ለማንኛውም የስነ ልቦና እና ስነ አዕምሮ ችግሮች Healing Minds የተለየ አማራጭ ይዞ ቀርቧል
⓵ Digital Based Therapy (በ Video Call)
⓶ Home Based Therapy (በአካል በቤቶት አልያም እርሶ በመረጡት ስፍራ ሆነዉ ህክምና ማግኘት ይችላሉ።
✅ ህክምና ለማግኘት ከዚህ በታች ያለዉን link በመጫን ይመዝገቡ
👉 https://bit.ly/3tqIDM9
🔈 ለበለጠ መረጃ @PsychINFO ቻናልን አልያም @HealingMindsSMHC ግሩፕን ይጎብኙ!
👉 በ ቅንነት Share በማድረግ ለወዳጅ ዘመዶት ያጋሩ!
⓵ Digital Based Therapy (በ Video Call)
⓶ Home Based Therapy (በአካል በቤቶት አልያም እርሶ በመረጡት ስፍራ ሆነዉ ህክምና ማግኘት ይችላሉ።
✅ ህክምና ለማግኘት ከዚህ በታች ያለዉን link በመጫን ይመዝገቡ
👉 https://bit.ly/3tqIDM9
🔈 ለበለጠ መረጃ @PsychINFO ቻናልን አልያም @HealingMindsSMHC ግሩፕን ይጎብኙ!
👉 በ ቅንነት Share በማድረግ ለወዳጅ ዘመዶት ያጋሩ!
3ቱ አስገዳጅ ህጎች!
1. ሦስት ነገሮችን ጠብቅ!
★ ሀገር
★ እናት
★ ዓይን
…
2. ለሦስት ነገሮች ተዘጋጅ!
★ ለኃላፊነት
★ ለእውቀት
★ ለትዳር
…
3. ሦስት ነገሮችን አክብር!
★ ቃልኪዳን
★ ጓደኛ
★ ትዳር
…
4. ሦስት ነገሮችን ተቆጣጠር!
★ ምላስህን
★ ቁጣህን
★ ስሜትህን
…
5. ሦስት ነገሮችን አድንቅ!
★ ውበት
★ ሕይወት
★ ተፈጥሮን
…
6. ሦስት ነገር ጥላ!
★ሀሜት
★ ቅናት
★ ተንኮል
…
7. ሦስት ነገሮች ያስፈልጉሃል!
★ እምነት
★ ተስፋ
★ ፍቅር
…
8. ሦስት ነገሮችን ለዚህ ፔጅ አበርክት!
★ ላይክ
★ ኮመንት
★ ሼር
በኢትዮጵያ ቱደይ
1. ሦስት ነገሮችን ጠብቅ!
★ ሀገር
★ እናት
★ ዓይን
…
2. ለሦስት ነገሮች ተዘጋጅ!
★ ለኃላፊነት
★ ለእውቀት
★ ለትዳር
…
3. ሦስት ነገሮችን አክብር!
★ ቃልኪዳን
★ ጓደኛ
★ ትዳር
…
4. ሦስት ነገሮችን ተቆጣጠር!
★ ምላስህን
★ ቁጣህን
★ ስሜትህን
…
5. ሦስት ነገሮችን አድንቅ!
★ ውበት
★ ሕይወት
★ ተፈጥሮን
…
6. ሦስት ነገር ጥላ!
★ሀሜት
★ ቅናት
★ ተንኮል
…
7. ሦስት ነገሮች ያስፈልጉሃል!
★ እምነት
★ ተስፋ
★ ፍቅር
…
8. ሦስት ነገሮችን ለዚህ ፔጅ አበርክት!
