አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
• Previous 3 years of experience working with youth, women and vulnerable children and adolescents- preferable in refugee settings.
• Excellent interpersonal skills and ability to communicate with empathy and respect
• Good communication skills and ability to conduct training on Youth empowerment and legal aid support and related issues.
• Demonstrated understanding of gender, protection, and human rights

Education (include certificates, licenses etc.):
Minimum university degree in Psychology, Law, sociology, social work and related fields.
Preferred: previous experience on youth empowerment and legal aid supports.

Languages: (indicate fluency level)
Excellent verbal and written proficiency in Amharic and English;
Proficiency in local languages, such as Anuak or Murle will be an advantage

All DRC roles require the post-holder to master DRC’s core competencies:
• Striving for excellence: Focusing on reaching results while ensuring efficient processes.
• Collaborating: Involving relevant parties and encouraging feedback.
• Taking the lead: Taking ownership and initiative while aiming for innovation.
• Communicating: Listening and speaking effectively and honestly.
• Demonstrating integrity: Acting in line with DRC’s vision and values

Work Hours: 8

Experience in Months: 36

Level of Education: Bachelor Degree

Job application procedure
Interested candidates who meet the required qualifications and experience are invited to submit updated CV and cover letter explaining their motivation and why they are suited for the post.
We only accept applications sent via our online-application form on www.drc.ngo  under Vacancies.
Please forward the application and CV, in English through the stated website no later than October 08, 2021
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ምዕራፍ አንድ

ስለ ጋብቻ አፈጻጸም

ክፍል ፩

ጠቅላላ


አንቀጽ ፩ ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች

፩. ጋብቻ በአንድ የክብር መዝገብ ሹም ፊት ሊፈጸም ይችላል፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው ቢኖርም፤ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ሃይማኖት ወይም ባህል መሠረት ሊፈፀም ይችላል፡፡

አንቀጽ ፪ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ

ጋብቻ በክብር መዝገብ ሹም ፊት ተፈፀመ የሚባለው አንድ ወንድ እና አንዲት ሴት ጋብቻ ለመፈፀም ተስማምተው በክብር መዝገብ ሹም ፊት በመቅረብ ፈቃዳቸውን ሲገልጹና የክብር መዝገብ ሹሙም ይህንኑ ፈቃዳቸውን ሲቀበል ነው፡፡

አንቀጽ ፫ በሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የሚፈፀም ጋብቻ

ጋብቻ በሃይማኖት ሥርዐት መሠረት ተፈጸመ የሚባለው፤ አንድ ወንድና አንዲት ሴት በሃይማኖታቸው ወይም ከሁለቱ በአንዳቸው ሃይማኖት መሠረት የሚፀና ጋብቻ ለማቋቋም የሚያስፈልገውን ሥርዓት ሲፈጽሙ ነው፡፡

አንቀጽ ፬ በባህል ሥርዓት መሠረት የሚፈፀም ጋብቻ

ጋብቻ በባህል ሥርዓት መሠረት ተፈፀመ የሚባለው፤ አንድ ወንድ እና አንዲት ሴት በሚኖሩበት አካባቢ ባህል ወይም በሁለቱ ተጋቢዎች ወይም ከሁለቱ ተጋቢዎች በአንዳቸው ባህል መሠረት የሚፀና ጋብቻ ለማቋቋም የሚያስፈልገውን ሥርዓት ሲፈጽሙ ነው፡፡

አንቀጽ ፭ ከኢትዮጵያ ውጭ ስለሚፈፀም ጋብቻ

በተፈፀመበት አገር የጋብቻ አፈፃፀም ሕግ መሠረት ከኢትዮጵያ ውጭ የተፈፀመ ጋብቻ የሕዝብን ሞራል እስካልተቃረነ ድረስ በዚህ ሕግ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫/፲፱፻፺፪ ዓ.ም
የ ፲፱፻፺፪ ዓ.ም የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
4_5942912544866830518.pdf
1.4 MB
አዲሱ የንግድ ሕግ
new commercial code
English Version Draft'
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
አለሕግAleHig ️
ምዕራፍ አንድ ስለ ጋብቻ አፈጻጸም ክፍል ፩ ጠቅላላ አንቀጽ ፩ ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች ፩. ጋብቻ በአንድ የክብር መዝገብ ሹም ፊት ሊፈጸም ይችላል፡፡ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው ቢኖርም፤ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ሃይማኖት ወይም ባህል መሠረት ሊፈፀም ይችላል፡፡ አንቀጽ ፪ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ ጋብቻ በክብር መዝገብ ሹም ፊት ተፈፀመ የሚባለው አንድ…
በነገራችን ላይ..........
ከላይ ጋብቻን በተመለከተ የተቀመጠው የህግ አግባብ እንዳለ ሆኖ.......
.
.
የህገ መንግስቱን አንቀፅ 34(4) እና የቤተሰብ ህጉን አንቀፅ 4 በጣምራ ሲታይ ጌብቻን በባህና በተጋቢዎቹ ሃይማኖት መፈፀም እንደሚቻል እንረዳለን።ይህ በአፈፃፀሙ ላይ ብቻ ያተኮረው የህግ አግባብ ከጅምሩ የህጉ አላማ አንድ ህግ የማ/ሰብን ማንነትና ሞራል ባህልና ስርአት መጣስ የለበትም የሚለውን መርህ ለማክበር የተደረገ ነው።ነገር ግን የጋብቻ አፈፃፀሙ ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነው።በሃይማኖትና በባህል ስርአት ጋብቻን መፈፀም እንድቻል ከፈቀደ በኋላ በቤተሰብ ህጉ ደግሞ ጋብቻ በየትኛውም መንገድ ይፈፀም ውጤቱ ግን አንድ አይነት ነው ማፍረስ የሚቻለውም በፍ/ቤት ብቻ ነው ይላል።ይህ ህጉ ከተነሳበት አላማ አንፃር አሳክቷል ወይ ነው ጥያቄው????ደግሞስ እርሱ ራሱ ህጉ ያልሰራውን በምን መልኩ ነው በህግ ብቻ ነው መፍረስ ያለበት የሚለው????
.
.
ተጋቢዎቹ በሃይማኖታቸው ሲጋቡ ራሱን የቻለ ስርአት አለው።የተጋቢዎቹ ግዴታ፣የጋብቻ መፍረስ ውጤትና ሌሎች ጉዳዮችንም በተመለከተ ሃይማኖቱ የሚያዘው ስርአት አለ።እንደ ሃይማኖት ደግሞ የፍ/ቤት ጣልቃ ገብነት ሳያስፈልግ በዚያው ስርአት ፍቻቸውንና የፍችውን ውጤት መጨረስ ሲችሉ ስለምን ህጉ በግዴታ ወደራሱ መሳብ ፈለገ????ይሄስ ቀድሞ እውቅና የሰጠበትን የጋብቻ ስርአትና አማኙን በውጤቱ ላይ ማጋጨት አይሆንም ወይ????
.
.
በእርግጥ ዛሬ ላይ ይሄን ጥያቄ ለመመለስ እይደ ሸሪአ ፍ/ቤት አይነት ተቋቁሟል።ግን ይሄም ነፃና ገለልተኝነቱ አጠያያቂ ነው።
.
.
ሌላው የቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 5 ላይ ከኢ/ያ ውጭ የሚደረግን ጋብቻ ይፈቅድና ግን የህዝብን ሞራልየሚጥስ ከሆን እውቅና አልሰጥም ይላል።ይሄ ደግሞ በግልፅ ከተቀመጠው በዚሁ ህግ አንቀፅ 4 ጋር የሚጣረስ ነው።ከተጋቢዎቹ በአንዱ ባህል መሰረት እንደሚቻል ይገልፅና መልሶ ከሞራሊቲጋ ለክቶ ይቃወማል።በዚህ ጊዜ ከተጋቢዎቹ ነፃ ፍቃድ ውጭ ሆኖ የግለሰቦችን መብት ጥሶ የቡድን መብትን ያስቀድማል።ደግሞም የኢ/ያን ባህልና ሞራሊቲ አግዝፎ የሌሎችን አገር ሞራሊቲና ባህል ትቶታል።ሃሳብ ስጡበት!!!!
.
.
Ahmed.M
23ኛ ዓመቱን እያከበረ ያለው ጎግል ከዛሬ ጀምሮ ‘አሮጌ’ አንድሮይዶችን በሚጠቀሙ ስማርት ስልኮች ላይ አይሰራም።

አንድሮይድ 2.3 እና ከዚያ በታች የሚጠቀሙ ስልኮች ከዛሬ ጀምሮ የጎግል ማፕ፣ ዩ ቲዩብ እና የጂ ሜይል አገልግሎቶቹን እንደማያገኙም ኩባንያው አስታውቋል።
ምን እናስፈፅምልዎ
ማሟላት ያለብዎትን መስፈርት ጠንቅቀው የሚያውቁ በሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤት የማስፈፀም ልምድ እና ብቃት ያላቸው።
ስራቸውን አክባሪ ታታሪ ጉዳይ አስ/ፈፃሚዎችን ይፈልጋሉ
ጉዳይዎን በዚህ ቦት ይላኩልን።

@Casesmanager_bot

በሁሉም ክልሎች ተደራሽነት አለን።

@Casesmanager_bot

https://t.me/casemanagers
share 👍 @lawsocieties
ጉዳይ አስ/ፈፃሚ ለመቀላቀል እና
ለጉዳይ አስ/ፈፃሚ መልዕክት ለመላክ ይጫኑት -👇👇👇👇👇👇👇👇👇
መልዕክት ለመላክ ይጫኑት 👇👇👇
Junior Legal Advisor (Intern)

Hailu Tessema Legal Consultancy Services

Position: Junior Legal Advisor (Intern)

Job Time: Full-Time

Job Type: Internship

Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Application Deadline: Oct, 5/2021 (6 days left)

We are looking for a passionate Law graduate in the Junior Legal Advisory Internship position. This job is for you if you want to gain deep practical experience in the legal environment, working with a renowned lawyer in Addis Ababa with over 30+ years of experience. This job requires you to perform different legal tasks under the supervision of a Senior Legal Advisor. We accept passionate, dedicated recent law graduates with zero years of experience.

Professionalism, politeness and quick communication is a NECESSITY for this job!

Requirement:

Proficiency in Amharic and English. Other languages are a plus.

Attention to detail

Experience in using Microsoft Word and other related applications

Excellent time management skills

Solid organizational skills

Computer typing skills both Amharic and English

Educational level:

Degree in Law from any university

Responsibilities:

Preparing legal reply for accusations made against clients

Preparing case documents for new clients

Gathering evidences for cases

Analyzing court documents and advising Senior Legal Advisor or clients

Preparing customer documents and keeping online records

Typing hand written case documents using computer Word applications

Length of internship - 6 months

Location of work - Addis Ababa, around Kazanchis Urael Church

Salary: Unpaid

If you are hard working and fit for the position, you will be provided with an employement contract upon the end of the internship period.

How to apply

If you are interested and believe you have the necessary requirements for this position, write a short paragraph (250 words max.) explaining why we should hire you for this position and send your personalized resume quoting "Internship Application for Junior Legal Advisory Position" on the email subject to HailuTessemaLegalServices@gmail.com

If you do not hear from us, it means you were not chosen for the role. Thank you for your interest.
https://t.me/EthiopiaLawyer
Legal Aid

Debub Global Bank S.C

Addis Ababa

Full–time

Job Title: Legal Aid Company: Debub Global Bank Location: Addis Ababa Salary: Attractive Deadline: October 2, 2021 Job Requirement
• Education (Minimum): College Diploma in Law.
• Experience: 2 years of relevant experience Place of work: Addis Ababa
How to Apply
• Application Dead line: 5 working days (Sept. 28-Oct 2, 2021) starting from the date of announcement on the newspaper
• Interested applicants should submit their non-returnable applications along with CV and photocopies of other relevant documents through post office only.
• Debub Global Bank S.C
• Human Resources Management Dep’t
• P.O. Box 100743 • Addis Ababa

https://t.me/EthiopiaLawyer
Intermediate Attorney


Addis Credit and Saving Institution S.C/ADCSI/

Addis Ababa

Job Description - Number of job position: 3 - Salary:- 17,665.00 - Place of work:- A.A Akaki Kality, Kolfe, Neface selk Area office Job Requirements - LLB degree/ diploma (Level IV) IN law. - 4/6 years of relevant experience and basic computer
How to Apply
N.B - Employment condition for all job positions:- permanent - Other benefits for all job positions:- as per the institutions benefit package designed - Qualified applicants should present their application with none returnable copy of cv, educations certificaties supported by student copies, written experience from respective institutions or offices, and origienal certificate document of each for registration. - Direct job Experience is preferable and considerable. - All applicants Registration date According to Alpabeatical order A up to E= Tuesday, F up to J-= Wensday, K up to 0 = Tursday, P up to T = Friday, U up to Z = Monday - Addis Credit and saving institutions Head quarter located at churchill road 1st floor office number 111 - For more information, call 0111-26-26-88, 0111-11-15-12
https://t.me/EthiopiaLawyer
Legal Assistant

Dagnachew and Mahlet Law Office (DMLO)
Addis Ababa
Full–time
The ideal candidate will ensure smooth running of the office and effective case management by providing legal services under the supervision of an attorney. This individual will communicate frequently with the clients in order to serve them adequately. Additionally, this candidate will conduct necessary case research to aid the legal proceedings. Responsibilities
• Provide administrative support to lawyer • Handle communication with clients
• Locate and develop case relevant information Qualifications
• Bachelor's degree in Law
• Familiarity with law, legal procedures, and protocols
Apply on LinkedIn

https://et.linkedin.com/jobs/view/legal-assistant-at-dagnachew-and-mahlet-law-office-dmlo-2737174269?refId=mBLbeIPcN9aLXwVHiOgvaQ%3D%3D&trackingId=5tvqFMprBreQ%2BCK2CSgtsw%3D%3D&position=5&pageNum=0&trk=public_jobs_jserp-result_search-card&utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic

https://t.me/EthiopiaLawyer