Sr. legal contract administration officer
Biftu Adugna Business S.C
Addis Ababa
Full–time
Job Description
- Salary:- is according to company scale Terms of employment for all position is contractual based Job Requirements
- First Degree in Law
- Ability to communicates effectively, and promotes a team approach.
- Excellent verbal and written communication skills in English, Afan Oromo and Amharic
- 4 years related work experience
How to Apply
- Interested applicant can submitted CV within non-returnable copy of education and work experience credentials to Human resource department per personal
Location:-
Head office in front of Addis Ababa university school of commerce Biftu Building 7th floor
https://t.me/lawsocieties
Biftu Adugna Business S.C
Addis Ababa
Full–time
Job Description
- Salary:- is according to company scale Terms of employment for all position is contractual based Job Requirements
- First Degree in Law
- Ability to communicates effectively, and promotes a team approach.
- Excellent verbal and written communication skills in English, Afan Oromo and Amharic
- 4 years related work experience
How to Apply
- Interested applicant can submitted CV within non-returnable copy of education and work experience credentials to Human resource department per personal
Location:-
Head office in front of Addis Ababa university school of commerce Biftu Building 7th floor
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ክብራት እና ክብሯን የ ALE CHANNEL ቤተሰቦች በሙሉ በያላችሁበ:🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
አህመድ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
አህመድ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ
ስለ ስጦታ የፍትሐብሔር ህግ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉 የስጦታ ምንነት
በአጭሩ ለማስቀመጥ ስጦታ ማለት ሰጪው ተቀባይ ለተባለ ሌላ ሰው ከንብረቶቹ አንዱን ያለ ዋጋ የሚለቅበት ወይም ግዴታ የሚገባበት ውል ነው።
በመሆኑም ስጦታ በራሱ ውል ነው ማለት ነው።
👉የስጦታ ልዩ ባህሪያት*
በመርህ ደረጃ ስጦት ግላዊ ተግባር ነው ይህም ማለት ስጪው እራሱ የሚያድረገው ተግባር ነው ማለት ነው። ስጦታ የሚደረገው በወኪሉ ሲሆን ደግሞ የሚሰጠው ንብረት አይነት እና ለማን እንደሚሰጥ በግልጽ ሊመለከት ይገባል። ስጦታ የሚደረገው የሰጪው ንብረት በሆነው ለይ ብቻ ነው።ስጦታ አድርጋለሁ ብሎ የተስፋ ቃል መስጠት በህጉ መሠረት ግዴታን አያስከትልም ከዚህም በተጨማሪ ስጦታ ተቀባዩ ስጦታውን እቀበላለሁ በሚል ሀሳቡን
መግለፅ ይኖርበታል።ስጦታ እንዲቀነስ ወይም እንዲሻር የሚቀርበው ጥያቄ ስጦታው ከተደረገበት ቀን አንስቶ እስከ ሁለት አመት ለዳኞች ካልቀረበ በቀር ዋጋ አይኖረውም።
👉የስጦታ ሥርዓት ፍፎርም*
ስጦታ በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ላይ ወይም በሚይንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶች ላይ ሊደረግ ይችላል።
*1)በማይንቀሳቀስ ንብረቶች ላይ የሚደረግ ስጦታ *
በማይንቀሳቀስ ንብረቶች ላይ የሚደረግ ስጦታ በፍትሐብሔር ህግ አንቀጽ 881 ላይ በተደነገገው መሠረት በግልጽ ኑዛዜ ሥርዓት ፎርም መሠረት የሚፈጸም መሆኑን ህጉ ያስረዳል።በሌላ በኩል በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ለይ የሚደረገው ስጦታ በፍ/ህግ አንቀጽ 1723 መሠረት በጽሁፍ ሆኖ በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት መሆን አለበት።
*2) በሚንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶች ለይ የሚደረግ ስጦታ*
በሚንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶች ላይ የሚደረግ ስጦታ በሁለት አይነት መልኩ ሊደረግ ይችላል ይህም እጅ በእጅ በሚደረግ ማስተላለፍ ብቻ ወይም ለማይንቀሳቀስ ንብረት ስጦታ በሚደረገው ፎርም ሊሰጥ ይችላሉ።
👉 ስጦታ እንደማድረግ የማይቆጠርባቸው ሁኔታዎች ያሉ ሲሆን እነኚህም ሁኔታዎች።
1)ያለ ዋጋ የሚደረግ የአገልግሎት ሥራ ወይም የራሱን እቃ ያለ ዋጋ ዝግጁ ማድረግ ስጦታ አይባልም የፍ/ህግ አንቀጽ 2430።
2)መንፈሳዊ ተግባርን ለመፈጸም የሚደረገው የገንዘብ መክፈል ስራ ስጦታ አይባልም የፍ/ህ አንቀጽ 2432።
3) አንድ ሰው ለሰጪው ወይም ለቤተሰቡ አገልግሎት በልማድ መሠረት ያደረገው የሥራ ዋጋ መክፈል ስጦታ አይባልም የፍ/ህ አንቀጽ 2433።
4)ወራሽነትን አልፈልግም ብሎ መተው ወይም ኑዛዜ የተደረገለትን ስጦታ አልቀበልም ማለት ስጦታ ነው ተብሎ አይቆጠርም የፍ/ህግ 2431።