★ ላይክ
★ ኮመንት
★ ሼር
በኢትዮጵያ ቱደይ
የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ስልጣን ከአዲሱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ አንፃር
በ፡ አብዱሰላም ሳዲቅ ሙክታር
የከተማ ፍርድ ቤቶች የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 በስራ ላይ ሲውል ስልጣንና ሀላፊነታቸውን በማሻሻል ብቅ ብሏል፡፡ ይህ ጽሑፍ እነዚህ የከተማ ፍርድ ቤቶች ምን አይነት አዲስ ስልጣን ተጨመረላቸው?፣ በፍትሐብሔር እና በወንጀል ጉዳዮች ሥልጣናቸው እስከምን ድረስ ነው? እና በተጨመረላቸው ስልጣን ምክንያት የስራ ጫና ሊኖር ስለሚችል ምን አይነት ዝግጅት ማድረግና በህዝብና በተገልጋዩ ማህበረሰብ አመኔታ ያላቸው ፍርድ ቤቶች ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል የሚሉትን በአጭሩ ያስዳስሰናል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2006-the-jurisdiction-of-city-courts-under-the-new-federal-courts-proclamation/amp
በ፡ አብዱሰላም ሳዲቅ ሙክታር
የከተማ ፍርድ ቤቶች የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 በስራ ላይ ሲውል ስልጣንና ሀላፊነታቸውን በማሻሻል ብቅ ብሏል፡፡ ይህ ጽሑፍ እነዚህ የከተማ ፍርድ ቤቶች ምን አይነት አዲስ ስልጣን ተጨመረላቸው?፣ በፍትሐብሔር እና በወንጀል ጉዳዮች ሥልጣናቸው እስከምን ድረስ ነው? እና በተጨመረላቸው ስልጣን ምክንያት የስራ ጫና ሊኖር ስለሚችል ምን አይነት ዝግጅት ማድረግና በህዝብና በተገልጋዩ ማህበረሰብ አመኔታ ያላቸው ፍርድ ቤቶች ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል የሚሉትን በአጭሩ ያስዳስሰናል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2006-the-jurisdiction-of-city-courts-under-the-new-federal-courts-proclamation/amp
የወራሽነት ምስክር ወረቀት (certificate of heir)
የወራሽነት ምስክር ወረቀት(certificate of heir) ምንድነው?
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት በአጭሩ ለመግለጽ ህጋዊ የውርስ ስርዓት ለሟላ የሟች ወራሽ ለሆነው ሰው የሟቹ ወራሽ መሆኑንና ከውርሱ የሚገባውን ድርሻ በተመለከተ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ተረጋግጦ የሚሰጥ የጽሁፍ ማረጋገጫ ነው ለማለት ይቻላል።
ወራሽ የሆነው ሰው ከውርሱ የሚያግኘውን ድርሻ የሚያመለክት የወራሽነት ምስክር ወረቀት እንዲሰጡት ዳኞችን ለመጠየቅ እንደሚችል የፍ/ህግ 996(1) ይደነግጋል።ከፍርድ ቤት የወራሽነት ምስክር ወረቀት መያዝ በወራሹ ሲጠየቅ የሚሰጥ እንጂ ህጉ ሟችን ለመውረስ የግድ ከፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃ ማውጣት እንዳለበት የሚያስገድድ አይደለም።
በዚህ ጉዳይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 22 መ/ቁ 130284 ለይ በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የውርስ ሰርተፊኬት አንድ ሰው የራሱን ወራሽነት ለማስረዳት የሚወስደው ማስረጃ እንጂ ሌሎች ወራሾች አለመኖራቸውን የሚያሳይ ሰነድ ስላለመሆኑ፣ እና በግራ ቀኙ የሟች ወራሾች መሆናቸው በማረጋገጥ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ከማስረጃነት በዘለለ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ በሚያዘው መሰረት ከሌሎች ሰዎች ክርክር ተደርጎበት ውሳኔ ያገኘና በፍርድ ያለቀ መቃወሚያ የማይቀርብበት ተደርጎ ሊወሰድ የማይገባ ስለመሆኑ ትርጉም ተሰጥቶበታል።በተመሣሣይ መልኩ በፌ.ጠ.ፍ.ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ14 መ/ቁ 73247 አንድ ወራሽ የወራሽነት መብት በሌለው ንብረት ላይ ከህግ ውጪ የወራሽነት ሠርተፍኬት መያዙ በተረጋገጠ ጊዜ ይኸው ማስረጃ እንዲሰረዝ አቤቱታ ሊቀርብ እንደሚችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል።
