ALE (አለ) law societies 🔴
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
https://t.me/lawsocieties
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
https://t.me/lawsocieties
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Legal Advisor
Job Description:
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements:
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How To Apply:
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
Posted:08.03.2021
Deadline:08.07.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location:Addis Ababa
Horra Trading
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Job Description:
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements:
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How To Apply:
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
Posted:08.03.2021
Deadline:08.07.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location:Addis Ababa
Horra Trading
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Vacancy title:
Lawyer
[ Type: FULL TIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at:
Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Lawyer
[ Type: FULL TIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at:
Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፍትሐብሔር ክስ መቃወሚያ እና በመቃወሚያዉ ላይ ስለመወሰን
--------------------------------------------
1. መግቢያ
በፍትሐብሔር ጉዳዮች ተቃወሞ ሊቀርብ የሚችለዉ ከፍርድ በፊት እና ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ነዉ፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ የሚቀርብ መቃወሚያ፣ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችል እና ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠዉ ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸዉም ሰዉ የሚያቀርበዉ መቃወም እንዲሁም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለንባዮች የሚያቀርቡት መቃወም የሚሉት ዋናዋናዎቹ ናቸዉ፡፡ መጥሪያ የተላከለት ተከሳሽ ፍርድ ቤቱ ክሱን ለመስማት በወሰነዉ ቀነ ቀጠሮ የመከላካያ መልሱንና የመከላከያ ማሰረጃ ዝርዝር እንዲሁም ተቃወሞዉን ማቅረብ እንዳለበት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 234 ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ፍርድ ቤቱ የከሳሽን ክስና የተከሳሽን መከላከያ መልስ በንባብ ካሳማ በኋላ የቃል ጥያቄዎችን በማቅረብ ጉዳዩን ማጣራት አስፈላጊ ሆኖ ካገኘዉ ተከራካሪ ወገኖችን የቃል ጥያቄ በመጠየቅ ይመረምራቸዋል፡፡ ከዚህ በኋላ ማስረጃ ተቀብሎ ከመመርመሩ ወይም ምስክሮችን ከመስማቱ አስቀድሞ ተከራካሪ ወገኖች ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለ በመቀወሚያዉ ላይ ዉሳኔ( ብይን) ይሰጣል፡፡ ፍርድ ቤት የወሰነዉን ዉሳኔ እንደገና እንዲያየዉ ከሚያደርግባቸዉ ምክንያቶች አንዱ በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት በሶስተኛ ሰዉ (3ኛ ወገኖች) ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነዉ (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358)፡፡
2. የመቃወሚያ ዓይነቶችና ምንነት
2.1 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ወደ ዋናዉ ፍሬ ነገር ሳይገባ ክሱ ተቀባይነት እንዳይኖረዉ ለማድረግ የሚቀርብ ክርክር ማለት ነዉ፡፡ በሌላ አገላለጽ ተከሳሽ ለቀረበበት ክስ ተጠያቂ መሆን አለመሆኑን ገልፆ ሳይከራከር በሌሎች ሥነ-ሥርዓታዊ በሆኑ ምክንያቶች ክሱን ተቀባይነት ለማሳጣት የሚቀርብ ክርክር ነዉ፡፡ ይህ ተቃወሞ ከፍርድ በፊት የሚቀርብ መቃወሚያ ነዉ፡፡
በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በስፋት የሚታወቁት ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2)) የተደነገጉ ሲሆን እነዚህም ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የሌለዉ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን፣ ክሱ በይርጋ የታገደ መሆኑን፣ ክሱ የተነሳበት ነገር በሽምግልና ታይቶ በስምምነት የተፈፀመ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን እንዲሁም አንደኛዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ የሚያገባዉ መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ላይ ገብቶ መከራከር አይገባዉም በማለት የሚገልጽ መቃወሚያ ሲቀርብ ( ከመብትና ጥቅም ጋር የተያያዘ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 33(2) ) የሚሉት ናቸዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ ዝርዘሮች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ሊነሱ የሚችሉ ነጥቦችን በሙሉ ያካተቱ አይደሉም፡፡ ለምሳሌ በክሱ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ሰዉ ሳይጣመር መቅረቱን ወይም ሊጠመር የማይገባዉ ወገን መጣመሩን በመግለጽ የሚቀርበዉ መቃወሚያ እና ብዙ የክስ ምክንያቶች በአንድ ክስ ዉስጥ ተጣምረዉ የቀረቡት ያለአግባብ መሆኑ ተገልፆ የሚቀርበዉ መቃወሚያ ሁሉ ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት መቅረብ እንዳለበት የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 220 ይደነግጋል፡፡ እንደሁም አንድ የክስ ምክንያት መነጣጠል እንደማይቻልና ከሳሽ ሊከስበት ሲችል ሆነ ብሎ በመቀነስ ባስቀረዉ መብት ምክንያት እንደገና ሌላ ክስ ለማቅረብ እንደማይችል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 216 ይደነግጋል፡፡ እነዚህና ሌሎች መቃወሚያዎችን በመመርመር አንድ ክርክር የሚቋረጥበት ክፍል ሲሆን አንደነገሩ ሁኔታ በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ተደግፎ የሚጣራም ጭምር ነዉ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ነጥቦች በዋናነት በተከሳሽ ጥቅም ሲባል የተደነገጉ በመሆናቸዉ ተከሳሽ በክሱ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለዉ መቃወሚያዎቹን በሙሉ በተቻለ መጠን በቶሎ አጠቃሎ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ስለሆነም መቅረብ የሚገባቸዉ መቃወሚያዎች ዉስጥ ሳይቀርቡ የቀሩት ትክክለኛዉ ፍርድ ከመስጠት የሚያሰናክሉ ካልሆነ በቀር ባለጉዳዩ ራሱ ሆነ ብሎ ለማቅረብ ባለመፈለግ እንደተዋቸዉ ይቆጠራሉ (የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(3) ይመለከቷል፡፡
ስለዚህ ከሳሽ በአንድ የክስ ምክንያት ላይ የተመሰረተ ጥያቄን ነጣጥሎ ክስ ቢመሰርት ተከሳሽ ተነጥሎ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን አዲስ ክስ ለመቃወም የሚችለዉ ይህንኑ ነጥብ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት ነዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ የመቃወሚያ ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር አልተካተቱም፡፡ ስለሆነም ወደ ፍሬ ነገሩ ክርክር ሳይገባ በጉዳዩ ላይ ክርክር ሊቀርቡ የሚችሉ ነጥቦች ሁሉ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር ባይሸፈኑም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን ሊቀርቡ ይቻላሉ፡፡
2.2 በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች አንዱ ነዉ፡፡ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠዉ ዉሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያዉን ማቅረብ እንደሚችል በሕጉ ተደንግጓል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻዉ የሚቀርበዉ በክስ ማመልከቻ በሚቀርብባቸዉ ፎርም ይሆናል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻ የሚቀርብባቸዉ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡
• አመልካች የክርክሩ አካል መሆን እንደነበረበት፣
• በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት ጥቅሙ የተጓደለ መሆኑን ሲሆን የሚቀርበዉ መቃወሚያ ወሰኔዉ ከተፈፀመ በኋላ ከሆነ ተቀባይነት አይገኝም፡፡
በዚህ ጉዳይ ሁለት አካላት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እነሱም፡-
ሀ. የግዴታ ተከራካሪ ወገን መሆን የሚገባዉ / Indispensable parties /፣
ለ. ዉሰኔዉ ከተሰጠ በኋላ በክርክሩ ዉስጥ ሳይገኝ በዉሳኔዉ ምክንያት ገንዘብ እንዲከፍል የተወሰነበት ሰዉ ሊሆን ይችላል፡፡
በቁጥር 40 መሰረት ተከራካሪ ወገኖች በክርክሩ ዉስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸዉ ምክንያት የተፈጠረዉ ችግር ከተደነገገዉ አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡ በተከሳሽነትና በከሳሽነት እንዲገቡ ተገልፆላቸዉ ፈቃደኛ ያልሆኑ ወይም በክርክሩ ወሳኔ ጉዳት የማይደርስባቸዉ ሰዎች መቃወሚያ ሊያቀርቡ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት በቁጥር 41 ላይ የተጠቀሱ ባለጉዳዮች በተሰጠዉ ዉሳኔ ላይ መቃወሚያ የሚያቀርቡበት አስፈላጊነት ላይኖረዉ ይችላል፡፡
መቃወሚያ የማቅረብ መብት የተሰጠዉ ሰዉ በተሰጠዉ ፍርድ ቤት ዉሳኔ የተጎዳዉ ሰዉ ሲሆን ይህም ሰዉ ጉዳዩ በፍርድ ቤት በክርክር ላይ መሆኑን ባለማወቁ የተነሳ የተሰጠዉ ዉሳኔ በግለሰቡ ጥቅም ላይ የሚመጣዉን ጉዳት ለማዳን ነዉ፡፡
መቃወሚያ የሚቀርብበትን ሁኔታ በተመለከተ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት መቃወሚያ ለማቅረብ ስለሚችሉ ወገኖች በሚለው ስር እንዲህ የሚል ተገልጾ እናገኛለን፡፡ “በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው (በክርክሩ) ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርደች መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ራሱ (ጠበቃው) (ነገረ ፈጅ) ተካፋይ ባልሆነበትና ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ለማቅረብ ይቻላል፡፡ የመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ክርክሩ የሚካሄደው በመቃወም አመልካች እና አስቀድሞ በተሰጠው ውሳኔ ተጠቃሚ በሆነው የመቃወም ተጠሪ በሚባለው ወገን መካከል ሲሆን
--------------------------------------------
1. መግቢያ
በፍትሐብሔር ጉዳዮች ተቃወሞ ሊቀርብ የሚችለዉ ከፍርድ በፊት እና ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ነዉ፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ የሚቀርብ መቃወሚያ፣ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችል እና ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠዉ ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸዉም ሰዉ የሚያቀርበዉ መቃወም እንዲሁም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለንባዮች የሚያቀርቡት መቃወም የሚሉት ዋናዋናዎቹ ናቸዉ፡፡ መጥሪያ የተላከለት ተከሳሽ ፍርድ ቤቱ ክሱን ለመስማት በወሰነዉ ቀነ ቀጠሮ የመከላካያ መልሱንና የመከላከያ ማሰረጃ ዝርዝር እንዲሁም ተቃወሞዉን ማቅረብ እንዳለበት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 234 ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ፍርድ ቤቱ የከሳሽን ክስና የተከሳሽን መከላከያ መልስ በንባብ ካሳማ በኋላ የቃል ጥያቄዎችን በማቅረብ ጉዳዩን ማጣራት አስፈላጊ ሆኖ ካገኘዉ ተከራካሪ ወገኖችን የቃል ጥያቄ በመጠየቅ ይመረምራቸዋል፡፡ ከዚህ በኋላ ማስረጃ ተቀብሎ ከመመርመሩ ወይም ምስክሮችን ከመስማቱ አስቀድሞ ተከራካሪ ወገኖች ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለ በመቀወሚያዉ ላይ ዉሳኔ( ብይን) ይሰጣል፡፡ ፍርድ ቤት የወሰነዉን ዉሳኔ እንደገና እንዲያየዉ ከሚያደርግባቸዉ ምክንያቶች አንዱ በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት በሶስተኛ ሰዉ (3ኛ ወገኖች) ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነዉ (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358)፡፡
2. የመቃወሚያ ዓይነቶችና ምንነት
2.1 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ወደ ዋናዉ ፍሬ ነገር ሳይገባ ክሱ ተቀባይነት እንዳይኖረዉ ለማድረግ የሚቀርብ ክርክር ማለት ነዉ፡፡ በሌላ አገላለጽ ተከሳሽ ለቀረበበት ክስ ተጠያቂ መሆን አለመሆኑን ገልፆ ሳይከራከር በሌሎች ሥነ-ሥርዓታዊ በሆኑ ምክንያቶች ክሱን ተቀባይነት ለማሳጣት የሚቀርብ ክርክር ነዉ፡፡ ይህ ተቃወሞ ከፍርድ በፊት የሚቀርብ መቃወሚያ ነዉ፡፡
በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በስፋት የሚታወቁት ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2)) የተደነገጉ ሲሆን እነዚህም ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የሌለዉ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን፣ ክሱ በይርጋ የታገደ መሆኑን፣ ክሱ የተነሳበት ነገር በሽምግልና ታይቶ በስምምነት የተፈፀመ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን እንዲሁም አንደኛዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ የሚያገባዉ መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ላይ ገብቶ መከራከር አይገባዉም በማለት የሚገልጽ መቃወሚያ ሲቀርብ ( ከመብትና ጥቅም ጋር የተያያዘ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 33(2) ) የሚሉት ናቸዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ ዝርዘሮች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ሊነሱ የሚችሉ ነጥቦችን በሙሉ ያካተቱ አይደሉም፡፡ ለምሳሌ በክሱ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ሰዉ ሳይጣመር መቅረቱን ወይም ሊጠመር የማይገባዉ ወገን መጣመሩን በመግለጽ የሚቀርበዉ መቃወሚያ እና ብዙ የክስ ምክንያቶች በአንድ ክስ ዉስጥ ተጣምረዉ የቀረቡት ያለአግባብ መሆኑ ተገልፆ የሚቀርበዉ መቃወሚያ ሁሉ ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት መቅረብ እንዳለበት የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 220 ይደነግጋል፡፡ እንደሁም አንድ የክስ ምክንያት መነጣጠል እንደማይቻልና ከሳሽ ሊከስበት ሲችል ሆነ ብሎ በመቀነስ ባስቀረዉ መብት ምክንያት እንደገና ሌላ ክስ ለማቅረብ እንደማይችል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 216 ይደነግጋል፡፡ እነዚህና ሌሎች መቃወሚያዎችን በመመርመር አንድ ክርክር የሚቋረጥበት ክፍል ሲሆን አንደነገሩ ሁኔታ በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ተደግፎ የሚጣራም ጭምር ነዉ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ነጥቦች በዋናነት በተከሳሽ ጥቅም ሲባል የተደነገጉ በመሆናቸዉ ተከሳሽ በክሱ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለዉ መቃወሚያዎቹን በሙሉ በተቻለ መጠን በቶሎ አጠቃሎ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ስለሆነም መቅረብ የሚገባቸዉ መቃወሚያዎች ዉስጥ ሳይቀርቡ የቀሩት ትክክለኛዉ ፍርድ ከመስጠት የሚያሰናክሉ ካልሆነ በቀር ባለጉዳዩ ራሱ ሆነ ብሎ ለማቅረብ ባለመፈለግ እንደተዋቸዉ ይቆጠራሉ (የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(3) ይመለከቷል፡፡
ስለዚህ ከሳሽ በአንድ የክስ ምክንያት ላይ የተመሰረተ ጥያቄን ነጣጥሎ ክስ ቢመሰርት ተከሳሽ ተነጥሎ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን አዲስ ክስ ለመቃወም የሚችለዉ ይህንኑ ነጥብ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት ነዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ የመቃወሚያ ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር አልተካተቱም፡፡ ስለሆነም ወደ ፍሬ ነገሩ ክርክር ሳይገባ በጉዳዩ ላይ ክርክር ሊቀርቡ የሚችሉ ነጥቦች ሁሉ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር ባይሸፈኑም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን ሊቀርቡ ይቻላሉ፡፡
2.2 በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች አንዱ ነዉ፡፡ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠዉ ዉሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያዉን ማቅረብ እንደሚችል በሕጉ ተደንግጓል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻዉ የሚቀርበዉ በክስ ማመልከቻ በሚቀርብባቸዉ ፎርም ይሆናል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻ የሚቀርብባቸዉ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡
• አመልካች የክርክሩ አካል መሆን እንደነበረበት፣
• በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት ጥቅሙ የተጓደለ መሆኑን ሲሆን የሚቀርበዉ መቃወሚያ ወሰኔዉ ከተፈፀመ በኋላ ከሆነ ተቀባይነት አይገኝም፡፡
በዚህ ጉዳይ ሁለት አካላት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እነሱም፡-
ሀ. የግዴታ ተከራካሪ ወገን መሆን የሚገባዉ / Indispensable parties /፣
ለ. ዉሰኔዉ ከተሰጠ በኋላ በክርክሩ ዉስጥ ሳይገኝ በዉሳኔዉ ምክንያት ገንዘብ እንዲከፍል የተወሰነበት ሰዉ ሊሆን ይችላል፡፡
በቁጥር 40 መሰረት ተከራካሪ ወገኖች በክርክሩ ዉስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸዉ ምክንያት የተፈጠረዉ ችግር ከተደነገገዉ አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡ በተከሳሽነትና በከሳሽነት እንዲገቡ ተገልፆላቸዉ ፈቃደኛ ያልሆኑ ወይም በክርክሩ ወሳኔ ጉዳት የማይደርስባቸዉ ሰዎች መቃወሚያ ሊያቀርቡ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት በቁጥር 41 ላይ የተጠቀሱ ባለጉዳዮች በተሰጠዉ ዉሳኔ ላይ መቃወሚያ የሚያቀርቡበት አስፈላጊነት ላይኖረዉ ይችላል፡፡
መቃወሚያ የማቅረብ መብት የተሰጠዉ ሰዉ በተሰጠዉ ፍርድ ቤት ዉሳኔ የተጎዳዉ ሰዉ ሲሆን ይህም ሰዉ ጉዳዩ በፍርድ ቤት በክርክር ላይ መሆኑን ባለማወቁ የተነሳ የተሰጠዉ ዉሳኔ በግለሰቡ ጥቅም ላይ የሚመጣዉን ጉዳት ለማዳን ነዉ፡፡
መቃወሚያ የሚቀርብበትን ሁኔታ በተመለከተ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት መቃወሚያ ለማቅረብ ስለሚችሉ ወገኖች በሚለው ስር እንዲህ የሚል ተገልጾ እናገኛለን፡፡ “በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው (በክርክሩ) ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርደች መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ራሱ (ጠበቃው) (ነገረ ፈጅ) ተካፋይ ባልሆነበትና ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ለማቅረብ ይቻላል፡፡ የመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ክርክሩ የሚካሄደው በመቃወም አመልካች እና አስቀድሞ በተሰጠው ውሳኔ ተጠቃሚ በሆነው የመቃወም ተጠሪ በሚባለው ወገን መካከል ሲሆን
የዚህ ዓይነቱ ክርክር የሚቀርብበት እና የሚመራበት ስርዓት እንዲሁም የዚህ ዓይነቱን ክርክር የሚሰማው ፍርድ ቤት ስላለው ስልጣን በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ከቁጥር 358 እስከ 360 ተመልክቷል፡፡ በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ ደግሞ ውሳኔውን በሰጠው ፍርድ ቤት መልሶ የሚታይባቸው ምክንያቶች 1ኛ. የስነ ስርዓት መጓደል ሲኖር፣ 2ኛ. አዲስ ማስረጃ ሲገኝ፣ 3ኛ. መቃወሚያ ሲቀርብ ሲሆን ለጊዜው እኛ በዝርዝር የምናየው መቃወሚያ ስለማቅረብ የሚለውን ሶስተኛዉንና የመጨረሻውን ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ጉዳይ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ እንደገና እንዲያየው ከሚያደርግባቸው ምክንያቶች አንዱ በተሰጠው ውሳኔ ምክንያት በ3ኛ ሰው ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነው፡፡ ይኸውም በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 358 መሰረት በክርክር ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው(በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችል) እና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያውን ማቅረብ እንደሚችል ደንግጓል፡፡ ማመልከቻው የሚቀርበው በክስ ማመልከቻ በሚቀርብበት ፎርም ይሆናል የቀረበው አቤቱታ ከአፈፃፀም በኋላ ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ ይህ ጉዳይ ከፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 40 አንፃርም መታየት ያለበት ሲሆን በዚህ ቁጥር መሰረት ተከራካሪ ወገኞች በክርክሩ ውስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸው ምክንያት የተፈጠረው ችግር ከተደነገገው አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡ የመቃወም አቤቱታው መቅረብ የሚገባው በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር 222 እና 223 ድንጋጌዎች መሰረት ክስ እና የማስረጃ መግለጫ የሚቀርብበትን ስርዓት መሰረት በማድረግ ስለመሆኑ በግልጽ ተደንግጓል፡፡ የመቃወም አቤቱታው እና የማስረጃው ቅጂ የመቃወም ተጠሪ ለሆነው ወገን እንዲደርስ መደረግ የሚገባው መሆኑን ከመግለጽ በስተቀር የመቃወም ተጠሪው የጽሁፍ መልስ እና የመከላከያ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚገባው በእነዚህ ድንጋጌዎች ላይ በግልጽ የተጻፈ ባይሆንም የመቃወም ተጠሪ የሆነው ወገን በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር 234 ድንጋጌ መሰረት ለቀረበበት የመቃወም አቤቱታ ያለውን የመከላከያ መልስ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚገባው ስለመሆኑ ከቁጥር 360(1) እና (2) ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መገንዘብ ይቻላል፡፡ በተለይም የመቃወሚያው ክርክር የሚሰማው የመጀመሪያው ክርክር በተሠማበት ስነ ስርዓት መሰረት ስለመሆኑ በቁጥር 360(2) የተመለከተው አስገዳጅ ድንጋጌ በቀጥታ የቀረበ ክስ እና ክርክር የሚስተናገድበትን ስርዓት በተመለከተ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕጉ የተመለከቱት መሰረታዊ ድንጋጌዎች የመቃወሚያ ክርክርን በማስተናገድ ረገድም በተመሳሳይ ሁኔታ ተፈጻሚ ሊደረጉ የሚገባቸው መሆኑን በግልጽ የሚያስገነዝብ ነው፡፡
በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ የሚቀርበዉ ዉሳኔ ለሰጠዉ ፍርድ ቤት ሲሆን በማመልከቻዉ ላይ በቁጥር 359 መሰረት የሚቀርብበትን ፍርድ ቤት ስምና አድረሻ፣ዉሳኔ የተሰጠበት ቀን፣ የፋይል ቁጥር፣የአቤት ባዮች ስምና አድረሻ፣መቃወሚያ በቀረበበት ፍርድ ላይ ተከራካሪ የሆኑት ሰዎች ስምና አድረሻ፣ ለመቃወም ምክንያት የሆነዉን ዝርዝር ሁኔታ እና የሚጠየቀዉ ዳኝነት ተጠቅሶ በቃለ-መሀላ አስደግፎ ማቅረብ አለበት፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከማመልከቸዉ ጋር መቃወሚያ የቀረበበት ፍርድ አፈፃፀም ላይ ከሆነ እንደይፈፀም የሚጠይቅ ጽሁፍ ተያይዞ በአባሪነት ሊቀርብ ይቻላል፡፡
የመቃወሚያዉ ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ሲቀርብለት ጉዳዩን የሚሰማበት ቀን ቆርጦ፣በመቃወሚያ የቀረበበት ማመልከቻ ክርክር ዉስጥ ለነበሩት ቀደምት ተከራካሪ ወገኖች የመቃወሚያ ማመልከቻ ግልባጭ ከመጥሪያ ጋር እንዲደርሰቸዉ ይደረጋል፡፡ የመቃወሚያ ክርክር ሂደት የሚከናወነዉ የመጀመሪያዉ የክርክር ሂደት በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሲሆን ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ካጣራ በኋላ በቀረበዉ መቃወሚያ መሰረት የተሰጠዉን ዉሳኔ የማፅደቅ፣የመሰረዝ ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ መቃወሚያዉን ያቀረበዉ ባለመብት ማስረጃዎች እንዳሉት በክርክሩ ላይ ሊነሳ ይችላል፡፡ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
ለምሳሌ ተከሳሽ ያቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን በመግለጽ ይኸዉ ተመሳሳይ ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ላይ መሆኑን የሚያሳይ የቀጠሮ ትዕዛዝ ከቀረበ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን በመዝጋት ተከራካሪዎች ወገኖች ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ተቀብሎ ማየት በጀመረዉ ፍርድ ቤት እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
አቤቱታውን የሚያቀርበው ወገን የቅን ልቦና ተከራካሪ ሁኖ መሰረታዊ መብቱን ማስከበር የሚችልበት የስነ ስርዓት ሕግ አግባብ እንዲኖር ሕግ አውጪዉ የፈለገ ሲሆን ይህንኑ መመዘኛ የሚያሟላ አቤቱታ አቅራቢ የሚቃወመው ፍርድ ዋጋ ያለው፣ ያልተፈፀመ መሆን እንዳለበትም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 358 ድንጋጌ ይዘት ያስረዳል፡፡ በሌላ አገላለፅ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ያልተሻረና አፈጻጸሙም ያልተጠናቀቀ ሊሆን እንደሚገባ ሕጉ ያሳያል፡፡
2.3 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች ሁለተኛዉ ሲሆን በፍ/ብ/ስ/ስ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርበው አቤቱታ ነዉ፡፡ በፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲሆን የተያዘ ወይም የተከበረ ንብረት የፍርድ ባለዕዳው ንብረት አይደለም፣የራሴ ንብረት ነው የሚል ወገን አቤቱታውን የሚያቀርብበት መንገድ ነዉ፡፡
በአፈጻጸም ንብረት እንዳይያዝ፣ እንዳይታገድ በንብረቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚል በክርክሩ ተሳታፊ ያልሆነ ሶስተኛ ወገን የሚያቀርበው አቤቱታ የፍ/ብ/ህ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 ድንጋጌ አስፈላጊነት የክርክሩ አካል ያልሆኑና ፍርድ ያላረፈባቸው የ3ኛ ወገን ንብረት ሳይረጋገጥ ለፍርዱ ማስፈፀሚያነት እንዳይውሉ ለመከላከልና ባንጻሩ ፍርዱን የመፈፀም ለማስተጓጉል (እንዳይፈፀም ለሚቀርቡት በቂ ላልሆኑ አቤቱታዎችም) እልባት የሚሰጥ ነው፡፡ በመሆኑም በተያዙት ንብረቶች ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን የሚያቀርበውን መቃወሚያና አቤቱታ ተቀብሎ መመርመር እንዳለበት የተጠቀሰው ድንጋጌም በግልፅ ያሰፈረው ነው፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 418 መሠረት በሚቀርብ መቃወሚያ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 419 ተመልክቶአል፡፡ በዚህ መሠረት መቃወሚያው ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት በከፊል ወይም በሙሉ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ከዚህ አልፎ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት ለአንድ ወይም ለሌላው ተከራካሪ ወገን ይገባል የሚል ዳኝነት አይሰጥም፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ በዋናው ክርክር የተሰጠውን ውሳኔ የሚሽር ወይም የሚያሻሽል ውሳኔ አይሰጥም፡፡ የዚህ አይነት ውሳኔ መስጠት የሚቻለው ዋናውን ውሳኔ በመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ነው፡፡ ይህ ደግሞ እራሱን የቻለ የአቀራረብ ሥርዓት እና የክርክር አመራር ሂደት ያለው ነው፡፡ በዚህ ረገድ ተገቢው ድንጋጌም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 358 የተመለከተው ነዉ፡፡
በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ የሚቀርበዉ ዉሳኔ ለሰጠዉ ፍርድ ቤት ሲሆን በማመልከቻዉ ላይ በቁጥር 359 መሰረት የሚቀርብበትን ፍርድ ቤት ስምና አድረሻ፣ዉሳኔ የተሰጠበት ቀን፣ የፋይል ቁጥር፣የአቤት ባዮች ስምና አድረሻ፣መቃወሚያ በቀረበበት ፍርድ ላይ ተከራካሪ የሆኑት ሰዎች ስምና አድረሻ፣ ለመቃወም ምክንያት የሆነዉን ዝርዝር ሁኔታ እና የሚጠየቀዉ ዳኝነት ተጠቅሶ በቃለ-መሀላ አስደግፎ ማቅረብ አለበት፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከማመልከቸዉ ጋር መቃወሚያ የቀረበበት ፍርድ አፈፃፀም ላይ ከሆነ እንደይፈፀም የሚጠይቅ ጽሁፍ ተያይዞ በአባሪነት ሊቀርብ ይቻላል፡፡
የመቃወሚያዉ ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ሲቀርብለት ጉዳዩን የሚሰማበት ቀን ቆርጦ፣በመቃወሚያ የቀረበበት ማመልከቻ ክርክር ዉስጥ ለነበሩት ቀደምት ተከራካሪ ወገኖች የመቃወሚያ ማመልከቻ ግልባጭ ከመጥሪያ ጋር እንዲደርሰቸዉ ይደረጋል፡፡ የመቃወሚያ ክርክር ሂደት የሚከናወነዉ የመጀመሪያዉ የክርክር ሂደት በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሲሆን ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ካጣራ በኋላ በቀረበዉ መቃወሚያ መሰረት የተሰጠዉን ዉሳኔ የማፅደቅ፣የመሰረዝ ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ መቃወሚያዉን ያቀረበዉ ባለመብት ማስረጃዎች እንዳሉት በክርክሩ ላይ ሊነሳ ይችላል፡፡ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
ለምሳሌ ተከሳሽ ያቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን በመግለጽ ይኸዉ ተመሳሳይ ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ላይ መሆኑን የሚያሳይ የቀጠሮ ትዕዛዝ ከቀረበ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን በመዝጋት ተከራካሪዎች ወገኖች ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ተቀብሎ ማየት በጀመረዉ ፍርድ ቤት እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
አቤቱታውን የሚያቀርበው ወገን የቅን ልቦና ተከራካሪ ሁኖ መሰረታዊ መብቱን ማስከበር የሚችልበት የስነ ስርዓት ሕግ አግባብ እንዲኖር ሕግ አውጪዉ የፈለገ ሲሆን ይህንኑ መመዘኛ የሚያሟላ አቤቱታ አቅራቢ የሚቃወመው ፍርድ ዋጋ ያለው፣ ያልተፈፀመ መሆን እንዳለበትም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 358 ድንጋጌ ይዘት ያስረዳል፡፡ በሌላ አገላለፅ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ያልተሻረና አፈጻጸሙም ያልተጠናቀቀ ሊሆን እንደሚገባ ሕጉ ያሳያል፡፡
2.3 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች ሁለተኛዉ ሲሆን በፍ/ብ/ስ/ስ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርበው አቤቱታ ነዉ፡፡ በፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲሆን የተያዘ ወይም የተከበረ ንብረት የፍርድ ባለዕዳው ንብረት አይደለም፣የራሴ ንብረት ነው የሚል ወገን አቤቱታውን የሚያቀርብበት መንገድ ነዉ፡፡
በአፈጻጸም ንብረት እንዳይያዝ፣ እንዳይታገድ በንብረቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚል በክርክሩ ተሳታፊ ያልሆነ ሶስተኛ ወገን የሚያቀርበው አቤቱታ የፍ/ብ/ህ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 ድንጋጌ አስፈላጊነት የክርክሩ አካል ያልሆኑና ፍርድ ያላረፈባቸው የ3ኛ ወገን ንብረት ሳይረጋገጥ ለፍርዱ ማስፈፀሚያነት እንዳይውሉ ለመከላከልና ባንጻሩ ፍርዱን የመፈፀም ለማስተጓጉል (እንዳይፈፀም ለሚቀርቡት በቂ ላልሆኑ አቤቱታዎችም) እልባት የሚሰጥ ነው፡፡ በመሆኑም በተያዙት ንብረቶች ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን የሚያቀርበውን መቃወሚያና አቤቱታ ተቀብሎ መመርመር እንዳለበት የተጠቀሰው ድንጋጌም በግልፅ ያሰፈረው ነው፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 418 መሠረት በሚቀርብ መቃወሚያ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 419 ተመልክቶአል፡፡ በዚህ መሠረት መቃወሚያው ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት በከፊል ወይም በሙሉ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ከዚህ አልፎ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት ለአንድ ወይም ለሌላው ተከራካሪ ወገን ይገባል የሚል ዳኝነት አይሰጥም፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ በዋናው ክርክር የተሰጠውን ውሳኔ የሚሽር ወይም የሚያሻሽል ውሳኔ አይሰጥም፡፡ የዚህ አይነት ውሳኔ መስጠት የሚቻለው ዋናውን ውሳኔ በመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ነው፡፡ ይህ ደግሞ እራሱን የቻለ የአቀራረብ ሥርዓት እና የክርክር አመራር ሂደት ያለው ነው፡፡ በዚህ ረገድ ተገቢው ድንጋጌም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 358 የተመለከተው ነዉ፡፡
መቃወሚያዉ የሚቀርብበትን ሁኔታ በተመለከተ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት በፍርድ አፈፃፀም ምክንያት ንብረት እንዳይያዝ ወይም እንዳይከበር የመቃወም አቤቱታ ሊቀርብ ወይም በዚሁ ንብረት ላይ ተቀዳሚ መብት አለን የሚሉት ወገኖች በመጀመሪያዉ ክርክር ላይ ተካፋይ ባይሆኑም በሚያዘዉ ንብረት ላይ መብት እንዳላቸዉ በመቁጠር፣የሚያቀርቡትን መቃወሚያና አቤቱታ የሚቀርበዉ በጽሁፍ ሆኖ ፍርዱን ለሚያስፈጽመዉ ፍርድ ቤት ነዉ፡፡ ተቃዋሚዉ ወይም መብት አለኝ ባዩ ከሚያቀርበዉ የመቃወሚያ ማመልከቻ ጋር በንብረቱ ላይ ያለዉን የተቀዳሚነት መብት ወይም ባለይዞታነቱን የሚያረጋግጥ የጽሁፍ ማስረጃ አያይዞ ማቅረብ አለበት፡፡ መቃወሚያ ወይም የባለመብትነት አቤቱታ የቀረበበት ንብረት እንዲሸጥ የሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ አቤቱታዉን መርምሮ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ንብረቱ ከመሸጥ ታግዶ እንዲቆይ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡
3. በመቃወሚያ ላይ የመወሰን ሂደት፡-
በተከራካሪ ወገኖች በኩል እነዚህ ልዩልዩ መቃወሚየዎች በፍርድ ቤት ሲቀርቡ፣ ፍርድ ቤቱም ይህን ተቀብሎ ለሌላዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ ላይ የሚያቀርበዉን የከርክር ሀሳብ ተቀብሎ ከሰማ በኋላ ተገቢ ዉሰኔ ለመስጠት ጠቃሚ የሚለዉንም ማስረጃ እንዲያቀርብ ያደረጋል፡፡ በአንድ ክርክር ላይ የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ለምሳሌ ይርጋን የሚመለከት ከሆነ የቀረበዉን ጉዳይ የይርጋ ሁኔታ የሚመለከተዉን የሕግ ክፍል እና ድንጋጌ በአግባቡ መለየትና ይርጋዉን መሀል ላይ እንዲቋረጥ ያደረጉ ምክንያቶች የሚኖሩም ከሆነ እነዚህኑ ማጣራት የሚጠይቅ በመሆኑ በቀላሉ የቀረበዉን ጉዳይ ሊዘጋ አይችልም፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ በተከራካሪ ወገኖች የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ተቃወሞ ነገሩ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን የሚያሳይ የጽሁፍ ማስረጃ ከቀረበ መዝገቡን ዘግቶ ባለጉዳዩን ማሰናበት ግድ እንደሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 245(2) ሲያስረዳ በሌላ መልኩ ደግሞ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ ክርክር የሚሰማዉ የመጀመሪያዉ ክርክር በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሆኖ ፍርድ ቤቱ ነገሩን ካጣራ በኋላ መቃወሚያ የቀረበበትን ፍርድ ለማጽደቅ፣ ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ ወይም ለመሰረዝ ይችላል ( የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 360(2))፡፡ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ.418 በዋናው ክርክር የሚሰጠው ውሳኔ እና በውሳኔው መሠረት ለማስፈጸም የሚደረገው ሂደት የተለያዩ በመሆናቸው በሚቀርቡት መቃወሚያዎች ላይ የሚሰጡት ውሳኔዎችም የተለያዩ ናቸው፡፡ መቃወሚያ አቅራቢው መብቱ የተነካው በአፈጻጸም ሂደቱ ከሆነ ከአፈጻጸም ሂደቱ ጋር የተያያዘ መፍትሄ ነው የሚሰጠው፡፡ ፍርድ ቤቱ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የቀረበለትን አቤቱታና ማስረጃዉን ከመረመረ በኋላ ንብረቱ እንዲያዝ ወይም እንዲከበር የሚያደርግ በቂ ምክንያት ያለመኖሩን የተረዳ አንደሆነ የተያዘዉ ንብረት በሙሉ ወይም በከፊል ፍርድ ቤቱ በሚሰጠዉ ዉሰኔ መሰረት እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ እንደሁም ንብረቱ በፍርዱ አፈፃፀም መሰረት መያዝ የሚገባዉ መሆኑን የተረዳዉ እንደሆነ ግን የመቃወሚያዉን ወይም የመብት አቤቱታዉን ማመልከቻ ይሰርዘዋል፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ከፍርድ (ዉሳኔ) በፊት የሚቀርቡ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎችን እና ከፍርድ በኋላ መቅረብ ያለባቸዉን መቃወሚያዎች አቤቱታ ለፍርድ ቤት አለማቅረብ ትልቅ የመብትና የጥቅም አለመከበርን የሚያስከትል ከመሆኑም ባሻገር ጉዳዩ በአጭር ጊዜ ብይን (ዉሳኔ) ማግኘት የሚችለዉ ጉዳይ ሁሉ መደበኛዉን የክርክር ሂደት የሚከተል በመሆኑ የጊዜ፣የጉልበትና የገንዘብ ወጪ የሚያበዛ መሆኑ ታዉቆ መብትና ጥቅማችን በጥንቃቄና በወቅቱ በማስከበር ለፍትሕ መስፈን የየበከላችን ድርሻ ልንወጣ ይገባል፡፡
በንቃተ ህግ ትምርና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
በኢፌድደሪ ጠቅላ አቃቤ ህግ
3. በመቃወሚያ ላይ የመወሰን ሂደት፡-
በተከራካሪ ወገኖች በኩል እነዚህ ልዩልዩ መቃወሚየዎች በፍርድ ቤት ሲቀርቡ፣ ፍርድ ቤቱም ይህን ተቀብሎ ለሌላዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ ላይ የሚያቀርበዉን የከርክር ሀሳብ ተቀብሎ ከሰማ በኋላ ተገቢ ዉሰኔ ለመስጠት ጠቃሚ የሚለዉንም ማስረጃ እንዲያቀርብ ያደረጋል፡፡ በአንድ ክርክር ላይ የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ለምሳሌ ይርጋን የሚመለከት ከሆነ የቀረበዉን ጉዳይ የይርጋ ሁኔታ የሚመለከተዉን የሕግ ክፍል እና ድንጋጌ በአግባቡ መለየትና ይርጋዉን መሀል ላይ እንዲቋረጥ ያደረጉ ምክንያቶች የሚኖሩም ከሆነ እነዚህኑ ማጣራት የሚጠይቅ በመሆኑ በቀላሉ የቀረበዉን ጉዳይ ሊዘጋ አይችልም፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ በተከራካሪ ወገኖች የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ተቃወሞ ነገሩ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን የሚያሳይ የጽሁፍ ማስረጃ ከቀረበ መዝገቡን ዘግቶ ባለጉዳዩን ማሰናበት ግድ እንደሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 245(2) ሲያስረዳ በሌላ መልኩ ደግሞ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ ክርክር የሚሰማዉ የመጀመሪያዉ ክርክር በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሆኖ ፍርድ ቤቱ ነገሩን ካጣራ በኋላ መቃወሚያ የቀረበበትን ፍርድ ለማጽደቅ፣ ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ ወይም ለመሰረዝ ይችላል ( የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 360(2))፡፡ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ.418 በዋናው ክርክር የሚሰጠው ውሳኔ እና በውሳኔው መሠረት ለማስፈጸም የሚደረገው ሂደት የተለያዩ በመሆናቸው በሚቀርቡት መቃወሚያዎች ላይ የሚሰጡት ውሳኔዎችም የተለያዩ ናቸው፡፡ መቃወሚያ አቅራቢው መብቱ የተነካው በአፈጻጸም ሂደቱ ከሆነ ከአፈጻጸም ሂደቱ ጋር የተያያዘ መፍትሄ ነው የሚሰጠው፡፡ ፍርድ ቤቱ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የቀረበለትን አቤቱታና ማስረጃዉን ከመረመረ በኋላ ንብረቱ እንዲያዝ ወይም እንዲከበር የሚያደርግ በቂ ምክንያት ያለመኖሩን የተረዳ አንደሆነ የተያዘዉ ንብረት በሙሉ ወይም በከፊል ፍርድ ቤቱ በሚሰጠዉ ዉሰኔ መሰረት እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ እንደሁም ንብረቱ በፍርዱ አፈፃፀም መሰረት መያዝ የሚገባዉ መሆኑን የተረዳዉ እንደሆነ ግን የመቃወሚያዉን ወይም የመብት አቤቱታዉን ማመልከቻ ይሰርዘዋል፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ከፍርድ (ዉሳኔ) በፊት የሚቀርቡ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎችን እና ከፍርድ በኋላ መቅረብ ያለባቸዉን መቃወሚያዎች አቤቱታ ለፍርድ ቤት አለማቅረብ ትልቅ የመብትና የጥቅም አለመከበርን የሚያስከትል ከመሆኑም ባሻገር ጉዳዩ በአጭር ጊዜ ብይን (ዉሳኔ) ማግኘት የሚችለዉ ጉዳይ ሁሉ መደበኛዉን የክርክር ሂደት የሚከተል በመሆኑ የጊዜ፣የጉልበትና የገንዘብ ወጪ የሚያበዛ መሆኑ ታዉቆ መብትና ጥቅማችን በጥንቃቄና በወቅቱ በማስከበር ለፍትሕ መስፈን የየበከላችን ድርሻ ልንወጣ ይገባል፡፡
በንቃተ ህግ ትምርና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
በኢፌድደሪ ጠቅላ አቃቤ ህግ
Legal Advisor
Full Time
Addis Ababa
Horra Trading
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How to Apply
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Full Time
Addis Ababa
Horra Trading
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How to Apply
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Lawyer /Attorney/
Description
at MULEY ADDISU Import and ExportLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 4, 2021Category Legal
Job Type Full-time
Our company has engaged in export Pulses, Oilseeds, Spices, Cotton and Coffee from biggest farms of Ethiopia, import vehicles, construction heavy machinery, branded tires, spare parts, quality construction reinforcement bars, plastics products and raw materials for factories, Agriculture, Transportation and transit services. Now, our company wants to employ well qualified and experienced Personnel who can fulfill the following responsibilities and experience.
MAIN DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
Monitor legal risk in the documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk.
Interpret laws, rulings and regulations for natural and juristic persons.
Conduct legal research and gather evidence.
Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed.
Explain the law and give legal advice.
Offer legal representation at arbitration or mediation hearings.
Draft, review and manage wills, trusts, estates, contracts and deeds.
Manage regulatory and compliance-related services.
Offer legal representation to clients in court proceedings on civil or criminal matters.
Job Requirements
REQUIRED QUALIFICATION
Education & Experience
BA Degree or 2nd Degree in Law
For BA 6 years and above and for 2nd Degree 4 years and above
Excellent computer Skill
Good Behavior and Excellent Communication Skill
Skills
A natural leader who displays sound judgment and attention to detail.
Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
Applying Instructions
Interested applicants can submit their application, CVs and non-returnable photocopies of their credentials in person or send through e-mail within 10 days of this announcement.
Address፡ Debrezeit road Beklobet, Garad Building 2nd floor #2-17
Tel. +251 11 470 39 40/0114 67 05 51
E-mail: muley2003@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Description
at MULEY ADDISU Import and ExportLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 4, 2021Category Legal
Job Type Full-time
Our company has engaged in export Pulses, Oilseeds, Spices, Cotton and Coffee from biggest farms of Ethiopia, import vehicles, construction heavy machinery, branded tires, spare parts, quality construction reinforcement bars, plastics products and raw materials for factories, Agriculture, Transportation and transit services. Now, our company wants to employ well qualified and experienced Personnel who can fulfill the following responsibilities and experience.
MAIN DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
Monitor legal risk in the documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk.
Interpret laws, rulings and regulations for natural and juristic persons.
Conduct legal research and gather evidence.
Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed.
Explain the law and give legal advice.
Offer legal representation at arbitration or mediation hearings.
Draft, review and manage wills, trusts, estates, contracts and deeds.
Manage regulatory and compliance-related services.
Offer legal representation to clients in court proceedings on civil or criminal matters.
Job Requirements
REQUIRED QUALIFICATION
Education & Experience
BA Degree or 2nd Degree in Law
For BA 6 years and above and for 2nd Degree 4 years and above
Excellent computer Skill
Good Behavior and Excellent Communication Skill
Skills
A natural leader who displays sound judgment and attention to detail.
Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
Applying Instructions
Interested applicants can submit their application, CVs and non-returnable photocopies of their credentials in person or send through e-mail within 10 days of this announcement.
Address፡ Debrezeit road Beklobet, Garad Building 2nd floor #2-17
Tel. +251 11 470 39 40/0114 67 05 51
E-mail: muley2003@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Lawyer Job at Abay Garment Factory -
A Require
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 10 August 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 03-08-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 03-08-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 03-08-2065
Vacancy title:
Lawyer
Type: FULLTIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at: Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
A Require
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 10 August 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 03-08-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 03-08-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 03-08-2065
Vacancy title:
Lawyer
Type: FULLTIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at: Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፈተና ቦታ እና ጊዜ መግለፅን ይመለከታል🔴🔴
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ‼️‼️‼️
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ‼️‼️‼️
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
እግድ እና የመያዣ ወይም የቅድሚያ መብት
****************
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
የሰበር ችሎቱ የሰጠውን የውሳኔ ግልባጭ ከፍርድ ቤቱ ቴሌግራም ቻናል (ከታች ከተገለጸው ማስፈንጠሪያ) ያገኙታል፡፡
የፈ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
****************
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
የሰበር ችሎቱ የሰጠውን የውሳኔ ግልባጭ ከፍርድ ቤቱ ቴሌግራም ቻናል (ከታች ከተገለጸው ማስፈንጠሪያ) ያገኙታል፡፡
የፈ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በወንጀል ክርክር ወቅት የመስቀለኛ ጥያቄ መጠየቂያ መርሆችና ቴክኒኮች
===========https://t.me/lawsocieties
ዐቃቤህግ በመደበኛ የወንጀል ክስ ለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ሲቀርብ ስለጉዳዩ በተለይም ስለምስክርነቱ አስቀድሞ ሳይዘጋጅ ማለትም ዕዉቀት ሳይኖረዉ ነዉ:: መስቀለኛ ጥያቄ ሂደት እንኳንስ ያለቅድመዝግጅት ዝግጅትም ተደርጎ አስቸጋሪ ሥራ ነዉ:: የመከላከያ ምስክሮች ከመዋሸት እስከ ሆን ብሎ አለማስታወስ ድረስ መሰናክል ሊፈጥሩ ይችላሉ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደቱ ለዐቃቤህግ ተባባሪ ላይሆኑ ይችላሉ:: ስለዚህ ዐቃቤህግ በዚህ ሂደት ለማግኘት የሚፈልገዉን ምናልባትም ሊያገኝ የሚገባዉን ያለማግኘት ችግር ሊያጋጥመዉ ይችላል:: እንዲያዉም የራሱን ክስ ሊጎዳ የሚችል አጋጣሚ ሊፈጠር ይችላል:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄን ለማካሄድ ወይም ላለማካሄድ በከፍተኛ ጥንቃቄ መምረጥ አና ማካሄድ የግድ ነዉ:: ለዚህ ደግሞ አንዳንድ መርሆችንና ቴክኒኮችን ማወቅ ተገቢ ነዉ:: እነዚህ መርሆችና ቴክኒኮች በአሰራር ልማድ የምንፈጥራቸዉን ችግሮች ለማረም እገዛ ሊያደርጉ የሚችሉ ናቸዉ:: እነዚህን ቆየት ብለን የምናያቸዉ ሆኖ ከዚያ በፊት ስለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ወሰን እና መጠን አንዳንድ ነገሮች እንይ::
በቅድሚያ ከላይ እንደተገለጸዉ መስቀለኛ ጥያቄ አስቸጋሪ ሂደት ነዉ:: አደጋዎቸ አሉት:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ማከሄድ ተመራጭ ላይሆን ይችላል:: መስቀለኛ ጥያቄ አለማካሄድ ምን ዉጤት አለዉ? በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 140 እንደተመለከተዉ መስቀለኛ ጥያቄ አለመጠየቅ በሌላዉ ወገን የተነገረዉን እንደማመን አያስቆጥርም:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ብዙም ባይደፈር ይመረጣል:: በተለይም የመስቀለኛ ጥያቄ ግብ ከሆኑት (የተቃራኒን ምስክርነት የማይታመን መሆኑን ማሳየት በክሱ ላይ የደረሰዉን ጉዳት ማስተካከል ወዘተ) አንዱን ወይም ከዚያ በላይ ለማሳካት የምንችል ወይም ተገቢ ካልሆነ በቀር ወይም ምስክሩ ለጉዳያችን የምንፈልገዉ መረጃ ብቸኛ ምንጭ ካልሆነ በቀር መስቀለኛ ጥያቄ ማካሄድ የሚመከር አይደለም::
ሆኖም ዘወትር እንደሚስተዋለዉ አንዳንድ ምስክሮች ባህሪያቸዉ ምንም ሳይጠየቁ መሄድ የለባቸዉም የሚያስብል ይሆናል:: በዚህ ጊዜ መስቀለኛ ጥያቄ ማንሳት የግድ ከሆነ ከላይ ሲባል እንደነበረዉ አደጋዉ የበዛ በመሆኑ መጠኑን ማሳነስ ይመከራል::
በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 137(3) ስር መስቀለኛ ጥያቄ በዋና ጥያቄ ጊዜ በተመለሱ ነገሮች ዉስጥ ያለዉን ስህተት አጠራጣሪ ወይም የማይታመን ቃል ለፍርድ ቤቱ ለመግለጽ ወይም ለማስተባበል የሚደረግ መሆኑ ተደንግጓል:: ስለዚህ ከዚህ የወጣ ጥያቄ ሲነሳ ተቃዉሞ ሊገጥም ይችላል:: ሆኖም በዋና ጥያቄ ከተፈጠረዉ ድንበር ወጥቶ መጠየቅ የሚቻልባቸዉ የተለዩ አጋጣሚዎች ይኖራሉ:: ለምሳሌ የምስክሩን ተዓማኒነት የሚመለከቱ ጥያቄዎች በዋና ጥያቄ ጊዜ ባይነሱም በጠቅላላዉ ምስክሩ የተናገረዉን ነገር ተዓማኒነት የሚመለከት ስለሚሆን ተቀባይነት ያለዉ አካሄድ ነዉ:: ለምሳሌ የተለመደዉ የተከሳሽ መከላከያ ክርክር (በወንጀሉ ጊዜ በወንጀሉ ቦታ አልነበርኩም) ሲቀርብ የሚነገረዉ ታሪክ የተፈጸመበትን ጊዜ ከወንጀሉ ጊዜ ጋር እንዲገጥም የማድረግ ነገር ስለሚኖር ምስክሩ ጊዜን በመለየት ረገድ ስላለዉ ችሎታ ለማረጋገጥ በዚህ ዙሪያ ጥያቄ ቢነሳ ሊከለከል አይገባም:: ምስክሩ ተዓማኒነቱ ምን ያህል እንደሆነ ለማሳየት የሚረዳ በመሆኑ ተገቢ ነዉ::
ከተዓማኒነት ጋር በተያያዘ ምስክሩ በነገሩ ዉስጥ ያለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት ሊታለፍ የማይገባዉ ነጥብ ነዉ:: ምስክሩ የሚሰጠዉ ምስክርነት ከነገሩ ዉስጥ ካለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት የተነሳ ከዕዉነት የራቀ ሊሆን ይችላል:: ስለዚህ በነገሩ ዉስጥ ጥቅም እንዳለዉ ማሳየት በሰጠዉ ምስክርነት ላይ ዕምነት እንዲታጣ ሊያደርግ ስለሚችል በዋና ጥያቄ አልተነሳም ተብሎ ቀሪ ሊደረግ አይገባም::
አንዳንዴ ምስክሩ ራሱ ለመስቀለኛ ጥያቄ በሚመልስበት ጊዜ በዋና ጥያቄ ጊዜ ላልተነሱ ሀሳቦች መንገድ ሊከፍት ይችላል:: በዚህ ጊዜ ምስክሩ ራሱ ባነሳዉ ነገር ላይ ሌላ መስቀለኛ ጥያቄ የማይጠየቅበት ምክንያት አይኖርም:: ስለዚህ ዐቃቤህግ እነዚህን አጋጣሚዎች በንቃት መጠባበቅ ይገባዋል፣ ለዚህም ምስክርነቱን በሚገባ ማዳመጥ ይኖርበታል፡፡
ከጭብጥ ከመዉጣት ሌላ በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት የማይፈቀድ ነገር ምስክርን ማስፈራራት እና ማንጓጠጥ ነዉ:: ምስክሩ ዐቃቤህግ የሚፈልገዉን እንዲል መገደድ የለበትም:: ይህን ማድረግ የሚቻለዉ ክህሎት በተሞላዉ የአጠያየቅ ዘዴ መሆን አለበት:: አዘዉትሮ በፍርድቤቶች በሚደረግ ክርክር ጊዜ የሚስተዋል በህግ ባለሙያዎች (ዐቃብያነህግ ጠበቆች ዳኞች) የሚባል አንድ ነገር አለ:: ምስክሩ እነዚህ ባለሙያዎች እንደፈለጉት ወይም ዕዉነት ነዉ ብለዉ እንደሚያስቡት ሳይናገር በቀረ ጊዜ በሃሰት መመስከር በወንጀል እንደሚያስቀጣ ይነግሩታል:: ይህ ነገር ማስፈራራት ከመሆኑ በተረፈ ነገሩ ተሰምቶ ሳያልቅ እና ምስክሩ የተናገረዉ ሃሰት ይሁን ዕዉነት ሳይረጋገጥ በጉዳዩም ላይ በምስክሩም ላይ ፍርድ የመስጠት ያህል ይሆናል:: ከዐቃቤህግ የህግ ጠባቂነት ሚና አኳያም የሰዉን መብት የሚደነግጉ ህጎችን የመጣስ ዉጤት ይኖረዋል::
የመስቀለኛ ጥያቄዎች ባህሪያት (መሪ ጥያቄ)፡-- ይህ የጥያቄ አይነት በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዉስጥ በህግ የተፈቀደ ቢሆንም ዐቃቤህግ (ሌሎች ባለሙያዎችም) ሲጠቀሙበት አይስተዋልም:: በርግጥ ይህ የጥያቄ አይነት ስለሚያስከትለዉ መልስ ማወቅን ስለሚጠይቅና ዐቃቤህግ ደግሞ ከላይ እንደተገለጸዉ ያለቅድመዝግጅት ስለሚቀርብ ይህን የጥያቄ አይነት ለመጠቀም አይደፋፈርም:: ሆኖም ዋና ጥያቄ የሚመስል ሂደት በማካሄድ ነገሮችን እንዲደገሙ ከማድረግና በዚህም ችሎትን ከማሰላቸት ግፋ ሲልም የዐቃቤህግን ክስ የሚያፈርስ አጋጣሚ ከመፍጠር በዚያዉ በችሎት በተደረገች ዝግጅትም ቢሆን መሪ ጥያቄ በመጠየቅ ምስክሩን እንዳሻዉ እንዳይናገር መቆጣጠር ይመከራል:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዋናዉ ግብ ምስክሩን መቆጣጠር የሚመሰክረዉን ነገር መወሰን በዚህም ለመዋሸት ያለዉን ዝንባሌ ወዘተ ማስቀረት ነዉ:: በዋና ጥያቄ ጊዜ ሊነሱ የሚገባቸዉ ዝግ ያልሆኑ ጥያቄዎችን በማንሳት ምስክሩ የሚናገረዉን ነገር ልቅ ማድረግ ሂደቱን ዐቃቤህጉ ሳይሆን ምስክሩ እንዲቆጣጠረዉ ማድረግ ይሆናል::
አጭርና ነጠላ ጥያቄ፡- የተከሳሽን ምስክር በመስቀለኛ ጥያቄ መቆጣጠር የሚቻልበት መንገድ ጥያቄዉን መሪ ጥያቄ በማድረግ ብቻ አይደለም:: ጥያቄዉን አጭር ማድረግም እንዲሁ በምስክሩ ላይ የበላይነትን ያስገኛል:: ጥያቄዉ ከአንድ በላይ ሃሳብ ከሌለዉ እና ርዝመቱም አጭር ከሆነ ምስክሩ ለዚሁ ብቻ መልስ እንዲሰጥ ሰለሚገደድ ብዙም መፈናፈኛ አይኖረዉም:: በተለይ ከአንድ በላይ ሃሳብ አለመያዙ ምስክሩ መርጦ የመመለስ ስራ እንዳይሰራ ያደርገዋል የመልሱ ወሰን የታጠረ ይሆናል::
ከዚህ በተያያዘ ከአንድ በላይ የሆኑ ጥያቄዎችን አነባብሮ በአንድ ጊዜ መጠየቅ የሚገኘዉን መልስ ግልጽ እንዳይሆን ያደርገዋል:: አንድ መልስ ቢሰጥ ለየትኛዉ ጥያቄ እንደተመለሰ ማወቅ አይቻልም:: ስለዚህ እንደዋና ጥያቄ ጊዜ በአንድ ጊዜ አንድ ጥያቄ ብቻ ማንሳት ተገቢ ይሆናል::
===========https://t.me/lawsocieties
ዐቃቤህግ በመደበኛ የወንጀል ክስ ለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ሲቀርብ ስለጉዳዩ በተለይም ስለምስክርነቱ አስቀድሞ ሳይዘጋጅ ማለትም ዕዉቀት ሳይኖረዉ ነዉ:: መስቀለኛ ጥያቄ ሂደት እንኳንስ ያለቅድመዝግጅት ዝግጅትም ተደርጎ አስቸጋሪ ሥራ ነዉ:: የመከላከያ ምስክሮች ከመዋሸት እስከ ሆን ብሎ አለማስታወስ ድረስ መሰናክል ሊፈጥሩ ይችላሉ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደቱ ለዐቃቤህግ ተባባሪ ላይሆኑ ይችላሉ:: ስለዚህ ዐቃቤህግ በዚህ ሂደት ለማግኘት የሚፈልገዉን ምናልባትም ሊያገኝ የሚገባዉን ያለማግኘት ችግር ሊያጋጥመዉ ይችላል:: እንዲያዉም የራሱን ክስ ሊጎዳ የሚችል አጋጣሚ ሊፈጠር ይችላል:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄን ለማካሄድ ወይም ላለማካሄድ በከፍተኛ ጥንቃቄ መምረጥ አና ማካሄድ የግድ ነዉ:: ለዚህ ደግሞ አንዳንድ መርሆችንና ቴክኒኮችን ማወቅ ተገቢ ነዉ:: እነዚህ መርሆችና ቴክኒኮች በአሰራር ልማድ የምንፈጥራቸዉን ችግሮች ለማረም እገዛ ሊያደርጉ የሚችሉ ናቸዉ:: እነዚህን ቆየት ብለን የምናያቸዉ ሆኖ ከዚያ በፊት ስለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ወሰን እና መጠን አንዳንድ ነገሮች እንይ::
በቅድሚያ ከላይ እንደተገለጸዉ መስቀለኛ ጥያቄ አስቸጋሪ ሂደት ነዉ:: አደጋዎቸ አሉት:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ማከሄድ ተመራጭ ላይሆን ይችላል:: መስቀለኛ ጥያቄ አለማካሄድ ምን ዉጤት አለዉ? በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 140 እንደተመለከተዉ መስቀለኛ ጥያቄ አለመጠየቅ በሌላዉ ወገን የተነገረዉን እንደማመን አያስቆጥርም:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ብዙም ባይደፈር ይመረጣል:: በተለይም የመስቀለኛ ጥያቄ ግብ ከሆኑት (የተቃራኒን ምስክርነት የማይታመን መሆኑን ማሳየት በክሱ ላይ የደረሰዉን ጉዳት ማስተካከል ወዘተ) አንዱን ወይም ከዚያ በላይ ለማሳካት የምንችል ወይም ተገቢ ካልሆነ በቀር ወይም ምስክሩ ለጉዳያችን የምንፈልገዉ መረጃ ብቸኛ ምንጭ ካልሆነ በቀር መስቀለኛ ጥያቄ ማካሄድ የሚመከር አይደለም::
ሆኖም ዘወትር እንደሚስተዋለዉ አንዳንድ ምስክሮች ባህሪያቸዉ ምንም ሳይጠየቁ መሄድ የለባቸዉም የሚያስብል ይሆናል:: በዚህ ጊዜ መስቀለኛ ጥያቄ ማንሳት የግድ ከሆነ ከላይ ሲባል እንደነበረዉ አደጋዉ የበዛ በመሆኑ መጠኑን ማሳነስ ይመከራል::
በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 137(3) ስር መስቀለኛ ጥያቄ በዋና ጥያቄ ጊዜ በተመለሱ ነገሮች ዉስጥ ያለዉን ስህተት አጠራጣሪ ወይም የማይታመን ቃል ለፍርድ ቤቱ ለመግለጽ ወይም ለማስተባበል የሚደረግ መሆኑ ተደንግጓል:: ስለዚህ ከዚህ የወጣ ጥያቄ ሲነሳ ተቃዉሞ ሊገጥም ይችላል:: ሆኖም በዋና ጥያቄ ከተፈጠረዉ ድንበር ወጥቶ መጠየቅ የሚቻልባቸዉ የተለዩ አጋጣሚዎች ይኖራሉ:: ለምሳሌ የምስክሩን ተዓማኒነት የሚመለከቱ ጥያቄዎች በዋና ጥያቄ ጊዜ ባይነሱም በጠቅላላዉ ምስክሩ የተናገረዉን ነገር ተዓማኒነት የሚመለከት ስለሚሆን ተቀባይነት ያለዉ አካሄድ ነዉ:: ለምሳሌ የተለመደዉ የተከሳሽ መከላከያ ክርክር (በወንጀሉ ጊዜ በወንጀሉ ቦታ አልነበርኩም) ሲቀርብ የሚነገረዉ ታሪክ የተፈጸመበትን ጊዜ ከወንጀሉ ጊዜ ጋር እንዲገጥም የማድረግ ነገር ስለሚኖር ምስክሩ ጊዜን በመለየት ረገድ ስላለዉ ችሎታ ለማረጋገጥ በዚህ ዙሪያ ጥያቄ ቢነሳ ሊከለከል አይገባም:: ምስክሩ ተዓማኒነቱ ምን ያህል እንደሆነ ለማሳየት የሚረዳ በመሆኑ ተገቢ ነዉ::
ከተዓማኒነት ጋር በተያያዘ ምስክሩ በነገሩ ዉስጥ ያለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት ሊታለፍ የማይገባዉ ነጥብ ነዉ:: ምስክሩ የሚሰጠዉ ምስክርነት ከነገሩ ዉስጥ ካለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት የተነሳ ከዕዉነት የራቀ ሊሆን ይችላል:: ስለዚህ በነገሩ ዉስጥ ጥቅም እንዳለዉ ማሳየት በሰጠዉ ምስክርነት ላይ ዕምነት እንዲታጣ ሊያደርግ ስለሚችል በዋና ጥያቄ አልተነሳም ተብሎ ቀሪ ሊደረግ አይገባም::
አንዳንዴ ምስክሩ ራሱ ለመስቀለኛ ጥያቄ በሚመልስበት ጊዜ በዋና ጥያቄ ጊዜ ላልተነሱ ሀሳቦች መንገድ ሊከፍት ይችላል:: በዚህ ጊዜ ምስክሩ ራሱ ባነሳዉ ነገር ላይ ሌላ መስቀለኛ ጥያቄ የማይጠየቅበት ምክንያት አይኖርም:: ስለዚህ ዐቃቤህግ እነዚህን አጋጣሚዎች በንቃት መጠባበቅ ይገባዋል፣ ለዚህም ምስክርነቱን በሚገባ ማዳመጥ ይኖርበታል፡፡
ከጭብጥ ከመዉጣት ሌላ በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት የማይፈቀድ ነገር ምስክርን ማስፈራራት እና ማንጓጠጥ ነዉ:: ምስክሩ ዐቃቤህግ የሚፈልገዉን እንዲል መገደድ የለበትም:: ይህን ማድረግ የሚቻለዉ ክህሎት በተሞላዉ የአጠያየቅ ዘዴ መሆን አለበት:: አዘዉትሮ በፍርድቤቶች በሚደረግ ክርክር ጊዜ የሚስተዋል በህግ ባለሙያዎች (ዐቃብያነህግ ጠበቆች ዳኞች) የሚባል አንድ ነገር አለ:: ምስክሩ እነዚህ ባለሙያዎች እንደፈለጉት ወይም ዕዉነት ነዉ ብለዉ እንደሚያስቡት ሳይናገር በቀረ ጊዜ በሃሰት መመስከር በወንጀል እንደሚያስቀጣ ይነግሩታል:: ይህ ነገር ማስፈራራት ከመሆኑ በተረፈ ነገሩ ተሰምቶ ሳያልቅ እና ምስክሩ የተናገረዉ ሃሰት ይሁን ዕዉነት ሳይረጋገጥ በጉዳዩም ላይ በምስክሩም ላይ ፍርድ የመስጠት ያህል ይሆናል:: ከዐቃቤህግ የህግ ጠባቂነት ሚና አኳያም የሰዉን መብት የሚደነግጉ ህጎችን የመጣስ ዉጤት ይኖረዋል::
የመስቀለኛ ጥያቄዎች ባህሪያት (መሪ ጥያቄ)፡-- ይህ የጥያቄ አይነት በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዉስጥ በህግ የተፈቀደ ቢሆንም ዐቃቤህግ (ሌሎች ባለሙያዎችም) ሲጠቀሙበት አይስተዋልም:: በርግጥ ይህ የጥያቄ አይነት ስለሚያስከትለዉ መልስ ማወቅን ስለሚጠይቅና ዐቃቤህግ ደግሞ ከላይ እንደተገለጸዉ ያለቅድመዝግጅት ስለሚቀርብ ይህን የጥያቄ አይነት ለመጠቀም አይደፋፈርም:: ሆኖም ዋና ጥያቄ የሚመስል ሂደት በማካሄድ ነገሮችን እንዲደገሙ ከማድረግና በዚህም ችሎትን ከማሰላቸት ግፋ ሲልም የዐቃቤህግን ክስ የሚያፈርስ አጋጣሚ ከመፍጠር በዚያዉ በችሎት በተደረገች ዝግጅትም ቢሆን መሪ ጥያቄ በመጠየቅ ምስክሩን እንዳሻዉ እንዳይናገር መቆጣጠር ይመከራል:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዋናዉ ግብ ምስክሩን መቆጣጠር የሚመሰክረዉን ነገር መወሰን በዚህም ለመዋሸት ያለዉን ዝንባሌ ወዘተ ማስቀረት ነዉ:: በዋና ጥያቄ ጊዜ ሊነሱ የሚገባቸዉ ዝግ ያልሆኑ ጥያቄዎችን በማንሳት ምስክሩ የሚናገረዉን ነገር ልቅ ማድረግ ሂደቱን ዐቃቤህጉ ሳይሆን ምስክሩ እንዲቆጣጠረዉ ማድረግ ይሆናል::
አጭርና ነጠላ ጥያቄ፡- የተከሳሽን ምስክር በመስቀለኛ ጥያቄ መቆጣጠር የሚቻልበት መንገድ ጥያቄዉን መሪ ጥያቄ በማድረግ ብቻ አይደለም:: ጥያቄዉን አጭር ማድረግም እንዲሁ በምስክሩ ላይ የበላይነትን ያስገኛል:: ጥያቄዉ ከአንድ በላይ ሃሳብ ከሌለዉ እና ርዝመቱም አጭር ከሆነ ምስክሩ ለዚሁ ብቻ መልስ እንዲሰጥ ሰለሚገደድ ብዙም መፈናፈኛ አይኖረዉም:: በተለይ ከአንድ በላይ ሃሳብ አለመያዙ ምስክሩ መርጦ የመመለስ ስራ እንዳይሰራ ያደርገዋል የመልሱ ወሰን የታጠረ ይሆናል::
ከዚህ በተያያዘ ከአንድ በላይ የሆኑ ጥያቄዎችን አነባብሮ በአንድ ጊዜ መጠየቅ የሚገኘዉን መልስ ግልጽ እንዳይሆን ያደርገዋል:: አንድ መልስ ቢሰጥ ለየትኛዉ ጥያቄ እንደተመለሰ ማወቅ አይቻልም:: ስለዚህ እንደዋና ጥያቄ ጊዜ በአንድ ጊዜ አንድ ጥያቄ ብቻ ማንሳት ተገቢ ይሆናል::
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መልሱ የሚታወቅ (የሚረጋገጥ) ጥያቄ፡- የመስቀለኛ ጥያቄ መልሱ የሚታወቅ ወይም ማስረጃ ሊቀርብበት የሚችል መሆን ይኖርበታል:: ግን ቀደም ሲል እንደተገለጸዉ ትልቁ ችግር ስለመከላከያ ምስክርነትም ሆነ ስለምስክሩ አስቀድሞ የሚሰበሰብ ማስረጃ የለም:: ስለዚህ የዐቃቤህግ መስቀለኛ ጥያቄዎች በዕድል ባወጣ ያዉጣዉ ወዘተ ላይ ተመስርተዉ የሚጠየቁ ናቸዉ:: ሆኖም ማስረጃ በተሰበሰበባቸዉ አጋጣሚዎች ለምስክሩ የሚቀርብ መስቀለኛ ጥያቄ ሊመለስ የሚገባዉን መልስ የሚጠቁም ሊሆን ይገባል:: ለዚህ ጥያቄ የሚሰጠዉ መልስ ምንም ይሁን ምን በቂ ስለሚሆን የሚገኘዉ መልስ ምንነት ስጋት አይፈጥርም:: የሚፈለገዉን መልስ ምስክሩ አመነም አላመነም ዉጤቱን አይቀይረዉም:: ምክንያቱም ቢያምን ዐቃቤህግ እንደሚፈልገዉ ሆነለት ማለት ሲሆን ከካደ ደግሞ ማስረጃ ስላለ ምስክርነቱን ማስተባበልና በዚህም ምስክሩ ተዓማኒነት የሌለዉ መሆኑን ማሳየት ይቻላል::
የመስቀለኛ ጥያቄዎች አደረጃጀት፡- ዉጤታማ መስቀለኛ ጥያቄ በጥያቄዎች አይነት ብቻ የሚወሰን አይደለም:: የጥያቄዎቹ ቅደም ተከተልም (ቅንብር) የራሱ አስተወጽዖ ይኖረዋል:: በተለይ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ምስክሩን በሚገባ መቆጣጠር እጅግ አስፈላጊ ከመሆኑ አኳያ የጥያቄዎቻችን አወቃቀር ይህን የመቆጣጠር ችሎታ የሚያሳጣ መሆን የለበትም:: ስለዚህ የተቃራኒ ወገንን ምስክር የምንጠይቅ እንደመሆኑ በቀላሉ የምንፈልገዉን ነገር ለማግኘት አስቸጋሪ ስለሚሆን የጥያቄዎቻችን አወቃቀር የምስክሩን ወዳጅነት የሚያስገኝ እንዲሆን የግድ ነዉ::
ዐቃቤህግ መስቀለኛ ጥያቄ ሊጠይቅ ከወሰነ በዚህ ጥያቄ ሊያሳካ የፈለገዉን ነገር በሂደቱ መጀመሪያ ላይ መግለጽ የለበትም:: ይህ ግብ በምስክሩ ከታወቀ የተቃራኒ ወገን ምስክር እንደመሆኑ የመስቀለኛ ጥያቄዉ ሂደት ወደዚህ ግብ እንዲደርስ መፍቀዱ አጠራጣሪ ነዉ:: ስለዚህ ይህን ግብ የሚደብቅ የጥያቄዎች ቅደምተከተል መኖር አለበት::
ከዚህ የተነሳ በመነሻዉ ላይ የሚጠየቁ ጥያቄዎች ከምስክሩ ጋር ፍጥጫን የማያስነሱ ምስክሩ በቀላሉ ሊያምናቸዉ ወይም ሊስማማባቸዉ የሚችሉ ፍሬነገሮችን የሚመለከቱ መሆን ይገባቸዋል:: ይህን ማድረግ በዐቃቤህጉና በተከሳሽ ምስክር መካከል ሰላማዊ ሁኔታ ይፈጥራል:: ስለዚህ ከምስክሩ የሚፈለገዉን ለማግኘት ቀላል ይሆናል ቢያንስ ምስክሩ መሰናክሎችን ከመፍጠር ይታቀባል::
ይህ ማለት ደግሞ ዐቃቤህግ ለክሱ እጅግ አስፈላጊ የሚላቸዉን ነጥቦች መጀመሪያ ላይ ማንሳት የለበትም ማለት ነዉ:: እነዚህን ጉዳዮች ከመነሻዉ ከገለጸ ምስክሩ የመስቀለኛ ጥያቄዉን ዓላማ በቀላሉ ማወቅ ስለሚችል እና ይህም ምስክሩ በዋና ጥያቄ ጊዜ ከተናገረዉ ሊቃረን ስለሚችል ምስክሩ ይህን የተፈለገ ነገር ለመስጠት አይፈቅድም:: በሚችለዉ መንገድ ራሱን ከመቃረን ለማዳን የማስተካከያ መረጃዎችን ከመግለጽ ያለፈ ነገር ለመፈጸም ፈቃደኛ እንዳይሆን ያደርገዋል:: ስለዚህ ዐቃቤህግ መነሻዉ ላይ ከዋና ጥያቄ ሂደት በተቃራኒ ዋና ነጥቦችን ሳይሆን ዝርዝር ጉዳዮችን (በተቻለ መጠን ምስክሩ የማይክዳቸዉን) እንዲያነሳ ይመከራል::
ከዚህ ሌላ ዐቃቤህግ የመስቀለኛ ጥያቄ ዓላማዉን ለመደበቅ በጥያቄና መልሱ ሂደት ጊዜ ከአንድ የጥያቄ ሃሳብ ወደሌላዉ በመዝለል ምስክሩ የነገሩን አቅጣጫ እንዳይገነዘብ ማድረግ ይችላል:: ለዚህም ጥያቄዎቹ በተለያየ ርዕስ ስር እንዲደራጁ ሊያደርግ ይገባል:: ከዚህ ጋር በተያያዘ የአካባቢ ማስረጃን አስመልክቶ ከዋና ጥያቄ ጋር በማያያዝ ያነሳነዉ ሃሳብ ለመስቀለኛ ጥያቄም አግባብነት ይኖረዋል:: በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ዓላማዉ ምስክሩ የዐቃቤህግን የክርክር አቅጣጫ እንዳይገነዘብ ማደረግ በመሆኑ የአካባቢ ማስረጃን የሚመለከቱ ጥያቄዎች እነዚህን ማስረጃዎቸ በአንድ ላይ የማሰባሰብ ባህሪ እንዳይኖራቸዉ ማድረግ ያስፈልጋል:: ምክንያቱም ከተሰባሰቡ ትርጉማቸዉ ግልጽ ስለሚሆን ምስክሩ የክርክሩን አቅጣጫ በቀላሉ እንዲረዳዉ በማድረግ መሰናክል እንዲፈጥር ይገፋፋዋል:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄዎች የአካባቢ ማስረጃዎች እንዲበታተኑ የማድረግ ችሎታ ሊኖራቸዉ ይገባል:: ለዚህም ከላይ እንደተመከለተዉ የጥያቄዎችን ቅድም ተከተለ በማዘባረቅ ከርዕስ ወደርዕስ መዟዟር አስፈለጊ ነዉ::
ከጥያቄዎች ቅደም ተከተል ጋር በተያያዘ አዘዉትሮ የሚታይ ስህተት አለ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ምስክሩ ሊክዳቸዉ የማይችሉ ፍሬነገሮችን መሰረት በማድረግ ዐቃቤህግ ለሚያቀርባቸዉ ጥያቄዎች በሚገኙ መልሶች የሚገነባ ታሪክ ሊኖር ይችላል:: ከዚህ በኋላ የዚህን ሁሉ ጥያቄና መልስ እንድምታ (ድምዳሜ) ምስክሩ እንዲናገር ከተጠየቀ መልሱ የተከሳሹን ክርክር የሚጎዳ ከመሰለዉ ወይም ከሆነ ምስክሩ የጥያቄዉ አቅጣጫ ሰለሚገባዉ ቀደም ሲል የሰጣቸዉን መልሶች የሚያስተካክል መልስ ሊሰጥ ስለዚህ ለክሱ የሚረዳዉን ነገር የመደበቅ ተግባር ሊፈጽም ይችላል:: ይህም እንኳ ባይሆን ተከሳሹ ወይም ጠበቃዉ በክርክሩ ላይ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ የደረሰዉን ጉዳት በድጋሚ ጥያቄ ጊዜ የማስተካከል ስራ እንዲሰራ የማባነን ዉጤት ይኖረዋል:: ይህም ካልሆነ ፍርድቤቱ ራሱ በማጣሪያ ጥያቄ ጊዜ ነገሩን እንዲያነሳ ምስክሩም በዚህ አጋጣሚ ነገሩን የሚያድበሰብስ ወይም የሚያርም ተግባር እንዲፈጽም የማስታወስ ዉጤት ይኖረዋል:: በተግባር ሲደረግ የሚስተዋለዉም እንዲህ ያለ ዉጤትን የሚያመጣ አጠያየቅ ነዉ::
ስለዚህ ይህን የነገሩን ማሰሪያ ጥያቄ ዐቃቤህግ መጠየቅ የለበትም:: ቀላልና ተራ በሚመስሉ ጥያቄዎች የተገነባዉ ታሪክ እንድምታ ለፍርድቤቱ የሚተዉ ነዉ:: ምናልባት ለፍርድቤቱ ግልጽ የማይሆን ቢሆን በመስቀለኛ ጥያቄ የተሰጡ መልሶች የሚጠቁሙት ድምዳሜ ምን እንደሆነ በክርክር ማቆሚያ ንግግር ጊዜ መግለጽ ይቻላል::
ነገር ግን አሁን ባለዉ አሰራር ይህ ከላይ የተመለከተዉ የአሰራር አቅጣጫ ምን ያህል ያስኬዳል? የሚል ጥያቄ ማንሳት ተገቢ ነዉ:: ምክንያቱም የክርክር መዝጊያ ንግግር ወይም በተለምዶ አጠራሩ የመፋረጃ ሃሳብ እንዲቀርብ የሚያደፋፍሩ ፍርድቤቶች ጥቂት ከመሆናቸዉም በላይ እንዲቀርብ የሚያደርጉትም ቢሆኑ በአብዛኛዉ በጽሁፍ እንዲቀርብ የሚያደርጉ ሰለሆነ እንዲሁም የቀረበዉን ሃሳብ የሚጠቀሙበት ማለትም በዉሳኔ ጊዜ ከግምት የሚያስገቡት ፍርድቤቶች በእጀጉ ጥቂት በመሆናቸዉ ዐቃቤህግ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ያስመሰከራቸዉ ፍሬነገሮች ድምር ዉጤት ምን እንደሆነ በክርክሩ ጊዜ (በመስቀለኛ ጥያቄ ማጠናቀቂያ ጊዜ) ካልጠቆመ እንዲህ የሚያደርግበት መድረክ አያገኝም:: ከዚህ የተነሳ ዐቃቤህግ ከተከሳሽ ምስክር ጋር በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዉስጥ ወይም ማሳረጊያ ላይ የምስክርነቱን እንድምታ እመን አትመን እሰጥ አገባ ዉስጥ ሲገባ ይታያል:: ስለዚህ ፍርድቤቶች የክርክር ማቆሚያ ንግግርን አሰራር እንዲያከብሩ ዐቃቤህግ መወትወት ዳኞችም ይህን አሰራር ባህል እንዲያደርጉት የግድ ነዉ::
ከዚህ በላይ ያየናቸዉ የጥያቄ አደረጃጀት ስራዎች ብቸኛ አይደሉም:: በርከት ያሉ በተለያዩ በለሙያዎች የሚቀርቡ ዘዴዎች አሉ:: ሆኖም ከላይ ያነሳናቸዉ ዘዴዎች ከኛ የአሰራር ልምድ ጋር ቁርኝት ስላላቸዉ ሊጠቀሱ በቅተዋል::
የመስቀለኛ ጥያቄዎች አደረጃጀት፡- ዉጤታማ መስቀለኛ ጥያቄ በጥያቄዎች አይነት ብቻ የሚወሰን አይደለም:: የጥያቄዎቹ ቅደም ተከተልም (ቅንብር) የራሱ አስተወጽዖ ይኖረዋል:: በተለይ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ምስክሩን በሚገባ መቆጣጠር እጅግ አስፈላጊ ከመሆኑ አኳያ የጥያቄዎቻችን አወቃቀር ይህን የመቆጣጠር ችሎታ የሚያሳጣ መሆን የለበትም:: ስለዚህ የተቃራኒ ወገንን ምስክር የምንጠይቅ እንደመሆኑ በቀላሉ የምንፈልገዉን ነገር ለማግኘት አስቸጋሪ ስለሚሆን የጥያቄዎቻችን አወቃቀር የምስክሩን ወዳጅነት የሚያስገኝ እንዲሆን የግድ ነዉ::
ዐቃቤህግ መስቀለኛ ጥያቄ ሊጠይቅ ከወሰነ በዚህ ጥያቄ ሊያሳካ የፈለገዉን ነገር በሂደቱ መጀመሪያ ላይ መግለጽ የለበትም:: ይህ ግብ በምስክሩ ከታወቀ የተቃራኒ ወገን ምስክር እንደመሆኑ የመስቀለኛ ጥያቄዉ ሂደት ወደዚህ ግብ እንዲደርስ መፍቀዱ አጠራጣሪ ነዉ:: ስለዚህ ይህን ግብ የሚደብቅ የጥያቄዎች ቅደምተከተል መኖር አለበት::
ከዚህ የተነሳ በመነሻዉ ላይ የሚጠየቁ ጥያቄዎች ከምስክሩ ጋር ፍጥጫን የማያስነሱ ምስክሩ በቀላሉ ሊያምናቸዉ ወይም ሊስማማባቸዉ የሚችሉ ፍሬነገሮችን የሚመለከቱ መሆን ይገባቸዋል:: ይህን ማድረግ በዐቃቤህጉና በተከሳሽ ምስክር መካከል ሰላማዊ ሁኔታ ይፈጥራል:: ስለዚህ ከምስክሩ የሚፈለገዉን ለማግኘት ቀላል ይሆናል ቢያንስ ምስክሩ መሰናክሎችን ከመፍጠር ይታቀባል::
ይህ ማለት ደግሞ ዐቃቤህግ ለክሱ እጅግ አስፈላጊ የሚላቸዉን ነጥቦች መጀመሪያ ላይ ማንሳት የለበትም ማለት ነዉ:: እነዚህን ጉዳዮች ከመነሻዉ ከገለጸ ምስክሩ የመስቀለኛ ጥያቄዉን ዓላማ በቀላሉ ማወቅ ስለሚችል እና ይህም ምስክሩ በዋና ጥያቄ ጊዜ ከተናገረዉ ሊቃረን ስለሚችል ምስክሩ ይህን የተፈለገ ነገር ለመስጠት አይፈቅድም:: በሚችለዉ መንገድ ራሱን ከመቃረን ለማዳን የማስተካከያ መረጃዎችን ከመግለጽ ያለፈ ነገር ለመፈጸም ፈቃደኛ እንዳይሆን ያደርገዋል:: ስለዚህ ዐቃቤህግ መነሻዉ ላይ ከዋና ጥያቄ ሂደት በተቃራኒ ዋና ነጥቦችን ሳይሆን ዝርዝር ጉዳዮችን (በተቻለ መጠን ምስክሩ የማይክዳቸዉን) እንዲያነሳ ይመከራል::
ከዚህ ሌላ ዐቃቤህግ የመስቀለኛ ጥያቄ ዓላማዉን ለመደበቅ በጥያቄና መልሱ ሂደት ጊዜ ከአንድ የጥያቄ ሃሳብ ወደሌላዉ በመዝለል ምስክሩ የነገሩን አቅጣጫ እንዳይገነዘብ ማድረግ ይችላል:: ለዚህም ጥያቄዎቹ በተለያየ ርዕስ ስር እንዲደራጁ ሊያደርግ ይገባል:: ከዚህ ጋር በተያያዘ የአካባቢ ማስረጃን አስመልክቶ ከዋና ጥያቄ ጋር በማያያዝ ያነሳነዉ ሃሳብ ለመስቀለኛ ጥያቄም አግባብነት ይኖረዋል:: በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ዓላማዉ ምስክሩ የዐቃቤህግን የክርክር አቅጣጫ እንዳይገነዘብ ማደረግ በመሆኑ የአካባቢ ማስረጃን የሚመለከቱ ጥያቄዎች እነዚህን ማስረጃዎቸ በአንድ ላይ የማሰባሰብ ባህሪ እንዳይኖራቸዉ ማድረግ ያስፈልጋል:: ምክንያቱም ከተሰባሰቡ ትርጉማቸዉ ግልጽ ስለሚሆን ምስክሩ የክርክሩን አቅጣጫ በቀላሉ እንዲረዳዉ በማድረግ መሰናክል እንዲፈጥር ይገፋፋዋል:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄዎች የአካባቢ ማስረጃዎች እንዲበታተኑ የማድረግ ችሎታ ሊኖራቸዉ ይገባል:: ለዚህም ከላይ እንደተመከለተዉ የጥያቄዎችን ቅድም ተከተለ በማዘባረቅ ከርዕስ ወደርዕስ መዟዟር አስፈለጊ ነዉ::
ከጥያቄዎች ቅደም ተከተል ጋር በተያያዘ አዘዉትሮ የሚታይ ስህተት አለ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ምስክሩ ሊክዳቸዉ የማይችሉ ፍሬነገሮችን መሰረት በማድረግ ዐቃቤህግ ለሚያቀርባቸዉ ጥያቄዎች በሚገኙ መልሶች የሚገነባ ታሪክ ሊኖር ይችላል:: ከዚህ በኋላ የዚህን ሁሉ ጥያቄና መልስ እንድምታ (ድምዳሜ) ምስክሩ እንዲናገር ከተጠየቀ መልሱ የተከሳሹን ክርክር የሚጎዳ ከመሰለዉ ወይም ከሆነ ምስክሩ የጥያቄዉ አቅጣጫ ሰለሚገባዉ ቀደም ሲል የሰጣቸዉን መልሶች የሚያስተካክል መልስ ሊሰጥ ስለዚህ ለክሱ የሚረዳዉን ነገር የመደበቅ ተግባር ሊፈጽም ይችላል:: ይህም እንኳ ባይሆን ተከሳሹ ወይም ጠበቃዉ በክርክሩ ላይ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ የደረሰዉን ጉዳት በድጋሚ ጥያቄ ጊዜ የማስተካከል ስራ እንዲሰራ የማባነን ዉጤት ይኖረዋል:: ይህም ካልሆነ ፍርድቤቱ ራሱ በማጣሪያ ጥያቄ ጊዜ ነገሩን እንዲያነሳ ምስክሩም በዚህ አጋጣሚ ነገሩን የሚያድበሰብስ ወይም የሚያርም ተግባር እንዲፈጽም የማስታወስ ዉጤት ይኖረዋል:: በተግባር ሲደረግ የሚስተዋለዉም እንዲህ ያለ ዉጤትን የሚያመጣ አጠያየቅ ነዉ::
ስለዚህ ይህን የነገሩን ማሰሪያ ጥያቄ ዐቃቤህግ መጠየቅ የለበትም:: ቀላልና ተራ በሚመስሉ ጥያቄዎች የተገነባዉ ታሪክ እንድምታ ለፍርድቤቱ የሚተዉ ነዉ:: ምናልባት ለፍርድቤቱ ግልጽ የማይሆን ቢሆን በመስቀለኛ ጥያቄ የተሰጡ መልሶች የሚጠቁሙት ድምዳሜ ምን እንደሆነ በክርክር ማቆሚያ ንግግር ጊዜ መግለጽ ይቻላል::
ነገር ግን አሁን ባለዉ አሰራር ይህ ከላይ የተመለከተዉ የአሰራር አቅጣጫ ምን ያህል ያስኬዳል? የሚል ጥያቄ ማንሳት ተገቢ ነዉ:: ምክንያቱም የክርክር መዝጊያ ንግግር ወይም በተለምዶ አጠራሩ የመፋረጃ ሃሳብ እንዲቀርብ የሚያደፋፍሩ ፍርድቤቶች ጥቂት ከመሆናቸዉም በላይ እንዲቀርብ የሚያደርጉትም ቢሆኑ በአብዛኛዉ በጽሁፍ እንዲቀርብ የሚያደርጉ ሰለሆነ እንዲሁም የቀረበዉን ሃሳብ የሚጠቀሙበት ማለትም በዉሳኔ ጊዜ ከግምት የሚያስገቡት ፍርድቤቶች በእጀጉ ጥቂት በመሆናቸዉ ዐቃቤህግ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ያስመሰከራቸዉ ፍሬነገሮች ድምር ዉጤት ምን እንደሆነ በክርክሩ ጊዜ (በመስቀለኛ ጥያቄ ማጠናቀቂያ ጊዜ) ካልጠቆመ እንዲህ የሚያደርግበት መድረክ አያገኝም:: ከዚህ የተነሳ ዐቃቤህግ ከተከሳሽ ምስክር ጋር በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዉስጥ ወይም ማሳረጊያ ላይ የምስክርነቱን እንድምታ እመን አትመን እሰጥ አገባ ዉስጥ ሲገባ ይታያል:: ስለዚህ ፍርድቤቶች የክርክር ማቆሚያ ንግግርን አሰራር እንዲያከብሩ ዐቃቤህግ መወትወት ዳኞችም ይህን አሰራር ባህል እንዲያደርጉት የግድ ነዉ::
ከዚህ በላይ ያየናቸዉ የጥያቄ አደረጃጀት ስራዎች ብቸኛ አይደሉም:: በርከት ያሉ በተለያዩ በለሙያዎች የሚቀርቡ ዘዴዎች አሉ:: ሆኖም ከላይ ያነሳናቸዉ ዘዴዎች ከኛ የአሰራር ልምድ ጋር ቁርኝት ስላላቸዉ ሊጠቀሱ በቅተዋል::
ሌሎች ቴክኒኮች፡- በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ቅድመዝግጅት ካለ ጥያቄዎችን በጽሁፍ አዘጋጅቶ የመቅረብ ነገር ሊኖር ይችላል:: ነገር ግን እንዲህ አይነቱ አቀራረብ መልካም አይደለም:: ጥያቄዎቹ በጽሁፍ ከተዘጋጁ ወይ እያነበቡ ለመጠየቅ ነዉ አለያም ሸምድዶ ከሃሳብ እያስታወሱ ለመጠየቅ ነዉ:: ሁለቱም ተመሳሳይ ናቸዉ:: ወረቀት ላይ የምናተኩር ከሆነ ወይም በአዕምሯችን ስለምናስታዉሰዉ ነገር የምናስብ ከሆነ ምስክሩን ዓይንለዓይን አንገናኝም ማለት ነዉ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ከምስክሩ ጋር የዓይንላይን ግንኙነት መኖር ምስክሩን ለመቆጣጠር ይረዳል:: ከዚህም ሌላ ያልተጠበቁ ለክሱ የሚጠቅሙ አጋጣሚዎችን ለመጠቀም በጥያቄና መልሱ ሂደት ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል:: ጥያቄን ከወረቀት ላይ ወይም ከአዕምሮ ዉስጥ ማንበብ ይህን አትኩሮት ስለሚነፍግ በዚህም ረገድ ዐቃቤህግ ብሎም ክሱ ተጎጂ ይሆናሉ:: በተለይ ጥያቄዉ በርከት ያለ ከሆነ አንዱ ጥያቄ ተመልሶ ሌላ ለመጠየቅ በዝርዝሩ ዉስጥ የሚቀጥለዉ ጥያቄ ቦታ እንዳይጠፋ በማሰብ አትኩሮትን ወደዚሁ ጽሁፍ ለማድረግ መገደድ ይኖራል::
ከዚህ የተሻለዉ አማራጭ ጥያቄዉን በዝርዝር አለመጻፍ ነዉ:: ዝግጅቱ የግድ በጽሁፍ መሆን ካለበት የጥያቄዎቹን ሃሳቦች የያዙ ርዕሶችን ዝርዝር (አዉትላይን) አዘጋጅቶ መቅረብ ይመረጣል:: ርዕሶቹን ብቻ ከወረቀቱ ላይ በመመልከት ጥያቄዎቹን ከራስ ማመንጨት ይገባል::
አትኩሮትን ወደጥያቄና መልሱ ሂደት ማድረግ ተገቢ ስለመሆኑ ከፍ ብሎ ተጠቅሷል:: ከዚህ በተያያዘ ለመሰቀለኛ ጥያቄ የሚሰጡ መልሶችን ዐቃቤህግ ማድመጥ ይኖርበታል:: ለክሱ ገንቢ የሆኑ አጋጣሚዎችን ለመጠቀም የሚረዳ ከመሆኑም በላይ ምስክሩ ጥያቄዉን እየሸሸ የሚመልስ ከሆነ ይህን አስተዉሎ ጥያቄዉ እንዲመለስ ለማስገደድ (ምስክሩን ለመቆጣጠር) የሚያስችል ነዉ:: ከዚህ ከማድመጥ የሚያሰናክለዉ አንዱ ከላይ እንደተመለከትነዉ ጥያቄን በዝርዝር ጽፎ ቀርቦ በንባብ መጠየቅ ሲሆን ሌላኛዉ ደግሞ ምስክርነቱን በዝርዝር መጻፍ ነዉ:: ሰለዚህ እነዚህን የአሰራር ዘዴዎች ወይም ባህሪዎች ዐቃቤህግ ሊያስወግድ ይገባል::
አንዳንድ ጊዜ የተቃራኒ ወገን ምስክር ሳያስበዉ ወይም ከዐቃቤህግ የአጠያየቅ ብቃት የተነሳ ለክሱ ጠቃሚ ምስክርነት ሊስጥ ይችላል:: በሌሎች አጋጣሚዎች ደግሞ ክሱን የሚጎዳ ነገር ሊመሰክር ይችላል:: በዚህ ጊዜ ዐቃቤህግ እንደተሰጠዉ ምስክርነት ጠቃሚነት ወይም ጎጂነት ስሜቱ የሚለዋወጥ ከሆነ ምስክሩ በሰጠዉ ምስክርነት እያደረሰ ያለዉን ዉጤት በሚገባ እንዲገነዘብ ስለሚያደርገዉ የተከሳሹን ክርክር የሚጎዳዉን ምስክርነት ያስተካክላል የዐቃቤህግን ክስ የጎዳበትን ምስክርነት በማጠናከር የበላይነቱን ይዞ የክርክሩን ሂደት የመቆጣጠሩን ሚና ከዐቃቤህግ ይነጥቃል::
የተከሳሽ ምስክር ለዐቃቤህግ ክስ ገንቢ የሆነ ምስክርነት ከሚሰጥባቸዉ አጋጣሚዎች አንዱ መዋሸት ነዉ:: መዋሸቱን የምናዉቅ ከሆነ ከምስክርነቱ በተቃራኒ የሆነዉን ዕዉነተኛዉን ታሪክ የሚያሳይ ማስረጃ አለን ማለት ነዉ:: ስለዚህ ምስክሩ ሲዋሽ ካገኘነዉ በዚሁ ዉሸቱ እንዲቀጥልበት የሚያደርጉ ጥያቄዎችን ማንሳት እንጂ መዋሸቱን ያወቅንበት መሆኑን የሚገልጽ ምንም ነገር ማድረግ የለብንም:: ምክንያቱም ይህን ከገለጽን የዋሸበትን ሁኔታ ያስተካክላል ስለዚህ ዐቃቤህግ ምስክሩ የማይታመን ወይም የሚዋሽ መሆኑን የሚያስረዳበትን አጋጣሚ ያጣል ማለት ነዉ::
በብዙ አጋጣሚዎች አላዋቂ መስሎ ላለመታየት በሚደረግ ጥረት ክርክርን መጉዳት ሊከተል ይችላል:: ስለዚህ በማያዉቁት ጉዳይ ጥያቄ ከመጠየቅ አለመቦዘን ተገቢ ነዉ:: ለምሳሌ በባለሙያ ምስክርነት ጊዜ ለባለሙያዉ ወይም ስለጉዳዩ ዕዉቀት ላላቸዉ ሰዎች ተራ የሆነ ነገር ሁሉ ለዐቃቤህግ ግልጽ ላይሆን ይችላል:: ስለዚህ አላዋቂ ላለመምሰል የባለሙያ ምስክርነት በሚነገርበት ጊዜ ነገሩ እንደገባዉ ሰዉ ዝም ብሎ ማዳመጥ ጉዳቱን ማወቅ የሚቻለዉ ነገሩ ካለቀ በኋላ ሰለሚሆን ጥንቃቄ ይፈልጋል:: በዚህ ረገድ ግልጽ ያልሆነን ነገር ማብራሪያ እንዲሰጥበት መጠየቅ ሊያሳፍር አይገባም ምንም ያህል ተራ ነገር ቢሆን ወይም ቢመስል::
ቀደም ሲል ለማየት እንደተሞከረዉ መስቀለኛ ጥያቄ አደጋ ያለዉ ሂደት ነዉ እንደተገኘ የሚገባበት አይደለም:: ጥንቃቄ ያሻዋል:: ተመራጭ ሆኖ ወይም አማራጭ የሌለዉ ሆኖ ጥያቄዉ መካሄድ ያለበት ከሆነ የተመጠነ ሊሆን ይገባዋል:: በዚህ ጊዜ ምስክሩን ለመቆጣጠር መቻል ያስፈልጋል:: ለዚህም የማያጨቃጭቁ ጥያቄዎችን ማንሳት አንዱ ከምስክሩ ጋር ያለመፋጠጥ ሁኔታ መፍጠሪያ መንገድ ሲሆን ሌላዉ የጥያቄዉን ሂደት ዓላማ መደበቅ መቻል ነዉ:: ይህ ማለት ግን ምስክሩን ማፋጠጥ ወይም ማስጨነቅ በማንኛዉም አጋጣሚ ተገቢ አይደለም ማለት አይደለም:: ተቃራኒ ምስክር እንደመሆኑ የምንፈልገዉን ነገር በቀላሉ ሊሰጠን አይችልም ወይም አይፈቅድም:: ስለዚህ አንዳንድ ጊዜ ፍጥጫ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል:: ትልቁ ጥያቄ ግን መቼ የሚለዉ ነዉ:: ይህን ነገር መቼ ማድረግና አለማድረግ እንዳለብን የምናዉቅባቸዉን አንዳንድ ሁኔታዎች መለየት ያስፍልጋል::
ምስክርን ማስጨነቅ ወይም ማፋጠጥ ተገቢ የሚሆንበት ጊዜ ምልክቶች - የምስክሩ መረጋጋት አለመቻል ከጠበቃዉ ርዳታን መጠበቅ መናደድ ወይም ማድበስበስ መጀመር የጠበቃዉ ማደናገሪያ ወይም አቅጣጫ ማስቀየሪያ ተቃዉሞዎች መበራከት - እነዚህና መሰል ሁኔታዎች ምስክሩ ለማፋጠጥ የተጋለጠ መሆኑን ጠቋሚ ናቸዉ:: በዚህ ጊዜ ምስክሩ የደበቀዉን ለማዉጣት ወይም ነገሮችን ማሳሳት ወይም ማዘባረቅ ጀምሮ ከሆነ የበለጠ ነገር የሚያበላሽበት ሁኔታ ዉስጥ መሆኑን መረዳትና ማፋጠጡን ማጠንከር ያስፈልጋል::
በዚህ ሁኔታ የተጀመረ ማፋጠጥ ቢኖርም ምስክሩ እየጠነከረ ከመጣና በቀላሉ የሚፈታ ሰዉ ካልሆነ ማፈግፈግ - መተዉ ተመራጭ ነዉ::
ምስክሩን ማፋጠጥ ተገቢ የማይሆንባቸዉ አጋጣሚዎች ሲኖሩ በቀጥታ ማጥቃትን ማስቀረት ተገቢ ነዉ:: ይህ ተገቢ የሚሆንባቸዉ ሁኔታዎች ባብዛኛዉ ሃዘኔታን ወይም አክብሮትን የሚያገኙ ሰዎች ምስክር የሆኑባቸዉ አጋጣሚዎች ናቸዉ:: እነዚህም - ህጻናት አዛዉንት የሃይማኖት ሰዎች ወይም አባቶች ወዘተ ናቸዉ:: በነዚህ አጋጣሚዎች በቂና አስተማማኝ ማስረጃ ካልኖረ በቀር እንደዚህ አይነት ሰዎችን ማፋጠጥና ማስጨነቅ በዳኞችና ሂደቱን በሚከታለዉ ህኅብረተሰብ ፊት የሚያስጸይፍ ሊሆን ስለሚችል ዉጤቱ አፍራሽ ይሆናልና ይህ አይነቱን አቀራረብ መተዉ ተገቢ ነዉ::
ምስክርን ስለማስተባበል፡- ከመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ጋር የማይነጣጠለዉ ይህ ምስክርን የማስተባበል ነገር በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 145 የተፈቀደ ነዉ:: ይህ ህግ ተከሳሽ የዐቃቤህግን ምስክር የሚያስተባብልበትን ሥነሥርዓት ብቻ የሚደነግግ ይመስላል:: ሆኖም በፖሊስ ጣቢያ የተሰጠ ምስክርነት ጽሁፍ ለምስክርነት ማስተባበያ ይሆን ዘንድ ከመፈቀዱ በፊት ለፍርድቤት የሚቀርበዉ በተከሳሽ ጥያቄ ብቻ ሳይሆን በዐቃቤህግም ጭምር ነዉ:: ከዚህ በኋላ ፍርድቤት ጽሁፉን ለማስተባበያነት እንዲሰጠዉ የሚያደርገዉ ለተከሳሹ ነዉ::
ከዚህ የተሻለዉ አማራጭ ጥያቄዉን በዝርዝር አለመጻፍ ነዉ:: ዝግጅቱ የግድ በጽሁፍ መሆን ካለበት የጥያቄዎቹን ሃሳቦች የያዙ ርዕሶችን ዝርዝር (አዉትላይን) አዘጋጅቶ መቅረብ ይመረጣል:: ርዕሶቹን ብቻ ከወረቀቱ ላይ በመመልከት ጥያቄዎቹን ከራስ ማመንጨት ይገባል::
አትኩሮትን ወደጥያቄና መልሱ ሂደት ማድረግ ተገቢ ስለመሆኑ ከፍ ብሎ ተጠቅሷል:: ከዚህ በተያያዘ ለመሰቀለኛ ጥያቄ የሚሰጡ መልሶችን ዐቃቤህግ ማድመጥ ይኖርበታል:: ለክሱ ገንቢ የሆኑ አጋጣሚዎችን ለመጠቀም የሚረዳ ከመሆኑም በላይ ምስክሩ ጥያቄዉን እየሸሸ የሚመልስ ከሆነ ይህን አስተዉሎ ጥያቄዉ እንዲመለስ ለማስገደድ (ምስክሩን ለመቆጣጠር) የሚያስችል ነዉ:: ከዚህ ከማድመጥ የሚያሰናክለዉ አንዱ ከላይ እንደተመለከትነዉ ጥያቄን በዝርዝር ጽፎ ቀርቦ በንባብ መጠየቅ ሲሆን ሌላኛዉ ደግሞ ምስክርነቱን በዝርዝር መጻፍ ነዉ:: ሰለዚህ እነዚህን የአሰራር ዘዴዎች ወይም ባህሪዎች ዐቃቤህግ ሊያስወግድ ይገባል::
አንዳንድ ጊዜ የተቃራኒ ወገን ምስክር ሳያስበዉ ወይም ከዐቃቤህግ የአጠያየቅ ብቃት የተነሳ ለክሱ ጠቃሚ ምስክርነት ሊስጥ ይችላል:: በሌሎች አጋጣሚዎች ደግሞ ክሱን የሚጎዳ ነገር ሊመሰክር ይችላል:: በዚህ ጊዜ ዐቃቤህግ እንደተሰጠዉ ምስክርነት ጠቃሚነት ወይም ጎጂነት ስሜቱ የሚለዋወጥ ከሆነ ምስክሩ በሰጠዉ ምስክርነት እያደረሰ ያለዉን ዉጤት በሚገባ እንዲገነዘብ ስለሚያደርገዉ የተከሳሹን ክርክር የሚጎዳዉን ምስክርነት ያስተካክላል የዐቃቤህግን ክስ የጎዳበትን ምስክርነት በማጠናከር የበላይነቱን ይዞ የክርክሩን ሂደት የመቆጣጠሩን ሚና ከዐቃቤህግ ይነጥቃል::
የተከሳሽ ምስክር ለዐቃቤህግ ክስ ገንቢ የሆነ ምስክርነት ከሚሰጥባቸዉ አጋጣሚዎች አንዱ መዋሸት ነዉ:: መዋሸቱን የምናዉቅ ከሆነ ከምስክርነቱ በተቃራኒ የሆነዉን ዕዉነተኛዉን ታሪክ የሚያሳይ ማስረጃ አለን ማለት ነዉ:: ስለዚህ ምስክሩ ሲዋሽ ካገኘነዉ በዚሁ ዉሸቱ እንዲቀጥልበት የሚያደርጉ ጥያቄዎችን ማንሳት እንጂ መዋሸቱን ያወቅንበት መሆኑን የሚገልጽ ምንም ነገር ማድረግ የለብንም:: ምክንያቱም ይህን ከገለጽን የዋሸበትን ሁኔታ ያስተካክላል ስለዚህ ዐቃቤህግ ምስክሩ የማይታመን ወይም የሚዋሽ መሆኑን የሚያስረዳበትን አጋጣሚ ያጣል ማለት ነዉ::
በብዙ አጋጣሚዎች አላዋቂ መስሎ ላለመታየት በሚደረግ ጥረት ክርክርን መጉዳት ሊከተል ይችላል:: ስለዚህ በማያዉቁት ጉዳይ ጥያቄ ከመጠየቅ አለመቦዘን ተገቢ ነዉ:: ለምሳሌ በባለሙያ ምስክርነት ጊዜ ለባለሙያዉ ወይም ስለጉዳዩ ዕዉቀት ላላቸዉ ሰዎች ተራ የሆነ ነገር ሁሉ ለዐቃቤህግ ግልጽ ላይሆን ይችላል:: ስለዚህ አላዋቂ ላለመምሰል የባለሙያ ምስክርነት በሚነገርበት ጊዜ ነገሩ እንደገባዉ ሰዉ ዝም ብሎ ማዳመጥ ጉዳቱን ማወቅ የሚቻለዉ ነገሩ ካለቀ በኋላ ሰለሚሆን ጥንቃቄ ይፈልጋል:: በዚህ ረገድ ግልጽ ያልሆነን ነገር ማብራሪያ እንዲሰጥበት መጠየቅ ሊያሳፍር አይገባም ምንም ያህል ተራ ነገር ቢሆን ወይም ቢመስል::
ቀደም ሲል ለማየት እንደተሞከረዉ መስቀለኛ ጥያቄ አደጋ ያለዉ ሂደት ነዉ እንደተገኘ የሚገባበት አይደለም:: ጥንቃቄ ያሻዋል:: ተመራጭ ሆኖ ወይም አማራጭ የሌለዉ ሆኖ ጥያቄዉ መካሄድ ያለበት ከሆነ የተመጠነ ሊሆን ይገባዋል:: በዚህ ጊዜ ምስክሩን ለመቆጣጠር መቻል ያስፈልጋል:: ለዚህም የማያጨቃጭቁ ጥያቄዎችን ማንሳት አንዱ ከምስክሩ ጋር ያለመፋጠጥ ሁኔታ መፍጠሪያ መንገድ ሲሆን ሌላዉ የጥያቄዉን ሂደት ዓላማ መደበቅ መቻል ነዉ:: ይህ ማለት ግን ምስክሩን ማፋጠጥ ወይም ማስጨነቅ በማንኛዉም አጋጣሚ ተገቢ አይደለም ማለት አይደለም:: ተቃራኒ ምስክር እንደመሆኑ የምንፈልገዉን ነገር በቀላሉ ሊሰጠን አይችልም ወይም አይፈቅድም:: ስለዚህ አንዳንድ ጊዜ ፍጥጫ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል:: ትልቁ ጥያቄ ግን መቼ የሚለዉ ነዉ:: ይህን ነገር መቼ ማድረግና አለማድረግ እንዳለብን የምናዉቅባቸዉን አንዳንድ ሁኔታዎች መለየት ያስፍልጋል::
ምስክርን ማስጨነቅ ወይም ማፋጠጥ ተገቢ የሚሆንበት ጊዜ ምልክቶች - የምስክሩ መረጋጋት አለመቻል ከጠበቃዉ ርዳታን መጠበቅ መናደድ ወይም ማድበስበስ መጀመር የጠበቃዉ ማደናገሪያ ወይም አቅጣጫ ማስቀየሪያ ተቃዉሞዎች መበራከት - እነዚህና መሰል ሁኔታዎች ምስክሩ ለማፋጠጥ የተጋለጠ መሆኑን ጠቋሚ ናቸዉ:: በዚህ ጊዜ ምስክሩ የደበቀዉን ለማዉጣት ወይም ነገሮችን ማሳሳት ወይም ማዘባረቅ ጀምሮ ከሆነ የበለጠ ነገር የሚያበላሽበት ሁኔታ ዉስጥ መሆኑን መረዳትና ማፋጠጡን ማጠንከር ያስፈልጋል::
በዚህ ሁኔታ የተጀመረ ማፋጠጥ ቢኖርም ምስክሩ እየጠነከረ ከመጣና በቀላሉ የሚፈታ ሰዉ ካልሆነ ማፈግፈግ - መተዉ ተመራጭ ነዉ::
ምስክሩን ማፋጠጥ ተገቢ የማይሆንባቸዉ አጋጣሚዎች ሲኖሩ በቀጥታ ማጥቃትን ማስቀረት ተገቢ ነዉ:: ይህ ተገቢ የሚሆንባቸዉ ሁኔታዎች ባብዛኛዉ ሃዘኔታን ወይም አክብሮትን የሚያገኙ ሰዎች ምስክር የሆኑባቸዉ አጋጣሚዎች ናቸዉ:: እነዚህም - ህጻናት አዛዉንት የሃይማኖት ሰዎች ወይም አባቶች ወዘተ ናቸዉ:: በነዚህ አጋጣሚዎች በቂና አስተማማኝ ማስረጃ ካልኖረ በቀር እንደዚህ አይነት ሰዎችን ማፋጠጥና ማስጨነቅ በዳኞችና ሂደቱን በሚከታለዉ ህኅብረተሰብ ፊት የሚያስጸይፍ ሊሆን ስለሚችል ዉጤቱ አፍራሽ ይሆናልና ይህ አይነቱን አቀራረብ መተዉ ተገቢ ነዉ::
ምስክርን ስለማስተባበል፡- ከመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ጋር የማይነጣጠለዉ ይህ ምስክርን የማስተባበል ነገር በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 145 የተፈቀደ ነዉ:: ይህ ህግ ተከሳሽ የዐቃቤህግን ምስክር የሚያስተባብልበትን ሥነሥርዓት ብቻ የሚደነግግ ይመስላል:: ሆኖም በፖሊስ ጣቢያ የተሰጠ ምስክርነት ጽሁፍ ለምስክርነት ማስተባበያ ይሆን ዘንድ ከመፈቀዱ በፊት ለፍርድቤት የሚቀርበዉ በተከሳሽ ጥያቄ ብቻ ሳይሆን በዐቃቤህግም ጭምር ነዉ:: ከዚህ በኋላ ፍርድቤት ጽሁፉን ለማስተባበያነት እንዲሰጠዉ የሚያደርገዉ ለተከሳሹ ነዉ::
ያም ሆነ ይህ በተለመደዉ አሰራር መሰረት ዐቃቤህግ የራሱን ምስክር በተመለከተ ቃሉን እየለወጠ መሆኑን ለማስረዳት በፖሊስ ጣቢያ የሰጠዉን ቃል ጽሁፍ ለምስክሩ አሳይቶ ፊርማዉን እንዲያረጋግጥ ካደረገ በኋላ ለፍርድቤት በማቅረብ ሲያስወስን ይታያል:: በተመሳሳይ ሁኔታ የተከሳሹ ምስክር በፖሊስ ምርመራ ጊዜ የሰጠዉን ቃል ጽሁፍ ለማስተባበያነት እንዲታይለት ቢጠይቅ ምን ስህተት አለዉ? የተከሳሽ ምስክር በፖሊስ ጣቢያ የምስክርነት ቃል ሊያስመዘግብ ይችላል? የተከሳሽ ምስክር በወንጀል ምርመራ ጊዜ በጉዳዩ ላይ ቃሉን በምስክርነት ከሰጠ በኋላ ዐቃቤህግ ማስረጃ አድርጎ ሳይቆጥረዉ ቢቀርና ተከሳሽ ምስክሩ ቢያደርገዉ ለፖሊስ ምስክርነቱን የሰጠ ምስክር ሊባል አይችልም?
በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የሚደረገዉ ማስተባበል ቀድሞ በተሰጠ ቃል ላይ የተመረኮዘ ነዉ:: ሆኖም የማስትባበል ስራ ቀደም ሲል በምስክሩ በተደረገ ሌላ ተግባርም ሊከናወን ይችላል:: እንዲሁም የምስክሩን ባህሪ (ምናልባትም የመዋሸት) እና በጉዳዩ ዉጤት ምስክሩ የሚኖረዉን ጥቅም በማሳየት ምስክሩን ማስተባበል ይቻላል::
ከወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 145 ዉጪ ያሉ ምስክር ማስተባበያ ዘዴዎች፡- የቀድሞ የምስክር ቃልንም በተመለከተ ህጉ በፖሊስ ጣቢያ የተመዘገበን ቃል ብቻ ይገልጻል:: ቀደም ሲል በፍርድቤት በማንኛዉም ጉዳይ የተመዘገበ ቃልስ ምስክሩን ለማስተባበል አይዉልም? የቀዳሚ ምርመራ ፍርድቤት የመዘገበዉ ምስክርነት ለዚህ አገልግሎት ማዋል አይቻልም? በክስ መስማት ጊዜ በፍርድቤት ከሚደረግ የቃል ምዝገባ ሌላ ቃልን ለመመዝገብ ብቻ በሚሰራ ፍርድቤት ቃል ሊመዘገብ አይችልም (የወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 35)? ምስክሩ ባለዉ የሥራ ኃላፊነት መሰረት የጻፋቸዉ ጽሁፎች ወይም ደብዳቤዎች ምስክሩን ለማስተባበል አያገለግሉም?
በነዚህ በሁሉም ሆነ በፖሊስ ጣቢያ ቃል ምስክርን ለማስተባበል አስቀድሞ ይህን ቃል ወይም መጻጻፍ እና ይዘቱን ማወቅ እንደሚያስፈልግ አያጠያይቅም:: ለዚህ ደግሞ ከዚህ በፊት እንደተገለጸዉ ዝግጅት ማድረግ የማይታለፍ ይሆናል:: ፀጋዬ ደመቀ ሎየር
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የሚደረገዉ ማስተባበል ቀድሞ በተሰጠ ቃል ላይ የተመረኮዘ ነዉ:: ሆኖም የማስትባበል ስራ ቀደም ሲል በምስክሩ በተደረገ ሌላ ተግባርም ሊከናወን ይችላል:: እንዲሁም የምስክሩን ባህሪ (ምናልባትም የመዋሸት) እና በጉዳዩ ዉጤት ምስክሩ የሚኖረዉን ጥቅም በማሳየት ምስክሩን ማስተባበል ይቻላል::
ከወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 145 ዉጪ ያሉ ምስክር ማስተባበያ ዘዴዎች፡- የቀድሞ የምስክር ቃልንም በተመለከተ ህጉ በፖሊስ ጣቢያ የተመዘገበን ቃል ብቻ ይገልጻል:: ቀደም ሲል በፍርድቤት በማንኛዉም ጉዳይ የተመዘገበ ቃልስ ምስክሩን ለማስተባበል አይዉልም? የቀዳሚ ምርመራ ፍርድቤት የመዘገበዉ ምስክርነት ለዚህ አገልግሎት ማዋል አይቻልም? በክስ መስማት ጊዜ በፍርድቤት ከሚደረግ የቃል ምዝገባ ሌላ ቃልን ለመመዝገብ ብቻ በሚሰራ ፍርድቤት ቃል ሊመዘገብ አይችልም (የወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 35)? ምስክሩ ባለዉ የሥራ ኃላፊነት መሰረት የጻፋቸዉ ጽሁፎች ወይም ደብዳቤዎች ምስክሩን ለማስተባበል አያገለግሉም?
በነዚህ በሁሉም ሆነ በፖሊስ ጣቢያ ቃል ምስክርን ለማስተባበል አስቀድሞ ይህን ቃል ወይም መጻጻፍ እና ይዘቱን ማወቅ እንደሚያስፈልግ አያጠያይቅም:: ለዚህ ደግሞ ከዚህ በፊት እንደተገለጸዉ ዝግጅት ማድረግ የማይታለፍ ይሆናል:: ፀጋዬ ደመቀ ሎየር
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ክፍል ፫
ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት
አንቀጽ ፶፯ የባልና ሚስት የግል ሀብት (፩) ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች
ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡
አንቀጽ ፶፰ (፪) በግብይት የተገኙ ንብረቶች
፩. ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ አንዱ የግል ሀብቱ በሆነ ንብረት ለውጥ ያገኘው ወይም በግል ገንዘቡ የገዛቸው ወይም የግል ንብረቱን ሸጦ የሚያገኘው ገንዘብ የግል ሀብቱ ይሆናል፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚ የሚሆነው በግብይት የተገኘው ንብረት የግል ይባልልኝ ብሎ አንደኛው ወገን ጥያቄ ሲያቀርብ እና ፍርድ ቤት ሲያፀድቀው ብቻ ነው፡፡
አንቀጽ ፶፱ የግል ሀብትን ስለማስተዳደር (፩) መሠረቱ
፩. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል ይችላል፡፡
፪. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት አለው፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የግል ሀብት አስተዳደርን በጋብቻ ውል ስለመወሰን
፩. ባልና ሚስት አንደኛው የሌላውን ተጋቢ የግል ሀብት በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት እና እንደአስፈላጊነቱ እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወስኑ ይችላሉ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተመለከተው አኳኋን ንብረት የማስተዳደር ሥልጣን የተሰጠው ተጋቢ በሌላኛው ተጋቢ ሲጠየቅ ስለንብረቱ አስተዳደር ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፩ (፫) ስለውክልና ሥልጣን
ከተጋቢዎች አንዱ የግል ሀብቱን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት ለሌላኛው ተጋቢ ውክልና መስጠት ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፪ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት
፩. ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኟቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
፪. በዚህ ሕግ በአንቀጽ ፶፰ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ሀብት ነው ካልተባለ በስተቀር፣ ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ በግብይት የሚያገኙት ንብረት ሁሉ የጋራ ሀብታቸው ይሆናል፡፡
፫. በስጦታው ውል ወይም በኑዛዜው ቃል በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር፣ በስጦታ ወይም በኑዛዜ ለተጋቢዎቹ የተሰጧቸው ንብረቶች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
አንቀጽ ፷፫ የሕግ ግምት
፩. አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፪. የግል ንብረት መሆኑን ሦስተኛ ወገኖች የሚያውቁት ወይም ሊያውቁት የሚገባ ካልሆነ በስተቀር፣ ባልና ሚስቱ ወይም ከሁለቱ አንዱ ይኸው ንብረት የግል ነው በማለት በሦስተኛ ወገን ላይ መቃወሚያ አድርገው ሊያቀርቡት አይችሉም፡፡
አንቀጽ ፷፬ ስለባልና ሚስት ገቢ (፩) መደበኛ የገቢ አስተዳደር
፩. ባልና ሚስት እያንዳንዳቸው ገቢያቸውን በየራሳቸው ይቀበላሉ፡፡
፪. ባልና ሚስት በየግላቸው የሚያገኙትን ገቢ የግል ወይም የጋራ የባንክ ሂሳብ በመክፈት ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡
፫. ከባልና ከሚስት አንደኛው ሲጠይቅ፣ ሌላኛው ተጋቢ ያገኘውን የገቢ መጠን የማስታወቅ ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፭ (፪) ልዩ ሁኔታ
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ ገቢውን ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልለት ሥልጣን ለመስጠት ሙሉ ነፃነት አለው፡፡
፪. ከባልና ከሚስት በአንደኛው ጠያቂነት የአንደኛውን ገቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልና ለመቀበሉም ደረሰኝ እንዲሰጥ ፍርድ ቤት ሊወስን ይችላል፡፡
፫. በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ ከባልና ከሚስት የአንደኛው ገቢ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከበር በፍርድ ቤት ሊታዘዝ ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፮ የጋራ ሀብትን ስለማስተዳደር
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ የጋራ ሀብታቸውን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድር ግልጽ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ባልና ሚስቱ የጋራ ሀብታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡
፪. ከባልና ከሚስት አንዱ ችሎታ የለውም ተብሎ ሲወሰን ወይም ንብረት የማስተዳደር መብቱን ሲገፈፍ ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት የጋራ ሀብታቸውን ለማስተዳደር የማይችል ሆኖ ሲገኝ ሌላኛው ተጋቢ የጋራ ሀብቱን የማስተዳደሩን ተግባር ያከናውናል፡፡
አንቀጽ ፷፯ የማስታወቅ ግዴታ
ከተጋቢዎች አንዱ ብቻ የጋራ ሀብታቸውን በሚያስተዳድርበት ጊዜ የሀብቱን አስተዳደር በተመለከተ ለሌላኛው ተጋቢ መረጃ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፰ (፩) የተጋቢዎች ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ
በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የተጋቢዎቹ ስምምነት አስፈላጊ ነው፤
ሀ) የጋራ የሆነውን የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ፣ ለመለወጥ፣ ለማከራየት በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በዚሁ ንብረት ላይ ሌሎች ሰዎች መብት እንዲያገኙ ለማድረግ፤
ለ) ዋጋቸው ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ የሆኑ የሚንቀሳቀሱ የጋራ ንብረቶችን ወይም የገንዘብ ሰነዶችን፣ ለመሸጥ፣ ለመለወጥ በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ለማስተላለፍ፤
ሐ) ከብር ፻ (አንድ መቶ) በላይ ዋጋ ያለውን የጋራ ንብረት ወይም ገንዘብ ለሌላ ሰው በስጦታ ለማስተላለፍ፤
መ) ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም ለሌላ ሰው ዋስ ለመሆን፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የስምምነት አለመኖር ስለሚያስከትለው ውጤት
፩. አንደኛው ተጋቢ ከዚህ በላይ የተመለከተውን ድንጋጌ ባለማክበር የውል ግዴታ ገብቶ የተገኘ እንደሆነ፣ ሌላኛው ተጋቢ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ጥያቄ ግዴታው ሊፈርስ ይችላል፡፡
፪. ግዴታው እንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው መገባቱን ከአወቀበት ቀን ጀምሮ ከስድስት ወር በኋላ ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ግዴታው ከተገባ ከሁለት ዓመት በኋላ ሊቀርብ አይችልም፡፡
አንቀጽ ፸ የባልና ሚስት ዕዳ
፩. ከባል ወይም ከሚስት በግል የሚጠየቅ ዕዳ፣ ከባለዕዳው ተጋቢ የግል ሀብት፣ የግል ሀብቱ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከጋራ ሀብታቸው ይከፈላል፡፡
፪. ዕዳው የመጣው ለትዳራቸው ጥቅም ከሆነ ከጋራ ሀብታቸው የጋራ ሀብታቸው፣ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከባል ወይም ከሚስት የግል ሀብት ይከፈላል፡፡
አንቀጽ ፸፩ ለትዳር ጥቅም እንደተደረገ የሚቆጠር ዕዳ
የሚከተሉት ዕዳዎች ለትዳር ጥቅም እንደተደረጉ የሚቆጠሩ ናቸው፡፡
ሀ) ለባልና ለሚስት እንዲሁም ለልጆቻቸው የዕለት ኑሮ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለማሟላት የተገቡ ዕዳዎች፤
ለ) ባል ወይም ሚስት ቀለብ ለመስጠት ያለባቸውን ግዴታ ለመወጣት የተደረጉ ወጪዎች፤
ሐ) ከባልና ከሚስት በአንደኛው ወይም በዕዳ ጠያቂው አለመልካችነት ለትዳር ጥቅም ስለመሆኑ ፍርድ ቤት የተቀበለው ሌላ ዕዳ፡፡
አንቀጽ ፸፪ የትዳር ወጪዎችን ስለመሸፈን
ተጋቢዎች የትዳራቸውን ወጪ ለመሸፈን እያንዳንዳቸው እንደየአቅማቸውና ችሎታቸው አስተዋጽኦ ማድረግ አለባቸው፡፡
አንቀጽ ፸፫ በተጋቢዎች መካከል ስለሚደረጉ ውሎች
ባልና ሚስቱ ተጋብተው በሚኖሩበት ጊዜ በመካከላቸው የሚያደርጓቸው ውሎች፣ ፍርድ ቤት ካላፀደቃቸው በስተቀር ውጤት አይኖራቸውም፡፡
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት
አንቀጽ ፶፯ የባልና ሚስት የግል ሀብት (፩) ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች
ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡
አንቀጽ ፶፰ (፪) በግብይት የተገኙ ንብረቶች
፩. ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ አንዱ የግል ሀብቱ በሆነ ንብረት ለውጥ ያገኘው ወይም በግል ገንዘቡ የገዛቸው ወይም የግል ንብረቱን ሸጦ የሚያገኘው ገንዘብ የግል ሀብቱ ይሆናል፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚ የሚሆነው በግብይት የተገኘው ንብረት የግል ይባልልኝ ብሎ አንደኛው ወገን ጥያቄ ሲያቀርብ እና ፍርድ ቤት ሲያፀድቀው ብቻ ነው፡፡
አንቀጽ ፶፱ የግል ሀብትን ስለማስተዳደር (፩) መሠረቱ
፩. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል ይችላል፡፡
፪. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት አለው፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የግል ሀብት አስተዳደርን በጋብቻ ውል ስለመወሰን
፩. ባልና ሚስት አንደኛው የሌላውን ተጋቢ የግል ሀብት በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት እና እንደአስፈላጊነቱ እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወስኑ ይችላሉ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተመለከተው አኳኋን ንብረት የማስተዳደር ሥልጣን የተሰጠው ተጋቢ በሌላኛው ተጋቢ ሲጠየቅ ስለንብረቱ አስተዳደር ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፩ (፫) ስለውክልና ሥልጣን
ከተጋቢዎች አንዱ የግል ሀብቱን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት ለሌላኛው ተጋቢ ውክልና መስጠት ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፪ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት
፩. ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኟቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
፪. በዚህ ሕግ በአንቀጽ ፶፰ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ሀብት ነው ካልተባለ በስተቀር፣ ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ በግብይት የሚያገኙት ንብረት ሁሉ የጋራ ሀብታቸው ይሆናል፡፡
፫. በስጦታው ውል ወይም በኑዛዜው ቃል በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር፣ በስጦታ ወይም በኑዛዜ ለተጋቢዎቹ የተሰጧቸው ንብረቶች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
አንቀጽ ፷፫ የሕግ ግምት
፩. አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፪. የግል ንብረት መሆኑን ሦስተኛ ወገኖች የሚያውቁት ወይም ሊያውቁት የሚገባ ካልሆነ በስተቀር፣ ባልና ሚስቱ ወይም ከሁለቱ አንዱ ይኸው ንብረት የግል ነው በማለት በሦስተኛ ወገን ላይ መቃወሚያ አድርገው ሊያቀርቡት አይችሉም፡፡
አንቀጽ ፷፬ ስለባልና ሚስት ገቢ (፩) መደበኛ የገቢ አስተዳደር
፩. ባልና ሚስት እያንዳንዳቸው ገቢያቸውን በየራሳቸው ይቀበላሉ፡፡
፪. ባልና ሚስት በየግላቸው የሚያገኙትን ገቢ የግል ወይም የጋራ የባንክ ሂሳብ በመክፈት ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡
፫. ከባልና ከሚስት አንደኛው ሲጠይቅ፣ ሌላኛው ተጋቢ ያገኘውን የገቢ መጠን የማስታወቅ ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፭ (፪) ልዩ ሁኔታ
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ ገቢውን ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልለት ሥልጣን ለመስጠት ሙሉ ነፃነት አለው፡፡
፪. ከባልና ከሚስት በአንደኛው ጠያቂነት የአንደኛውን ገቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልና ለመቀበሉም ደረሰኝ እንዲሰጥ ፍርድ ቤት ሊወስን ይችላል፡፡
፫. በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ ከባልና ከሚስት የአንደኛው ገቢ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከበር በፍርድ ቤት ሊታዘዝ ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፮ የጋራ ሀብትን ስለማስተዳደር
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ የጋራ ሀብታቸውን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድር ግልጽ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ባልና ሚስቱ የጋራ ሀብታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡
፪. ከባልና ከሚስት አንዱ ችሎታ የለውም ተብሎ ሲወሰን ወይም ንብረት የማስተዳደር መብቱን ሲገፈፍ ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት የጋራ ሀብታቸውን ለማስተዳደር የማይችል ሆኖ ሲገኝ ሌላኛው ተጋቢ የጋራ ሀብቱን የማስተዳደሩን ተግባር ያከናውናል፡፡
አንቀጽ ፷፯ የማስታወቅ ግዴታ
ከተጋቢዎች አንዱ ብቻ የጋራ ሀብታቸውን በሚያስተዳድርበት ጊዜ የሀብቱን አስተዳደር በተመለከተ ለሌላኛው ተጋቢ መረጃ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፰ (፩) የተጋቢዎች ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ
በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የተጋቢዎቹ ስምምነት አስፈላጊ ነው፤
ሀ) የጋራ የሆነውን የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ፣ ለመለወጥ፣ ለማከራየት በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በዚሁ ንብረት ላይ ሌሎች ሰዎች መብት እንዲያገኙ ለማድረግ፤
ለ) ዋጋቸው ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ የሆኑ የሚንቀሳቀሱ የጋራ ንብረቶችን ወይም የገንዘብ ሰነዶችን፣ ለመሸጥ፣ ለመለወጥ በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ለማስተላለፍ፤
ሐ) ከብር ፻ (አንድ መቶ) በላይ ዋጋ ያለውን የጋራ ንብረት ወይም ገንዘብ ለሌላ ሰው በስጦታ ለማስተላለፍ፤
መ) ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም ለሌላ ሰው ዋስ ለመሆን፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የስምምነት አለመኖር ስለሚያስከትለው ውጤት
፩. አንደኛው ተጋቢ ከዚህ በላይ የተመለከተውን ድንጋጌ ባለማክበር የውል ግዴታ ገብቶ የተገኘ እንደሆነ፣ ሌላኛው ተጋቢ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ጥያቄ ግዴታው ሊፈርስ ይችላል፡፡
፪. ግዴታው እንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው መገባቱን ከአወቀበት ቀን ጀምሮ ከስድስት ወር በኋላ ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ግዴታው ከተገባ ከሁለት ዓመት በኋላ ሊቀርብ አይችልም፡፡
አንቀጽ ፸ የባልና ሚስት ዕዳ
፩. ከባል ወይም ከሚስት በግል የሚጠየቅ ዕዳ፣ ከባለዕዳው ተጋቢ የግል ሀብት፣ የግል ሀብቱ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከጋራ ሀብታቸው ይከፈላል፡፡
፪. ዕዳው የመጣው ለትዳራቸው ጥቅም ከሆነ ከጋራ ሀብታቸው የጋራ ሀብታቸው፣ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከባል ወይም ከሚስት የግል ሀብት ይከፈላል፡፡
አንቀጽ ፸፩ ለትዳር ጥቅም እንደተደረገ የሚቆጠር ዕዳ
የሚከተሉት ዕዳዎች ለትዳር ጥቅም እንደተደረጉ የሚቆጠሩ ናቸው፡፡
ሀ) ለባልና ለሚስት እንዲሁም ለልጆቻቸው የዕለት ኑሮ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለማሟላት የተገቡ ዕዳዎች፤
ለ) ባል ወይም ሚስት ቀለብ ለመስጠት ያለባቸውን ግዴታ ለመወጣት የተደረጉ ወጪዎች፤
ሐ) ከባልና ከሚስት በአንደኛው ወይም በዕዳ ጠያቂው አለመልካችነት ለትዳር ጥቅም ስለመሆኑ ፍርድ ቤት የተቀበለው ሌላ ዕዳ፡፡
አንቀጽ ፸፪ የትዳር ወጪዎችን ስለመሸፈን
ተጋቢዎች የትዳራቸውን ወጪ ለመሸፈን እያንዳንዳቸው እንደየአቅማቸውና ችሎታቸው አስተዋጽኦ ማድረግ አለባቸው፡፡
አንቀጽ ፸፫ በተጋቢዎች መካከል ስለሚደረጉ ውሎች
ባልና ሚስቱ ተጋብተው በሚኖሩበት ጊዜ በመካከላቸው የሚያደርጓቸው ውሎች፣ ፍርድ ቤት ካላፀደቃቸው በስተቀር ውጤት አይኖራቸውም፡፡
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሰበር ችሎት 10 የህግ አተረጓጎም ደንቦች
=================
ህግ እንደማንኛውም የስነ ጽሑፍ ስራ ህግ ለማውጣት ስልጣን የተሰጠው አካል የሚጽፈው ድርሰት ነው፡፡ በመርህ ደረጃ ማንበብ የሚችል ዜጋ ሁሉ (በሙያው መመረቅና መሰልጠን ሳያስፈልገው) ይህን ህግ አንብቦ ይረዳዋል ተብሎ ይገመታል፡፡ ይሁን እንጂ የተጻፈ ህግ ከሌሎች ድርሰቶች በእጅጉ የሚለው የራሱ ባህርይ፣ ዘይቤና የአጻጻፍ ስርዓት አለው፡፡ ስለሆነም በሁሉም ዜጋ ይቅርና ህጉን በሚጽፈው፣ በሚያስፈጽመውና በሚተረጉመው አካል ወጥና ተመሳሳይ መረዳት አይኖርም፡፡ የህጉ ቋንቋ የሚፈጥረው የአረዳድ ልዩነት አንድ ቦታ ላይ ሊቋጭ ስለሚገባው አንደኛው የመንግስት አካል የሚሰጠው ትርጉም ባልተግባቡት ወገኖች መካከል አሳሪ ይሆን ዘንድ ፍርድ ቤት ህጋዊና ህገ-መንግስታዊ ዕውቅናና ብቃት ያለው ተቋም ሆኖ ተቋቁሟል፡፡
ፍርድ ቤትም ቢሆን ግን አንድ ምላስ እንጂ አንድ ራስ የለውም፡፡ አንዲት ድንጋጌ በፌደራልና በክልል፣ በበላይና በበታች ፍ/ቤቶች ብሎም በውስጣቸው በሚገኙት ችሎቶች የተለያየ አንዳንዴም የተራራቀ መልዕክት ታስተላልፋለች፡፡ ሁልጊዜ ይህን መሰሉ አለመናበብ ባይኖርም ክስተቱ አይቀሬ ነው፡፡ አይቀሬነቱ የሚመነጨው ከአንባቢው (ዳኛው) ስህተትና ግድፈት ብቻ አይደለም፤ ከተነባቢው (ከተጻፈው ህግ) ልዩና ውስብስብ ባህርያት ጭምር እንጂ፡፡
የአገራችን የመጨረሻ፤ የበላይ ህግ ተርጓሚ የሆነው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሚና በእያንዳንዱ በቀረበለት መዝገብ ላይ ህጉ ምን እንደሚል ትርጉም መስጠት ብቻ አይደለም። ከዚህ ባለፈ የስር ፍርድ ቤቶች ምን ዓይነት የህግ አተረጓጎም ስልት መከተል እንዳለባቸው ጭምር መመሪያ መስጠት ይጠበቅበታል። ይሄ ደግሞ ወጥነት ከማስፈኑ በላይ የችሎቱን ስራ በእጅጉ ያቀልለታል። ለምሳሌ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ለእያንዳንዱ ድንጋጌ ትርጉም ከመስጠት ባለፈ የስር ፍር ቤቶች ህጉን በምን ዓይነት የአተረጓጎም ስልት መተርጎም እንዳለባቸው አቅጣጭ ቢያስቀምጥ መሰረታዊ የህግ ስህተቶች ቁጥራቸው ይቀንሳል። በተለይ የህግ አተረጓጎም ስልትን የሚገዛ ዝርዝር ህግ በሌለበት /ከተወሰኑት ድንጋጌዎች በቀር/ በአገራችን የስር ፍርድ ቤቶች መከተል ስላለባቸው የህግ አተረጓጎም ስልት ግልጽ አቅጣጫ ማስቀመጥ ችሎት ዋነኛ ሚናው አድርጎ መውሰድ ይኖርበታል።
እስካሁን በሰበር ችሎት በተሰጡ ውሳኔዎች የህግ አተረጓጎም ስልትን በተመለከተ ጎልቶ የሚታይ ባናገኝም በተወሰኑ ውሳኔዎች ችሎቱ የተጠቀማቸው ስልቶች ጠቅለል ባለ አነጋገርም ቢሆን ተገልጸዋል። ከእነዚህ ውስጥ የተወሰኑት ተጨማሪ ማብራሪያ ሳይታከልባቸው በውሳኔዎቹ ላይ እንደተጠቀሱ እንደሚከተለው ቀርበዋል።
1/ ማራባት
ሰ/መ/ቁ. 79476 ቅጽ 18
ከድንጋጌው ውስጥ “...የሌሎችም ክፍያዎች..” ወይም “.. 0thher payments ~ የሚለው ሐረግ ጠቅላላ ቃል መሆኑ ግልጽ ሲሆን እንዲህ በሆነ ጊዜ ቃሉን ሕግ አውጪው የተጠቀመው ምንን ለማመላከት ነው? የሚለውን ጥያቄ ማንሣቱ ተገቢ ሲሆን የሕግ አተረጓጎም መርሆዎችን መሠረት በማድረግም ምላሹን ማግኘት ይቻላል፡፡ በዚህም መሠረት ከጠቅላላው ቃል በፊት የተዘረዘሩት የቃላት ዝርያ የሚያሣዩትን ሁኔታ በመመልከት ጠቅላላ ቃል ሌሎች ያልተዘረዘሩትን ተመሣሣይ ዝርያ ያላቸውን ቃላት ለመጠቀም ታስቦ የተቀመጠ ነው በሚል እንደሚተረጎም ተቀባይነት ያላቸው የሕግ አተረጓጎም መርሆዎች ያስገነዝባሉ፡፡
2/ ጥብቅ የሕግ አተረጓጐም መርህ
ሰ/መ/ቁ. 98263 ቅጽ 17
በፍርድ ውሳኔ የተሰጠበት ጉዳይ አፈፃፀም ለማስቀረት የፍርድ ባለመብት እና የፍርድ ባለዕዳ የሚያደርጉት የዕርቅ ውል፣ በፍ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 276 እና በፍ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 277/1/ የተደነገገውን ጥብቅ መስፈርት የሚያሟላ ባልሆነበት ጊዜ፣ ህጋዊ ውጤትና ተፈፃሚነት እንደማይኖረው የሚያረጋግጥ፣ ጥብቅ የሆነ የሕግ አተረጓጐም መርህ መከተል የፍርድ አፈፃፀም ስርዓቱን ውጤታማና ቀልጣፋ በሆነ ሁኔታ እንዲከናወን ለማድረግ አስፈላጊ ነው፡፡
3/ የቃል በቃል ንባብ /የተናጠል ንባብ/
ሰ/መ/ቁ. 57632 ቅጽ 12
የ2 ዳኞች የልዩነት ሀሳብ
ከላይ ከደረስንበት መደምደሚያ ላይ ለመድረስ ከዚህ በፊት ከላይ ከገለፅናቸው ምክንያቶች በተጨማሪ የአዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀጽ 9 አቀራረፅ እና የቃል በቃል ንባብ መገናዘብ አለበት የሚል እምነት አለን፡፡
ሰ/መ/ቁ 101271 ቅጽ 16
የአዋጅ ቁጥር 650/2001 አንቀጽ 44 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረታዊ ባህሪና ዓላማ እንደዚሁም ድንጋጌው በአካዳሚክ ሰራተኞች የይግባኝ መብት ላይ የሚኖረውን ሕጋዊ ውጤት ለመረዳት የድንጋጌውን የተናጠል የቃል በቃል ንባብ ማየት ብቻዉን በቂ አይደለም፡፡
4/ ዓላማ
ሰ/መ/ቁ. 93137 ቅጽ 15
የፍ.ስ.ስ.ሕ.ቁ. 6 ዓይነተኛ ዓላማ ተገቢ ሁኔታዎችና ፍሬ ነገሮች ተሟልተው መገኘታቸው ሲረጋገጥ በሀሰተኛ ማስረጃ፣ በመደለያና በመሰል ወንጀል ጠቀስ ድርጊቶች ምክንያት የተዛነፈውን ፍትሕ ወደነበረበት መመለስ ነው፡፡
5/ ተቃራኒ ንባብ
የሰ/መ/ቁጥር 46386 ቅጽ 13
በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሣኔ በዚያው ጉዳይ በፍታብሔር በማስረጃነት አግባብነት እና ብቃት የሚኖረው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2149 ተቃራኒው ንባብ ያስገነዝበናል።
6/ ግልባጭ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 49635 ቅጽ 12
በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2278 እንደተመለከተው የተሸጠን ነገር የተረከበ ገዥ የሽያጩን ዋጋ ወዲያውኑ የመክፈል ግዳታ ያለበት በመሆኑና የሽያጩ ዋጋ ያልተከፈለውው ሻጭ የተሸጠውን ነገር ሳያስረክብ በእጁ የማቆየት መብት የሚሰጠው ለመሆኑ የዚሁ ድንጋጌ ግልባጭ ንባብ ስለሚያስረዳ…
7/የተቃርኖ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 54129 ቅጽ 11
የአስተዳደር መስሪያ ቤት መብቱን የሚጠይቀውም ሆነ ግዴታውን የሚወጣው ለሥራ ተቋራጩ ሲሆን የአስተዳደር መሥሪያ ቤት ግንኙነት ከሥራ ተቋራጩ ጋር ብቻ የሚወሰን መሆኑን ከፍታብሔር ህግ ቁጥር 3205 እና ከፍታብሔር ህግ ቁጥር 3206 የተቃርኖ ንባብና ትርጉም ‛Acontrario reading and Interpretation‛ ለመገንዘብ ይቻላል፡፡
8/ ጥምር /ጣምራ/ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 86398 ቅጽ 17
የመቃወም አቤቱታው እና የማስረጃው ቅጂ የመቃወም ተጠሪ ለሆነው ወገን እንዲደርስ መደረግ የሚገባው መሆኑን ከመግለጽ በስተቀር የመቃወም ተጠሪው የጽሁፍ መልስ እና የመከላከያ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚገባው በእነዚህ ድንጋጌዎች ላይ በግልጽ የተጻፈ ባይሆንም የመቃወም ተጠሪ የሆነው ወገን በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር 234 ድንጋጌ መሰረት ለቀረበበት የመቃወም አቤቱታ ያለውን የመከላከያ መልስ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚገባው ስለመሆኑ ከቁጥር 360(1) እና (2) ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መገንዘብ ይቻላል፡፡
9/ አውድ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 67280 ቅጽ 11
ሕግ አውጪው የትምህርት ዝግጅትንና የሥራ ልምድን ለያይቶ እኩል ዋጋ በአንድ አንቀፅ ከሰጠ በኋላ በተከታዩ ድንጋጌ ተመሣሣይ መንፈስ ያለው አንቀፅ ያስቀምጣል ማለት ትርጉም አልባ ከመሆኑም በላይ የሕጎችን አውድ ንባብ (contextual interpretation) ትርጓሜ ያልተከተለ፤ አዋጁ ውጤት እንዲኖረውና በአዎንታዊ መንገድ ታይቶ ሥራ ሊይ እንዲውል ለማድረግ የሚያስችል የአተረጓጎም መንገድ ሆኖ አይገኝም፡፡
10/ ጠቅላላ እና ልዩ ህግ
=================
ህግ እንደማንኛውም የስነ ጽሑፍ ስራ ህግ ለማውጣት ስልጣን የተሰጠው አካል የሚጽፈው ድርሰት ነው፡፡ በመርህ ደረጃ ማንበብ የሚችል ዜጋ ሁሉ (በሙያው መመረቅና መሰልጠን ሳያስፈልገው) ይህን ህግ አንብቦ ይረዳዋል ተብሎ ይገመታል፡፡ ይሁን እንጂ የተጻፈ ህግ ከሌሎች ድርሰቶች በእጅጉ የሚለው የራሱ ባህርይ፣ ዘይቤና የአጻጻፍ ስርዓት አለው፡፡ ስለሆነም በሁሉም ዜጋ ይቅርና ህጉን በሚጽፈው፣ በሚያስፈጽመውና በሚተረጉመው አካል ወጥና ተመሳሳይ መረዳት አይኖርም፡፡ የህጉ ቋንቋ የሚፈጥረው የአረዳድ ልዩነት አንድ ቦታ ላይ ሊቋጭ ስለሚገባው አንደኛው የመንግስት አካል የሚሰጠው ትርጉም ባልተግባቡት ወገኖች መካከል አሳሪ ይሆን ዘንድ ፍርድ ቤት ህጋዊና ህገ-መንግስታዊ ዕውቅናና ብቃት ያለው ተቋም ሆኖ ተቋቁሟል፡፡
ፍርድ ቤትም ቢሆን ግን አንድ ምላስ እንጂ አንድ ራስ የለውም፡፡ አንዲት ድንጋጌ በፌደራልና በክልል፣ በበላይና በበታች ፍ/ቤቶች ብሎም በውስጣቸው በሚገኙት ችሎቶች የተለያየ አንዳንዴም የተራራቀ መልዕክት ታስተላልፋለች፡፡ ሁልጊዜ ይህን መሰሉ አለመናበብ ባይኖርም ክስተቱ አይቀሬ ነው፡፡ አይቀሬነቱ የሚመነጨው ከአንባቢው (ዳኛው) ስህተትና ግድፈት ብቻ አይደለም፤ ከተነባቢው (ከተጻፈው ህግ) ልዩና ውስብስብ ባህርያት ጭምር እንጂ፡፡
የአገራችን የመጨረሻ፤ የበላይ ህግ ተርጓሚ የሆነው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሚና በእያንዳንዱ በቀረበለት መዝገብ ላይ ህጉ ምን እንደሚል ትርጉም መስጠት ብቻ አይደለም። ከዚህ ባለፈ የስር ፍርድ ቤቶች ምን ዓይነት የህግ አተረጓጎም ስልት መከተል እንዳለባቸው ጭምር መመሪያ መስጠት ይጠበቅበታል። ይሄ ደግሞ ወጥነት ከማስፈኑ በላይ የችሎቱን ስራ በእጅጉ ያቀልለታል። ለምሳሌ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ለእያንዳንዱ ድንጋጌ ትርጉም ከመስጠት ባለፈ የስር ፍር ቤቶች ህጉን በምን ዓይነት የአተረጓጎም ስልት መተርጎም እንዳለባቸው አቅጣጭ ቢያስቀምጥ መሰረታዊ የህግ ስህተቶች ቁጥራቸው ይቀንሳል። በተለይ የህግ አተረጓጎም ስልትን የሚገዛ ዝርዝር ህግ በሌለበት /ከተወሰኑት ድንጋጌዎች በቀር/ በአገራችን የስር ፍርድ ቤቶች መከተል ስላለባቸው የህግ አተረጓጎም ስልት ግልጽ አቅጣጫ ማስቀመጥ ችሎት ዋነኛ ሚናው አድርጎ መውሰድ ይኖርበታል።
እስካሁን በሰበር ችሎት በተሰጡ ውሳኔዎች የህግ አተረጓጎም ስልትን በተመለከተ ጎልቶ የሚታይ ባናገኝም በተወሰኑ ውሳኔዎች ችሎቱ የተጠቀማቸው ስልቶች ጠቅለል ባለ አነጋገርም ቢሆን ተገልጸዋል። ከእነዚህ ውስጥ የተወሰኑት ተጨማሪ ማብራሪያ ሳይታከልባቸው በውሳኔዎቹ ላይ እንደተጠቀሱ እንደሚከተለው ቀርበዋል።
1/ ማራባት
ሰ/መ/ቁ. 79476 ቅጽ 18
ከድንጋጌው ውስጥ “...የሌሎችም ክፍያዎች..” ወይም “.. 0thher payments ~ የሚለው ሐረግ ጠቅላላ ቃል መሆኑ ግልጽ ሲሆን እንዲህ በሆነ ጊዜ ቃሉን ሕግ አውጪው የተጠቀመው ምንን ለማመላከት ነው? የሚለውን ጥያቄ ማንሣቱ ተገቢ ሲሆን የሕግ አተረጓጎም መርሆዎችን መሠረት በማድረግም ምላሹን ማግኘት ይቻላል፡፡ በዚህም መሠረት ከጠቅላላው ቃል በፊት የተዘረዘሩት የቃላት ዝርያ የሚያሣዩትን ሁኔታ በመመልከት ጠቅላላ ቃል ሌሎች ያልተዘረዘሩትን ተመሣሣይ ዝርያ ያላቸውን ቃላት ለመጠቀም ታስቦ የተቀመጠ ነው በሚል እንደሚተረጎም ተቀባይነት ያላቸው የሕግ አተረጓጎም መርሆዎች ያስገነዝባሉ፡፡
2/ ጥብቅ የሕግ አተረጓጐም መርህ
ሰ/መ/ቁ. 98263 ቅጽ 17
በፍርድ ውሳኔ የተሰጠበት ጉዳይ አፈፃፀም ለማስቀረት የፍርድ ባለመብት እና የፍርድ ባለዕዳ የሚያደርጉት የዕርቅ ውል፣ በፍ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 276 እና በፍ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 277/1/ የተደነገገውን ጥብቅ መስፈርት የሚያሟላ ባልሆነበት ጊዜ፣ ህጋዊ ውጤትና ተፈፃሚነት እንደማይኖረው የሚያረጋግጥ፣ ጥብቅ የሆነ የሕግ አተረጓጐም መርህ መከተል የፍርድ አፈፃፀም ስርዓቱን ውጤታማና ቀልጣፋ በሆነ ሁኔታ እንዲከናወን ለማድረግ አስፈላጊ ነው፡፡
3/ የቃል በቃል ንባብ /የተናጠል ንባብ/
ሰ/መ/ቁ. 57632 ቅጽ 12
የ2 ዳኞች የልዩነት ሀሳብ
ከላይ ከደረስንበት መደምደሚያ ላይ ለመድረስ ከዚህ በፊት ከላይ ከገለፅናቸው ምክንያቶች በተጨማሪ የአዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀጽ 9 አቀራረፅ እና የቃል በቃል ንባብ መገናዘብ አለበት የሚል እምነት አለን፡፡
ሰ/መ/ቁ 101271 ቅጽ 16
የአዋጅ ቁጥር 650/2001 አንቀጽ 44 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረታዊ ባህሪና ዓላማ እንደዚሁም ድንጋጌው በአካዳሚክ ሰራተኞች የይግባኝ መብት ላይ የሚኖረውን ሕጋዊ ውጤት ለመረዳት የድንጋጌውን የተናጠል የቃል በቃል ንባብ ማየት ብቻዉን በቂ አይደለም፡፡
4/ ዓላማ
ሰ/መ/ቁ. 93137 ቅጽ 15
የፍ.ስ.ስ.ሕ.ቁ. 6 ዓይነተኛ ዓላማ ተገቢ ሁኔታዎችና ፍሬ ነገሮች ተሟልተው መገኘታቸው ሲረጋገጥ በሀሰተኛ ማስረጃ፣ በመደለያና በመሰል ወንጀል ጠቀስ ድርጊቶች ምክንያት የተዛነፈውን ፍትሕ ወደነበረበት መመለስ ነው፡፡
5/ ተቃራኒ ንባብ
የሰ/መ/ቁጥር 46386 ቅጽ 13
በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሣኔ በዚያው ጉዳይ በፍታብሔር በማስረጃነት አግባብነት እና ብቃት የሚኖረው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2149 ተቃራኒው ንባብ ያስገነዝበናል።
6/ ግልባጭ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 49635 ቅጽ 12
በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2278 እንደተመለከተው የተሸጠን ነገር የተረከበ ገዥ የሽያጩን ዋጋ ወዲያውኑ የመክፈል ግዳታ ያለበት በመሆኑና የሽያጩ ዋጋ ያልተከፈለውው ሻጭ የተሸጠውን ነገር ሳያስረክብ በእጁ የማቆየት መብት የሚሰጠው ለመሆኑ የዚሁ ድንጋጌ ግልባጭ ንባብ ስለሚያስረዳ…
7/የተቃርኖ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 54129 ቅጽ 11
የአስተዳደር መስሪያ ቤት መብቱን የሚጠይቀውም ሆነ ግዴታውን የሚወጣው ለሥራ ተቋራጩ ሲሆን የአስተዳደር መሥሪያ ቤት ግንኙነት ከሥራ ተቋራጩ ጋር ብቻ የሚወሰን መሆኑን ከፍታብሔር ህግ ቁጥር 3205 እና ከፍታብሔር ህግ ቁጥር 3206 የተቃርኖ ንባብና ትርጉም ‛Acontrario reading and Interpretation‛ ለመገንዘብ ይቻላል፡፡
8/ ጥምር /ጣምራ/ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 86398 ቅጽ 17
የመቃወም አቤቱታው እና የማስረጃው ቅጂ የመቃወም ተጠሪ ለሆነው ወገን እንዲደርስ መደረግ የሚገባው መሆኑን ከመግለጽ በስተቀር የመቃወም ተጠሪው የጽሁፍ መልስ እና የመከላከያ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚገባው በእነዚህ ድንጋጌዎች ላይ በግልጽ የተጻፈ ባይሆንም የመቃወም ተጠሪ የሆነው ወገን በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር 234 ድንጋጌ መሰረት ለቀረበበት የመቃወም አቤቱታ ያለውን የመከላከያ መልስ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚገባው ስለመሆኑ ከቁጥር 360(1) እና (2) ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መገንዘብ ይቻላል፡፡
9/ አውድ ንባብ
ሰ/መ/ቁ. 67280 ቅጽ 11
ሕግ አውጪው የትምህርት ዝግጅትንና የሥራ ልምድን ለያይቶ እኩል ዋጋ በአንድ አንቀፅ ከሰጠ በኋላ በተከታዩ ድንጋጌ ተመሣሣይ መንፈስ ያለው አንቀፅ ያስቀምጣል ማለት ትርጉም አልባ ከመሆኑም በላይ የሕጎችን አውድ ንባብ (contextual interpretation) ትርጓሜ ያልተከተለ፤ አዋጁ ውጤት እንዲኖረውና በአዎንታዊ መንገድ ታይቶ ሥራ ሊይ እንዲውል ለማድረግ የሚያስችል የአተረጓጎም መንገድ ሆኖ አይገኝም፡፡
10/ ጠቅላላ እና ልዩ ህግ
ሰ/መ/ቁ. 39803 ቅጽ 8
ይሁንና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ስጦታ በተመለከተ በተለይ በሚገዛው ከፍ ብሎ በተጠቀሰው የፍ/ብ/ሕ/ቁ 2443 እና 881 ዴንጋጌ መሠረት ይህ ሥርዓት መከናወን እንዳለበት አልተመለከተም፡፡ በጠቅላላ ሕግና በልዩ ሕግ መካከል አለመጣጣም ወይንም ልዩነት በሚኖርበት ጊዜ ልዩ ሕግ የበላይ ሆኖ ተፈፃሚነት ሊኖረው እንደሚችል /The Special prevail over the general/ ከሕግ አተረጓጎም መርህ መገንዘብ ይቻላል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 24703 ቅጽ 7
የግራ ቀኙን ግንኙነት በተለይ የሚገዛው ልዩ ሕግ የሆነው የንግድ ሕጉ ስለሆነና በጠቅላላ ሕግና በልዩ ሕግ መካከል አለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ ልዩ ሕግ የበላይነት እንደሚኖረው /The special prevails over the general/ ከሕግ አተረጓጐም መርህ መገንዘብ የሚቻል እንደመሆኑ......
By Abraham Yohannes
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ይሁንና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ስጦታ በተመለከተ በተለይ በሚገዛው ከፍ ብሎ በተጠቀሰው የፍ/ብ/ሕ/ቁ 2443 እና 881 ዴንጋጌ መሠረት ይህ ሥርዓት መከናወን እንዳለበት አልተመለከተም፡፡ በጠቅላላ ሕግና በልዩ ሕግ መካከል አለመጣጣም ወይንም ልዩነት በሚኖርበት ጊዜ ልዩ ሕግ የበላይ ሆኖ ተፈፃሚነት ሊኖረው እንደሚችል /The Special prevail over the general/ ከሕግ አተረጓጎም መርህ መገንዘብ ይቻላል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 24703 ቅጽ 7
የግራ ቀኙን ግንኙነት በተለይ የሚገዛው ልዩ ሕግ የሆነው የንግድ ሕጉ ስለሆነና በጠቅላላ ሕግና በልዩ ሕግ መካከል አለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ ልዩ ሕግ የበላይነት እንደሚኖረው /The special prevails over the general/ ከሕግ አተረጓጐም መርህ መገንዘብ የሚቻል እንደመሆኑ......
By Abraham Yohannes
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/