👉ስጦታ ፈራሽ የሚሆንባቸው ምክንያቶች*
በሚንቀሳቀስ ወይም በማይንቀሳቀስ ንብረቶች ለይ የተደረገው ስጦታ በህጉ በተጠቀሱት በተለያየ ምክንያቶ ፈራሽ ሊሆን የሚችሉባቸው ምክንያቶች ያሉ ሲሆን እነኚህም:-
1ኛ የሰጪው አዕምሮ ትክክል አለመሆን
ሰጪው ስጦታውን በሚያድርግበት ወቅት በአዕምሮ መታወክ(ህመም ምክንያት) በፍርድ የተከለከለ ሲሆን ያደረገው ስጦታ ፈራሽ ሊሆን ይችላል ።የፍ/ህ አንቀጽ 2437
2ኛ ግብረ ገብነት የሌለው ወይም ህገ ወጥ ምክንያት ያለበት ስጦታ ፈራሽ ነው። የፍ/ህ አንቀጽ 2438
3)በመንፈስ መጫን ምክንያት የተደረገውን ስጦታ ዳኞች ለመቀነስ ወይም ለመሻር ይችላሉ።የፍ/ህ አንቀጽ 2439
4ኛ በ ፍ/ህ አንቀጽ 2442 ሥር በሚፈቅደው መሠረት ስጦታው የተደረገው በስህተት ወይም በተንኮል የሆነ እንደሆነ ፈራሽ ይሆናል።
5 ስጦታ የተደረገው ክርክር ያለበት ሀብት ላይ ሲሆን ስጦታው ፈራሽ ይሆናል።የፍ/ህ አንቀጽ 2452
👇👇👇
ኢትዮ ህግ
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉 የስጦታ ምንነት
በአጭሩ ለማስቀመጥ ስጦታ ማለት ሰጪው ተቀባይ ለተባለ ሌላ ሰው ከንብረቶቹ አንዱን ያለ ዋጋ የሚለቅበት ወይም ግዴታ የሚገባበት ውል ነው።
በመሆኑም ስጦታ በራሱ ውል ነው ማለት ነው።
👉የስጦታ ልዩ ባህሪያት*
በመርህ ደረጃ ስጦት ግላዊ ተግባር ነው ይህም ማለት ስጪው እራሱ የሚያድረገው ተግባር ነው ማለት ነው። ስጦታ የሚደረገው በወኪሉ ሲሆን ደግሞ የሚሰጠው ንብረት አይነት እና ለማን እንደሚሰጥ በግልጽ ሊመለከት ይገባል። ስጦታ የሚደረገው የሰጪው ንብረት በሆነው ለይ ብቻ ነው።ስጦታ አድርጋለሁ ብሎ የተስፋ ቃል መስጠት በህጉ መሠረት ግዴታን አያስከትልም ከዚህም በተጨማሪ ስጦታ ተቀባዩ ስጦታውን እቀበላለሁ በሚል ሀሳቡን
መግለፅ ይኖርበታል።ስጦታ እንዲቀነስ ወይም እንዲሻር የሚቀርበው ጥያቄ ስጦታው ከተደረገበት ቀን አንስቶ እስከ ሁለት አመት ለዳኞች ካልቀረበ በቀር ዋጋ አይኖረውም።
👉የስጦታ ሥርዓት ፍፎርም*
ስጦታ በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ላይ ወይም በሚይንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶች ላይ ሊደረግ ይችላል።
*1)በማይንቀሳቀስ ንብረቶች ላይ የሚደረግ ስጦታ *
በማይንቀሳቀስ ንብረቶች ላይ የሚደረግ ስጦታ በፍትሐብሔር ህግ አንቀጽ 881 ላይ በተደነገገው መሠረት በግልጽ ኑዛዜ ሥርዓት ፎርም መሠረት የሚፈጸም መሆኑን ህጉ ያስረዳል።በሌላ በኩል በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ለይ የሚደረገው ስጦታ በፍ/ህግ አንቀጽ 1723 መሠረት በጽሁፍ ሆኖ በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት መሆን አለበት።
*2) በሚንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶች ለይ የሚደረግ ስጦታ*
በሚንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶች ላይ የሚደረግ ስጦታ በሁለት አይነት መልኩ ሊደረግ ይችላል ይህም እጅ በእጅ በሚደረግ ማስተላለፍ ብቻ ወይም ለማይንቀሳቀስ ንብረት ስጦታ በሚደረገው ፎርም ሊሰጥ ይችላሉ።
👉 ስጦታ እንደማድረግ የማይቆጠርባቸው ሁኔታዎች ያሉ ሲሆን እነኚህም ሁኔታዎች።
1)ያለ ዋጋ የሚደረግ የአገልግሎት ሥራ ወይም የራሱን እቃ ያለ ዋጋ ዝግጁ ማድረግ ስጦታ አይባልም የፍ/ህግ አንቀጽ 2430።
2)መንፈሳዊ ተግባርን ለመፈጸም የሚደረገው የገንዘብ መክፈል ስራ ስጦታ አይባልም የፍ/ህ አንቀጽ 2432።
3) አንድ ሰው ለሰጪው ወይም ለቤተሰቡ አገልግሎት በልማድ መሠረት ያደረገው የሥራ ዋጋ መክፈል ስጦታ አይባልም የፍ/ህ አንቀጽ 2433።
4)ወራሽነትን አልፈልግም ብሎ መተው ወይም ኑዛዜ የተደረገለትን ስጦታ አልቀበልም ማለት ስጦታ ነው ተብሎ አይቆጠርም የፍ/ህግ 2431።
👉ስጦታ ፈራሽ የሚሆንባቸው ምክንያቶች*
በሚንቀሳቀስ ወይም በማይንቀሳቀስ ንብረቶች ለይ የተደረገው ስጦታ በህጉ በተጠቀሱት በተለያየ ምክንያቶ ፈራሽ ሊሆን የሚችሉባቸው ምክንያቶች ያሉ ሲሆን እነኚህም:-
1ኛ የሰጪው አዕምሮ ትክክል አለመሆን
ሰጪው ስጦታውን በሚያድርግበት ወቅት በአዕምሮ መታወክ(ህመም ምክንያት) በፍርድ የተከለከለ ሲሆን ያደረገው ስጦታ ፈራሽ ሊሆን ይችላል ።የፍ/ህ አንቀጽ 2437
2ኛ ግብረ ገብነት የሌለው ወይም ህገ ወጥ ምክንያት ያለበት ስጦታ ፈራሽ ነው። የፍ/ህ አንቀጽ 2438
3)በመንፈስ መጫን ምክንያት የተደረገውን ስጦታ ዳኞች ለመቀነስ ወይም ለመሻር ይችላሉ።የፍ/ህ አንቀጽ 2439
4ኛ በ ፍ/ህ አንቀጽ 2442 ሥር በሚፈቅደው መሠረት ስጦታው የተደረገው በስህተት ወይም በተንኮል የሆነ እንደሆነ ፈራሽ ይሆናል።
5 ስጦታ የተደረገው ክርክር ያለበት ሀብት ላይ ሲሆን ስጦታው ፈራሽ ይሆናል።የፍ/ህ አንቀጽ 2452
👇👇👇
ኢትዮ ህግ
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በፍታብሄር ጉዳይ በፍርድ ቤት ትእዛዝ እንዲቀርብ ስለሚታዘዝ ተጨማሪ ማስረጃ
በዳንኤል ፍቃዱ / ጠበቃ እና የህግ አማካሪ/
ማስረጃ ማለት ማንኛውም የቀረበ አከራካሪ ጉዳይ እወነተኝነቱ የሚረጋገጥበት ወይም ውድቅ የሚደረግበት ዘዴ ነው፡፡ ይኸውም የተከሰሱትን ሰዎችቃል፣ የእምነት ቃል ፣ የፍርድ ቤት መዝገብ ፣ ማስረታወቂያ ፣ እንደተረጋገጠ በህግ የሚቆጠር /ፕሪዘምፐሽን/ ፣ የፍርድ ቤት ወይም እሱ ባቋቋመው ኮሚሲዮን በአይን የታየውን እና የተጎበኘውን ሁሉ ይጨምራል፡፡
ከታች ለማብራራት የምሞክራቸው የፍታብሄር ስነስርአት ህግ ድንጋጌዎች ባብዛኛው በተከራካሪ ወገኖችም ሆነ በዳኞች ዘንድ ቀላል የሚመስሉ ግን በተደጋጋሚ እሚዘወተሩ እና ከፍተኛ የሆነ ጉዳትን በተከራካሪ ወገኖችም ላይ ሆነ ክርክሩን ተመልክተው ውሳኔ በሚያስተላልፉ ዳኞች ላይ የሚያስከትሉ ናቸው፡፡
በመሰረቱ ማስረጃ ለፍርድ ቤት መቅረብ ያለበት ከአቤቱታ ጋር ተያዞ ነው፡፡ሆኖም ማስረጃው በሌላ ሰው፣ መ/ቤት፣ድርጅት፣…ወዘተ እጅ የሚገኝ ግዙፍ ወይም የማይንቀሳቀስ ወይም ለማስገልበጥ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የማይችል ከሆነ የህንኑ ጠቅሶ ለፍርድ ቤት በወቅቱ በጽሁፍ ማመልከት ይኖርበታል፡፡
ነገሬን በምሳሌ ለማስደገፍ ያክል አንድ ራሴ እሰከ ፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከራከርኩበትን እና ውሳኔ ያገኘ መዝገብ ላንሳ፡፡ በጉዳ ላይ ታች ፍርድ ቤት ከሳሽ የነበረው የኔ ደንበኛ ሲሆን ተከሳሹ በጠበቃቸው በኩል ባቀረቡት የፅሁፍ ምላሽ ካቀረባቸው የማስረጃ ዝርዝሮች መሃከል የተወሰኑትን በደፈናው በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 145 መሰረት በፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ይቅረብልኝ በማለት ዘርዝሮ አስቀምጧል፡፡ሆኖም ፍርድ ቤቱ በክርክሩ ሂደት የተወሰኑ ቦታዎች ላይ እነዚህ ማስረጃዎችን የተከሳሽ ጠበቃ ለማንሳት ቢሞከሩም በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 145/2/ እና 137/1/ሀ/ እና /3/ መሰረት ተከሳሹ‹‹ እነዚህ ማስረጃዎች እንዲቀርቡለት የሚፈልግበትን ምክንት በፅሁፍ ገልጾ ማስረዳት ሲገባው ባለማስረዳቱ እንዲሁም በመጀመሪያው ቀጠሮ ማቅረብ ስላልቻለ የነዚህ ማስረጃዎች መቅረብም ሆነ በክርክር ላይ መነሳት ተገቢ አለመሆኑን›› ጠቅሰን የተከራከርነውን ተቀብሎ ተከሳሽ እነዚህ ማስረጃዎች ላይ ያለውን መብት አልፎ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን፡፡
በይግባኝ ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት በበኩሉ ውሳኔውን በመሻር ማስረጃዎቹ በመጠቀሳቸው እና ለጉዳዩ ተገቢነት ያላቸው በመሆናቸው ሊመረመሩ እንደሚገቡ ትእዛዝ ሰጠ፡፡
በጉዳዩ ላይ የመወሰን ስልጣኑን ለናንተ ውይይት ልተወው እና አንዳንድ የሰበር መዝገቦችን ፣ ህጉን እና አንዳንድ ሃሳቦችን እንደሚከተለው ላንሳ፤
1.ክሱ እና መልሱ ሲቀርብ ማስረጃዎቹን ማቅረብ ያልተቻሉ እና ፍ/ቤቱ እንዲያቀርብላቸው የሚፈልጉትን ማስረጃ በመጀመሪያው ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው ፡፡ በመጀመሪያው ቀጠሮ ማቅረብ ካልቻሉ ሌላ ጊዜ ማቅረብ አይችሉም፡፡(የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.137/1/ሀ/ እና /3/)
2. የሰ.መ.ቁ. 85468 - በፍርድ ቤት እገዛ ማስረጃ የሚቀርበው ተከራካሪ ወገን አጠቃሎ ማቅረብ የማይችለው መሆኑ በቅድሚ ሲረጋገጥ ነው፡፡ በተጨማሪም ማስረጃው ማስረጃው ለጉዳዩ ያለውን አግባብነት በመመልከት ተገቢውን ትዕዛዝ መስጠት ይችላል፡፡ማስረጃው እንዲቀርብለት የጠየቀ ተከራካሪ ወገን ደግሞ እንዲቀርብለት የጠየቀው ማስረጃ ለጭብጡ ምን ያህል ጠቀሜታ እንዳለው በፅሁፍ ገልፆ ማስረዳት ይጠበቅበታል፡፡(145(2)) ተከራካሪ ወገን ደግሞ ማስረጃውን ለማቅረብ ባለጉዳዩ እንደማይችል ባልተረጋገጠበት እና ማስረጃውም በህጉ አግባብ ዋጋ የሚሰጠው ወይም አግባብነት ከሌለው ፍርድ ቤቶች የግድ እንዲያስቀርቡት አይገደዱም፡፡(የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 138 እና 145/3/)
3. የሰ.መ.ቁ. 52546 - የተቆጠረ ማስረጃ ተገቢነት የሌለው መሆመሆኑን ፍርድ ቤት ውድቅ የሚያደርገው መክንያቱን በመግለፅ እና በግልፅ በፅሁፍ በማስፈር እንጂ በደፈናው አይደለም፡፡(የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 138 )
4.ከሰነድ ማስረጃዎች ውጪ ያሉ ቁሳዊ ማስረጃዎችን በተመለከተም የማስረጃ አቀራረብ ስረአቱ (145ን ጨምሮ) የሚገዛበት ስረአት ተመሳሳ ነው፡፡ (የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 138 )( those two types of evidences together called a real proof)
5.የማስረጃ ህጉ ረቂቅ በክፍል 4 ላይ በማስረጃ አቀራረብ በሚሰጥ ውሳኔ ላይ ስለሚቀርብ ይግባኝ በሚል ርእስ ስር የሚከተለው ተቀምጦ እናገኛለን፡፡
ቁ.99 የማስረጃ መቀበል ወይም አለመቀበል
1.ፍርድ ቤት በተሰጠው ስልጣን መሰረት ማስረጃ ስለማቅረብ እና ወይም ተጨማሪ ማስረጃ ስለማቅረብ እና ስለአቀራረብ ሁኔታ መጠን ውሳኔ በሚሰጥበት ጊዜ ለይግባኝ አቀራረብ ይረዳ ዘንድ በህጉ መሰረት ውሳኔውን ከነምክንያቱ በጽሁፍ ያደርጋል፡፡
ማጠቃለያ
የማስረጃ እና የስነስርአት ህግ /አንድ ላይ Adjective laws የሏቸዋል/ አላማቸው ጉዳዮች ባጭር ጊዜ፣ በአነስተኛ ወጪ ፍትሃዊ ውሳኔ እንዲያገኙ ማድረግ ነው፡፡ አነዚህን አላማዎች ከግምት ውሰጥ በማስገባት ህግ አውጪው በፍርድ ቤት ትእዛዝ እንዲቀርብ ስለሚታዘዝ ተጨማሪ ማስረጃዎችን በተመለከተ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ሊፈልገላቸው ይገባል እላለሁ፡፡ሰበር የሚያደርገው ጥረት እሚደነቅ ቢሆንም እርስ በርሳቸው የሚጣረሱ ውሳኔዎችን በጉዳዩ ላይ መወሰኑ የጭብጡን አደናጋሪነት ያሰፋዋል፡፡ ፡፡ ለጠጨማሪ ንባብ እነዚህን ብታዩ፡-
. የማስረጃ ህግ ረቂቅ
. ሮበርት አለን ሴድለር የኢትዮጵያ የፍታብሄር ስነ-ስርአት
. የሰበር መዝገቦች 43843፣ 37105፣ 22603፣ 36979፣ 52546፣
.የፍታበሄር ስነስርአት ህጉ አንቀጾች 6፣91፣136፣137፣234፣249-261፣264፣327፣345
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በዳንኤል ፍቃዱ / ጠበቃ እና የህግ አማካሪ/
ማስረጃ ማለት ማንኛውም የቀረበ አከራካሪ ጉዳይ እወነተኝነቱ የሚረጋገጥበት ወይም ውድቅ የሚደረግበት ዘዴ ነው፡፡ ይኸውም የተከሰሱትን ሰዎችቃል፣ የእምነት ቃል ፣ የፍርድ ቤት መዝገብ ፣ ማስረታወቂያ ፣ እንደተረጋገጠ በህግ የሚቆጠር /ፕሪዘምፐሽን/ ፣ የፍርድ ቤት ወይም እሱ ባቋቋመው ኮሚሲዮን በአይን የታየውን እና የተጎበኘውን ሁሉ ይጨምራል፡፡
ከታች ለማብራራት የምሞክራቸው የፍታብሄር ስነስርአት ህግ ድንጋጌዎች ባብዛኛው በተከራካሪ ወገኖችም ሆነ በዳኞች ዘንድ ቀላል የሚመስሉ ግን በተደጋጋሚ እሚዘወተሩ እና ከፍተኛ የሆነ ጉዳትን በተከራካሪ ወገኖችም ላይ ሆነ ክርክሩን ተመልክተው ውሳኔ በሚያስተላልፉ ዳኞች ላይ የሚያስከትሉ ናቸው፡፡
በመሰረቱ ማስረጃ ለፍርድ ቤት መቅረብ ያለበት ከአቤቱታ ጋር ተያዞ ነው፡፡ሆኖም ማስረጃው በሌላ ሰው፣ መ/ቤት፣ድርጅት፣…ወዘተ እጅ የሚገኝ ግዙፍ ወይም የማይንቀሳቀስ ወይም ለማስገልበጥ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የማይችል ከሆነ የህንኑ ጠቅሶ ለፍርድ ቤት በወቅቱ በጽሁፍ ማመልከት ይኖርበታል፡፡
ነገሬን በምሳሌ ለማስደገፍ ያክል አንድ ራሴ እሰከ ፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከራከርኩበትን እና ውሳኔ ያገኘ መዝገብ ላንሳ፡፡ በጉዳ ላይ ታች ፍርድ ቤት ከሳሽ የነበረው የኔ ደንበኛ ሲሆን ተከሳሹ በጠበቃቸው በኩል ባቀረቡት የፅሁፍ ምላሽ ካቀረባቸው የማስረጃ ዝርዝሮች መሃከል የተወሰኑትን በደፈናው በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 145 መሰረት በፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ይቅረብልኝ በማለት ዘርዝሮ አስቀምጧል፡፡ሆኖም ፍርድ ቤቱ በክርክሩ ሂደት የተወሰኑ ቦታዎች ላይ እነዚህ ማስረጃዎችን የተከሳሽ ጠበቃ ለማንሳት ቢሞከሩም በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 145/2/ እና 137/1/ሀ/ እና /3/ መሰረት ተከሳሹ‹‹ እነዚህ ማስረጃዎች እንዲቀርቡለት የሚፈልግበትን ምክንት በፅሁፍ ገልጾ ማስረዳት ሲገባው ባለማስረዳቱ እንዲሁም በመጀመሪያው ቀጠሮ ማቅረብ ስላልቻለ የነዚህ ማስረጃዎች መቅረብም ሆነ በክርክር ላይ መነሳት ተገቢ አለመሆኑን›› ጠቅሰን የተከራከርነውን ተቀብሎ ተከሳሽ እነዚህ ማስረጃዎች ላይ ያለውን መብት አልፎ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን፡፡
በይግባኝ ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት በበኩሉ ውሳኔውን በመሻር ማስረጃዎቹ በመጠቀሳቸው እና ለጉዳዩ ተገቢነት ያላቸው በመሆናቸው ሊመረመሩ እንደሚገቡ ትእዛዝ ሰጠ፡፡
በጉዳዩ ላይ የመወሰን ስልጣኑን ለናንተ ውይይት ልተወው እና አንዳንድ የሰበር መዝገቦችን ፣ ህጉን እና አንዳንድ ሃሳቦችን እንደሚከተለው ላንሳ፤
1.ክሱ እና መልሱ ሲቀርብ ማስረጃዎቹን ማቅረብ ያልተቻሉ እና ፍ/ቤቱ እንዲያቀርብላቸው የሚፈልጉትን ማስረጃ በመጀመሪያው ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው ፡፡ በመጀመሪያው ቀጠሮ ማቅረብ ካልቻሉ ሌላ ጊዜ ማቅረብ አይችሉም፡፡(የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.137/1/ሀ/ እና /3/)
2. የሰ.መ.ቁ. 85468 - በፍርድ ቤት እገዛ ማስረጃ የሚቀርበው ተከራካሪ ወገን አጠቃሎ ማቅረብ የማይችለው መሆኑ በቅድሚ ሲረጋገጥ ነው፡፡ በተጨማሪም ማስረጃው ማስረጃው ለጉዳዩ ያለውን አግባብነት በመመልከት ተገቢውን ትዕዛዝ መስጠት ይችላል፡፡ማስረጃው እንዲቀርብለት የጠየቀ ተከራካሪ ወገን ደግሞ እንዲቀርብለት የጠየቀው ማስረጃ ለጭብጡ ምን ያህል ጠቀሜታ እንዳለው በፅሁፍ ገልፆ ማስረዳት ይጠበቅበታል፡፡(145(2)) ተከራካሪ ወገን ደግሞ ማስረጃውን ለማቅረብ ባለጉዳዩ እንደማይችል ባልተረጋገጠበት እና ማስረጃውም በህጉ አግባብ ዋጋ የሚሰጠው ወይም አግባብነት ከሌለው ፍርድ ቤቶች የግድ እንዲያስቀርቡት አይገደዱም፡፡(የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 138 እና 145/3/)
3. የሰ.መ.ቁ. 52546 - የተቆጠረ ማስረጃ ተገቢነት የሌለው መሆመሆኑን ፍርድ ቤት ውድቅ የሚያደርገው መክንያቱን በመግለፅ እና በግልፅ በፅሁፍ በማስፈር እንጂ በደፈናው አይደለም፡፡(የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 138 )
4.ከሰነድ ማስረጃዎች ውጪ ያሉ ቁሳዊ ማስረጃዎችን በተመለከተም የማስረጃ አቀራረብ ስረአቱ (145ን ጨምሮ) የሚገዛበት ስረአት ተመሳሳ ነው፡፡ (የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 138 )( those two types of evidences together called a real proof)
5.የማስረጃ ህጉ ረቂቅ በክፍል 4 ላይ በማስረጃ አቀራረብ በሚሰጥ ውሳኔ ላይ ስለሚቀርብ ይግባኝ በሚል ርእስ ስር የሚከተለው ተቀምጦ እናገኛለን፡፡
ቁ.99 የማስረጃ መቀበል ወይም አለመቀበል
1.ፍርድ ቤት በተሰጠው ስልጣን መሰረት ማስረጃ ስለማቅረብ እና ወይም ተጨማሪ ማስረጃ ስለማቅረብ እና ስለአቀራረብ ሁኔታ መጠን ውሳኔ በሚሰጥበት ጊዜ ለይግባኝ አቀራረብ ይረዳ ዘንድ በህጉ መሰረት ውሳኔውን ከነምክንያቱ በጽሁፍ ያደርጋል፡፡
ማጠቃለያ
የማስረጃ እና የስነስርአት ህግ /አንድ ላይ Adjective laws የሏቸዋል/ አላማቸው ጉዳዮች ባጭር ጊዜ፣ በአነስተኛ ወጪ ፍትሃዊ ውሳኔ እንዲያገኙ ማድረግ ነው፡፡ አነዚህን አላማዎች ከግምት ውሰጥ በማስገባት ህግ አውጪው በፍርድ ቤት ትእዛዝ እንዲቀርብ ስለሚታዘዝ ተጨማሪ ማስረጃዎችን በተመለከተ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ሊፈልገላቸው ይገባል እላለሁ፡፡ሰበር የሚያደርገው ጥረት እሚደነቅ ቢሆንም እርስ በርሳቸው የሚጣረሱ ውሳኔዎችን በጉዳዩ ላይ መወሰኑ የጭብጡን አደናጋሪነት ያሰፋዋል፡፡ ፡፡ ለጠጨማሪ ንባብ እነዚህን ብታዩ፡-
. የማስረጃ ህግ ረቂቅ
. ሮበርት አለን ሴድለር የኢትዮጵያ የፍታብሄር ስነ-ስርአት
. የሰበር መዝገቦች 43843፣ 37105፣ 22603፣ 36979፣ 52546፣
.የፍታበሄር ስነስርአት ህጉ አንቀጾች 6፣91፣136፣137፣234፣249-261፣264፣327፣345
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የንግድ ፍቃድን ማከራየት ወይም ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ ስለመስጠት ህጉ ምን ይላላል?
************************************************************
የተከበራችሁ የፅሁፋችን አንባቢዎች በመጀመርያ አንድ ድርጊት ወንጀል ነው ለማለት በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ አንቀፅ 23(2) ላይ እንደ ቅድመ ሁኔታው መሟላት ያለባቸውን ሶስት መሰረታዊ ነገሮች ያሉ ሲሆን እነሱም
(ሀ) ድርጊቱ በህግ የተከለከለ መሆኑ እና አስቀጪነቱም በህግ መደንገጉ፣ (ለ) በህግ ማንኛውም ሰው እንዳይፈፀም የተከለከለውን ድርጊት ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት መፈፀሙን የሚያመለክት ሲሆን፣ (ሐ) በህግ አስቀጭነቱ የተደነገገው ተግባር በሚታይ መልኩ ተፈፅሞ ሲገኝ ነው።
የንግድ ፍቃድን ማከራየት ራሱን ችሎ ወንጀል ነው ወይም አይደለም የሚለውን ከላይ በህጉ ከተቀመጡት መስፈርቶች አንፃር ሲታይ የንግድ ፍቃድ ምዝገባና ፍቃድ አዋጅ ቁጥር 980/08 አንቀፅ 22(1) ማንኛውም ሰው የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ሳይኖረው የንግድ ስራ መስራት እንደማይችል በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል። የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ማለት ደግሞ በአዋጅ ላይ እና አዋጁን ለመፈፀም የወጣውን ደንብ እና መመርያ ተከትሎ ለአመልካቹ የተሰጠውን ንግድ ፍቃድን ይመለከታል። በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 26 (5) በግልፅ እንደሚያመለክተው ማንኛውም ግለሰብ (የንግድ ፋቃዱ ባለቤት) የንግድ ፍቃዱን ለሌላ ለማንኛውም ሰው እንዲገለገልበት ወይም በመያዣነት እንደያስይዘው ወይም እንዲያከራየው አሳልፎ መስጠት የተከለከለ የወንጀል ድርጊት መሆኑን ህጉ ያስቀምጣል።
የንግድ ፍቃድን አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት የሰጠ ነጋዴ ምን አይነት ቅጣት ሊደርስበት ይችላል የሚለውን እንመልከት እስኪ ከላይ በአዋጅ አንቀፅ 26(5) ላይ የተቀመጠውን የህግ ክልከላ ተላልፎ የንግድ ፍቃዱን ያከራየ ወይንም በማንኛውም ሌላ መንገድ ለሌላ ግለሰብ እንዲጠቀምበት ያደረገ ነጋዴ ሁለት አይነት እርምጃዎች ሊወሰድበት ይችላል።
የመጀመርያውን በሚመለከት የንግድ እና ኢንዱስትሪ (ፍቃድ የሰጠው ባለስልጣን) የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ ነው ይህም በግልፅ በአዋጅ አንቀፅ 26 (5) ላይ የንግድ ፍቃዱ ባለቤት የተሰጠውን የንግድ ፍቃድ አሳልፎ በማንኛውም መንገድ ለሌላ ሶስተኛ ወገን እንዲጠቀምበት ማድረግ እንደሌለበት በነጋዴው ላይ ህጋዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ድንጋጌው ያስቀምጣል።
ነጋዴው ይሄንኑ ግዴታውን የጣሰ እንደሆነ በአስተዳደራዊ እርምጃ ንግድ ፍቃዱ የሚታገድበት ስለመሆኑ የአዋጅ አንቀፅ 29 (1) (ለ) ላይ አስቀምጦ እናገኘዋለን። በመሆኑም ነጋዴው የተሰጠውን የፀና የንግድ ፍቃድ አከራይቶ የተገኘ እንደሆነ የንግድ ፍቃዱን የሰጠው አካል ሊያግድበት ይችላል በሁለተኛ ደረጃ ከላይ በእንቀፅ 26 (5) ላይ የተቀመጠውን ህጋዊ ግዴታ ተላልፎ ንግድ ፍቃዱን ለሌላ ሰው በሽያጭ በማከራየት፣ በስጦታ አለያም በማናቸውም መልኩ በህጉ ከተቀመጡት መንገዶች አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት ያደረገው ግለሰብ ከ5 እስከ 10 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 50‚000 እስከ 100‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ የአዋጅ አንቀፅ 49(4) ላይ ተደንግጎ ይገኛል በሌላ መልኩ ደግሞ የንግድ ፍቃዱ ተላልፎ የተሰጠው ለውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ቅጣቱ በመክበድ ከ7-15 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 200‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር የሚያስቀጣ ስለመሆኑ ተቀምጦ እናገኘዋለን።
የንግድ ፍቃዱን በክራይም ይሁን በማንኛውም ሌላ መንገድ አግኝቶ በግሉ ሲጠቀምበት የተገኘ ግለሰብ በወንጀል ከመጠየቅ እንደማይድን እና ከ7 እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲሁም በብር ከ150‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ በአዋጁ ተቀምጦ እናገኘዋለን ።
በዚህ ላይ ልናስተውል የሚገባን ነገር ቢኖር ለተፈፀመው ድርጊት የተቀመጠው ቅጣት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮው በጣምራ መቀመጡን ነው ።
Source:- Federal Justice and Legal Research and Training Institute official
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
************************************************************
የተከበራችሁ የፅሁፋችን አንባቢዎች በመጀመርያ አንድ ድርጊት ወንጀል ነው ለማለት በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ አንቀፅ 23(2) ላይ እንደ ቅድመ ሁኔታው መሟላት ያለባቸውን ሶስት መሰረታዊ ነገሮች ያሉ ሲሆን እነሱም
(ሀ) ድርጊቱ በህግ የተከለከለ መሆኑ እና አስቀጪነቱም በህግ መደንገጉ፣ (ለ) በህግ ማንኛውም ሰው እንዳይፈፀም የተከለከለውን ድርጊት ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት መፈፀሙን የሚያመለክት ሲሆን፣ (ሐ) በህግ አስቀጭነቱ የተደነገገው ተግባር በሚታይ መልኩ ተፈፅሞ ሲገኝ ነው።
የንግድ ፍቃድን ማከራየት ራሱን ችሎ ወንጀል ነው ወይም አይደለም የሚለውን ከላይ በህጉ ከተቀመጡት መስፈርቶች አንፃር ሲታይ የንግድ ፍቃድ ምዝገባና ፍቃድ አዋጅ ቁጥር 980/08 አንቀፅ 22(1) ማንኛውም ሰው የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ሳይኖረው የንግድ ስራ መስራት እንደማይችል በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል። የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ማለት ደግሞ በአዋጅ ላይ እና አዋጁን ለመፈፀም የወጣውን ደንብ እና መመርያ ተከትሎ ለአመልካቹ የተሰጠውን ንግድ ፍቃድን ይመለከታል። በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 26 (5) በግልፅ እንደሚያመለክተው ማንኛውም ግለሰብ (የንግድ ፋቃዱ ባለቤት) የንግድ ፍቃዱን ለሌላ ለማንኛውም ሰው እንዲገለገልበት ወይም በመያዣነት እንደያስይዘው ወይም እንዲያከራየው አሳልፎ መስጠት የተከለከለ የወንጀል ድርጊት መሆኑን ህጉ ያስቀምጣል።
የንግድ ፍቃድን አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት የሰጠ ነጋዴ ምን አይነት ቅጣት ሊደርስበት ይችላል የሚለውን እንመልከት እስኪ ከላይ በአዋጅ አንቀፅ 26(5) ላይ የተቀመጠውን የህግ ክልከላ ተላልፎ የንግድ ፍቃዱን ያከራየ ወይንም በማንኛውም ሌላ መንገድ ለሌላ ግለሰብ እንዲጠቀምበት ያደረገ ነጋዴ ሁለት አይነት እርምጃዎች ሊወሰድበት ይችላል።
የመጀመርያውን በሚመለከት የንግድ እና ኢንዱስትሪ (ፍቃድ የሰጠው ባለስልጣን) የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ ነው ይህም በግልፅ በአዋጅ አንቀፅ 26 (5) ላይ የንግድ ፍቃዱ ባለቤት የተሰጠውን የንግድ ፍቃድ አሳልፎ በማንኛውም መንገድ ለሌላ ሶስተኛ ወገን እንዲጠቀምበት ማድረግ እንደሌለበት በነጋዴው ላይ ህጋዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ድንጋጌው ያስቀምጣል።
ነጋዴው ይሄንኑ ግዴታውን የጣሰ እንደሆነ በአስተዳደራዊ እርምጃ ንግድ ፍቃዱ የሚታገድበት ስለመሆኑ የአዋጅ አንቀፅ 29 (1) (ለ) ላይ አስቀምጦ እናገኘዋለን። በመሆኑም ነጋዴው የተሰጠውን የፀና የንግድ ፍቃድ አከራይቶ የተገኘ እንደሆነ የንግድ ፍቃዱን የሰጠው አካል ሊያግድበት ይችላል በሁለተኛ ደረጃ ከላይ በእንቀፅ 26 (5) ላይ የተቀመጠውን ህጋዊ ግዴታ ተላልፎ ንግድ ፍቃዱን ለሌላ ሰው በሽያጭ በማከራየት፣ በስጦታ አለያም በማናቸውም መልኩ በህጉ ከተቀመጡት መንገዶች አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት ያደረገው ግለሰብ ከ5 እስከ 10 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 50‚000 እስከ 100‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ የአዋጅ አንቀፅ 49(4) ላይ ተደንግጎ ይገኛል በሌላ መልኩ ደግሞ የንግድ ፍቃዱ ተላልፎ የተሰጠው ለውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ቅጣቱ በመክበድ ከ7-15 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 200‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር የሚያስቀጣ ስለመሆኑ ተቀምጦ እናገኘዋለን።
የንግድ ፍቃዱን በክራይም ይሁን በማንኛውም ሌላ መንገድ አግኝቶ በግሉ ሲጠቀምበት የተገኘ ግለሰብ በወንጀል ከመጠየቅ እንደማይድን እና ከ7 እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲሁም በብር ከ150‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ በአዋጁ ተቀምጦ እናገኘዋለን ።
በዚህ ላይ ልናስተውል የሚገባን ነገር ቢኖር ለተፈፀመው ድርጊት የተቀመጠው ቅጣት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮው በጣምራ መቀመጡን ነው ።
Source:- Federal Justice and Legal Research and Training Institute official
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
BREAKING NEWS:
Facebook and WhatsApp servers are off right now so no WhatsApp mod is working. WhatsApp and Facebook are now off worldwide. Problem will be fixed soon so please just be patient. Thank you.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Facebook and WhatsApp servers are off right now so no WhatsApp mod is working. WhatsApp and Facebook are now off worldwide. Problem will be fixed soon so please just be patient. Thank you.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Foreclosure and Debt Litigation Attorney at Bank of Abyssinia
Bank Of Abyssinia (BOA)
Addis Ababa, Ethiopia
ETB 20,000 - ETB 50,000 monthly
Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Job Requirements
Education: LLB Degree in Law.
Experience: Minimum of 6 years Banking experience, of which 3 years in the area of Law
Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Only short-listed candidates will be contacted
Interested applicants who meet the above criteria are invited to apply within 5 working days from the date of this advertisement using www.bankofabyssinia.com
Note:- In person or postal application is not accepted.
About Bank Of Abyssinia (BOA)
Bank Of Abyssinia (BOA)
Abyssinia bank is one of the pioneer private banks in Ethiopia.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Bank Of Abyssinia (BOA)
Addis Ababa, Ethiopia
ETB 20,000 - ETB 50,000 monthly
Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Job Requirements
Education: LLB Degree in Law.
Experience: Minimum of 6 years Banking experience, of which 3 years in the area of Law
Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Only short-listed candidates will be contacted
Interested applicants who meet the above criteria are invited to apply within 5 working days from the date of this advertisement using www.bankofabyssinia.com
Note:- In person or postal application is not accepted.
About Bank Of Abyssinia (BOA)
Bank Of Abyssinia (BOA)
Abyssinia bank is one of the pioneer private banks in Ethiopia.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሀ. ለፍትህ ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑ
1. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣
2. የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን፣
3. የፌዴራል ፍትህና ሕግ ኢንስቲትዩት፣
4. የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት፣
5. የፌደራል ግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ናቸው
FBC
1. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣
2. የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን፣
3. የፌዴራል ፍትህና ሕግ ኢንስቲትዩት፣
4. የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት፣
5. የፌደራል ግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ናቸው
FBC
proclamation no. 1249.pdf
1.2 MB
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ
አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱
/፪ሺ፲፫" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ
አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱
/፪ሺ፲፫" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
Legal Service Officer job at ODAA Integrated Transport S.C. New
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Category: Administrative
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 20 October 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 06-10-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 06-10-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 06-10-2065
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Description
Vacancy title:
Legal Service Officer
Jobs at:
ODAA Integrated Transport S.C.
Deadline of this Job:
20 October 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Wednesday, October 06, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Bole sub city, Woreda 03 Oromia tower 2nd four Addis Ababa
Category: Legal
JOB OVERVIEW
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Requirement
Qualification and experiences: LLB in Law with a minimum of 2 years related work experiences
Language skills : Afaan Oromoo, Amharic and Basic English
Place of work: Addis Ababa
Work Hours: 8
Experience in Months: 24
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Only short listed candidates will be contacted
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their application and CV with photo copies of non-returnable supporting credentials in person up to 10 working days from the date of announcement.
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Category: Administrative
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 20 October 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 06-10-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 06-10-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 06-10-2065
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Description
Vacancy title:
Legal Service Officer
Jobs at:
ODAA Integrated Transport S.C.
Deadline of this Job:
20 October 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Wednesday, October 06, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Bole sub city, Woreda 03 Oromia tower 2nd four Addis Ababa
Category: Legal
JOB OVERVIEW
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Requirement
Qualification and experiences: LLB in Law with a minimum of 2 years related work experiences
Language skills : Afaan Oromoo, Amharic and Basic English
Place of work: Addis Ababa
Work Hours: 8
Experience in Months: 24
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Only short listed candidates will be contacted
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their application and CV with photo copies of non-returnable supporting credentials in person up to 10 working days from the date of announcement.
ሹመት !
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ:-
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት ለ22ቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታዎችን እንዲሁም ለሌሎች ሁለት ተቋማት ኮሚሽነሮችን ሾመዋል፡፡
ከተሿሚዎቹ መካከል የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር አካላት የተካተቱ ሲሆን ከእናት ፓርቲ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እንዲሁም ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ወ/ሮ ነብያ መሃመድ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሹመዋል፡፡
1. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
2. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ብርቱካን አያና
የኃብት ማኔጅመንትና አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
3. ገንዘብ ሚኒስቴር
ዶ/ር እዮብ ተካልኝ
የፊሲካል ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
4. ገንዘብ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰዉ
የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
5. መከላከያ ሚኒስቴር
ዶ/ር አህመድን መሐመድ
የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
6. መከላከያ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ
የፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
7. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር መለሰ መኮንን
የእርሻና ሆልቲካልቸር ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
8. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሳ
የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
9. ግብርና ሚኒስቴር
ፕሮፈሰር እያሱ ኤልያስ
የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
10. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ሶፊያ ካሳ
የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
11. ሠላም ሚኒስቴር
አቶ ታዬ ደንደአ
ሚኒስትር ዴኤታ
12. ሠላም ሚኒስቴር
ዶ/ር ስዩም መስፍን
ሚኒስትር ዴኤታ
13. ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ አለምአንተ አግደዉ
የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
14.ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ ፍቃዱ ፀጋ
የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
15. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ዳንጌ ቦሩ
የንግድ ትስስርና ውጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
16. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ሐሰን መሀመድ ሙአሊን
የንግድ ስርዓትና ላይሰንሲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
17. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ እንዳለዉ መኮንን
የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
18. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ሽሰማ ገ/ስላሴ
የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
19. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ታረቀኝ ቡልቡልታ
የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
20. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ባይሳ በዳዳ
የምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
21. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሁሪያ አሊ
የአይሲቲና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
22. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር አብረሃ አዱኛ
የዉሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
23. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋቅሻዉ
የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
24. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
25. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ፈንታ ደጀን
የከተማ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
26. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ሄኖስ ወርቁ
የቤቶችና ከተማ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
27. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ካሊድ አብዱራሂማን
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
28. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ
የማዕድን ነዳጅ ልማትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
29. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ቶማስ ቱት
የጂኦ ሳይንስና ምርምር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
30. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ
የአገልግሎትና ፕሮግራም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
31. ጤና ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰሀርላ አብዱላሂ
የኃብትና ግብአት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
32. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር አየለ ተሾመ
የሥርዓት አቅም ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
33. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
34. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ፈንታ ማንደፍሮ
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
35. ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ ካሳሁን ጎፌ
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
36. በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ በረኦ ሐሰን በረኦ
የአገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
37. ቱሪዝም ሚኒስቴር
አቶ ስለሺ ግርማ
የቱሪዝም መዳረሻና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
38. ቱሪዝም ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት
የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
39. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አየለች እሸቴ
የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
40. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ
የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
41. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሙና አሕመድ
የወጣቶች ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
42. ገቢዎች ሚኒስቴር
አቶ ተስፋዬ ቱሉ
የታክስ ሥርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
43. ገቢዎች ሚኒስቴር
ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ
የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
44. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ጥሩማር አባተ አያሌዉ
የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
45. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ዶ/ር ነመራ ማሞ
የፕላን ስታቲስቲክስ እና ፖሊሲ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
46. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ዶ/ር በከር ሻሌ
የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
47. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ አሰግድ ጌታቸዉ
የሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
48. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ ንጉሱ ጥላሁን
የሥራና የሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
49. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነብያ መሀመድ
አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ
50. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ
የቆላማ አከባቢ ምርምርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
51. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር ብርሃኑ ሌንጂሶ
የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
52. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ
የባሕልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
53. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነፊሳ አልማሂዲ
የኪነጥበብና ስነጥበብ የፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
54. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
አምባሳደር መስፍን ቸርነት
የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
55. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ተስፋዬ ዳባ
የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
56. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
ወ/ሮ አለምፀሐይ ጳዉሎስ
የአገልግሎቶችና መልካም አስተዳደር ክትትል ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
57. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ወርቁ ጓንጉል
የሀገራዊ ፕሮጀክቶች ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ
58. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አቶ ከበደ ደሲሣ
ሚኒስትር ዴኤታ
59. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ
ሚኒስትር ዴኤታ
60. የፌደራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን
ዶ/ር ሳሙኤል ሁርቃቶ
ኮሚሽነር
61. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ
ኮሚሽነር
ከቲክቫህ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ:-
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት ለ22ቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታዎችን እንዲሁም ለሌሎች ሁለት ተቋማት ኮሚሽነሮችን ሾመዋል፡፡
ከተሿሚዎቹ መካከል የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር አካላት የተካተቱ ሲሆን ከእናት ፓርቲ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እንዲሁም ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ወ/ሮ ነብያ መሃመድ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሹመዋል፡፡
1. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
2. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ብርቱካን አያና
የኃብት ማኔጅመንትና አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
3. ገንዘብ ሚኒስቴር
ዶ/ር እዮብ ተካልኝ
የፊሲካል ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
4. ገንዘብ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰዉ
የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
5. መከላከያ ሚኒስቴር
ዶ/ር አህመድን መሐመድ
የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
6. መከላከያ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ
የፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
7. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር መለሰ መኮንን
የእርሻና ሆልቲካልቸር ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
8. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሳ
የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
9. ግብርና ሚኒስቴር
ፕሮፈሰር እያሱ ኤልያስ
የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
10. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ሶፊያ ካሳ
የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
11. ሠላም ሚኒስቴር
አቶ ታዬ ደንደአ
ሚኒስትር ዴኤታ
12. ሠላም ሚኒስቴር
ዶ/ር ስዩም መስፍን
ሚኒስትር ዴኤታ
13. ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ አለምአንተ አግደዉ
የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
14.ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ ፍቃዱ ፀጋ
የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
15. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ዳንጌ ቦሩ
የንግድ ትስስርና ውጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
16. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ሐሰን መሀመድ ሙአሊን
የንግድ ስርዓትና ላይሰንሲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
17. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ እንዳለዉ መኮንን
የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
18. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ሽሰማ ገ/ስላሴ
የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
19. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ታረቀኝ ቡልቡልታ
የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
20. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ባይሳ በዳዳ
የምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
21. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሁሪያ አሊ
የአይሲቲና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
22. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር አብረሃ አዱኛ
የዉሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
23. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋቅሻዉ
የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
24. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
25. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ፈንታ ደጀን
የከተማ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
26. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ሄኖስ ወርቁ
የቤቶችና ከተማ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
27. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ካሊድ አብዱራሂማን
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
28. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ
የማዕድን ነዳጅ ልማትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
29. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ቶማስ ቱት
የጂኦ ሳይንስና ምርምር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
30. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ
የአገልግሎትና ፕሮግራም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
31. ጤና ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰሀርላ አብዱላሂ
የኃብትና ግብአት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
32. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር አየለ ተሾመ
የሥርዓት አቅም ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
33. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
34. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ፈንታ ማንደፍሮ
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
35. ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ ካሳሁን ጎፌ
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
36. በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ በረኦ ሐሰን በረኦ
የአገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
37. ቱሪዝም ሚኒስቴር
አቶ ስለሺ ግርማ
የቱሪዝም መዳረሻና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
38. ቱሪዝም ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት
የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
39. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አየለች እሸቴ
የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
40. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ
የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
41. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሙና አሕመድ
የወጣቶች ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
42. ገቢዎች ሚኒስቴር
አቶ ተስፋዬ ቱሉ
የታክስ ሥርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
43. ገቢዎች ሚኒስቴር
ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ
የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
44. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ጥሩማር አባተ አያሌዉ
የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
45. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ዶ/ር ነመራ ማሞ
የፕላን ስታቲስቲክስ እና ፖሊሲ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
46. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ዶ/ር በከር ሻሌ
የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
47. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ አሰግድ ጌታቸዉ
የሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
48. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ ንጉሱ ጥላሁን
የሥራና የሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
49. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነብያ መሀመድ
አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ
50. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ
የቆላማ አከባቢ ምርምርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
51. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር ብርሃኑ ሌንጂሶ
የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
52. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ
የባሕልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
53. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነፊሳ አልማሂዲ
የኪነጥበብና ስነጥበብ የፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
54. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
አምባሳደር መስፍን ቸርነት
የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
55. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ተስፋዬ ዳባ
የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
56. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
ወ/ሮ አለምፀሐይ ጳዉሎስ
የአገልግሎቶችና መልካም አስተዳደር ክትትል ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
57. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ወርቁ ጓንጉል
የሀገራዊ ፕሮጀክቶች ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ
58. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አቶ ከበደ ደሲሣ
ሚኒስትር ዴኤታ
59. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ
ሚኒስትር ዴኤታ
60. የፌደራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን
ዶ/ር ሳሙኤል ሁርቃቶ
ኮሚሽነር
61. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ
ኮሚሽነር
ከቲክቫህ