#በመሠረቱ የመወረስ መብት የሚገኘው በህግ ወይም በኑዛዜ ሲሆን ፍ/ቤት አስቀድሞ ለአመልካቹ ያለውን የውርስ መብቱ አረጋግጦ የሚሰጥ እንጂ ለአመልካቹ የውርስ መብትን የሚስጥ አይደለም።በፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 20 መ/ቁ 113529 ለይ በተሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ለአንድ ውርስ ወራሽ የሆነ አንድ ሰው ውርስ ከተከፈተ ቡሃላ የሞተ እንደሆነ የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ባያወጣም ለውርሱ አይገባም እስካልተባለ ድረስ የወራሸነት መብቶች ለእርሱ ወራሾች የሚተላለፍ ስለመሆኑ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል። የወራሽነት ሰርትፍኬት አስገዳጅ የሆነ ህጋዊ ውጤት ይኖረዋል።
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት የያዘው ወራሽ የምስክር ወረቀቱ እስካልተሰረዘ ድረስ ህጋዊ የውርስ መብት እንዳለውና ከውርሱ ድርሻ የሚገባ እንደሆነ ተደረጎ ይቆጠራል።አሁን በተግባር ባለው ሁኔታ የወራሽነት ምስክር ወረቀት አንደ ሰው ከያዘ ቡሃላ ወራሹ በሰርተፍኬቱ መሠረት ህጋዊ ውጤት ያላቸውን(valid juridical acts) ተግባራት መፈጸም ይጀምራል ማለትም ስመ ንብረት የማዞር ከባንክ ገንዘብ የማውጣትና ሌሎች መብቶች ማከናወን ይችላል ማለት ነው።የውርስ ሰርተፍኬት ውርሱ ከመጣራቱ በፊት ነው ወይስ የውርስ መጣራቱ ሂደት ከተጠናቀቀ ቡሃላ ነው ሊሰጥ የሚገባው የሚለው ጥያቄ አከራካሪ ሲሆን ይታያል የውርስ ማጣራት ሂደት ከመጠናቀቁ በፊት የሚሰጠው ምስክር ወረቀት ህጋዊ ወራሾች ከመለየታቸው በፊት እና ከማነኛውም እዳ ነጻ የሆነ የውርስ ንብረት ተጣርቶ ባልተለየበት ሁኔታ የሚሰጥ በመሆኑ አግባብነቱ አጠያያቂ ይሆናል በዚሁ ጉዳይ ለይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ18 መ/ቁ110022 በሰጠው ውሳኔ ፍ/ቤቶች የወራሽነት ማስረጃ ወይም የምስክር ወረቀት ብቻ አንዲሰጡ ማመልከቻ ሲቀርብላቸው ውርስ እንዲጣራ የሚሰጡት ትእዛዝ የማይገባና አላስፈላጊ ስለመሆኑ ትርጉም ሰጥቶት እናግኛለን።
Source
*የፍትሐብሔር ህግ
*የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ
*Blacks law dictionary
*የውርስ ህግ material
BY PAUL.K JUDGE AT WOREDA COURT
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የወራሽነት ምስክር ወረቀት(certificate of heir) ምንድነው?
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት በአጭሩ ለመግለጽ ህጋዊ የውርስ ስርዓት ለሟላ የሟች ወራሽ ለሆነው ሰው የሟቹ ወራሽ መሆኑንና ከውርሱ የሚገባውን ድርሻ በተመለከተ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ተረጋግጦ የሚሰጥ የጽሁፍ ማረጋገጫ ነው ለማለት ይቻላል።
ወራሽ የሆነው ሰው ከውርሱ የሚያግኘውን ድርሻ የሚያመለክት የወራሽነት ምስክር ወረቀት እንዲሰጡት ዳኞችን ለመጠየቅ እንደሚችል የፍ/ህግ 996(1) ይደነግጋል።ከፍርድ ቤት የወራሽነት ምስክር ወረቀት መያዝ በወራሹ ሲጠየቅ የሚሰጥ እንጂ ህጉ ሟችን ለመውረስ የግድ ከፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃ ማውጣት እንዳለበት የሚያስገድድ አይደለም።
በዚህ ጉዳይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 22 መ/ቁ 130284 ለይ በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የውርስ ሰርተፊኬት አንድ ሰው የራሱን ወራሽነት ለማስረዳት የሚወስደው ማስረጃ እንጂ ሌሎች ወራሾች አለመኖራቸውን የሚያሳይ ሰነድ ስላለመሆኑ፣ እና በግራ ቀኙ የሟች ወራሾች መሆናቸው በማረጋገጥ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ከማስረጃነት በዘለለ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ በሚያዘው መሰረት ከሌሎች ሰዎች ክርክር ተደርጎበት ውሳኔ ያገኘና በፍርድ ያለቀ መቃወሚያ የማይቀርብበት ተደርጎ ሊወሰድ የማይገባ ስለመሆኑ ትርጉም ተሰጥቶበታል።በተመሣሣይ መልኩ በፌ.ጠ.ፍ.ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ14 መ/ቁ 73247 አንድ ወራሽ የወራሽነት መብት በሌለው ንብረት ላይ ከህግ ውጪ የወራሽነት ሠርተፍኬት መያዙ በተረጋገጠ ጊዜ ይኸው ማስረጃ እንዲሰረዝ አቤቱታ ሊቀርብ እንደሚችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል።
#በመሠረቱ የመወረስ መብት የሚገኘው በህግ ወይም በኑዛዜ ሲሆን ፍ/ቤት አስቀድሞ ለአመልካቹ ያለውን የውርስ መብቱ አረጋግጦ የሚሰጥ እንጂ ለአመልካቹ የውርስ መብትን የሚስጥ አይደለም።በፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 20 መ/ቁ 113529 ለይ በተሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ለአንድ ውርስ ወራሽ የሆነ አንድ ሰው ውርስ ከተከፈተ ቡሃላ የሞተ እንደሆነ የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ባያወጣም ለውርሱ አይገባም እስካልተባለ ድረስ የወራሸነት መብቶች ለእርሱ ወራሾች የሚተላለፍ ስለመሆኑ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል። የወራሽነት ሰርትፍኬት አስገዳጅ የሆነ ህጋዊ ውጤት ይኖረዋል።
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት የያዘው ወራሽ የምስክር ወረቀቱ እስካልተሰረዘ ድረስ ህጋዊ የውርስ መብት እንዳለውና ከውርሱ ድርሻ የሚገባ እንደሆነ ተደረጎ ይቆጠራል።አሁን በተግባር ባለው ሁኔታ የወራሽነት ምስክር ወረቀት አንደ ሰው ከያዘ ቡሃላ ወራሹ በሰርተፍኬቱ መሠረት ህጋዊ ውጤት ያላቸውን(valid juridical acts) ተግባራት መፈጸም ይጀምራል ማለትም ስመ ንብረት የማዞር ከባንክ ገንዘብ የማውጣትና ሌሎች መብቶች ማከናወን ይችላል ማለት ነው።የውርስ ሰርተፍኬት ውርሱ ከመጣራቱ በፊት ነው ወይስ የውርስ መጣራቱ ሂደት ከተጠናቀቀ ቡሃላ ነው ሊሰጥ የሚገባው የሚለው ጥያቄ አከራካሪ ሲሆን ይታያል የውርስ ማጣራት ሂደት ከመጠናቀቁ በፊት የሚሰጠው ምስክር ወረቀት ህጋዊ ወራሾች ከመለየታቸው በፊት እና ከማነኛውም እዳ ነጻ የሆነ የውርስ ንብረት ተጣርቶ ባልተለየበት ሁኔታ የሚሰጥ በመሆኑ አግባብነቱ አጠያያቂ ይሆናል በዚሁ ጉዳይ ለይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ18 መ/ቁ110022 በሰጠው ውሳኔ ፍ/ቤቶች የወራሽነት ማስረጃ ወይም የምስክር ወረቀት ብቻ አንዲሰጡ ማመልከቻ ሲቀርብላቸው ውርስ እንዲጣራ የሚሰጡት ትእዛዝ የማይገባና አላስፈላጊ ስለመሆኑ ትርጉም ሰጥቶት እናግኛለን።
Source
*የፍትሐብሔር ህግ
*የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ
*Blacks law dictionary
*የውርስ ህግ material
BY PAUL.K JUDGE AT WOREDA COURT
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሰላም እንዴት ናችሁ
~~~
የመውጫ ፈተና ውጤት የመጣላችሁ ላለፋት እልፍ አመታት የለፋችሁና ውጤቱ የተሳካላችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ!!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ደግሞ በተለያዩ አጋጣሚዎች የማለፊያ ነጥብ ያልመጣላችሁ እህትና ወንድሞች ይህ የመጨረሻው የተቋጨ የህይወታችሁ መንገድ አለመሆኑን በመረዳትና ራስን በማረጋጋት ቀጣይ ከወራት በኋላ በሚሰጠው ፈተና ድጋሜ በመውስድ ለጥሩ ውጤት እንድትበቁ ወንድማዊ ምክሬ ነው።በርግጥም ህመሙ ያማል ለማፅናናት ቃል አይመችም ስሜቱ ከቤድ ነው!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ግን ወሎ ቸንቨርስቲ ተማሪዎች ቅሬታ እያሰሙ ነው።ነገር ግን ቅሬታቸውን ለሚመለከተው አካል ለማድረስ ከዚህ ገፅ ባለቤቶችጋ በግል መስመር በመነጋገርና የመውጫ ፈተና መመሪያና ደንቡን በማንበብ እንዴት ቅሬታ ማቅረብ እንደሚቻል፣መቼና ለማን የሚለውን መሰረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ብታቀርቡ ነገር ግን ውጤታችሁን በዚህ ገፅ ባትለቁ እላለሁ።ም/ም
1.ትርፍ የለውም ምናልባትም ሃሳቡን ለማጠናከር ከሆነና ሂደቱን በተመለከተ ከሆን በውስጥ መስመር ቢሆን
2.ምናልባትም እንድህ በግልፅ እንድለቀቅ የማይፈልጉ እህትና ወንድሞች ይኖራሉ
መልካም ጊዜ!!!!!
አህመድ...... ከአርባምንጭ
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocietiይኖራሉ
የመውጫ ፈተና ውጤት የመጣላችሁ ላለፋት እልፍ አመታት የለፋችሁና ውጤቱ የተሳካላችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ!!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ደግሞ በተለያዩ አጋጣሚዎች የማለፊያ ነጥብ ያልመጣላችሁ እህትና ወንድሞች ይህ የመጨረሻው የተቋጨ የህይወታችሁ መንገድ አለመሆኑን በመረዳትና ራስን በማረጋጋት ቀጣይ ከወራት በኋላ በሚሰጠው ፈተና ድጋሜ በመውስድ ለጥሩ ውጤት እንድትበቁ ወንድማዊ ምክሬ ነው።በርግጥም ህመሙ ያማል ለማፅናናት ቃል አይመችም ስሜቱ ከቤድ ነው!!!!!!
.
.
በሌላ መልኩ ግን ወሎ ቸንቨርስቲ ተማሪዎች ቅሬታ እያሰሙ ነው።ነገር ግን ቅሬታቸውን ለሚመለከተው አካል ለማድረስ ከዚህ ገፅ ባለቤቶችጋ በግል መስመር በመነጋገርና የመውጫ ፈተና መመሪያና ደንቡን በማንበብ እንዴት ቅሬታ ማቅረብ እንደሚቻል፣መቼና ለማን የሚለውን መሰረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ብታቀርቡ ነገር ግን ውጤታችሁን በዚህ ገፅ ባትለቁ እላለሁ።ም/ም
1.ትርፍ የለውም ምናልባትም ሃሳቡን ለማጠናከር ከሆነና ሂደቱን በተመለከተ ከሆን በውስጥ መስመር ቢሆን
2.ምናልባትም እንድህ በግልፅ እንድለቀቅ የማይፈልጉ እህትና ወንድሞች ይኖራሉ
መልካም ጊዜ!!!!!
አህመድ...... ከአርባምንጭ
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocietiይኖራሉ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Hello. I am a 5th year law student at Addis Ababa University. I believe there is a mistake in the grading of our school's exit exam.
Forwarded from EYOB
For those who passed the exam cogra and for those who results show Negative it is not the end of the world you guys has chance it doesn't mean that you have no knowledge in law so one nice agian I happy
Corporate Lawyer (Corporate Legal Advisor) - Maternity Cover
Job Description:
JOB SUMMARY
The Corporate Lawyer is responsible and accountable for ensuring that the 54 FMCG Group
Companies’ business strategies, policies, and programs are developed and applied in full
recognition of legal implications and risks.
The Corporate Lawyer makes sure that the Group Companies are complying with the
applicable laws and regulations of the land (as well as international laws where applicable) and
works with all stakeholders to make sure they and their teams understand and respect the laws.
He/she is protecting the company interests and assets and provides legal advice and actions
in relation to legal cases, litigations and third-party management.
DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
The principal duties and responsibilities of the Corporate Lawyer (Group Legal Advisor) are:
Consult and handle all corporate legal processes in regards to, including but not limited to: mergers & acquisitions and other corporate transactions, intellectual property, compliance issues, commercial transactions, contracts and agreements, lawsuits and litigations, other legal matters, etc.;
Develop and continuously improve the Group policy and position on legal issues (Legal Manual);
Research, anticipate and protect the Group Companies against legal risks;
Advise and guide the Group Executive Team, managers and employees to ensure compliance awareness and practical compliance with rules and regulations;
Structure, draft and review reports, legal documents, legal letters, etc.;
Represent the Group Companies interests in legal proceedings (administrative boards, court hearings and litigations, arbitration, etc.);
Draft, review and administer all contracts and agreements;
Consult and assist stakeholders in negotiating the deals;
Liaise with government offices and agencies
Job Requirements:
COMPETENCIES:
Excellent knowledge of the Substantive and Procedural laws and legal frameworks of Ethiopia and practical knowledge of international laws.
Commercial and Business awareness
Advocacy aptitude and experience
Excellent negotiation and communications skills (in English and Amharic)
Analytical ability and strong attention to detail
Active contributor to the development of the desired organizational culture
High work ethic
Administrative and managerial skills
Advanced computer skills
Dynamic individual with high energy levels
Self-starter
Multi-cultural sensitivity and openness
QUALIFICATIONS REQUIRED:
LLB Degree, LLM Degree in Law strongly preferable.
EXPERIENCE:
3+ years of experience in a similar role in a similar multinational corporate organization or Top private practice law office in Ethiopia, ideally experience in FMCG and foreign investments.
International experience is advantageous but not essential.
Language skills: Proficient Spoken/Written knowledge of English and Amharic, preferably also Oromifa.
How To Apply:
Application instruction
Please title your application with subject line: -"Corporate Lawyer - Maternity Cover"
Candidates meeting the above-required qualifications are invited to send their CV through careers@54fmcg.com
Only those applicants who meet the above criteria will be contacted for an interview.
Application deadline: September 28, 2021
Posted: 09.21.2021
Deadline: 09.28.2021
Job Category: Legal
Employment: Contract
Location: Addis Ababa, Addis Ababa
Job Description:
JOB SUMMARY
The Corporate Lawyer is responsible and accountable for ensuring that the 54 FMCG Group
Companies’ business strategies, policies, and programs are developed and applied in full
recognition of legal implications and risks.
The Corporate Lawyer makes sure that the Group Companies are complying with the
applicable laws and regulations of the land (as well as international laws where applicable) and
works with all stakeholders to make sure they and their teams understand and respect the laws.
He/she is protecting the company interests and assets and provides legal advice and actions
in relation to legal cases, litigations and third-party management.
DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
The principal duties and responsibilities of the Corporate Lawyer (Group Legal Advisor) are:
Consult and handle all corporate legal processes in regards to, including but not limited to: mergers & acquisitions and other corporate transactions, intellectual property, compliance issues, commercial transactions, contracts and agreements, lawsuits and litigations, other legal matters, etc.;
Develop and continuously improve the Group policy and position on legal issues (Legal Manual);
Research, anticipate and protect the Group Companies against legal risks;
Advise and guide the Group Executive Team, managers and employees to ensure compliance awareness and practical compliance with rules and regulations;
Structure, draft and review reports, legal documents, legal letters, etc.;
Represent the Group Companies interests in legal proceedings (administrative boards, court hearings and litigations, arbitration, etc.);
Draft, review and administer all contracts and agreements;
Consult and assist stakeholders in negotiating the deals;
Liaise with government offices and agencies
Job Requirements:
COMPETENCIES:
Excellent knowledge of the Substantive and Procedural laws and legal frameworks of Ethiopia and practical knowledge of international laws.
Commercial and Business awareness
Advocacy aptitude and experience
Excellent negotiation and communications skills (in English and Amharic)
Analytical ability and strong attention to detail
Active contributor to the development of the desired organizational culture
High work ethic
Administrative and managerial skills
Advanced computer skills
Dynamic individual with high energy levels
Self-starter
Multi-cultural sensitivity and openness
QUALIFICATIONS REQUIRED:
LLB Degree, LLM Degree in Law strongly preferable.
EXPERIENCE:
3+ years of experience in a similar role in a similar multinational corporate organization or Top private practice law office in Ethiopia, ideally experience in FMCG and foreign investments.
International experience is advantageous but not essential.
Language skills: Proficient Spoken/Written knowledge of English and Amharic, preferably also Oromifa.
How To Apply:
Application instruction
Please title your application with subject line: -"Corporate Lawyer - Maternity Cover"
Candidates meeting the above-required qualifications are invited to send their CV through careers@54fmcg.com
Only those applicants who meet the above criteria will be contacted for an interview.
Application deadline: September 28, 2021
Posted: 09.21.2021
Deadline: 09.28.2021
Job Category: Legal
Employment: Contract
Location: Addis Ababa, Addis Ababa
Senior Legal Expert(x3)
Job Description:
Purpose of the Job:
Undertake review, analyses and provide feedback on the documentations to be generated from the various functions of the Commission. Contribute to the development of standard tools, templates and working policies and guidelines to standardize the documentation of outputs of the Commission. Support implementation of organization-wide policies, guidelines and initiatives.
Main Duties and Responsibilities:
Research on legal and human rights trends, drafting policies and working procedures accordingly.
Maintain close partnership with the functions/directorates of the Commission and support to ensure quality of documentation and public outputs of the Commission.
Review, analyze and provide feedback to improve the quality of investigation and monitoring reports, training manuals and other communication outputs.
Prepare standard tools, templates, and working policies and guidelines appropriate for the different functions within the Commission.
Guiding consistent application of working policies, guidelines, tools, and templates developed to guide working practices within the Commission.
Support and assist in the creation of the Commission’s outputs.
REPORT TO; Director, Law and Policy
DURATION: Open Contract
SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 22,014.00- ETB 26,219.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidates qualification, experience and earning history
Job Requirements:
Qualifications and Experience:
MA in Human Rights, LLM in International Law
6 years of writing, editing or producing human rights related outputs.
Computer literate;
Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous;
How To Apply:
Interested candidates should write a covering letter, explaining why they are interested in this role, why they are the right person for the job with a recent CV which should be sent to the following email address: HRM@ehrc.org
Please include the name of the position on the subject of the email
Women candidates are encouraged to apply
Only short-listed candidates will be contacted for interview and written exam
Deadline for applications: Wednesday 6th of October, 2021.
Posted: 09.22.2021
Deadline: 10.06.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)
Job Description:
Purpose of the Job:
Undertake review, analyses and provide feedback on the documentations to be generated from the various functions of the Commission. Contribute to the development of standard tools, templates and working policies and guidelines to standardize the documentation of outputs of the Commission. Support implementation of organization-wide policies, guidelines and initiatives.
Main Duties and Responsibilities:
Research on legal and human rights trends, drafting policies and working procedures accordingly.
Maintain close partnership with the functions/directorates of the Commission and support to ensure quality of documentation and public outputs of the Commission.
Review, analyze and provide feedback to improve the quality of investigation and monitoring reports, training manuals and other communication outputs.
Prepare standard tools, templates, and working policies and guidelines appropriate for the different functions within the Commission.
Guiding consistent application of working policies, guidelines, tools, and templates developed to guide working practices within the Commission.
Support and assist in the creation of the Commission’s outputs.
REPORT TO; Director, Law and Policy
DURATION: Open Contract
SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 22,014.00- ETB 26,219.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidates qualification, experience and earning history
Job Requirements:
Qualifications and Experience:
MA in Human Rights, LLM in International Law
6 years of writing, editing or producing human rights related outputs.
Computer literate;
Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous;
How To Apply:
Interested candidates should write a covering letter, explaining why they are interested in this role, why they are the right person for the job with a recent CV which should be sent to the following email address: HRM@ehrc.org
Please include the name of the position on the subject of the email
Women candidates are encouraged to apply
Only short-listed candidates will be contacted for interview and written exam
Deadline for applications: Wednesday 6th of October, 2021.
Posted: 09.22.2021
Deadline: 10.06.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)
Forwarded from Deleted Account
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ክብራት እና ክብሯን የ ALE CHANNEL ቤተሰቦች በሙሉ በያላችሁበ:🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም