልክቶች ይመጣሉ። ታዲያ እነዚህ ምልክቶች በምርጫችን የምንጠቀማቸውን የተለያዩ የዳታ አይነቶችን እና የኢንተርኔት ፍጥነት የሚያሳዩን ናቸው።
ምልክቶቹ እና መለኪያዎቹ እንደሚከተለው ነው።
✅ የ2G ቤተሰብ(2G, G, E) 3ስቱ የሁለተኛው ትውልድ ወይም 2G(Generation) ይባላሉ።
1, 2G=GSM (Global Systems for Mobile Communication)
2, G=GPRS(General Packet Radio Service)
3, E=EDGE(Enhanced Data rates for GSM Evolution)
🔰 Maximum Download Speed ከፍተኛው የማውረድ አቅም
1, 2G=14.4kbps(Kilo Bite per second) ነው
2, G=53.6kbps(Kilo Bite per second) ነው
3, E=236.8kbps(Kilo Bite per second) ነው
🔰 Maximum Upload speed ከፍተኛው የመጫን አቅም
1, 2G=14.4kbps(Kilo Bite per second) ነው።
2, G=26.8kbps(Kilo Bite per second) ነው።
3, E=59.2kbps(Kilo Bite per second) ነው።
✅ የ3G ቤተሰብ(3G, H, H+) 3ስቱ የሶስተኛው ትውልድ ወይም 3G(Generation) ይባላሉ።
1, 3G=UMTS(Universal Mobile Telecommunications Service)
2, H=HSPA(High Speed Packet Access)
3, H+=HPSA+(Evolved High Speed Packet Access)
🔰 Maximum Download Speed ከፍተኛው የማውረድ አቅም
1, 3G=384kbps(Kilo Bite per second) ነው
2, H=14.5mbps(Mega Bite per second) ነው
3, H+=168mbps(Mega Bite per second) ነው
🔰 Maximum Upload speed ከፍተኛው የመጫን አቅም
1, 3G=384kbps(Kilo Bite per second) ነው
2, H=5.76nbps(Mega Bite per second) ነው
3, H+=22mbps(Mega Bite per second) ነው
✅ የ4=G ቤተሰብ(4G, 4G) 2ቱ የአራተኛው ትውልድ ወይም 4G(Generation) ይባላሉ።
1, 4G=LTE(Long-Term Evolution)
2, 4G=LTE-A(LTE-Advanced)
🔰 Maximum Download Speed ከፍተኛው የማውረድ አቅም
1, LTE=100mbps(Mega Bite per second) ነው
2, LTE-A=1gbps(Giga Bite per second) ነው
🔰 Maximum Upload speed ከፍተኛው የመጫን አቅም
1, LTE=50mbps(Mega Bite per second) ነው
2, LTE-A=500mbps(Mega Bite per second) ነው
እንዲሁም ከዚህ በፊት የለቀቅኳቸውን ቪዲዮዎችን ብትከታተሉ ምርጥ እውቀትን ልታገኙ ትችላላችሁ
አሁንም የቴሌግራምና የYouTube ቻናሌን Subscribe በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩኝ።
✅✅✅#ያወቁትን ማሳወቅ ብልህነት ነው!✅✅✅
via Muhammed Computer Technology
Watch "ንቃተ ሕግ ክፍል 13" on YouTube
https://youtu.be/EYamZARALHw
https://youtu.be/EYamZARALHw
YouTube
ንቃተ ሕግ ክፍል 13
Senior Legal and Contract Administration Expert
Job Description:
Advertisement Internal/ External Vacancy
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
About the Ethiopian Red Cross Society
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) was established in 1935 and is one of the oldest and largest humanitarian organizations in Ethiopia. ERCS provides services to communities affected by natural and manmade disasters through the provision of emergency responses, ambulance and first aid, family reunification, essential drugs, water and sanitation, and other humanitarian services. ERCS also runs disaster risk reduction programs with the aim of creating resilience households and communities. Currently the ERCS has a structure consisting of 12 Regional Offices, 34 Zonal Branches and 131 District/Woreda Branches, 599 Woreda Red Cross Committee and 5871 Kebele Red Cross committees.
Specific Duties and Responsibilities
Gathers facts and establishes evidences; and performs investigations, examinations and analysis of cases; arranges supporting human and material evidences for cases for which the Society has the burden of proof;
Delivers summons and other court and police orders to the concerned persons;
Drafts contractual documents, memorandums of understanding, and other legal documents;
Initiates instituting legal actions against debtors of the Society in default of other methods of resolution and follows up proceedings thereof;
Takes legal cases to an appeal court whenever the interest of the Society is affected by the decision of the court; attends the ultimate outcome of the appeal and acts for the implementation of the resolution with the consent of senior management;
Follows up or proceeds with the execution of court decisions/verdicts made in favour of the Society;
Works out and proposes out-of-court settlement options to management for legal cases of the Society;
Researches on international humanitarian law, conventions, government proclamations, procedures and other related laws and does awareness raising and advocacy activities on same;
Advises the management, personnel and branches of the Society on legal matters;
Prepares pleading, statements of claims, defense, petitions, submissions and appeals of legal issues;
Develops case strategies and methods of presentation in defense of the Society against suits or claims filed against it and in prosecution of the Society claims filed against others;
Follows up legal issues of the Society under police and other quasi-judicial organs as well as pending legal cases; represents the Society before courts or quasi-judicial organs for defense;
Represents the Society before courts of law, administrative tribunals, trade disputes committees and other public authorities;
Follows up and compiles reports on the status of legal issues handled by volunteer professionals or retained lawyers;
Proposes expertise advice on ways of tackling and resolving issues that could cause repetitive legal disputes;
Investigates and follows up settlement of labor disputes arising from the collective agreements or any other contracts;
Investigates and takes the necessary legal action for thefts, forgeries, misappropriation of Society funds and breaches of discipline or offence, legal settlement of insurance claims on personnel injuries, liability or property damage or loss;
Reports to superior on the status of court cases and other ongoing legal matters of the Society;
Performs other related duties and responsibilities of the job as may be assigned by the Head of the Society’s Legal Service.
Work unit :- Legal Service
Reporting to:- Head, Legal and contract administration
Grade :- XIII
Job Requirements:
Job Specification
Second Degree/First Degree in Law
5/7 years related work experience
Additional Skills: -
Computer and knowledge of other local Languages.
How To Apply:
Job Description:
Advertisement Internal/ External Vacancy
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
About the Ethiopian Red Cross Society
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) was established in 1935 and is one of the oldest and largest humanitarian organizations in Ethiopia. ERCS provides services to communities affected by natural and manmade disasters through the provision of emergency responses, ambulance and first aid, family reunification, essential drugs, water and sanitation, and other humanitarian services. ERCS also runs disaster risk reduction programs with the aim of creating resilience households and communities. Currently the ERCS has a structure consisting of 12 Regional Offices, 34 Zonal Branches and 131 District/Woreda Branches, 599 Woreda Red Cross Committee and 5871 Kebele Red Cross committees.
Specific Duties and Responsibilities
Gathers facts and establishes evidences; and performs investigations, examinations and analysis of cases; arranges supporting human and material evidences for cases for which the Society has the burden of proof;
Delivers summons and other court and police orders to the concerned persons;
Drafts contractual documents, memorandums of understanding, and other legal documents;
Initiates instituting legal actions against debtors of the Society in default of other methods of resolution and follows up proceedings thereof;
Takes legal cases to an appeal court whenever the interest of the Society is affected by the decision of the court; attends the ultimate outcome of the appeal and acts for the implementation of the resolution with the consent of senior management;
Follows up or proceeds with the execution of court decisions/verdicts made in favour of the Society;
Works out and proposes out-of-court settlement options to management for legal cases of the Society;
Researches on international humanitarian law, conventions, government proclamations, procedures and other related laws and does awareness raising and advocacy activities on same;
Advises the management, personnel and branches of the Society on legal matters;
Prepares pleading, statements of claims, defense, petitions, submissions and appeals of legal issues;
Develops case strategies and methods of presentation in defense of the Society against suits or claims filed against it and in prosecution of the Society claims filed against others;
Follows up legal issues of the Society under police and other quasi-judicial organs as well as pending legal cases; represents the Society before courts or quasi-judicial organs for defense;
Represents the Society before courts of law, administrative tribunals, trade disputes committees and other public authorities;
Follows up and compiles reports on the status of legal issues handled by volunteer professionals or retained lawyers;
Proposes expertise advice on ways of tackling and resolving issues that could cause repetitive legal disputes;
Investigates and follows up settlement of labor disputes arising from the collective agreements or any other contracts;
Investigates and takes the necessary legal action for thefts, forgeries, misappropriation of Society funds and breaches of discipline or offence, legal settlement of insurance claims on personnel injuries, liability or property damage or loss;
Reports to superior on the status of court cases and other ongoing legal matters of the Society;
Performs other related duties and responsibilities of the job as may be assigned by the Head of the Society’s Legal Service.
Work unit :- Legal Service
Reporting to:- Head, Legal and contract administration
Grade :- XIII
Job Requirements:
Job Specification
Second Degree/First Degree in Law
5/7 years related work experience
Additional Skills: -
Computer and knowledge of other local Languages.
How To Apply: