ሰላም እንዴት ናችሁ
~~~
የመውጫ ፈተና ውጤት የመጣላችሁ ላለፋት እልፍ አመታት የለፋችሁና ውጤቱ የተሳካላችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ!!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ደግሞ በተለያዩ አጋጣሚዎች የማለፊያ ነጥብ ያልመጣላችሁ እህትና ወንድሞች ይህ የመጨረሻው የተቋጨ የህይወታችሁ መንገድ አለመሆኑን በመረዳትና ራስን በማረጋጋት ቀጣይ ከወራት በኋላ በሚሰጠው ፈተና ድጋሜ በመውስድ ለጥሩ ውጤት እንድትበቁ ወንድማዊ ምክሬ ነው።በርግጥም ህመሙ ያማል ለማፅናናት ቃል አይመችም ስሜቱ ከቤድ ነው!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ግን ወሎ ቸንቨርስቲ ተማሪዎች ቅሬታ እያሰሙ ነው።ነገር ግን ቅሬታቸውን ለሚመለከተው አካል ለማድረስ ከዚህ ገፅ ባለቤቶችጋ በግል መስመር በመነጋገርና የመውጫ ፈተና መመሪያና ደንቡን በማንበብ እንዴት ቅሬታ ማቅረብ እንደሚቻል፣መቼና ለማን የሚለውን መሰረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ብታቀርቡ ነገር ግን ውጤታችሁን በዚህ ገፅ ባትለቁ እላለሁ።ም/ም
1.ትርፍ የለውም ምናልባትም ሃሳቡን ለማጠናከር ከሆነና ሂደቱን በተመለከተ ከሆን በውስጥ መስመር ቢሆን
2.ምናልባትም እንድህ በግልፅ እንድለቀቅ የማይፈልጉ እህትና ወንድሞች ይኖራሉ
መልካም ጊዜ!!!!!
አህመድ...... ከአርባምንጭ
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocietiይኖራሉ
የመውጫ ፈተና ውጤት የመጣላችሁ ላለፋት እልፍ አመታት የለፋችሁና ውጤቱ የተሳካላችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ!!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ደግሞ በተለያዩ አጋጣሚዎች የማለፊያ ነጥብ ያልመጣላችሁ እህትና ወንድሞች ይህ የመጨረሻው የተቋጨ የህይወታችሁ መንገድ አለመሆኑን በመረዳትና ራስን በማረጋጋት ቀጣይ ከወራት በኋላ በሚሰጠው ፈተና ድጋሜ በመውስድ ለጥሩ ውጤት እንድትበቁ ወንድማዊ ምክሬ ነው።በርግጥም ህመሙ ያማል ለማፅናናት ቃል አይመችም ስሜቱ ከቤድ ነው!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ግን ወሎ ቸንቨርስቲ ተማሪዎች ቅሬታ እያሰሙ ነው።ነገር ግን ቅሬታቸውን ለሚመለከተው አካል ለማድረስ ከዚህ ገፅ ባለቤቶችጋ በግል መስመር በመነጋገርና የመውጫ ፈተና መመሪያና ደንቡን በማንበብ እንዴት ቅሬታ ማቅረብ እንደሚቻል፣መቼና ለማን የሚለውን መሰረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ብታቀርቡ ነገር ግን ውጤታችሁን በዚህ ገፅ ባትለቁ እላለሁ።ም/ም
1.ትርፍ የለውም ምናልባትም ሃሳቡን ለማጠናከር ከሆነና ሂደቱን በተመለከተ ከሆን በውስጥ መስመር ቢሆን
2.ምናልባትም እንድህ በግልፅ እንድለቀቅ የማይፈልጉ እህትና ወንድሞች ይኖራሉ
መልካም ጊዜ!!!!!
አህመድ...... ከአርባምንጭ
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocietiይኖራሉ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Hello. I am a 5th year law student at Addis Ababa University. I believe there is a mistake in the grading of our school's exit exam.
Forwarded from EYOB
For those who passed the exam cogra and for those who results show Negative it is not the end of the world you guys has chance it doesn't mean that you have no knowledge in law so one nice agian I happy
Corporate Lawyer (Corporate Legal Advisor) - Maternity Cover
Job Description:
JOB SUMMARY
The Corporate Lawyer is responsible and accountable for ensuring that the 54 FMCG Group
Companies’ business strategies, policies, and programs are developed and applied in full
recognition of legal implications and risks.
The Corporate Lawyer makes sure that the Group Companies are complying with the
applicable laws and regulations of the land (as well as international laws where applicable) and
works with all stakeholders to make sure they and their teams understand and respect the laws.
He/she is protecting the company interests and assets and provides legal advice and actions
in relation to legal cases, litigations and third-party management.
DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
The principal duties and responsibilities of the Corporate Lawyer (Group Legal Advisor) are:
Consult and handle all corporate legal processes in regards to, including but not limited to: mergers & acquisitions and other corporate transactions, intellectual property, compliance issues, commercial transactions, contracts and agreements, lawsuits and litigations, other legal matters, etc.;
Develop and continuously improve the Group policy and position on legal issues (Legal Manual);
Research, anticipate and protect the Group Companies against legal risks;
Advise and guide the Group Executive Team, managers and employees to ensure compliance awareness and practical compliance with rules and regulations;
Structure, draft and review reports, legal documents, legal letters, etc.;
Represent the Group Companies interests in legal proceedings (administrative boards, court hearings and litigations, arbitration, etc.);
Draft, review and administer all contracts and agreements;
Consult and assist stakeholders in negotiating the deals;
Liaise with government offices and agencies
Job Requirements:
COMPETENCIES:
Excellent knowledge of the Substantive and Procedural laws and legal frameworks of Ethiopia and practical knowledge of international laws.
Commercial and Business awareness
Advocacy aptitude and experience
Excellent negotiation and communications skills (in English and Amharic)
Analytical ability and strong attention to detail
Active contributor to the development of the desired organizational culture
High work ethic
Administrative and managerial skills
Advanced computer skills
Dynamic individual with high energy levels
Self-starter
Multi-cultural sensitivity and openness
QUALIFICATIONS REQUIRED:
LLB Degree, LLM Degree in Law strongly preferable.
EXPERIENCE:
3+ years of experience in a similar role in a similar multinational corporate organization or Top private practice law office in Ethiopia, ideally experience in FMCG and foreign investments.
International experience is advantageous but not essential.
Language skills: Proficient Spoken/Written knowledge of English and Amharic, preferably also Oromifa.
How To Apply:
Application instruction
Please title your application with subject line: -"Corporate Lawyer - Maternity Cover"
Candidates meeting the above-required qualifications are invited to send their CV through careers@54fmcg.com
Only those applicants who meet the above criteria will be contacted for an interview.
Application deadline: September 28, 2021
Posted: 09.21.2021
Deadline: 09.28.2021
Job Category: Legal
Employment: Contract
Location: Addis Ababa, Addis Ababa
Job Description:
JOB SUMMARY
The Corporate Lawyer is responsible and accountable for ensuring that the 54 FMCG Group
Companies’ business strategies, policies, and programs are developed and applied in full
recognition of legal implications and risks.
The Corporate Lawyer makes sure that the Group Companies are complying with the
applicable laws and regulations of the land (as well as international laws where applicable) and
works with all stakeholders to make sure they and their teams understand and respect the laws.
He/she is protecting the company interests and assets and provides legal advice and actions
in relation to legal cases, litigations and third-party management.
DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
The principal duties and responsibilities of the Corporate Lawyer (Group Legal Advisor) are:
Consult and handle all corporate legal processes in regards to, including but not limited to: mergers & acquisitions and other corporate transactions, intellectual property, compliance issues, commercial transactions, contracts and agreements, lawsuits and litigations, other legal matters, etc.;
Develop and continuously improve the Group policy and position on legal issues (Legal Manual);
Research, anticipate and protect the Group Companies against legal risks;
Advise and guide the Group Executive Team, managers and employees to ensure compliance awareness and practical compliance with rules and regulations;
Structure, draft and review reports, legal documents, legal letters, etc.;
Represent the Group Companies interests in legal proceedings (administrative boards, court hearings and litigations, arbitration, etc.);
Draft, review and administer all contracts and agreements;
Consult and assist stakeholders in negotiating the deals;
Liaise with government offices and agencies
Job Requirements:
COMPETENCIES:
Excellent knowledge of the Substantive and Procedural laws and legal frameworks of Ethiopia and practical knowledge of international laws.
Commercial and Business awareness
Advocacy aptitude and experience
Excellent negotiation and communications skills (in English and Amharic)
Analytical ability and strong attention to detail
Active contributor to the development of the desired organizational culture
High work ethic
Administrative and managerial skills
Advanced computer skills
Dynamic individual with high energy levels
Self-starter
Multi-cultural sensitivity and openness
QUALIFICATIONS REQUIRED:
LLB Degree, LLM Degree in Law strongly preferable.
EXPERIENCE:
3+ years of experience in a similar role in a similar multinational corporate organization or Top private practice law office in Ethiopia, ideally experience in FMCG and foreign investments.
International experience is advantageous but not essential.
Language skills: Proficient Spoken/Written knowledge of English and Amharic, preferably also Oromifa.
How To Apply:
Application instruction
Please title your application with subject line: -"Corporate Lawyer - Maternity Cover"
Candidates meeting the above-required qualifications are invited to send their CV through careers@54fmcg.com
Only those applicants who meet the above criteria will be contacted for an interview.
Application deadline: September 28, 2021
Posted: 09.21.2021
Deadline: 09.28.2021
Job Category: Legal
Employment: Contract
Location: Addis Ababa, Addis Ababa
Senior Legal Expert(x3)
Job Description:
Purpose of the Job:
Undertake review, analyses and provide feedback on the documentations to be generated from the various functions of the Commission. Contribute to the development of standard tools, templates and working policies and guidelines to standardize the documentation of outputs of the Commission. Support implementation of organization-wide policies, guidelines and initiatives.
Main Duties and Responsibilities:
Research on legal and human rights trends, drafting policies and working procedures accordingly.
Maintain close partnership with the functions/directorates of the Commission and support to ensure quality of documentation and public outputs of the Commission.
Review, analyze and provide feedback to improve the quality of investigation and monitoring reports, training manuals and other communication outputs.
Prepare standard tools, templates, and working policies and guidelines appropriate for the different functions within the Commission.
Guiding consistent application of working policies, guidelines, tools, and templates developed to guide working practices within the Commission.
Support and assist in the creation of the Commission’s outputs.
REPORT TO; Director, Law and Policy
DURATION: Open Contract
SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 22,014.00- ETB 26,219.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidates qualification, experience and earning history
Job Requirements:
Qualifications and Experience:
MA in Human Rights, LLM in International Law
6 years of writing, editing or producing human rights related outputs.
Computer literate;
Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous;
How To Apply:
Interested candidates should write a covering letter, explaining why they are interested in this role, why they are the right person for the job with a recent CV which should be sent to the following email address: HRM@ehrc.org
Please include the name of the position on the subject of the email
Women candidates are encouraged to apply
Only short-listed candidates will be contacted for interview and written exam
Deadline for applications: Wednesday 6th of October, 2021.
Posted: 09.22.2021
Deadline: 10.06.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)
Job Description:
Purpose of the Job:
Undertake review, analyses and provide feedback on the documentations to be generated from the various functions of the Commission. Contribute to the development of standard tools, templates and working policies and guidelines to standardize the documentation of outputs of the Commission. Support implementation of organization-wide policies, guidelines and initiatives.
Main Duties and Responsibilities:
Research on legal and human rights trends, drafting policies and working procedures accordingly.
Maintain close partnership with the functions/directorates of the Commission and support to ensure quality of documentation and public outputs of the Commission.
Review, analyze and provide feedback to improve the quality of investigation and monitoring reports, training manuals and other communication outputs.
Prepare standard tools, templates, and working policies and guidelines appropriate for the different functions within the Commission.
Guiding consistent application of working policies, guidelines, tools, and templates developed to guide working practices within the Commission.
Support and assist in the creation of the Commission’s outputs.
REPORT TO; Director, Law and Policy
DURATION: Open Contract
SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 22,014.00- ETB 26,219.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidates qualification, experience and earning history
Job Requirements:
Qualifications and Experience:
MA in Human Rights, LLM in International Law
6 years of writing, editing or producing human rights related outputs.
Computer literate;
Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous;
How To Apply:
Interested candidates should write a covering letter, explaining why they are interested in this role, why they are the right person for the job with a recent CV which should be sent to the following email address: HRM@ehrc.org
Please include the name of the position on the subject of the email
Women candidates are encouraged to apply
Only short-listed candidates will be contacted for interview and written exam
Deadline for applications: Wednesday 6th of October, 2021.
Posted: 09.22.2021
Deadline: 10.06.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)
Forwarded from Deleted Account
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ክብራት እና ክብሯን የ ALE CHANNEL ቤተሰቦች በሙሉ በያላችሁበ:🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫/፲፱፻፺፪ ዓ.ም
የ ፲፱፻፺፪ ዓ.ም የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ
መግቢያ
ቤተሰብ የሕብረተሰብ የተፈጥሮ መነሻ በመሆኑና በሕብረተሰብና በመንግሥት ጥበቃ ሊደረግለት የሚገባ መሆኑን በማመን፤ የመንግሥት ጥበቃ የሚገለጽበት አንዱ መንገድም የቤተሰብ ግንኙነትን በሕግ መደንገግና መግዛት መሆኑን በመገንዘብ፤
በሥራ ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕግ አሁን ካለንበት የሕብረተሰብ የእድገት ደረጃ፤ በዋነኛነትም ከሕገመንግሥቱ ጋር እንዲጣጣም ማድረግ በማስፈለጉና በተለይም ጋብቻ በተጋቢዎች ነፃና ሙሉ ፈቃድ ላይ ብቻ መመሥረት ያለበት መሆኑንና በጋብቻ አፈፃፀም፣ በጋብቻ ዘመንና በፍቺ ጊዜ የተጋቢዎችን የእኩልነት መብት የሚያስጠብቅ ሕግ ማውጣት አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ፤
የልጆችን ደህንነት፣ አስተዳደግና አጠባበቅን አስመልክቶ ሕገ መንግሥቱና ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሚጠይቁት መሠረት የሕፃናትን ደህንነት ቀደምትነት በሚሰጥ መልኩ ሕጉን አሻሽሎ መቅረጽ በማስፈለጉ፤
በቤተሰብ ውስጥ የሚነሱ ክርክሮችን ፍትሐዊ በሆነና በተቀላጠፈ ሁኔታ ብቃት ባለው አካል እንዲዳኙ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
ይህን እውን ለማድረግም ተጠሪነታቸው በቀጥታ ለፌዴራሉ መንግሥት በሆኑ መስተዳድሮች ተፈፃሚነት የሚኖረው የቤተሰብ ሕግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መውጣት ያለበት በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) መሠረት ከዚህ የሚከተለው ታውጇል፡፡
፩ አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ ‹‹የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫/፲፱፻፺፪›› ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
፪ ሕጉ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ የ፲፱፻፺፪ ዓ.ም የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ በተለይ በቁጥር ፩/፲፱፻፺፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የታተመው ከሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
አዲስ አበባ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የ ፲፱፻፺፪ ዓ.ም የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ
መግቢያ
ቤተሰብ የሕብረተሰብ የተፈጥሮ መነሻ በመሆኑና በሕብረተሰብና በመንግሥት ጥበቃ ሊደረግለት የሚገባ መሆኑን በማመን፤ የመንግሥት ጥበቃ የሚገለጽበት አንዱ መንገድም የቤተሰብ ግንኙነትን በሕግ መደንገግና መግዛት መሆኑን በመገንዘብ፤
በሥራ ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕግ አሁን ካለንበት የሕብረተሰብ የእድገት ደረጃ፤ በዋነኛነትም ከሕገመንግሥቱ ጋር እንዲጣጣም ማድረግ በማስፈለጉና በተለይም ጋብቻ በተጋቢዎች ነፃና ሙሉ ፈቃድ ላይ ብቻ መመሥረት ያለበት መሆኑንና በጋብቻ አፈፃፀም፣ በጋብቻ ዘመንና በፍቺ ጊዜ የተጋቢዎችን የእኩልነት መብት የሚያስጠብቅ ሕግ ማውጣት አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ፤
የልጆችን ደህንነት፣ አስተዳደግና አጠባበቅን አስመልክቶ ሕገ መንግሥቱና ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሚጠይቁት መሠረት የሕፃናትን ደህንነት ቀደምትነት በሚሰጥ መልኩ ሕጉን አሻሽሎ መቅረጽ በማስፈለጉ፤
በቤተሰብ ውስጥ የሚነሱ ክርክሮችን ፍትሐዊ በሆነና በተቀላጠፈ ሁኔታ ብቃት ባለው አካል እንዲዳኙ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
ይህን እውን ለማድረግም ተጠሪነታቸው በቀጥታ ለፌዴራሉ መንግሥት በሆኑ መስተዳድሮች ተፈፃሚነት የሚኖረው የቤተሰብ ሕግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መውጣት ያለበት በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) መሠረት ከዚህ የሚከተለው ታውጇል፡፡
፩ አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ ‹‹የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫/፲፱፻፺፪›› ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
፪ ሕጉ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ የ፲፱፻፺፪ ዓ.ም የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ በተለይ በቁጥር ፩/፲፱፻፺፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የታተመው ከሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
አዲስ አበባ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ምዕራፍ አንድ
ስለ ጋብቻ አፈጻጸም
ክፍል ፩
ጠቅላላ
አንቀጽ ፩ ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች
፩. ጋብቻ በአንድ የክብር መዝገብ ሹም ፊት ሊፈጸም ይችላል፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው ቢኖርም፤ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ሃይማኖት ወይም ባህል መሠረት ሊፈፀም ይችላል፡፡
አንቀጽ ፪ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ
ጋብቻ በክብር መዝገብ ሹም ፊት ተፈፀመ የሚባለው አንድ ወንድ እና አንዲት ሴት ጋብቻ ለመፈፀም ተስማምተው በክብር መዝገብ ሹም ፊት በመቅረብ ፈቃዳቸውን ሲገልጹና የክብር መዝገብ ሹሙም ይህንኑ ፈቃዳቸውን ሲቀበል ነው፡፡
አንቀጽ ፫ በሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የሚፈፀም ጋብቻ
ጋብቻ በሃይማኖት ሥርዐት መሠረት ተፈጸመ የሚባለው፤ አንድ ወንድና አንዲት ሴት በሃይማኖታቸው ወይም ከሁለቱ በአንዳቸው ሃይማኖት መሠረት የሚፀና ጋብቻ ለማቋቋም የሚያስፈልገውን ሥርዓት ሲፈጽሙ ነው፡፡
አንቀጽ ፬ በባህል ሥርዓት መሠረት የሚፈፀም ጋብቻ
ጋብቻ በባህል ሥርዓት መሠረት ተፈፀመ የሚባለው፤ አንድ ወንድ እና አንዲት ሴት በሚኖሩበት አካባቢ ባህል ወይም በሁለቱ ተጋቢዎች ወይም ከሁለቱ ተጋቢዎች በአንዳቸው ባህል መሠረት የሚፀና ጋብቻ ለማቋቋም የሚያስፈልገውን ሥርዓት ሲፈጽሙ ነው፡፡
ስለ ጋብቻ አፈጻጸም
ክፍል ፩
ጠቅላላ
አንቀጽ ፩ ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች
፩. ጋብቻ በአንድ የክብር መዝገብ ሹም ፊት ሊፈጸም ይችላል፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው ቢኖርም፤ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ሃይማኖት ወይም ባህል መሠረት ሊፈፀም ይችላል፡፡
አንቀጽ ፪ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ
ጋብቻ በክብር መዝገብ ሹም ፊት ተፈፀመ የሚባለው አንድ ወንድ እና አንዲት ሴት ጋብቻ ለመፈፀም ተስማምተው በክብር መዝገብ ሹም ፊት በመቅረብ ፈቃዳቸውን ሲገልጹና የክብር መዝገብ ሹሙም ይህንኑ ፈቃዳቸውን ሲቀበል ነው፡፡
አንቀጽ ፫ በሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የሚፈፀም ጋብቻ
ጋብቻ በሃይማኖት ሥርዐት መሠረት ተፈጸመ የሚባለው፤ አንድ ወንድና አንዲት ሴት በሃይማኖታቸው ወይም ከሁለቱ በአንዳቸው ሃይማኖት መሠረት የሚፀና ጋብቻ ለማቋቋም የሚያስፈልገውን ሥርዓት ሲፈጽሙ ነው፡፡
አንቀጽ ፬ በባህል ሥርዓት መሠረት የሚፈፀም ጋብቻ
ጋብቻ በባህል ሥርዓት መሠረት ተፈፀመ የሚባለው፤ አንድ ወንድ እና አንዲት ሴት በሚኖሩበት አካባቢ ባህል ወይም በሁለቱ ተጋቢዎች ወይም ከሁለቱ ተጋቢዎች በአንዳቸው ባህል መሠረት የሚፀና ጋብቻ ለማቋቋም የሚያስፈልገውን ሥርዓት ሲፈጽሙ ነው፡፡
Forwarded from Arey Bin
''First, we use others as a mere if what we do reflects some maxim to which they could not in principle consent. It means that there is nothing wrong about using someone as a means. However, we may fail in our duty ,even when we do not use anyone as a mere means,if we fail to treat others as ends in themselves''.
Do you memoriased this principle?? It needs deep twig!!!!!!!!!
ስኬቴን ባንተ ውስጥ እንጅ ባንተ ላይ ማድረግ አልፈልግም፣ስኬትህን በኔውስጥ እንጅ በኔላይ እንድሆን አልፈቅድም፡፡ውስጠት ሲኖር ተግባቦት አለ ይሄ ካለ ደግሞ ቃል ሳይሆን ልብ ምቱ ይደመጣል ህሊና ማሰቡን ሲቀጥል አይን ማስተዋሉን ይካነዋል፡፡ ከዚህ ማፈንገጥ ግን ከድካም ውጪ ምንም የለውም፡፡በነብሳችን ግማድ በእስትንፋሳችን መስመር ነገን ብርሃን እናደርግ ዘንድ አንዳችን ለአንዳችን ሳይሆን ሁላችንም ስለአንዳችን ውስጠት መሆን ያሻል፡፡
.
.
መልካም ቀን ለሁላችን በያለንበት!!!!!!!!
Do you memoriased this principle?? It needs deep twig!!!!!!!!!
ስኬቴን ባንተ ውስጥ እንጅ ባንተ ላይ ማድረግ አልፈልግም፣ስኬትህን በኔውስጥ እንጅ በኔላይ እንድሆን አልፈቅድም፡፡ውስጠት ሲኖር ተግባቦት አለ ይሄ ካለ ደግሞ ቃል ሳይሆን ልብ ምቱ ይደመጣል ህሊና ማሰቡን ሲቀጥል አይን ማስተዋሉን ይካነዋል፡፡ ከዚህ ማፈንገጥ ግን ከድካም ውጪ ምንም የለውም፡፡በነብሳችን ግማድ በእስትንፋሳችን መስመር ነገን ብርሃን እናደርግ ዘንድ አንዳችን ለአንዳችን ሳይሆን ሁላችንም ስለአንዳችን ውስጠት መሆን ያሻል፡፡
.
.
መልካም ቀን ለሁላችን በያለንበት!!!!!!!!
❗️EXIT❗️
የህግ ት/ቤት የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል በዚህም የአብዛኛዎቹ(በከፊል ) ወይም የሁሉም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ማለት በሚቻል መልኩ ፈተናውን ማለፋቸው የተረጋገጠ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች በአብዛኛው መውደቃቸው ተሰምቷል የዩኒቨርስቲው የህግ ትምህርት ቤት በዚህ ላይ የሠጠበት ማብራሪያ ባይኖርም ፈተናውን የወሠዱ ተማሪዎች
" ይሄ ውጤት እንደሚመጣ መጀመሪያም አውቀን ነበር የጠበቅነውም ነው ያሉ ሲሆን ውጤቱ ሲመጣ ግን ከጠበቅነውም በላይ ብዙ ተማሪ የወደቀበት ሆኖ አግኝተነዋል ብለዋል ለዚህ ውጤት መምጣት የመጀመሪያ ተጠያቂዎች ራሳችንን እያደረግን ሲሆን ከእኛ በመቀጠል ግን ሀላፊነት መውሰድ ያለበት የህግ ትምህርት ቤት መሆኑ ግን ሁሉም ሊገነዘብ ይገባል ብለዋል"
በመጨረሻም እኛ ያመጣነው ውጤት የህግ ትምህርት ቤት አሁን ያለበትን ደረጃ ማሳያ መሆኑ መረሳት የለበትም ዩኒቨርስቲውም ይሄንን ሊያውቅ ይገባል ብለዋል፡፡
#Debremarkos University
የህግ ት/ቤት የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል በዚህም የአብዛኛዎቹ(በከፊል ) ወይም የሁሉም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ማለት በሚቻል መልኩ ፈተናውን ማለፋቸው የተረጋገጠ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች በአብዛኛው መውደቃቸው ተሰምቷል የዩኒቨርስቲው የህግ ትምህርት ቤት በዚህ ላይ የሠጠበት ማብራሪያ ባይኖርም ፈተናውን የወሠዱ ተማሪዎች
" ይሄ ውጤት እንደሚመጣ መጀመሪያም አውቀን ነበር የጠበቅነውም ነው ያሉ ሲሆን ውጤቱ ሲመጣ ግን ከጠበቅነውም በላይ ብዙ ተማሪ የወደቀበት ሆኖ አግኝተነዋል ብለዋል ለዚህ ውጤት መምጣት የመጀመሪያ ተጠያቂዎች ራሳችንን እያደረግን ሲሆን ከእኛ በመቀጠል ግን ሀላፊነት መውሰድ ያለበት የህግ ትምህርት ቤት መሆኑ ግን ሁሉም ሊገነዘብ ይገባል ብለዋል"
በመጨረሻም እኛ ያመጣነው ውጤት የህግ ትምህርት ቤት አሁን ያለበትን ደረጃ ማሳያ መሆኑ መረሳት የለበትም ዩኒቨርስቲውም ይሄንን ሊያውቅ ይገባል ብለዋል፡፡
#Debremarkos University
ሰላም ውድ የሁልሳ ቤተሰቦች
በትናንትናው እለት የመውጫ ፈተና (exit) ውጤት መውጣቱን ምክንያት በማድረግ ውድ መምህራችን የሆነው መምህር ይርጋለም ለ3 ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ልጆች የማበረታቻ ሽልማት ሰጥቷል። የተሸለሙትም ተማሪዎች
1. ሀምዛ አብዱ 76 ነጥብ
2. ሄዋን ካሱ 69 ነጥብ
3. ዳዊት መልካሙ 68 ነጥብ
ሁልሳ መላ የህግ ተመራቂዎችንና እነዚህን ተሸላሚዎች እንኳን ደስ አላችሁ እያለ እነደዚህ አይነት ሽልማቶችም በተጠናከረ ደረጃ በህግ ትምህርት ቤቶች ላይ ታስቦበት ቢዘጋጅ ለተማሪዎች ልፋት ዋጋ ትንሽም ብትሆን ማበረታቻ ትሆናለች ብለን እናምናለን።
መምህር ይርጋለምን በጣም እናመሰግናለን።
------
ፎቶ 1 ሀምዛ ከመምህር ይርጋለም ሽልማቱን ሲቀበል።
ፎቶ 2 ሄዋን ባለመገኘቷ በተወካይ ተቀብላለች
ፎቶ3 ዳዊት ባለመገኘቱ በተወካይ ተቀብሏል።
ፎቶ 4 እና 5 ዳዊት አርፍዶ ስለመጣ ከሀምዛ እጅ መፅሐፉን ሲቀበል እናም ሲተቃቀፉ ያሳያል
ፎቶ 6 የተሰጣቸው የመፅሐፍ ፎቶግራፍ ነው።
via hulsa
Credit to HULSA (hulsa)
በትናንትናው እለት የመውጫ ፈተና (exit) ውጤት መውጣቱን ምክንያት በማድረግ ውድ መምህራችን የሆነው መምህር ይርጋለም ለ3 ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ልጆች የማበረታቻ ሽልማት ሰጥቷል። የተሸለሙትም ተማሪዎች
1. ሀምዛ አብዱ 76 ነጥብ
2. ሄዋን ካሱ 69 ነጥብ
3. ዳዊት መልካሙ 68 ነጥብ
ሁልሳ መላ የህግ ተመራቂዎችንና እነዚህን ተሸላሚዎች እንኳን ደስ አላችሁ እያለ እነደዚህ አይነት ሽልማቶችም በተጠናከረ ደረጃ በህግ ትምህርት ቤቶች ላይ ታስቦበት ቢዘጋጅ ለተማሪዎች ልፋት ዋጋ ትንሽም ብትሆን ማበረታቻ ትሆናለች ብለን እናምናለን።
መምህር ይርጋለምን በጣም እናመሰግናለን።
------
ፎቶ 1 ሀምዛ ከመምህር ይርጋለም ሽልማቱን ሲቀበል።
ፎቶ 2 ሄዋን ባለመገኘቷ በተወካይ ተቀብላለች
ፎቶ3 ዳዊት ባለመገኘቱ በተወካይ ተቀብሏል።
ፎቶ 4 እና 5 ዳዊት አርፍዶ ስለመጣ ከሀምዛ እጅ መፅሐፉን ሲቀበል እናም ሲተቃቀፉ ያሳያል
ፎቶ 6 የተሰጣቸው የመፅሐፍ ፎቶግራፍ ነው።
via hulsa
Credit to HULSA (hulsa)