ከ አስር ሺህ አምስት መቶ #(10,500+) በላይ ተከታይ ያለው ፌስቡክ ፔጃችንን ይቀላቀሉን‼️‼️‼️‼️‼️
https://www.facebook.com/lawsocieties/
#join and #share to all #Ethiopian societies‼️‼️‼️‼️
https://www.facebook.com/lawsocieties/
#join and #share to all #Ethiopian societies‼️‼️‼️‼️
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Legal Officer Job at Berhan Insurance S.C – Career Opportunity in Ethiopia
Job title: Legal Officer Job at Berhan Insurance S.C – Career Opportunity in Ethiopia
Company: Berhan Insurance S.C
Job description: ] Jobs at: Berhan Insurance S.C Deadline of this Job: 14 June 2021 Duty Station: Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa…
Expected salary:
Location: Addis Ababa
Job date: Wed, 09 Jun 2021 22:29:38 GMT
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties https://t.me/lawsocieties
Job title: Legal Officer Job at Berhan Insurance S.C – Career Opportunity in Ethiopia
Company: Berhan Insurance S.C
Job description: ] Jobs at: Berhan Insurance S.C Deadline of this Job: 14 June 2021 Duty Station: Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa…
Expected salary:
Location: Addis Ababa
Job date: Wed, 09 Jun 2021 22:29:38 GMT
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#ምርጫ2013
በምርጫ ወቅት ሊነሱ የሚችሉ ዋና ዋና የሚባሉ ክርክሮች ፦ የመራጮች እና የእጩዎች ምዝገባ ፣ የድምፅ አሰጣጥ ፣ ቆጠራና ውጤት አገላለፅ የተመለከቱ ናቸው።
እነዚህን ክርክሮች የሚዳኙ ፦
#ተቋማት
- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እና በቦርዱ የተቋቋሙ ውሳኔ ሰጪ አካላት
- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
- የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
- የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
#ሕጎች
- የኢፌዴሪ ህገመንግስት
- የኢትዮጵያ የምርጫ ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ስነምግባር አዋጅ ቁጥር ፲፩፻፷፪/፳፻፲፩
- የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፲፩፻፴፫/፳፻፲፩
- አግባባ ያላቸው ሌሎች ሕጎች
#የኢትዮጵያ_የፌዴራል_ጠቅላይ_ፍርድ_ቤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
በምርጫ ወቅት ሊነሱ የሚችሉ ዋና ዋና የሚባሉ ክርክሮች ፦ የመራጮች እና የእጩዎች ምዝገባ ፣ የድምፅ አሰጣጥ ፣ ቆጠራና ውጤት አገላለፅ የተመለከቱ ናቸው።
እነዚህን ክርክሮች የሚዳኙ ፦
#ተቋማት
- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እና በቦርዱ የተቋቋሙ ውሳኔ ሰጪ አካላት
- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
- የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
- የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
#ሕጎች
- የኢፌዴሪ ህገመንግስት
- የኢትዮጵያ የምርጫ ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ስነምግባር አዋጅ ቁጥር ፲፩፻፷፪/፳፻፲፩
- የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፲፩፻፴፫/፳፻፲፩
- አግባባ ያላቸው ሌሎች ሕጎች
#የኢትዮጵያ_የፌዴራል_ጠቅላይ_ፍርድ_ቤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
🔴 የጉዳት ካሳ በኢትዮጵያ ሕግ‼️
1. የጉዳት ምንነት
ጉዳት ማለት በሰዉ ጥቅም ወይም ሀብት ላይ የሚደርስ ጉድለት ወይም ኪሳራ ነዉ ( የአካል ጉዳትንም ጨምሮ)፡፡ በዉል ሕግ ላይ ማብራሪ የፃፉት ፕሮፌሰር ጆርጅ ቺቺኖብችም ጉዳት በሰዉ ጥቅም ላይ የሚደርስ ኪሳራ ነዉ የሚል ትርጉም ሰጥተዉታል፡፡ይህም የገንዘብ ወይም የኅሊና ጥቅምን የሚነካ ወይም የሚያጎድል ሊሆን ይችላል፡፡ የገንዘብ ጉዳት የተጎጂዉን ኪስ ያራቁታል፡፡ የኅሊና ጉዳት ደግሞ የተጎጂዉን ስሜት ይነካል፡፡በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉ ጉዳት ሀብቱን ያሳጣዉ ወይም ገቢዉ እንዳይጨምርና ሀብቱ እንዳያድግ ያገደዉ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ጉዳት አሁንኑ የደረሰ ወይም ገና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ሊሆን ይችላል፡፡ ለምሳሌ፡- ተጎጂዉ በሬዉ ሞቶበት ወይም ቤቱ ተቃጥሎበት ወይም የሚነግድበት አዉቶብስ ከጥቅም ዉጭ ሆኖበት ወይም ቋሚ የአካል ጉዳት ደርሶበት ሊሆን ይችላል፡፡ባለቤቱ እነዚህን ንብረቶቹን እያከራየ ገቢ ያገንባቸዉ ከነበረ የንብረቶቹ ወጋ ተከፍሎት የማከራቱን ስራ እስኪጀምር ድረስ በየቀኑ ወይም በየወሩ ኪሳራ ይደርስበታል፡፡ጉዳቱ የአካል ጉዳት ከሆነም ሥራ እየሰራ ያገኝ የነበረዉ ገቢ ሊቋረጥበት ይችላል፡፡ይህ ጉዳት የመስራት አቅሙ እስከሚደክም (እስኪያሟጠጥ) ድረስ ላለዉ ዘመን ሁሉ የሚቀጥል ነዉ፡፡ ወደፊት የሚደርስ ጉዳት የምንለዉ እንዲህ ዓይነቱን ጉዳት ሲሆን ጉዳቱ እንደሚደርስ እርግጠኛ ከሆን፣ጉዳቱ እስኪደርስ መጠበቅ ሳያስፈልግ አስቀድሞ ካሳዉ እንዲከፈል ማደረግ ይቻላል፡፡
1.1 የጉዳት መነሻዎችና ምንጮች
በዉል ግንኙነት የመብት ወይም የግዴታ ምንጭ የሰዎች ስምምነት ሲሆን ከዉል ዉጭ ለሚደርስ ኃላፊነት ደግሞ የግዴታዉ ምንጭ ሕግ ነዉ፡፡ በዉል የጉዳት መነሻ የሚሆነዉ የዉሉ አለመፈፀምና የዉል መፍረስ ሲሆን ዉል ባለመፈፀም ስለ ሚደርስ ጉዳት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790፣ ስለ ዉል መፍረስ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1697 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉል ባለመፈፀሙ እና ዉል ሲፈርስ የደረሰዉ ጉዳት ኪሳራ መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ኪሳራዉና ልኩ በፍትሐብሔር ሕግ ከዉል ዉጪ ስለሚደረስ ኃላፊነት በሚለዉ ምዕራፍ በተፃፉት ድንጋጌዎች መሰረት ይወሰናል በማለት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790 ንዑስ ቁጥር 2 ስር ተደንግጎል፡፡ ሌላዉ ከዉል ዉጭ የሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት ምንጮች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ስር እንደተዘረዘረዉ ሶስት ዓይነት የጉዳት ምንጮች (የጉዳት መነሻ ነገሮች) ያሉ ሲሆን እነሱም፡-
በራስ ጥፋት በሌላሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ማድረስ፣
ጥፋት ሳይኖር የሚደረስ ጉዳት ኃላፊነት ሲኖር እና
ሌላ ሰዉ ስለሚያደርሰዉ ጉዳት ኃላፊነትን መዉሰድ የሚመለከት ነዉ፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ስር የሥራ ስንብት፣ያለ ማስጠንቀቂያ ሥራ መስለቅና መልቀቅ (ከሕግ ዉጪ የሆነ የስራዉል ማቋረጥ) እና በሥራ ላይ የሚደረስ የአካል ጉዳት መነሻዎችና ምንጮች ሲሆኑ የጉዳት ካሳ (ክፍያ) የሚከፈልባቸዉ ናቸዉ፡፡
1.2 የጉዳት ዓይነቶች
በፍትሐብሔር ሕግ ዉስጥ ጉዳት ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች እና የኅሊና ጉዳት በመባል በሁለት ተከፍሎ እናገኛለን፡፡
1.2.1 ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች
ጉዳት የደረሰበት ወገን በንብረቱ አላያም የገንዘብ ጥቅሙ በቀጥታ የሚነካ ሊሆን ይቻላል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ በሀብትና ንብረቱ ላይ ጉዳት ከደረሰ ይኸዉ ሀብትና ንብረት በገንዘብ ተተምኖ ወይም ተመሳሳይ ንብረት በመመለስ ይካሳል፡፡ አን/.ደሰዉ በደረሰበት የአካል ጉዳት ምክንያት የደረሰዉን ጉዳት ወደነበረበት ለመመለስ አለያም ለማገገም የተለያዩ ለሕክምና የሚወጡ ወጭዎች ይኖራሉ ( የአልጋ፣የመድኃኒት፣ የአልሚ ምግብ እና የትራንሰፖረት) ፡፡ ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች በሁለት የሚከፈሉ ሲሆን እነርሱም የደረሱ ጉደቶችና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ይባላሉ፡፡
ሀ. የደረሱ ጉዳቶች
ይህ ማለት ጉዳት በመድረሱ በተጎጂዉ ላይ በእርግጠኝነት የደረሰዉን የገንዘብ ኪሳራ ለማመልከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ የአካል ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ለሕክምና ያወጣዉ ወጪ እንዲሁም የንብረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ በጉዳቱ ምክንያት የንብረቱ ዋጋ መቀነስ ወይም መሉ ለሙሉ ዋጋ ማጣት ጉዳት ሊሆን ይቻላል፡፡
ለ. ወደፊት የሚደርስ ጉዳት
በጉዳት ምክንያት ተጎጂዉ ለወደፊቱ የሚያወጣዉ ወጪን የሚመለከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ ፡- አንድ ሾፌር በደረሰበት ጉዳት ሳቢያ ሽባ ከሆነ እንደቀድሞዉ ሰርቶ ገቢ የማግኘት ዕድል የለዉም ሊባል ይቻላል፡፡ ስለሆነም ከጉዳቱ በፊት ያገኝ የነበረዉን ገቢ ለወደፊቱ ያጣ ስለሚሆን ወደፊት የሚደርስ ግልፅ ጉዳት ደርሶበታል ይባላል፡፡
በአጠቃላይ ግልፅ የሆኑ ጉዳቶች (የደረሰ እና ለወደፊት የሚደርስ ጉዳት) ካሳ ሊያስከፍሉ የሚችሉ በእርግጠኝነት የሚታዩ ሲሆን ብቻ ነዉ ( የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2102(2) እና 2092)፡፡ እነዚህ ጉዳቶች መኖራቸዉ የሚረጋገጠዉ በማስረጃ ሲሆን በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2041 መሰረት ተጎጂዉ ሕጋዊ ማስረጃን በማቅረብ የደረሰበትንና ለወደፊቱ የሚደርስበትን ጉዳት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ተከሳሹ ጉዳቱን በግልጽ ባያስተባብልም እንዳመነ ተቆጥሮ ማስረጃ ያልቀረረበበት ጉዳት ካሳ ሊወሰንለት ስለ ማይችል ከሳሹ ጉዳቱን እና የጉዳት መጠኑን የሚያሳይ ማስረጃ አቅርቦ ማረጋገጥ አለበት (የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 83) ይመለከቷል፡፡
1.2.2 የኅሊና ጉዳት
ይህ ጉዳት የተጎጂዉን የገንዘብ አቅም ወይም ኪሱን የሚጎዳ ሳይሆን ሊጎዳ የሚችለዉ ስሜትን ነዉ፡፡ ተጎጅዉ የደረሰበትን ጥልቅ የስሜት መጎዳት ፣ሀዘንና ሀፍረት መሰረት በማድረግ እንደ ጉዳቱ ዓይነትና ባህሪ ደረጃ የኅሊና ጉዳት ካሳ ሊከፈል ይችላል፡፡ እስከ አሁን ድረስ ባለዉ የኅሊና ጉዳት ካሳ በምንም ቢሆን ከብር 1000.00 (አንድ ሺኅ ብር እንደማይበልጥ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2116 (2) ይገልፃል፡፡ በሌላ በኩል ግን በቅጅና ተዘማጅ መብቶች አዋጅ ቁጥር 410/96 አንቀጽ 34(4) መሰረት የተለያዩ ጽሁፎች፣ሙዚቃዎች እና ፊልሞች በሌላ አካል ከተሰረቀባቸዉ የተሰረቀባቸዉ ዘፋኞች ወይም ደራስያን ከደረሰዉ ጉዳት ጋር በማመዛዘን የሞራል(የኅሊና) ጉዳት ካሰዉ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺኅ ብር) የማያንስ መሆኑን ሲደነግግ በዚህ ዘርፍ ሊደርስ የሚችለዉን የኅሊና ጉዳት ካሳ ከሌሎች የኅሊና ጉዳቶች ካሳ በልዩ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
1.2.3 የአካል ጉዳት
በተጎጂዉ ላይ የሚደርሰዉ የአካል ጉዳት በገንዘብና በኅሊና ከሚደርሱ ጉዳቶች ሁሉ የከፋና የጉዳት ከሳዉንም ለማስላት አስቸጋረዉ ሲሆን የኅሊና ጉዳትንም ከገንዘብ በበለጠ መልኩ የሚያደርስ ነዉ፡፡
ጊዚያዊ የአካል ጉዳት
ይህ የአካል ጉዳት ጊዚያዊ የሆነ ሕመምና ስቃይ ቢያስከትልም እንኳ ቁስሉ የሚድንና ስብራቱም ከትንሽ ጊዜ በኋላ የሚጠገን በመሆኑ ሥራን እንደወትሮዉ ሁሉ ለማከናወን የሚስችል ነዉ፡፡ በጥገና ወደነበሩበት የሚመለሱ የእጅና የእግር ስብራት፣ በራስ አካባቢ ያለ ፍንክት የመሳሰሉት ጊዜያዊ የአካል ጉዳቶች ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ነበሩበት የሚመለሱ ናቸዉ፡፡ በአጠቀላይ ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ማለት ሠራተኛዉ ሥራዉን በተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገዉ የአካል ጉዳት ነዉ፡፡
1. የጉዳት ምንነት
ጉዳት ማለት በሰዉ ጥቅም ወይም ሀብት ላይ የሚደርስ ጉድለት ወይም ኪሳራ ነዉ ( የአካል ጉዳትንም ጨምሮ)፡፡ በዉል ሕግ ላይ ማብራሪ የፃፉት ፕሮፌሰር ጆርጅ ቺቺኖብችም ጉዳት በሰዉ ጥቅም ላይ የሚደርስ ኪሳራ ነዉ የሚል ትርጉም ሰጥተዉታል፡፡ይህም የገንዘብ ወይም የኅሊና ጥቅምን የሚነካ ወይም የሚያጎድል ሊሆን ይችላል፡፡ የገንዘብ ጉዳት የተጎጂዉን ኪስ ያራቁታል፡፡ የኅሊና ጉዳት ደግሞ የተጎጂዉን ስሜት ይነካል፡፡በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉ ጉዳት ሀብቱን ያሳጣዉ ወይም ገቢዉ እንዳይጨምርና ሀብቱ እንዳያድግ ያገደዉ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ጉዳት አሁንኑ የደረሰ ወይም ገና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ሊሆን ይችላል፡፡ ለምሳሌ፡- ተጎጂዉ በሬዉ ሞቶበት ወይም ቤቱ ተቃጥሎበት ወይም የሚነግድበት አዉቶብስ ከጥቅም ዉጭ ሆኖበት ወይም ቋሚ የአካል ጉዳት ደርሶበት ሊሆን ይችላል፡፡ባለቤቱ እነዚህን ንብረቶቹን እያከራየ ገቢ ያገንባቸዉ ከነበረ የንብረቶቹ ወጋ ተከፍሎት የማከራቱን ስራ እስኪጀምር ድረስ በየቀኑ ወይም በየወሩ ኪሳራ ይደርስበታል፡፡ጉዳቱ የአካል ጉዳት ከሆነም ሥራ እየሰራ ያገኝ የነበረዉ ገቢ ሊቋረጥበት ይችላል፡፡ይህ ጉዳት የመስራት አቅሙ እስከሚደክም (እስኪያሟጠጥ) ድረስ ላለዉ ዘመን ሁሉ የሚቀጥል ነዉ፡፡ ወደፊት የሚደርስ ጉዳት የምንለዉ እንዲህ ዓይነቱን ጉዳት ሲሆን ጉዳቱ እንደሚደርስ እርግጠኛ ከሆን፣ጉዳቱ እስኪደርስ መጠበቅ ሳያስፈልግ አስቀድሞ ካሳዉ እንዲከፈል ማደረግ ይቻላል፡፡
1.1 የጉዳት መነሻዎችና ምንጮች
በዉል ግንኙነት የመብት ወይም የግዴታ ምንጭ የሰዎች ስምምነት ሲሆን ከዉል ዉጭ ለሚደርስ ኃላፊነት ደግሞ የግዴታዉ ምንጭ ሕግ ነዉ፡፡ በዉል የጉዳት መነሻ የሚሆነዉ የዉሉ አለመፈፀምና የዉል መፍረስ ሲሆን ዉል ባለመፈፀም ስለ ሚደርስ ጉዳት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790፣ ስለ ዉል መፍረስ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1697 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉል ባለመፈፀሙ እና ዉል ሲፈርስ የደረሰዉ ጉዳት ኪሳራ መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ኪሳራዉና ልኩ በፍትሐብሔር ሕግ ከዉል ዉጪ ስለሚደረስ ኃላፊነት በሚለዉ ምዕራፍ በተፃፉት ድንጋጌዎች መሰረት ይወሰናል በማለት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790 ንዑስ ቁጥር 2 ስር ተደንግጎል፡፡ ሌላዉ ከዉል ዉጭ የሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት ምንጮች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ስር እንደተዘረዘረዉ ሶስት ዓይነት የጉዳት ምንጮች (የጉዳት መነሻ ነገሮች) ያሉ ሲሆን እነሱም፡-
በራስ ጥፋት በሌላሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ማድረስ፣
ጥፋት ሳይኖር የሚደረስ ጉዳት ኃላፊነት ሲኖር እና
ሌላ ሰዉ ስለሚያደርሰዉ ጉዳት ኃላፊነትን መዉሰድ የሚመለከት ነዉ፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ስር የሥራ ስንብት፣ያለ ማስጠንቀቂያ ሥራ መስለቅና መልቀቅ (ከሕግ ዉጪ የሆነ የስራዉል ማቋረጥ) እና በሥራ ላይ የሚደረስ የአካል ጉዳት መነሻዎችና ምንጮች ሲሆኑ የጉዳት ካሳ (ክፍያ) የሚከፈልባቸዉ ናቸዉ፡፡
1.2 የጉዳት ዓይነቶች
በፍትሐብሔር ሕግ ዉስጥ ጉዳት ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች እና የኅሊና ጉዳት በመባል በሁለት ተከፍሎ እናገኛለን፡፡
1.2.1 ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች
ጉዳት የደረሰበት ወገን በንብረቱ አላያም የገንዘብ ጥቅሙ በቀጥታ የሚነካ ሊሆን ይቻላል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ በሀብትና ንብረቱ ላይ ጉዳት ከደረሰ ይኸዉ ሀብትና ንብረት በገንዘብ ተተምኖ ወይም ተመሳሳይ ንብረት በመመለስ ይካሳል፡፡ አን/.ደሰዉ በደረሰበት የአካል ጉዳት ምክንያት የደረሰዉን ጉዳት ወደነበረበት ለመመለስ አለያም ለማገገም የተለያዩ ለሕክምና የሚወጡ ወጭዎች ይኖራሉ ( የአልጋ፣የመድኃኒት፣ የአልሚ ምግብ እና የትራንሰፖረት) ፡፡ ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች በሁለት የሚከፈሉ ሲሆን እነርሱም የደረሱ ጉደቶችና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ይባላሉ፡፡
ሀ. የደረሱ ጉዳቶች
ይህ ማለት ጉዳት በመድረሱ በተጎጂዉ ላይ በእርግጠኝነት የደረሰዉን የገንዘብ ኪሳራ ለማመልከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ የአካል ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ለሕክምና ያወጣዉ ወጪ እንዲሁም የንብረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ በጉዳቱ ምክንያት የንብረቱ ዋጋ መቀነስ ወይም መሉ ለሙሉ ዋጋ ማጣት ጉዳት ሊሆን ይቻላል፡፡
ለ. ወደፊት የሚደርስ ጉዳት
በጉዳት ምክንያት ተጎጂዉ ለወደፊቱ የሚያወጣዉ ወጪን የሚመለከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ ፡- አንድ ሾፌር በደረሰበት ጉዳት ሳቢያ ሽባ ከሆነ እንደቀድሞዉ ሰርቶ ገቢ የማግኘት ዕድል የለዉም ሊባል ይቻላል፡፡ ስለሆነም ከጉዳቱ በፊት ያገኝ የነበረዉን ገቢ ለወደፊቱ ያጣ ስለሚሆን ወደፊት የሚደርስ ግልፅ ጉዳት ደርሶበታል ይባላል፡፡
በአጠቃላይ ግልፅ የሆኑ ጉዳቶች (የደረሰ እና ለወደፊት የሚደርስ ጉዳት) ካሳ ሊያስከፍሉ የሚችሉ በእርግጠኝነት የሚታዩ ሲሆን ብቻ ነዉ ( የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2102(2) እና 2092)፡፡ እነዚህ ጉዳቶች መኖራቸዉ የሚረጋገጠዉ በማስረጃ ሲሆን በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2041 መሰረት ተጎጂዉ ሕጋዊ ማስረጃን በማቅረብ የደረሰበትንና ለወደፊቱ የሚደርስበትን ጉዳት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ተከሳሹ ጉዳቱን በግልጽ ባያስተባብልም እንዳመነ ተቆጥሮ ማስረጃ ያልቀረረበበት ጉዳት ካሳ ሊወሰንለት ስለ ማይችል ከሳሹ ጉዳቱን እና የጉዳት መጠኑን የሚያሳይ ማስረጃ አቅርቦ ማረጋገጥ አለበት (የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 83) ይመለከቷል፡፡
1.2.2 የኅሊና ጉዳት
ይህ ጉዳት የተጎጂዉን የገንዘብ አቅም ወይም ኪሱን የሚጎዳ ሳይሆን ሊጎዳ የሚችለዉ ስሜትን ነዉ፡፡ ተጎጅዉ የደረሰበትን ጥልቅ የስሜት መጎዳት ፣ሀዘንና ሀፍረት መሰረት በማድረግ እንደ ጉዳቱ ዓይነትና ባህሪ ደረጃ የኅሊና ጉዳት ካሳ ሊከፈል ይችላል፡፡ እስከ አሁን ድረስ ባለዉ የኅሊና ጉዳት ካሳ በምንም ቢሆን ከብር 1000.00 (አንድ ሺኅ ብር እንደማይበልጥ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2116 (2) ይገልፃል፡፡ በሌላ በኩል ግን በቅጅና ተዘማጅ መብቶች አዋጅ ቁጥር 410/96 አንቀጽ 34(4) መሰረት የተለያዩ ጽሁፎች፣ሙዚቃዎች እና ፊልሞች በሌላ አካል ከተሰረቀባቸዉ የተሰረቀባቸዉ ዘፋኞች ወይም ደራስያን ከደረሰዉ ጉዳት ጋር በማመዛዘን የሞራል(የኅሊና) ጉዳት ካሰዉ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺኅ ብር) የማያንስ መሆኑን ሲደነግግ በዚህ ዘርፍ ሊደርስ የሚችለዉን የኅሊና ጉዳት ካሳ ከሌሎች የኅሊና ጉዳቶች ካሳ በልዩ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
1.2.3 የአካል ጉዳት
በተጎጂዉ ላይ የሚደርሰዉ የአካል ጉዳት በገንዘብና በኅሊና ከሚደርሱ ጉዳቶች ሁሉ የከፋና የጉዳት ከሳዉንም ለማስላት አስቸጋረዉ ሲሆን የኅሊና ጉዳትንም ከገንዘብ በበለጠ መልኩ የሚያደርስ ነዉ፡፡
ጊዚያዊ የአካል ጉዳት
ይህ የአካል ጉዳት ጊዚያዊ የሆነ ሕመምና ስቃይ ቢያስከትልም እንኳ ቁስሉ የሚድንና ስብራቱም ከትንሽ ጊዜ በኋላ የሚጠገን በመሆኑ ሥራን እንደወትሮዉ ሁሉ ለማከናወን የሚስችል ነዉ፡፡ በጥገና ወደነበሩበት የሚመለሱ የእጅና የእግር ስብራት፣ በራስ አካባቢ ያለ ፍንክት የመሳሰሉት ጊዜያዊ የአካል ጉዳቶች ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ነበሩበት የሚመለሱ ናቸዉ፡፡ በአጠቀላይ ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ማለት ሠራተኛዉ ሥራዉን በተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገዉ የአካል ጉዳት ነዉ፡፡
ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት
ይህ የአካል ጉዳት ሥራን አንደ ድሮዉ አቀላጥፎ ለመስራትና እንደልብ ለመደሰት የሚያስችል ነዉ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ቀለል ያሉ ሥራዎችን ከመስራት አይከለክልም፡፡ እንደ የመስማት ችግር፣ የአንድ እጅ ወይም እግር መቆረጥ እና የአንድ ዓይን መጥፋት ከዚህ ክፍል የሚመደቡ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ጉዳቶች ዘላቂ ሲሆኑ ነገርግን ሙሉ በሙሉ ሥራን ለመስራት ከልካዮች አይደሉም፡፡
ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት
ዘላቂ የአካል ጉዳት ማለት ጉዳቱ የደረሰበትን ሠራተኛ የመስራት ቻሎታ የሚቀንስ፣የማይድን ጉዳት ማለት ነዉ፡፡ ይህ ከሁለም የጉዳት ዓይነቶች ከባዱ ነዉ፡፡ በመሆኑም ማንኛዉንም ዓይነት ሥራ ለመሥራት አያስችልም፡፡ ይህ ዓይነት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ዕድሜ ልኩን የግል ህይወቱን ለመምራት ስለማይችል የሌሎች ሰዎች እርዳታ ያስፈልገዋል፡፡ በአጠቃላይ አነጋገር አንድ ሰዉ ሙሉ የአካል ጉዳት ደረሰበት ሲባል ግለሰቡ በጊዜያዊነትም ሆነ በዘላቂነት ለዕለት ኑሮዉ ማድረግ የሚገባዉን እንደወትሮዉ ለማከናወን ተደስቶና በተፈጥሮ በመጠኑም ቢሆን እረክቶ ለመኖር ይቸገራል፡፡
2 የጉዳት ካሳ
ስለ ጉዳት ኪሳራ በ1952 ዓ.ም በወጣዉ የኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ 13 ምዕራፍ 1 ክፍል 3 ንዑስ ክፍል 1 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከዉል ወይም ከዉል ዉጭ ለሚደርስ የጉዳት ኃላፊነት ሕግ ዓላማዉ ከዉል ወይም ከዉል ግንጉነት ዉጭ በሆነ ሁኔታ በአንድ ሕግ በተጠበቀ መብት ላይ ጉዳት ሲደርስ ጉዳት አድራሹ ወይም ለጉዳቱ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርገዉ ሰዉ ጉዳቱን እንዲያስተካክለዉ ማድረግ ነዉ፡፡ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2090(1) እና 2090 ስር ከተቀመጠዉ ድንጋጌ ካሳ ለአንድ ጉዳት ለደረሰበት ሰዉ የጉዳት መጠኑ ተተምኖ ለዚያ ጉዳት መጠን የሚሰጠዉ ጥቅም ወይም ገንዘብ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡ ይህ ለተጎጂዉ የሚሰጠዉ ጥቅም ለጉዳቱ ፈንታ ሆኖ ጉደቱን ለማስተካከል ሲባል ነዉ፡፡
ከዚህ በኋላ እንደምንመለከተዉ የካሳ ዓይነቶች የተለያዩ ቢሆኑም ዋናኘዉ የካሳ አይነት ከጉዳቱ ጋር ተመዛዛኝ የሆነ በገንዘብ የመካስ ዘዴ ነዉ፡፡ በሌላ በኩል በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉን ጉዳት በትክክል ለመገመት የማይቻል በሆነ ጊዜ በርትዕ የካሳዉን ልክ መወሰን ስለሚቻል ተጎጂ በደረሰበት ጉዳት የገንዘብ ካሳ እንዲያገኝ ከመወሰን ሌላም በሌሎች አማራጮች ጉዳቱ መካስ እንደሚቻል በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2118-2123 ድንጋጌዎች ተመልክቷል፡፡ ለምሳሌ የተወሰደዉን ዕቃ ለተጎጂ በመመለስ ወይም በዓይነት መመለስ ወዘተ…፡፡
2.1 የካሳ ዓይነቶች
በአብዛኛዉ የጉዳት ካሳ የገንዘብ ጉዳት ከሳ እና የአካል ጉዳት ካሳ በመባል ይታወቃሉ፡፡ የአካል ጉዳት የሚደርሰዉ የገንዘብ ኪሳራን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
2.1.1 ጉዳቱን ለማስተካከል የሚወጣዉ ወጪ
ተጎጂ የተጎዳዉን አካል አሳክሞ ለማዳን የሚከፈለዉን እንደቁስሉ አዳጋ በኋላም ቢሆን የደረሰዉ የአካል ጉዳት ላስከተለባቸዉ ችግሮች ማቅለያ የሚከፈለዉን ገንዘብ ሲሆን እንደሕክምና፣ ትራንስፖረት፣ለአልሚ ምግቦች እና ለመሳሰሉት አስፈላጊ ነገሮች የሚደረገዉን ክፍያ ያጠቃልላል፡፡ ይህ ገንዘብ ከተጎጅዉ ሀብት ላይ እየተቀነሰ የሚከፈል ነዉ፡፡ ይህ ከኪስ የሚከፈል ወጪ አብዛኘዉን ጊዜ በደረሰኞች ሊደገፍ ስለሚችል አስልቶ ለተጎጂዉ ማስከፈል እምብዛም አያስቸግርም፡፡
2.1.2 የገቢ ማጣት ኪሳራ
ይህ ኪሳራ በትክክል አስልቶ ለተጎጂዉ ካሳ ማስከፈል በጣም አስቸጋሪነዉ፡፡ በዋናነት የአካል መጉደል የሚያስከትለዉ ገቢ ማጣት ወይም መቋረጥ ነዉ፡፡ የአካል ጥቅሙ ሥራን ሰርቶ ገቢማስገኘት ብቻ ነዉ ባይባልም ገቢማስገኘቱ የታወቀ ስለሆነ በጉዳት ወቅት ያለዉ ገቢ ይቋረጣል፡፡
የአካል ጉዳት ካሳ ደግሞ ተቀጥሮ ወይም በደመወዝ ይተዳደር ለነበረ አካልጉዳተኛ የመከፈል ካሳ ፣በግል ሥራ ይተዳደር ለነበረ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለሌለዉ አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለመስራት ለማይችል አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ እና በአደጋ ሰዉ ሲሞት የሚከፈል የመተዳደሪያ ቀለብ ይባላሉ፡፡
3 ካሳ ለማግኘት መሟላት የሚገባቸዉ ቅድመ ሁኔታዎች
ከዚህ ላይ ካሳ ጠያቂዎች ሊገነዘቧቸዉና ሊያሟላቸዉ የሚገቡት ጉዳዮች ጉዳቱ የደረሰዉ በሕጋዊ ጥቅም ላይ መሆን ያለበት መሆኑን፣ተጎጂዉ ያገኝ የነበረዉና የተቋረጠበት ጥቅም ሕገ ወጥ ወይም ለኅሊና ተቃራኒ ከሆነ፤ ለምሰሌ ገቢዉ በቁማር ወይም በሴተኛ አዳሪነት ወይም በኮንትሮ ባንድ ንግድ ላይ የተመሰረተ ከሆነ ካሳ ለጠይቅ የማይችል መሆኑን፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2029 ስር እንደተመለከተዉ ጥፋት ታስቦ ወይም በቸልተኝነት እንዲሁም ተግባርን በመፈፀም ወይም ለመፈፀም ሊከሰት ይችላል፡፡ በዚህም ጉዳት ይደርሳል በጥፋቱ ጉዳቱን ያደረሰዉ ሰዉ ተጎጂዉን የመካስ በሕግ ኃላፊነት አለበት፡፡ ካሳ ለማግኘት ጉዳት መድረሱን ማስረዳት የሚያስፈልግ መሆኑን ፡፡ አንድ ጉዳት በገንዘብ ሊተመን በሚችል ጥቅም ላይ ሲደርስ የደረሰዉን ጉዳት ለማመጣጠን ወይም ኪሳራዉን ሙሉ ለማድረግ ቀላል ሲሆን በሌላ በኩል የደረሰዉን በገንዘብ መተመን በማይቻል መብት ወይም ጥቅም ሲሆን ግን ካሳዉን ለማመጣጠን እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡ምክንያቱም የደረሰዉ ጉዳት በገንዘብ በመካስ ሊመለስ የማይችል በመሆኑ ነዉ፡፡የጉዳት ካሳዉ ከደረሰዉ ኪሳራ እኩል መሆን አለበት ተብሎ ቢደነግግም የአካል ጉዳት በደረሰበትና ህይወት ባለፈበት ጉዳይ የኪሳራዉን መጠን እርግጠኛ በመሆን ይህን ያህል ነዉ ብሎ መገመት አስቸጋሪና የማይቻል ነዉ፡፡
4 የጉዳት ካሳ ጠያቂዎች
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2141 ስር እንደተመለከተዉ የደረሰበትን ጉዳት ልክና የጉዳት አድራሹን ኃላፊነት በማስረዳት ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ነዉ፡፡ በሕጉ መሰረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ሲባል ተጎጂ የተባለዉ በቀጥታ ጉዳት ያረፈበት ሰዉ ወይም ይህ ሰዉ በመጎዳቱ ምክንያት በተዘዋዋሪ ጉዳቱ የሚያገኛቸዉ ሌሎች ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁትር 2095 እና 2144 ይመለከቷል)፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2142 መሰረት የካሳ ጥቄ ከሳሽ የደረሰበትን ወይም የሚደርስበትን ጉዳት ልክ ብቻ ሳይሆን የጉዳት አድራሹንም ኃላፊነት የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡
5 የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት
የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት የሚኖርባቸዉ የጉዳት ካሳ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርጋቸዉ ሰዎች የደረሰዉን ጉዳት በካሳ መልክ ለማስተካከል የጣለባቸዉ ናቸዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ ተሸከርካሪ በሌላ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ቢያደርስ አሽክርካሪዉ ወይም (እና) የተሽከርካሪዉ ባለቤት የጉዳት ካሳ ኃላፊነት የኖርባቸዋል፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(1) መሰረት መኪና ወይም ባለሞተር ተሸከርካሪዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት ባለመኪናዉ ኃላፊ እንደሚሆን ተጠቅሷል፡፡ የተሸከርካሪዉ ባለቤት ከደረሰዉ የጉዳት ኃላፊነት ማምለጥ የሚችለዉ ከሚከተሉት ሶስት አማራጮች አንዱ ሲሆንለት ብቻ ነዉ፡፡
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(2) መሰረት መኪናዉ ጉዳቱን ባደረሰበት ጊዜ የተሰረቀ መሆኑን በማስረዳት፣
ይህ የአካል ጉዳት ሥራን አንደ ድሮዉ አቀላጥፎ ለመስራትና እንደልብ ለመደሰት የሚያስችል ነዉ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ቀለል ያሉ ሥራዎችን ከመስራት አይከለክልም፡፡ እንደ የመስማት ችግር፣ የአንድ እጅ ወይም እግር መቆረጥ እና የአንድ ዓይን መጥፋት ከዚህ ክፍል የሚመደቡ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ጉዳቶች ዘላቂ ሲሆኑ ነገርግን ሙሉ በሙሉ ሥራን ለመስራት ከልካዮች አይደሉም፡፡
ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት
ዘላቂ የአካል ጉዳት ማለት ጉዳቱ የደረሰበትን ሠራተኛ የመስራት ቻሎታ የሚቀንስ፣የማይድን ጉዳት ማለት ነዉ፡፡ ይህ ከሁለም የጉዳት ዓይነቶች ከባዱ ነዉ፡፡ በመሆኑም ማንኛዉንም ዓይነት ሥራ ለመሥራት አያስችልም፡፡ ይህ ዓይነት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ዕድሜ ልኩን የግል ህይወቱን ለመምራት ስለማይችል የሌሎች ሰዎች እርዳታ ያስፈልገዋል፡፡ በአጠቃላይ አነጋገር አንድ ሰዉ ሙሉ የአካል ጉዳት ደረሰበት ሲባል ግለሰቡ በጊዜያዊነትም ሆነ በዘላቂነት ለዕለት ኑሮዉ ማድረግ የሚገባዉን እንደወትሮዉ ለማከናወን ተደስቶና በተፈጥሮ በመጠኑም ቢሆን እረክቶ ለመኖር ይቸገራል፡፡
2 የጉዳት ካሳ
ስለ ጉዳት ኪሳራ በ1952 ዓ.ም በወጣዉ የኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ 13 ምዕራፍ 1 ክፍል 3 ንዑስ ክፍል 1 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከዉል ወይም ከዉል ዉጭ ለሚደርስ የጉዳት ኃላፊነት ሕግ ዓላማዉ ከዉል ወይም ከዉል ግንጉነት ዉጭ በሆነ ሁኔታ በአንድ ሕግ በተጠበቀ መብት ላይ ጉዳት ሲደርስ ጉዳት አድራሹ ወይም ለጉዳቱ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርገዉ ሰዉ ጉዳቱን እንዲያስተካክለዉ ማድረግ ነዉ፡፡ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2090(1) እና 2090 ስር ከተቀመጠዉ ድንጋጌ ካሳ ለአንድ ጉዳት ለደረሰበት ሰዉ የጉዳት መጠኑ ተተምኖ ለዚያ ጉዳት መጠን የሚሰጠዉ ጥቅም ወይም ገንዘብ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡ ይህ ለተጎጂዉ የሚሰጠዉ ጥቅም ለጉዳቱ ፈንታ ሆኖ ጉደቱን ለማስተካከል ሲባል ነዉ፡፡
ከዚህ በኋላ እንደምንመለከተዉ የካሳ ዓይነቶች የተለያዩ ቢሆኑም ዋናኘዉ የካሳ አይነት ከጉዳቱ ጋር ተመዛዛኝ የሆነ በገንዘብ የመካስ ዘዴ ነዉ፡፡ በሌላ በኩል በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉን ጉዳት በትክክል ለመገመት የማይቻል በሆነ ጊዜ በርትዕ የካሳዉን ልክ መወሰን ስለሚቻል ተጎጂ በደረሰበት ጉዳት የገንዘብ ካሳ እንዲያገኝ ከመወሰን ሌላም በሌሎች አማራጮች ጉዳቱ መካስ እንደሚቻል በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2118-2123 ድንጋጌዎች ተመልክቷል፡፡ ለምሳሌ የተወሰደዉን ዕቃ ለተጎጂ በመመለስ ወይም በዓይነት መመለስ ወዘተ…፡፡
2.1 የካሳ ዓይነቶች
በአብዛኛዉ የጉዳት ካሳ የገንዘብ ጉዳት ከሳ እና የአካል ጉዳት ካሳ በመባል ይታወቃሉ፡፡ የአካል ጉዳት የሚደርሰዉ የገንዘብ ኪሳራን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
2.1.1 ጉዳቱን ለማስተካከል የሚወጣዉ ወጪ
ተጎጂ የተጎዳዉን አካል አሳክሞ ለማዳን የሚከፈለዉን እንደቁስሉ አዳጋ በኋላም ቢሆን የደረሰዉ የአካል ጉዳት ላስከተለባቸዉ ችግሮች ማቅለያ የሚከፈለዉን ገንዘብ ሲሆን እንደሕክምና፣ ትራንስፖረት፣ለአልሚ ምግቦች እና ለመሳሰሉት አስፈላጊ ነገሮች የሚደረገዉን ክፍያ ያጠቃልላል፡፡ ይህ ገንዘብ ከተጎጅዉ ሀብት ላይ እየተቀነሰ የሚከፈል ነዉ፡፡ ይህ ከኪስ የሚከፈል ወጪ አብዛኘዉን ጊዜ በደረሰኞች ሊደገፍ ስለሚችል አስልቶ ለተጎጂዉ ማስከፈል እምብዛም አያስቸግርም፡፡
2.1.2 የገቢ ማጣት ኪሳራ
ይህ ኪሳራ በትክክል አስልቶ ለተጎጂዉ ካሳ ማስከፈል በጣም አስቸጋሪነዉ፡፡ በዋናነት የአካል መጉደል የሚያስከትለዉ ገቢ ማጣት ወይም መቋረጥ ነዉ፡፡ የአካል ጥቅሙ ሥራን ሰርቶ ገቢማስገኘት ብቻ ነዉ ባይባልም ገቢማስገኘቱ የታወቀ ስለሆነ በጉዳት ወቅት ያለዉ ገቢ ይቋረጣል፡፡
የአካል ጉዳት ካሳ ደግሞ ተቀጥሮ ወይም በደመወዝ ይተዳደር ለነበረ አካልጉዳተኛ የመከፈል ካሳ ፣በግል ሥራ ይተዳደር ለነበረ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለሌለዉ አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለመስራት ለማይችል አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ እና በአደጋ ሰዉ ሲሞት የሚከፈል የመተዳደሪያ ቀለብ ይባላሉ፡፡
3 ካሳ ለማግኘት መሟላት የሚገባቸዉ ቅድመ ሁኔታዎች
ከዚህ ላይ ካሳ ጠያቂዎች ሊገነዘቧቸዉና ሊያሟላቸዉ የሚገቡት ጉዳዮች ጉዳቱ የደረሰዉ በሕጋዊ ጥቅም ላይ መሆን ያለበት መሆኑን፣ተጎጂዉ ያገኝ የነበረዉና የተቋረጠበት ጥቅም ሕገ ወጥ ወይም ለኅሊና ተቃራኒ ከሆነ፤ ለምሰሌ ገቢዉ በቁማር ወይም በሴተኛ አዳሪነት ወይም በኮንትሮ ባንድ ንግድ ላይ የተመሰረተ ከሆነ ካሳ ለጠይቅ የማይችል መሆኑን፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2029 ስር እንደተመለከተዉ ጥፋት ታስቦ ወይም በቸልተኝነት እንዲሁም ተግባርን በመፈፀም ወይም ለመፈፀም ሊከሰት ይችላል፡፡ በዚህም ጉዳት ይደርሳል በጥፋቱ ጉዳቱን ያደረሰዉ ሰዉ ተጎጂዉን የመካስ በሕግ ኃላፊነት አለበት፡፡ ካሳ ለማግኘት ጉዳት መድረሱን ማስረዳት የሚያስፈልግ መሆኑን ፡፡ አንድ ጉዳት በገንዘብ ሊተመን በሚችል ጥቅም ላይ ሲደርስ የደረሰዉን ጉዳት ለማመጣጠን ወይም ኪሳራዉን ሙሉ ለማድረግ ቀላል ሲሆን በሌላ በኩል የደረሰዉን በገንዘብ መተመን በማይቻል መብት ወይም ጥቅም ሲሆን ግን ካሳዉን ለማመጣጠን እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡ምክንያቱም የደረሰዉ ጉዳት በገንዘብ በመካስ ሊመለስ የማይችል በመሆኑ ነዉ፡፡የጉዳት ካሳዉ ከደረሰዉ ኪሳራ እኩል መሆን አለበት ተብሎ ቢደነግግም የአካል ጉዳት በደረሰበትና ህይወት ባለፈበት ጉዳይ የኪሳራዉን መጠን እርግጠኛ በመሆን ይህን ያህል ነዉ ብሎ መገመት አስቸጋሪና የማይቻል ነዉ፡፡
4 የጉዳት ካሳ ጠያቂዎች
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2141 ስር እንደተመለከተዉ የደረሰበትን ጉዳት ልክና የጉዳት አድራሹን ኃላፊነት በማስረዳት ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ነዉ፡፡ በሕጉ መሰረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ሲባል ተጎጂ የተባለዉ በቀጥታ ጉዳት ያረፈበት ሰዉ ወይም ይህ ሰዉ በመጎዳቱ ምክንያት በተዘዋዋሪ ጉዳቱ የሚያገኛቸዉ ሌሎች ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁትር 2095 እና 2144 ይመለከቷል)፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2142 መሰረት የካሳ ጥቄ ከሳሽ የደረሰበትን ወይም የሚደርስበትን ጉዳት ልክ ብቻ ሳይሆን የጉዳት አድራሹንም ኃላፊነት የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡
5 የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት
የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት የሚኖርባቸዉ የጉዳት ካሳ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርጋቸዉ ሰዎች የደረሰዉን ጉዳት በካሳ መልክ ለማስተካከል የጣለባቸዉ ናቸዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ ተሸከርካሪ በሌላ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ቢያደርስ አሽክርካሪዉ ወይም (እና) የተሽከርካሪዉ ባለቤት የጉዳት ካሳ ኃላፊነት የኖርባቸዋል፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(1) መሰረት መኪና ወይም ባለሞተር ተሸከርካሪዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት ባለመኪናዉ ኃላፊ እንደሚሆን ተጠቅሷል፡፡ የተሸከርካሪዉ ባለቤት ከደረሰዉ የጉዳት ኃላፊነት ማምለጥ የሚችለዉ ከሚከተሉት ሶስት አማራጮች አንዱ ሲሆንለት ብቻ ነዉ፡፡
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(2) መሰረት መኪናዉ ጉዳቱን ባደረሰበት ጊዜ የተሰረቀ መሆኑን በማስረዳት፣
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2982 መሰረት በደረሰበት ወቅት ለሌላሰዉ ጥቅም በሌላ ሰዉ እጅ የነበረ መሆኑን በማስረዳት፣
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2088(2) መሰረት ጉዳቱ የደረሰዉ በተጎጂዉ ወይም በተከሳሹ ሙሉ ጥፋት መሆኑን ባስረዳት ነዉ፡፡
በአጠቀላይ ስለ ጉዳት ካሳ ልንረዳዉ የሚገባዉ ጉዳይ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ የግድ መካስ እንደለበት ሲሆን ጉዳት በፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 2090 እና 91 ስር እንደተተደነገገዉ በመሰረቱ ተመጣጣኝ በሆነ የገንዘብ መጠን ነዉ የሚካሰዉ፡፡ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ተካሰ ሚባለዉ ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ወደ ነበረበት ቦታ ሲመለስ ነዉ፡፡ ተጎጂዉን ወደ ነበረበት ቦታ ለመመለስ ለጉዳቱ ኃላፊ የሆነዉ ሰዉ ከጉዳቱ እኩል የሆነ ካሳ እንዲከፍል ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ምርሁም ጉዳት እኩል ሆናል ካሳ ስለሚል፡፡ የደረሰዉ ጉዳት ካላይ እንዳየነዉ ገንዘብ በመክፈል ሊሆን ይችላል ወይም ምትክ ንብረት በመስጠት ወይም በሌላ አኳኋን ሊፈፀም ይችላል፡፡
ኤፌድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2088(2) መሰረት ጉዳቱ የደረሰዉ በተጎጂዉ ወይም በተከሳሹ ሙሉ ጥፋት መሆኑን ባስረዳት ነዉ፡፡
በአጠቀላይ ስለ ጉዳት ካሳ ልንረዳዉ የሚገባዉ ጉዳይ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ የግድ መካስ እንደለበት ሲሆን ጉዳት በፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 2090 እና 91 ስር እንደተተደነገገዉ በመሰረቱ ተመጣጣኝ በሆነ የገንዘብ መጠን ነዉ የሚካሰዉ፡፡ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ተካሰ ሚባለዉ ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ወደ ነበረበት ቦታ ሲመለስ ነዉ፡፡ ተጎጂዉን ወደ ነበረበት ቦታ ለመመለስ ለጉዳቱ ኃላፊ የሆነዉ ሰዉ ከጉዳቱ እኩል የሆነ ካሳ እንዲከፍል ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ምርሁም ጉዳት እኩል ሆናል ካሳ ስለሚል፡፡ የደረሰዉ ጉዳት ካላይ እንዳየነዉ ገንዘብ በመክፈል ሊሆን ይችላል ወይም ምትክ ንብረት በመስጠት ወይም በሌላ አኳኋን ሊፈፀም ይችላል፡፡
ኤፌድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Officer at ABH Partners P.L.C
Company: ABH Partners P.L.C
Location: Ethiopia
Job type: Full-Time
Job Description
ABH Partners Plc. is a leading consultancy and human resources sourcing firm in Ethiopia with about 15 years of experience in supporting the
implementation of development programs and projects. ABH exists to fuel synergistic societal growth by harnessing local knowledge
and international standard. Dedicated to the betterment of societal development, technical assistance, and knowledge management,
ABH has gained credibility and industry experience in the development sector in general ABH partners would like to invite applicants
who meet the below requirements to apply for the position of Legal Officer to be assigned in a prominent international Telecom Company/ZTE.
Required number: 1
Duty station: Addis Ababa
Employment Status: Contract
Salary: Attractive
Expected Start Date: Immediately after concluding the contract agreement.
Position Responsibilities:
Dealing with and follow up cases (amicable settlement\litigation\arbitration).
Performing legal advisory to other departments of the corporation.
Drafting and reviewing commercial contracts or legal letters.
Contact with Telecom operator and local governmental authorities.
Commercial participation in bidding telecom project and other legal related work assigned by the supervisor.
Maintain compliance with the Staff Terms and Conditions of Employment and other organizational policies and procedures.
Contribute to the development and implementation of relevant legal strategies and plans .
Produce and/or contribute to key legal or policy analyses and publications.
Promote the integration of legal work across the departments and regional offices.
Provide high level legal and policy advice.
Job Requirements
BA or MA Degree in law and related fields
Minimum 2+ years of experiences in similar positions.
Law practice with relevant legal certificate and qualification as in-house lawyer to appear on court on behalf of the company will be highly preferred
Proven work experience as a legal officer or similar role.
Solid knowledge of FDRE’s constitution, laws and procedures.
Strong organization skills with a problem-solving attitude.
Excellent written and verbal communication skills
Method of Application
Submit your CV and Application on Company Website : Click Here
Closing Date : 24th June, 2021
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Company: ABH Partners P.L.C
Location: Ethiopia
Job type: Full-Time
Job Description
ABH Partners Plc. is a leading consultancy and human resources sourcing firm in Ethiopia with about 15 years of experience in supporting the
implementation of development programs and projects. ABH exists to fuel synergistic societal growth by harnessing local knowledge
and international standard. Dedicated to the betterment of societal development, technical assistance, and knowledge management,
ABH has gained credibility and industry experience in the development sector in general ABH partners would like to invite applicants
who meet the below requirements to apply for the position of Legal Officer to be assigned in a prominent international Telecom Company/ZTE.
Required number: 1
Duty station: Addis Ababa
Employment Status: Contract
Salary: Attractive
Expected Start Date: Immediately after concluding the contract agreement.
Position Responsibilities:
Dealing with and follow up cases (amicable settlement\litigation\arbitration).
Performing legal advisory to other departments of the corporation.
Drafting and reviewing commercial contracts or legal letters.
Contact with Telecom operator and local governmental authorities.
Commercial participation in bidding telecom project and other legal related work assigned by the supervisor.
Maintain compliance with the Staff Terms and Conditions of Employment and other organizational policies and procedures.
Contribute to the development and implementation of relevant legal strategies and plans .
Produce and/or contribute to key legal or policy analyses and publications.
Promote the integration of legal work across the departments and regional offices.
Provide high level legal and policy advice.
Job Requirements
BA or MA Degree in law and related fields
Minimum 2+ years of experiences in similar positions.
Law practice with relevant legal certificate and qualification as in-house lawyer to appear on court on behalf of the company will be highly preferred
Proven work experience as a legal officer or similar role.
Solid knowledge of FDRE’s constitution, laws and procedures.
Strong organization skills with a problem-solving attitude.
Excellent written and verbal communication skills
Method of Application
Submit your CV and Application on Company Website : Click Here
Closing Date : 24th June, 2021
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Urgent: Legal Officer needed for a Global Telecom Company (1)
Edomias International PLC
Addis Ababa, Ethiopia
Full–time Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Edomias International PLC is a Human Resources outsourcing and recruitment firm serving clients for more than 15 years. Edomias is currently looking to recruit the following candidates for our client, a global telecom company:
Position: Legal Officer
Location: Addis Ababa
Duties and skills:
Dealing with and following up cases through amicable settlement\litigation\arbitration;
Performing legal advisory to other departments of the corporation;
Drafting and reviewing commercial contracts or legal letters;
Network with Telecom operator and local governmental authorities;
Commercial participation in bidding telecom project;
Relevant legal certificate and qualification as an in-house lawyer to appear on court behalf of the company; and
Other legal-related work assigned with the supervisor.
Qualification:
Two years related experience
BA Degree or above in Law
How to apply: Please send your 1) updated CV along with 2) education certificates and 3) experience credentials to batsebaus@gmail.com in pdf format. Kindly mention the email subject as Legal Officer.
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Edomias International PLC
Addis Ababa, Ethiopia
Full–time Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Edomias International PLC is a Human Resources outsourcing and recruitment firm serving clients for more than 15 years. Edomias is currently looking to recruit the following candidates for our client, a global telecom company:
Position: Legal Officer
Location: Addis Ababa
Duties and skills:
Dealing with and following up cases through amicable settlement\litigation\arbitration;
Performing legal advisory to other departments of the corporation;
Drafting and reviewing commercial contracts or legal letters;
Network with Telecom operator and local governmental authorities;
Commercial participation in bidding telecom project;
Relevant legal certificate and qualification as an in-house lawyer to appear on court behalf of the company; and
Other legal-related work assigned with the supervisor.
Qualification:
Two years related experience
BA Degree or above in Law
How to apply: Please send your 1) updated CV along with 2) education certificates and 3) experience credentials to batsebaus@gmail.com in pdf format. Kindly mention the email subject as Legal Officer.
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
UNDP Jobs in Ethiopia 2021 (100+ Vacancies)
United Nations Development Programme (UNDP)
UNDP, Addis Ababa, Ethiopia
Full–time Economics Jobs in Ethiopia Human Resource Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia Transportation Jobs in Ethiopia United Nations Jobs in Ethiopia
Job Description
UNDP Jobs in Ethiopia 2021 (100+ Vacancies)
።🔴።🔴።።🔴።🔴።።🔴።🔴።።🔴።
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Addis Ababa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Assosa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Awassa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Awassa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Bahir Dar
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Gambela
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Jijiga
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Mekele
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Semera
Legal Expert (UNHABITAT) - Harar 30-June-2021 Dire Dawa
።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።።
Human Resources Associate (Multiple positions) 17-June-2021 Addis Ababa
International- Communications Consultant 19-June-2021 Addis Ababa
International- Communication Consultant 19-June-2021 Addis Ababa
Project Expert - UN Women and ILO Joint Programme: Promoting Decent Employment for Women through investments in inclusive growth policies and Investments in Care Economy 26-June-2021 Addis Ababa
Project Assistant- UN Women and ILO Joint Programme: Promoting Decent Employment for Women through investments in inclusive growth policies and Investments in Care Economy 26-June-2021 Addis Ababa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Addis Ababa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Assosa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Bahir Dar
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Gambela
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Jijiga
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Mekele
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Semera
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) - Harar 28-June-2021 Dire Dawa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Addis Ababa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Assosa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Bahir Dar
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Gambela
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Jijiga
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Mekele
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Semera
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) - Harar 28-June-2021 Dire Dawa
About United Nations Development Programme (UNDP)
Apply Now
https://etcareers.com/job/17656/undp-jobs-in-ethiopia-2021-100-vacancies/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
United Nations Development Programme (UNDP)
UNDP, Addis Ababa, Ethiopia
Full–time Economics Jobs in Ethiopia Human Resource Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia Transportation Jobs in Ethiopia United Nations Jobs in Ethiopia
Job Description
UNDP Jobs in Ethiopia 2021 (100+ Vacancies)
።🔴።🔴።።🔴።🔴።።🔴።🔴።።🔴።
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Addis Ababa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Assosa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Awassa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Awassa
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Bahir Dar
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Gambela
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Jijiga
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Mekele
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021 Semera
Legal Expert (UNHABITAT) - Harar 30-June-2021 Dire Dawa
።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።።
Human Resources Associate (Multiple positions) 17-June-2021 Addis Ababa
International- Communications Consultant 19-June-2021 Addis Ababa
International- Communication Consultant 19-June-2021 Addis Ababa
Project Expert - UN Women and ILO Joint Programme: Promoting Decent Employment for Women through investments in inclusive growth policies and Investments in Care Economy 26-June-2021 Addis Ababa
Project Assistant- UN Women and ILO Joint Programme: Promoting Decent Employment for Women through investments in inclusive growth policies and Investments in Care Economy 26-June-2021 Addis Ababa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Addis Ababa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Assosa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Bahir Dar
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Gambela
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Jijiga
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Mekele
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Semera
Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) - Harar 28-June-2021 Dire Dawa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Addis Ababa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Assosa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Awassa
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Bahir Dar
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Gambela
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Jijiga
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Mekele
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021 Semera
Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) - Harar 28-June-2021 Dire Dawa
About United Nations Development Programme (UNDP)
Apply Now
https://etcareers.com/job/17656/undp-jobs-in-ethiopia-2021-100-vacancies/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
በእርቅ የሚያለቁ የወንጀል ጉዳዮች እና አፈፃፀሙ
---------።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።------------------------------------።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።።
1. የእርቅ ትርጉም
እርቅ በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ካገኙ እና በብዛት በስራ ላይ ከሚውሉ የአማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ( alternative dispute resolution mechanisms) አንዱ ሲሆን የፍትሀ ብሄር እና የወንጀል ጉዳዮችን ከፍርድ ቤት ውጪ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ይውላል፡፡ እርቅ( mediation) ገለልተኛ በሆነ ሶስተኛ ወገን ድጋፍ ግጭት ውስጥ የገቡ ሰዎች በፍቃዳቸው እንዲስማሙ ወይም ግጭታቸውን እንዲፈቱ የሚደረግበት ሂደት ነው፡፡በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በዋናነት የወንጀል ድርጊቱን በፈፀመው ሰው/ተከሳሽ/ እና በተበዳይ መካከል ሲሆን ይህም በተበዳይና በደል አድራሽ መካከል የሚደረግ እርቅ( victim offender mediation) ተብሎ ይታወቃል፡፡
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግባር ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡ ክስም የሚቀርበው መንግስት በወከለው ዐቃቤ ህግ ሲሆን ሙሉ ወጪውም የሚሸፈናው በመንግስት ይሆናል፡፡ስለሆነም በወንጀል ህጎች ስር በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ገዳዮች በግልፅ ተደንግገው ይገኛሉ፡፡
2. የእርቅ ጠቀሜታ/ለተበዳይ/ለተከሳሽ/ለጠቅላላው ማህበረሰብ/ለፍትህ ስርዓቱ
በህግ የተፈቀዱ ጉዳዮችን በእርቅ መጨረስ መጠነ ሰፊ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ጥቅሞቹን ለተበዳይ ፣ለተከሳሽ፣ለጠቅላላው ማህበረሰብ በሚል ከፋፍለን ማየት እንችላለን፡፡ በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ጉዳዮች በባህሪያቸው ከህዝብ ጥቅም ይልቅ የግል ተበዳይን ጥቅም የሚመለከቱ በመሆናቸው ጉዳዩን በእርቅ መጨረስ በዋናነት ፋይዳ የሚኖረው ለተከሳሽ እና ለተበዳይ ነው፡፡ተበዳይ እርቅ ሲፈፀም ጉዳቱን ያደረሰው ሰው ይቅርታ የሚጠይቅበት እና ካሳ የሚክስበት ሁኔታ ስለሚኖር ለደረሰበት በደል እውቅና ያገኛል ማለት ነው፡፡በመሆኑም በውስጡ የተበዳይነት ስሜት እንዲጠፋ እና ወደ ፊት የበቀል መንፈስ በወስጡ እንዳያድር ያደርጋል፡፡ ጉዳት አድራሹም በበኩሉ ሊደርስበት ከሚችል የበቀል ጥቃት ስጋት ነጻ ይሆናል ፡፡እንዲሁም ጉዳዩ በእርቅ ስምምነት ካለቀ በተከሳሽ ላይ የተመሰረተው ክስ ቀሪ የሚሆንበት ወይም የሚቋረጥበት ሁኔታ ስለሚኖር ከወንጀል ቅጣት ይድናል ማለት ነው፡፡ በሌላ በኩል የወንጀል ጉዳት አድራሻ እና የተበዳይ መስማማት እና መታረቅ ለጠቅላላው ማህበረሰብ ሰላም ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ ይህም የሚሆነው ከወንጀል ስጋት ነፃ የሆነ አከባቢን ለመፍጠር በማስቻል ነው፡፡በተጨማሪም በባህሪያቸው ግላዊና ቀለል ያሉ ወንጀሎች በፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶ የጥፋተኝነት ውሳኔ ከሚሰጥ ይልቅ ጉዳዩ በእርቅ ማለቁ የተሻለ ውጤት የሚያስከትል ሲሆን ጉዳዮቹን በእርቅ መጨረስ የፍርድ ቤትን የስራ ጫና ይቀንሳል፡፡ይህም የፍትህ ስርዓቱ በተቀላጠፈ መንገድ እንዲከናወን አጋዥ ይሆናል ማለት ነው፡፡
3. በእርቅ የሚያልቁ የወንጀል አይነቶች
በአብዛኛው ወንጀሎች በመርህ ደረጃ የህዝብን መብትና ጥቅም የሚነኩ ሲሆን በልዩ ሁኔታ ከህዝብ ጥቅም ይልቅ የግል ተበዳይን ጥቅም የሚነኩ ሆነው የተደነገጉ የወንጀል አይነቶች በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ ተካተው ይገኛሉ፡፡ እነዚህ የህግ ድንጋጌዎች ክስ ማቅረብ የሚቻለው በግል አቤቱታ ብቻ እንደሆነ ያስቀምጣሉ፡፡ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 34/5 ላይ እንደተደነገገው የግል እና የቤተሰብ ህግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባህሎች ህጎች መሰረት መዳኘት እንደማይከለከል ያስቀምጣል፡፡ ይህ ማለት የግል የሆኑ እና በግል አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጡ ወንጀሎችን በባህላዊ እና በሀይማኖታዊ ስርዓቶች መዳኘት እርቅን እንደሚያካትት መገንዘብ ይቻላል፡፡
በወንጀል ህጉ በግል አቤቱታ እንደሚያስቀጡ ከተደነገጉ አንቀፆች ጥቂቶቹን ለአብነት ለመጥቀስ ያክል ፡- ታስቦ የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ 556(1)፣ በቸልተኝነት የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ-559(3))፣ የእጅ እልፊት (አንቀጽ-560(1)) ፣የዛቻ ወንጀል (አንቀጽ-580) ፣አመንዝራነት (አንቀጽ-652) ፣የሥድብ እና ማዋረድ (አንቀጽ-615) ፣የስም ማጥፋት ወንጀል (አንቀጽ-618) ፣በቤተዘመድ ንብረት ላይ የተፈጸመ ንብረት ነክ ወንጀል (አንቀጽ-664) ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም(አንቀጽ-646)፣ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት(አንቀጽ-558)፣በሌላ ሰው ሀብት ያለአግባብ መጠቀም(አንቀጽ-678)፣አግኝቶ መደበቅ(አንቀጽ-679)፣በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ(አንቀጽ-686)፣በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ(አንቀጽ-689)…ወዘተ ይገኙበታል፡፡
በእነዚህ ወንጀሎች መፈጸም ህጉ ዋነኛ ተጎጂ የሚያደርገው ከጠቅላለው ህዝብና መንግስት ይልቅ የወንጀል ቀጥተኛ ተጎጂውን በመሆኑ እነዚህ ተጎጂዎች እራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አቤቱታቸውን ካላቀረቡ ምርመራም ሆነ ክስ መቅረብ አይችልም ማለት ነው፡፡ ለዚህም መሰረታዊ ምክንያቱ የግል ተበዳዮች በአደባባይ ጉዳያችን ቀርቦ ከሚታይ ይልቅ ግላዊ ጉዳይነቱ ተጠብቆ ቤተሰባዊና ማህበራዊ መስተጋብራችንን ጠብቀን በራሳችን እንፈታለን ብለው ከወሰኑ የወንጀል ህጉ መንግስት በጉዳዩ ጣልቃ ገብቶ ጉዳያቸውን ከማየት እንዲቆጠብ አድረጎ የግል ችግራቸውን በራሳቸው እንዲፈቱ በህግ በማስቻል ጥበቃ ያደረግላቸው መሆኑን ያሳያል፡፡
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚፈፀምበትን ሂደት ለመምራት ያስችል ዘንድ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የወጣው መመሪያ ቁጥር 22/2010 ዝርዝር ጉዳዮችን አካቶ ይገኛል፡፡መመሪያው በዋናነት በውስጡ ካካተታቸው ጉዳዮች ፡- በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች፣እርቅ ለፈፀም ስለሚችልበት ጊዜ፣ እርቅ ስለሚከናወንበት ቦታ፣ እርቅ አስፈፃሚዎች ሊከተሏች ስለሚገቡ አሰራሮች፣ የእርቅ አፈፃፀም ስነ ምግባር መርሆች፣የእርቅ ስምምነት ስለሚፈርስበት ሁኔታና ግዜ እና ከእርቅ ጋር ተያይዞ ስለሚኖር ተጠያቂነት ናቸው፡፡
ከላይ እንደተመለከትነው በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች በወንጀል ህጉ፣በወንጀል ስነ ስርዓት ህግ ወይም በሌላ ህግ ውስጥ በግልፅ በእርቅ ለማለቅ እንደሚችል የተጠቀሰ ማንኛውም ወንጀል እና ቀለል ያሉ ከህብረተሰቡ ጥቅም ይልቅ የተበዳዩን ግለሰብ ጥቅም እና ደህንነት የሚመለከቱ በመሆነቸው በግል አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጡ ወንጀልች በእርቅ ማለቅ ይችላሉ፡፡ እርቅ ሊፈፀም የሚችለዉ የይርጋ ጊዜዉን ጠብቆ በቀረበ አቤቱታ ላይ ብቻ ሲሆን አንድ እርቅ የፖሊስ መዝገብ ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ ባለት 14 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መፈፀም አለበት፡፡ ይሁንና እርቁን ለመጨረስ ያላስቻለ በቂ ምክንያት ያጋጠመ እንደሆነ እና በመዝገቡ ላይ ሌላ ዉሳኔ መስጠቱ የሚኖረው ጠቀሜታ ያነሰ ከሆነ ከላይ የተቀመጠዉ የግዜ ገደብ ሳይከበር እርቅ ሊከናወን ይችላል፡፡
---------።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።------------------------------------።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።።
1. የእርቅ ትርጉም
እርቅ በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ካገኙ እና በብዛት በስራ ላይ ከሚውሉ የአማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ( alternative dispute resolution mechanisms) አንዱ ሲሆን የፍትሀ ብሄር እና የወንጀል ጉዳዮችን ከፍርድ ቤት ውጪ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ይውላል፡፡ እርቅ( mediation) ገለልተኛ በሆነ ሶስተኛ ወገን ድጋፍ ግጭት ውስጥ የገቡ ሰዎች በፍቃዳቸው እንዲስማሙ ወይም ግጭታቸውን እንዲፈቱ የሚደረግበት ሂደት ነው፡፡በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በዋናነት የወንጀል ድርጊቱን በፈፀመው ሰው/ተከሳሽ/ እና በተበዳይ መካከል ሲሆን ይህም በተበዳይና በደል አድራሽ መካከል የሚደረግ እርቅ( victim offender mediation) ተብሎ ይታወቃል፡፡
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግባር ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡ ክስም የሚቀርበው መንግስት በወከለው ዐቃቤ ህግ ሲሆን ሙሉ ወጪውም የሚሸፈናው በመንግስት ይሆናል፡፡ስለሆነም በወንጀል ህጎች ስር በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ገዳዮች በግልፅ ተደንግገው ይገኛሉ፡፡
2. የእርቅ ጠቀሜታ/ለተበዳይ/ለተከሳሽ/ለጠቅላላው ማህበረሰብ/ለፍትህ ስርዓቱ
በህግ የተፈቀዱ ጉዳዮችን በእርቅ መጨረስ መጠነ ሰፊ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ጥቅሞቹን ለተበዳይ ፣ለተከሳሽ፣ለጠቅላላው ማህበረሰብ በሚል ከፋፍለን ማየት እንችላለን፡፡ በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ጉዳዮች በባህሪያቸው ከህዝብ ጥቅም ይልቅ የግል ተበዳይን ጥቅም የሚመለከቱ በመሆናቸው ጉዳዩን በእርቅ መጨረስ በዋናነት ፋይዳ የሚኖረው ለተከሳሽ እና ለተበዳይ ነው፡፡ተበዳይ እርቅ ሲፈፀም ጉዳቱን ያደረሰው ሰው ይቅርታ የሚጠይቅበት እና ካሳ የሚክስበት ሁኔታ ስለሚኖር ለደረሰበት በደል እውቅና ያገኛል ማለት ነው፡፡በመሆኑም በውስጡ የተበዳይነት ስሜት እንዲጠፋ እና ወደ ፊት የበቀል መንፈስ በወስጡ እንዳያድር ያደርጋል፡፡ ጉዳት አድራሹም በበኩሉ ሊደርስበት ከሚችል የበቀል ጥቃት ስጋት ነጻ ይሆናል ፡፡እንዲሁም ጉዳዩ በእርቅ ስምምነት ካለቀ በተከሳሽ ላይ የተመሰረተው ክስ ቀሪ የሚሆንበት ወይም የሚቋረጥበት ሁኔታ ስለሚኖር ከወንጀል ቅጣት ይድናል ማለት ነው፡፡ በሌላ በኩል የወንጀል ጉዳት አድራሻ እና የተበዳይ መስማማት እና መታረቅ ለጠቅላላው ማህበረሰብ ሰላም ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ ይህም የሚሆነው ከወንጀል ስጋት ነፃ የሆነ አከባቢን ለመፍጠር በማስቻል ነው፡፡በተጨማሪም በባህሪያቸው ግላዊና ቀለል ያሉ ወንጀሎች በፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶ የጥፋተኝነት ውሳኔ ከሚሰጥ ይልቅ ጉዳዩ በእርቅ ማለቁ የተሻለ ውጤት የሚያስከትል ሲሆን ጉዳዮቹን በእርቅ መጨረስ የፍርድ ቤትን የስራ ጫና ይቀንሳል፡፡ይህም የፍትህ ስርዓቱ በተቀላጠፈ መንገድ እንዲከናወን አጋዥ ይሆናል ማለት ነው፡፡
3. በእርቅ የሚያልቁ የወንጀል አይነቶች
በአብዛኛው ወንጀሎች በመርህ ደረጃ የህዝብን መብትና ጥቅም የሚነኩ ሲሆን በልዩ ሁኔታ ከህዝብ ጥቅም ይልቅ የግል ተበዳይን ጥቅም የሚነኩ ሆነው የተደነገጉ የወንጀል አይነቶች በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ ተካተው ይገኛሉ፡፡ እነዚህ የህግ ድንጋጌዎች ክስ ማቅረብ የሚቻለው በግል አቤቱታ ብቻ እንደሆነ ያስቀምጣሉ፡፡ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 34/5 ላይ እንደተደነገገው የግል እና የቤተሰብ ህግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባህሎች ህጎች መሰረት መዳኘት እንደማይከለከል ያስቀምጣል፡፡ ይህ ማለት የግል የሆኑ እና በግል አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጡ ወንጀሎችን በባህላዊ እና በሀይማኖታዊ ስርዓቶች መዳኘት እርቅን እንደሚያካትት መገንዘብ ይቻላል፡፡
በወንጀል ህጉ በግል አቤቱታ እንደሚያስቀጡ ከተደነገጉ አንቀፆች ጥቂቶቹን ለአብነት ለመጥቀስ ያክል ፡- ታስቦ የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ 556(1)፣ በቸልተኝነት የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ-559(3))፣ የእጅ እልፊት (አንቀጽ-560(1)) ፣የዛቻ ወንጀል (አንቀጽ-580) ፣አመንዝራነት (አንቀጽ-652) ፣የሥድብ እና ማዋረድ (አንቀጽ-615) ፣የስም ማጥፋት ወንጀል (አንቀጽ-618) ፣በቤተዘመድ ንብረት ላይ የተፈጸመ ንብረት ነክ ወንጀል (አንቀጽ-664) ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም(አንቀጽ-646)፣ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት(አንቀጽ-558)፣በሌላ ሰው ሀብት ያለአግባብ መጠቀም(አንቀጽ-678)፣አግኝቶ መደበቅ(አንቀጽ-679)፣በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ(አንቀጽ-686)፣በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ(አንቀጽ-689)…ወዘተ ይገኙበታል፡፡
በእነዚህ ወንጀሎች መፈጸም ህጉ ዋነኛ ተጎጂ የሚያደርገው ከጠቅላለው ህዝብና መንግስት ይልቅ የወንጀል ቀጥተኛ ተጎጂውን በመሆኑ እነዚህ ተጎጂዎች እራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አቤቱታቸውን ካላቀረቡ ምርመራም ሆነ ክስ መቅረብ አይችልም ማለት ነው፡፡ ለዚህም መሰረታዊ ምክንያቱ የግል ተበዳዮች በአደባባይ ጉዳያችን ቀርቦ ከሚታይ ይልቅ ግላዊ ጉዳይነቱ ተጠብቆ ቤተሰባዊና ማህበራዊ መስተጋብራችንን ጠብቀን በራሳችን እንፈታለን ብለው ከወሰኑ የወንጀል ህጉ መንግስት በጉዳዩ ጣልቃ ገብቶ ጉዳያቸውን ከማየት እንዲቆጠብ አድረጎ የግል ችግራቸውን በራሳቸው እንዲፈቱ በህግ በማስቻል ጥበቃ ያደረግላቸው መሆኑን ያሳያል፡፡
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚፈፀምበትን ሂደት ለመምራት ያስችል ዘንድ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የወጣው መመሪያ ቁጥር 22/2010 ዝርዝር ጉዳዮችን አካቶ ይገኛል፡፡መመሪያው በዋናነት በውስጡ ካካተታቸው ጉዳዮች ፡- በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች፣እርቅ ለፈፀም ስለሚችልበት ጊዜ፣ እርቅ ስለሚከናወንበት ቦታ፣ እርቅ አስፈፃሚዎች ሊከተሏች ስለሚገቡ አሰራሮች፣ የእርቅ አፈፃፀም ስነ ምግባር መርሆች፣የእርቅ ስምምነት ስለሚፈርስበት ሁኔታና ግዜ እና ከእርቅ ጋር ተያይዞ ስለሚኖር ተጠያቂነት ናቸው፡፡
ከላይ እንደተመለከትነው በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች በወንጀል ህጉ፣በወንጀል ስነ ስርዓት ህግ ወይም በሌላ ህግ ውስጥ በግልፅ በእርቅ ለማለቅ እንደሚችል የተጠቀሰ ማንኛውም ወንጀል እና ቀለል ያሉ ከህብረተሰቡ ጥቅም ይልቅ የተበዳዩን ግለሰብ ጥቅም እና ደህንነት የሚመለከቱ በመሆነቸው በግል አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጡ ወንጀልች በእርቅ ማለቅ ይችላሉ፡፡ እርቅ ሊፈፀም የሚችለዉ የይርጋ ጊዜዉን ጠብቆ በቀረበ አቤቱታ ላይ ብቻ ሲሆን አንድ እርቅ የፖሊስ መዝገብ ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ ባለት 14 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መፈፀም አለበት፡፡ ይሁንና እርቁን ለመጨረስ ያላስቻለ በቂ ምክንያት ያጋጠመ እንደሆነ እና በመዝገቡ ላይ ሌላ ዉሳኔ መስጠቱ የሚኖረው ጠቀሜታ ያነሰ ከሆነ ከላይ የተቀመጠዉ የግዜ ገደብ ሳይከበር እርቅ ሊከናወን ይችላል፡፡
እንዲሁም የዐ/ህግ ክስ በፍርድ ቤት መዝገብ ከተከፈተበት በኋላ ክስ በመሰማቱ ሂደት ውስጥ በቀጠሮ መካከል ባለጉዳዮች ታርቀዉ ወደ ዐ/ህግ መስሪያ ቤት ከመጡ የቀጠሮውን ቀን ሳይጠብቅ የክስ ሂደቱ የሚቋረጠዉ በሃላፊዎች ተፈርሞ በፍርድ ቤት በሚቀርብ ማመልከቻ ይሆናል፡፡ በተጨማሪ የዐ/ህግ ክስ መታየት ከተጀመረ በኋላ ባለጉዳዮች መታረቃቸውን በችሎት በፍርድ ቤቱ የሚያመለክቱ ከሆነ በችሎት ያለዉ ዐ/ህግ በጉዳዩ ላይ ስምምነቱን በመግለፅ መዝገቡ እንዲዘጋ ሊያደርግ ይችላል፡፡
4. የእርቅ ከማን ጋር ይፈፀማል/በባህላዊ እና በዘመናዊ
እርቅ በኢትዮጵያ በተለያዩ የማህበረሰብ አባላት በተለያየ ስያሜ ለምሳሌ በአማራ ሽምግልና፣ በኦሮሞ ጃርሱማ እና በመሳሰሉት የሚታወቅ ሲሆን የእርቀ ሂደቱ እንደየማህበረሰቡ ባህል ይከናወናል፡፡በባህላዊ መንገድ የሚከናወን እርቅ ከቀላል እስከ ከባድ ያሉ ወንጀሎችን በእርቅ ለመጨረስ እና ማህበረሰቡ ቀድሞ ወደ ነበረው ሰላማዊ ህይወቱ እንዲመለስ ጥረት ይገደረጋል፡፡ በዚህም ሂደት ወንጀል ጉዳት የሚያደርሰው በአጠቃላይ ማህበረሰቡ ላይ ነው ተብሎ ስለሚታመን ጉዳት አድራሹ ተበዳይን ብቻ ሳይሆን ህብረተሰቡን ይቅርታ የሚጠይቅበትን እና የሚክስበትን ሁኔታ የሚያመቻች ነው፡፡ በዘመናዊው የፍትህ ስርዓት በቀጥታ ወይም ግልጽ በሆነ ሁኔታ ወንጀለኛው ከማህበረሰቡ ጋር እርቅ የሚፈፅምበት ሁኔታ ባይኖርም ከተበዳይ ጋር የሚያደርገው የእርቅ ስምምነት የማህበረሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ እንዳለው እሙን ነው፡፡ይህም ለምሳሌ ምስክር የሚሆኑ ሰዎች ላይ የሚኖርን ቅሬታ ወይም ቂም ያስቀራል፡፡በመሆኑም በዘመናዊው የፍትህ ስርዓት በወንጀል ጉዳዮች እርቅ በዋናነት የሚደረገው በተበዳይ እና በጉዳት አድራሹ መካከል ይሆናል ማለት ነው፡፡
5. እርቅን ማን ያነሳሳል/mediation referral/
ወንጀል ከተፈፀመ በኃላ እርቅ በባለጉዳዮቹ ተነሳሽነት፣በመርማሪ ፖሊስ፣በአቃቤ ህግ ወይም በፍርድ ቤት አነሳሽነት ሊከናወን ይችላል፡፡ወንጀል ፈፃሚው እና ተበዳይ በሀገር ሽማግሌዎች፣በጎረቤት እና በዘመዶቻቸው አማካኝነት/የማስታረቅ ሂደት/ሊታረቁ ይችላሉ፡፡ይህም ሲሆን የወንጀል ምርመራ ተጀምሮ እንደሆነ ወይም ክስ ተመስርቶ እንደሆነ ምርመራው ወይም ክሱ እንዲቋረጥ እንደሁኔታው ለፖሊስ፣ለአቃቤ ህግ ወይም ለፍርድ ቤት የእርቅ ስምምነታተውን በማቅረብ ሊጠይቁ ይችላሉ፡፡በሌላ በኩል በእርቅ ማለቅ እንደሚችሉ በግልፅ በህግ በተደነገጉ ወንጀሎች ላይ ፖሊስ፣ ዐቃቤ ህግ ወይም ፍርድ ቤት ባለገዳዮቹ እንዲታረቁ ሊያግባቧቸው ይችላሉ፡፡
6. እርቅ መቼ ሊፈፀም ይችላል
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ በወንጀል ምርመራ ሂደት፣ክስ ከተመሰረተ በኃላ እና በፍርድ ሂደት/ trial stage/ ሊፈፀም ይችላል፡፡ ይህም ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ በእርቅ ማለቅ እንደሚችሉ በህግ የተደነገጉ ጉዳዮችን በእርቅ መፈፀም እንደሚቻል ያስገነዝባል፡፡
7. እርቅ በማን የት ይፈፀማል
በወንጀል ድርጊት ጉዳት አድራሹን እና ተበዳይን የማስታረቁ ስራ ገለልተኛ በሆነ ሰው መከናወን ያለበት ተግባር እንደመሆኑ መርማሪ ፖሊስ እና ዐቃቤ ህግ ያስታራቂነት ሚናን የሚጫወቱበት ሁኔታ በህጋችን ተካቶ ይገኛል፡፡ በወንጀል ጉዳዮች የእርቅ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 22/2010 ላይ እንደተቀመጠው እርቅ የሚከናወነዉ የምርመራ መዝገቡን የመወሰን እና የመመርመር ስልጣን በተሰጣቸዉ ዐ/ህጎች ወይም መርማሪ ፖሊሶች ሆኖ በጠቅላይ ዐ/ህግ ጽ/ቤት ቢሮ፣ የፖሊስ መምሪያ ወይም ጣቢያ በሚገኝ አመቺ ቢሮ ዉስጥ መሆን አለበት፡፡ እንዲሁም አስገዳጅ ሁኔታ ሲኖር ዐ/ህግ ወይም ፖሊስ ለቅርብ ኃላፊዉ በማሳወቅ ለእርቁ አመቺ በሆነ ሌላ ስፍራ እርቁን ሊያከናዉን ይችላል፡፡ በተጨማሪ ባለጉዳዮች በመረጡት ቦታ በግላቸዉ እርቅ ፈጽመዉ በመምጣት የዕርቅ ማመልከቻ በማስገባት ጉዳያቸውን በእርቅ ሊፈፅሙ ይችላሉ፡፡
8. የእርቅ አስፈፃሚዎች ሊከተሏቸዉ የሚገቡ አሰራሮች
በሁለቱም ወገን ያሉ ባለጉዳዮች ጉዳያቸዉን በእርቅ ለመጨረስ ፍቃደኛ መሆናቸዉን ማረጋገጥ፤ ስለ እርቁ አካሔድ እና የህግ ዉጤት ለባለጉዳዮች በአግባቡ ማሳወቅ፤ የእርቅ ሂደቱን ግልፅ ማድረግ፣ በገለልተኛነት መምራት፣ በሂደቱ ያለመግባባት የተደረሰባቸዉን ነጥቦች ለመፍታት እንዲቻል እንደነገሩ ሁኔታ ጣልቃ በመግባት የማስታረቅ ሂደቱን ማገዝ፤በባለሙያ ድጋፍ ባለጉዳዮች ስምምነት ላይ ከደረሱ ይህንን የሚገልፅ ሰነድ ጽፈዉ እና ተፈራርመዉ እንዲያስገቡ በማድረግ መዝገቡን በእርቅ መዝጋት፤ የእርቅ ስራዉ ከባለሙያ ድጋፍ ዉጭ በራሳቸዉ በባለጉዳዮች ተከናዉኖ የመጣ ከሆነ ዐ/ህግ እርቁ በአመልካቹ ሙሉ ፍቃድ መደረጉን በማረጋገጥ መዝገቡን በእርቅ መዝጋት ናቸው፡፡ በእርቅ የተዘጋ መዝገብ በባለጉዳዮች ላይ አስገዳጅነት ያለዉና የመጨረሻ ህጋዊ ውሳኔ ይሆናል፡፡
በእርቅ ሂደቱ ለባለጉዳዮች እኩል የመሰማት መብት መስጠትና በትህትና ማስተናገድ፣መፍትሄ ለመስጠት የተሸለ ጥቅም ከሌለው በቀር ባለጉዳዮችን ለየብቻ አለማነጋገር፣ለወንጀሉ መነሻ የሆነውን ጉዳይ ከስር መሰረቱ ሊፈታ በሚያስይችል መልኩ መግባባት እንዲፈጠር መጣር፣በእርቅ ሂደቱ የተገኙ ወይም የታወቁ ጉዳዮችን በሚስጥር ይዞ መጠበቅ እና ጉዳዩ በእርቅ ማለቅ ካልቻለ በመዝገቡ ላይ እንደ ማስረጃ ያለመጠቀም አስታራቂዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የእርቅ አፈፃፀም ስነ-ምግባር መርሆች ናቸው፡፡
በመጨረሻም የእርቅ ስምምነት ስለሚፈርስበት ሁኔታ በመመሪያ የተካተተ ሲሆን ይህም እርቁ የተፈጸመዉ ከባለጉዳዮች በአንደኛዉ ወይም በሁለቱም ላይ በተደረገ ማናቸዉም ሙሉ ፍቃደኝነታቸዉን የሚሸረሽር/የሚያሳጣ ነገር መኖሩ በማስረጃ ሲረጋገጥ ወይም ዐ/ህጉ በነገሩ ካመነበት እና ስለዚሁ ነገር ቅሬታ ሲቀርብ እና በእርቅ ስምምነቱ ላይ የተገለፁ ወይም የተገቡ ቃሎች መፈፀም ሳይችሉ ሲቀሩ እና በዚህም የተነሳ ከተስማሚዎቹ አንዱ እርቅ እንዲፈርስለት የጠየቀ ሲሆን ነው፡፡በማንኛዉም ሁኔታ የእርቅ ስምምነቱን ለማፍረስ የሚያበቁ ምክንያቶች የተገኙ ሲሆን እርቁን ለማፍረስ የሚቻለዉ እርቁ በተፈፀመ በአንድ ወር ግዜ ዉስጥ ማመልከቻ ሲቀርብ ብቻ ነዉ፡፡
9. የእርቅ ስምምነት የህግ ውጤት
እርቅ በዋናነት ሁለት ውጤቶችን ያስከትላል ማለት ይቻላል፡፡ እነዚህም የክስ መቋረጥ፡- በመመሪያው ላይ እንደተገለፀው የግል አቤቱታ አቅራቢው ጉዳዩን መከታተል እንደማይፈልግ በፅሁፍ ከገለፀ ዐ/ህግ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 212 መሰረት መዝገብን ሊዘጋው ይችላል፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ወንጀሉ በግል ተበዳይ አቤቱታ አቅራቢነት ብቻ የሚያስቀጣ መሆኑ በወንጀል ህጉ ልዩ ክፍል ወይም ሌሎች ማሟያ የወንጀል ማቋቋሚያ ህጎች ሲደነገግ የግል ተበዳይ ወይም ህጋዊ ወኪሉ አቤቱታ ካላቀረበ በስተቀር ክስ መመስረት አይቻልም በማለት ይደነግጋል፡፡ከተከሳሽ ጋር እርቅ በመፈፀሙ ተበዳይ ገዳዩን መከታተል እንደማይፈልግ እና ክሱን እንዳነሳ ከገለፀ ክሱ ይቋረጣል ማለት ነው፡፡
በሌላ በኩል ከወንጀሉ ክብደት የተነሳ ጉዳዩን በእርቅ መጨረስ የማይቻል ቢሆን እንኳን ተከሳሽ ጉዳት ላደረሰበት ሰው አስፈላጊውን እርዳታ ያደረገ፣ጥፋቱን አምኖ በመፀፀት ተበዳይን ይቅርታ የጠየቀ እና በተቻለ ወጠን በመካስ መፀፀቱን ያሳየ እንደሆነ እንደ ቅጣት ማቅለያ ይያዝለታል(የወንጀል ህግ አንቀፅ 82/1/ሠ)፡፡ ስለሆነም ሌላው የእርቅ ስምምነት ውጤት ቅጣት ማቅለል ይሆናል ማለት ነው፡፡
4. የእርቅ ከማን ጋር ይፈፀማል/በባህላዊ እና በዘመናዊ
እርቅ በኢትዮጵያ በተለያዩ የማህበረሰብ አባላት በተለያየ ስያሜ ለምሳሌ በአማራ ሽምግልና፣ በኦሮሞ ጃርሱማ እና በመሳሰሉት የሚታወቅ ሲሆን የእርቀ ሂደቱ እንደየማህበረሰቡ ባህል ይከናወናል፡፡በባህላዊ መንገድ የሚከናወን እርቅ ከቀላል እስከ ከባድ ያሉ ወንጀሎችን በእርቅ ለመጨረስ እና ማህበረሰቡ ቀድሞ ወደ ነበረው ሰላማዊ ህይወቱ እንዲመለስ ጥረት ይገደረጋል፡፡ በዚህም ሂደት ወንጀል ጉዳት የሚያደርሰው በአጠቃላይ ማህበረሰቡ ላይ ነው ተብሎ ስለሚታመን ጉዳት አድራሹ ተበዳይን ብቻ ሳይሆን ህብረተሰቡን ይቅርታ የሚጠይቅበትን እና የሚክስበትን ሁኔታ የሚያመቻች ነው፡፡ በዘመናዊው የፍትህ ስርዓት በቀጥታ ወይም ግልጽ በሆነ ሁኔታ ወንጀለኛው ከማህበረሰቡ ጋር እርቅ የሚፈፅምበት ሁኔታ ባይኖርም ከተበዳይ ጋር የሚያደርገው የእርቅ ስምምነት የማህበረሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ እንዳለው እሙን ነው፡፡ይህም ለምሳሌ ምስክር የሚሆኑ ሰዎች ላይ የሚኖርን ቅሬታ ወይም ቂም ያስቀራል፡፡በመሆኑም በዘመናዊው የፍትህ ስርዓት በወንጀል ጉዳዮች እርቅ በዋናነት የሚደረገው በተበዳይ እና በጉዳት አድራሹ መካከል ይሆናል ማለት ነው፡፡
5. እርቅን ማን ያነሳሳል/mediation referral/
ወንጀል ከተፈፀመ በኃላ እርቅ በባለጉዳዮቹ ተነሳሽነት፣በመርማሪ ፖሊስ፣በአቃቤ ህግ ወይም በፍርድ ቤት አነሳሽነት ሊከናወን ይችላል፡፡ወንጀል ፈፃሚው እና ተበዳይ በሀገር ሽማግሌዎች፣በጎረቤት እና በዘመዶቻቸው አማካኝነት/የማስታረቅ ሂደት/ሊታረቁ ይችላሉ፡፡ይህም ሲሆን የወንጀል ምርመራ ተጀምሮ እንደሆነ ወይም ክስ ተመስርቶ እንደሆነ ምርመራው ወይም ክሱ እንዲቋረጥ እንደሁኔታው ለፖሊስ፣ለአቃቤ ህግ ወይም ለፍርድ ቤት የእርቅ ስምምነታተውን በማቅረብ ሊጠይቁ ይችላሉ፡፡በሌላ በኩል በእርቅ ማለቅ እንደሚችሉ በግልፅ በህግ በተደነገጉ ወንጀሎች ላይ ፖሊስ፣ ዐቃቤ ህግ ወይም ፍርድ ቤት ባለገዳዮቹ እንዲታረቁ ሊያግባቧቸው ይችላሉ፡፡
6. እርቅ መቼ ሊፈፀም ይችላል
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ በወንጀል ምርመራ ሂደት፣ክስ ከተመሰረተ በኃላ እና በፍርድ ሂደት/ trial stage/ ሊፈፀም ይችላል፡፡ ይህም ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ በእርቅ ማለቅ እንደሚችሉ በህግ የተደነገጉ ጉዳዮችን በእርቅ መፈፀም እንደሚቻል ያስገነዝባል፡፡
7. እርቅ በማን የት ይፈፀማል
በወንጀል ድርጊት ጉዳት አድራሹን እና ተበዳይን የማስታረቁ ስራ ገለልተኛ በሆነ ሰው መከናወን ያለበት ተግባር እንደመሆኑ መርማሪ ፖሊስ እና ዐቃቤ ህግ ያስታራቂነት ሚናን የሚጫወቱበት ሁኔታ በህጋችን ተካቶ ይገኛል፡፡ በወንጀል ጉዳዮች የእርቅ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 22/2010 ላይ እንደተቀመጠው እርቅ የሚከናወነዉ የምርመራ መዝገቡን የመወሰን እና የመመርመር ስልጣን በተሰጣቸዉ ዐ/ህጎች ወይም መርማሪ ፖሊሶች ሆኖ በጠቅላይ ዐ/ህግ ጽ/ቤት ቢሮ፣ የፖሊስ መምሪያ ወይም ጣቢያ በሚገኝ አመቺ ቢሮ ዉስጥ መሆን አለበት፡፡ እንዲሁም አስገዳጅ ሁኔታ ሲኖር ዐ/ህግ ወይም ፖሊስ ለቅርብ ኃላፊዉ በማሳወቅ ለእርቁ አመቺ በሆነ ሌላ ስፍራ እርቁን ሊያከናዉን ይችላል፡፡ በተጨማሪ ባለጉዳዮች በመረጡት ቦታ በግላቸዉ እርቅ ፈጽመዉ በመምጣት የዕርቅ ማመልከቻ በማስገባት ጉዳያቸውን በእርቅ ሊፈፅሙ ይችላሉ፡፡
8. የእርቅ አስፈፃሚዎች ሊከተሏቸዉ የሚገቡ አሰራሮች
በሁለቱም ወገን ያሉ ባለጉዳዮች ጉዳያቸዉን በእርቅ ለመጨረስ ፍቃደኛ መሆናቸዉን ማረጋገጥ፤ ስለ እርቁ አካሔድ እና የህግ ዉጤት ለባለጉዳዮች በአግባቡ ማሳወቅ፤ የእርቅ ሂደቱን ግልፅ ማድረግ፣ በገለልተኛነት መምራት፣ በሂደቱ ያለመግባባት የተደረሰባቸዉን ነጥቦች ለመፍታት እንዲቻል እንደነገሩ ሁኔታ ጣልቃ በመግባት የማስታረቅ ሂደቱን ማገዝ፤በባለሙያ ድጋፍ ባለጉዳዮች ስምምነት ላይ ከደረሱ ይህንን የሚገልፅ ሰነድ ጽፈዉ እና ተፈራርመዉ እንዲያስገቡ በማድረግ መዝገቡን በእርቅ መዝጋት፤ የእርቅ ስራዉ ከባለሙያ ድጋፍ ዉጭ በራሳቸዉ በባለጉዳዮች ተከናዉኖ የመጣ ከሆነ ዐ/ህግ እርቁ በአመልካቹ ሙሉ ፍቃድ መደረጉን በማረጋገጥ መዝገቡን በእርቅ መዝጋት ናቸው፡፡ በእርቅ የተዘጋ መዝገብ በባለጉዳዮች ላይ አስገዳጅነት ያለዉና የመጨረሻ ህጋዊ ውሳኔ ይሆናል፡፡
በእርቅ ሂደቱ ለባለጉዳዮች እኩል የመሰማት መብት መስጠትና በትህትና ማስተናገድ፣መፍትሄ ለመስጠት የተሸለ ጥቅም ከሌለው በቀር ባለጉዳዮችን ለየብቻ አለማነጋገር፣ለወንጀሉ መነሻ የሆነውን ጉዳይ ከስር መሰረቱ ሊፈታ በሚያስይችል መልኩ መግባባት እንዲፈጠር መጣር፣በእርቅ ሂደቱ የተገኙ ወይም የታወቁ ጉዳዮችን በሚስጥር ይዞ መጠበቅ እና ጉዳዩ በእርቅ ማለቅ ካልቻለ በመዝገቡ ላይ እንደ ማስረጃ ያለመጠቀም አስታራቂዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የእርቅ አፈፃፀም ስነ-ምግባር መርሆች ናቸው፡፡
በመጨረሻም የእርቅ ስምምነት ስለሚፈርስበት ሁኔታ በመመሪያ የተካተተ ሲሆን ይህም እርቁ የተፈጸመዉ ከባለጉዳዮች በአንደኛዉ ወይም በሁለቱም ላይ በተደረገ ማናቸዉም ሙሉ ፍቃደኝነታቸዉን የሚሸረሽር/የሚያሳጣ ነገር መኖሩ በማስረጃ ሲረጋገጥ ወይም ዐ/ህጉ በነገሩ ካመነበት እና ስለዚሁ ነገር ቅሬታ ሲቀርብ እና በእርቅ ስምምነቱ ላይ የተገለፁ ወይም የተገቡ ቃሎች መፈፀም ሳይችሉ ሲቀሩ እና በዚህም የተነሳ ከተስማሚዎቹ አንዱ እርቅ እንዲፈርስለት የጠየቀ ሲሆን ነው፡፡በማንኛዉም ሁኔታ የእርቅ ስምምነቱን ለማፍረስ የሚያበቁ ምክንያቶች የተገኙ ሲሆን እርቁን ለማፍረስ የሚቻለዉ እርቁ በተፈፀመ በአንድ ወር ግዜ ዉስጥ ማመልከቻ ሲቀርብ ብቻ ነዉ፡፡
9. የእርቅ ስምምነት የህግ ውጤት
እርቅ በዋናነት ሁለት ውጤቶችን ያስከትላል ማለት ይቻላል፡፡ እነዚህም የክስ መቋረጥ፡- በመመሪያው ላይ እንደተገለፀው የግል አቤቱታ አቅራቢው ጉዳዩን መከታተል እንደማይፈልግ በፅሁፍ ከገለፀ ዐ/ህግ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 212 መሰረት መዝገብን ሊዘጋው ይችላል፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ወንጀሉ በግል ተበዳይ አቤቱታ አቅራቢነት ብቻ የሚያስቀጣ መሆኑ በወንጀል ህጉ ልዩ ክፍል ወይም ሌሎች ማሟያ የወንጀል ማቋቋሚያ ህጎች ሲደነገግ የግል ተበዳይ ወይም ህጋዊ ወኪሉ አቤቱታ ካላቀረበ በስተቀር ክስ መመስረት አይቻልም በማለት ይደነግጋል፡፡ከተከሳሽ ጋር እርቅ በመፈፀሙ ተበዳይ ገዳዩን መከታተል እንደማይፈልግ እና ክሱን እንዳነሳ ከገለፀ ክሱ ይቋረጣል ማለት ነው፡፡
በሌላ በኩል ከወንጀሉ ክብደት የተነሳ ጉዳዩን በእርቅ መጨረስ የማይቻል ቢሆን እንኳን ተከሳሽ ጉዳት ላደረሰበት ሰው አስፈላጊውን እርዳታ ያደረገ፣ጥፋቱን አምኖ በመፀፀት ተበዳይን ይቅርታ የጠየቀ እና በተቻለ ወጠን በመካስ መፀፀቱን ያሳየ እንደሆነ እንደ ቅጣት ማቅለያ ይያዝለታል(የወንጀል ህግ አንቀፅ 82/1/ሠ)፡፡ ስለሆነም ሌላው የእርቅ ስምምነት ውጤት ቅጣት ማቅለል ይሆናል ማለት ነው፡፡
ለማጠቃለል ያክል እርቅ ከጥንት ጀምሮ በማህበረሰባችን ውስጥ የህብረተሰቡን ባህል መሰረት በማድረግ ከቀላል እስከ ከባድ ላሉ ወንጀሎች ሲፈፀም የኖረ ስርዓት እንደመሆኑ መጠን በዘመናዊው ህግ በተገደበ መልኩ(በግል አቤቱታ በሚያስቀጡ ወንጀሎች ብቻ) የተፈቀደ ቢሆንም የህብረተሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና እንዳለው መገንዘብ ይችላል፡፡ በመሆኑም የእርቅ አፈፃፀም ስነ ምግባር መርሆችን በተገቢው ሁኔታ በመከተል ባለጉዳዮች ወደ ተጨማሪ የበቀል እና የወንጀል ድርጊት እንዳይገቡ እና የህዝብ ሰላማዊ ህይወት እንዳይታወክ በህግ በተፈቀዱ ጉዳዮች እርቅ መፈፀም ለተበዳይ፣ለጉዳት አድረሹ፣ለህብረተሰብ እና በአጠቃላይ ፍትህ ስርዓቱ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 34/5 ላይ እንደተደነገገው የግል እና የቤተሰብ ህግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባህሎች ህጎች መሰረት መዳኘት እንደማይከለከል ያስቀምጣል
።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።።
ዋቢ
1. የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ መንግስት
2. የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ
3. በወንጀል ጉዳዮች የእርቅ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2012
4. Handbook on Restorative Justice Programme. CRIMINAL JUSTICE HANDBOOK SERIES. UNITED NATIONS OFFICE ON DRUGS AND CRIME(2006)
5. Mark S. Umbreit, Mediation of Victim Offender Conflict, 1988 J. Disp. Resol. (1988)
6. Mark Umbreit, Marilyn Armour. RESTORATIVE JUSTICE DIALOGUE.An Essential Guide for Research and Practice (2011)
7. Jetu Edossa.mediating criminal matters in Ethiopian criminal justice system the prosepect of restorative justice,oromia law journal.vol.1 no.1 (2012)
ኤፌድሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 34/5 ላይ እንደተደነገገው የግል እና የቤተሰብ ህግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባህሎች ህጎች መሰረት መዳኘት እንደማይከለከል ያስቀምጣል
።።።።🔴።።🔴።🔴።።።🔴።።።።።።
ዋቢ
1. የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ መንግስት
2. የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ
3. በወንጀል ጉዳዮች የእርቅ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2012
4. Handbook on Restorative Justice Programme. CRIMINAL JUSTICE HANDBOOK SERIES. UNITED NATIONS OFFICE ON DRUGS AND CRIME(2006)
5. Mark S. Umbreit, Mediation of Victim Offender Conflict, 1988 J. Disp. Resol. (1988)
6. Mark Umbreit, Marilyn Armour. RESTORATIVE JUSTICE DIALOGUE.An Essential Guide for Research and Practice (2011)
7. Jetu Edossa.mediating criminal matters in Ethiopian criminal justice system the prosepect of restorative justice,oromia law journal.vol.1 no.1 (2012)
ኤፌድሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ለነገረ ፈጅ ያለዎትን የህግ ጥያቄ ወይም አስተያየት በ @NegereFeji_Bot
ወይም
negerefej@gmail.com ይላኩልን።
https://t.me/NegereFej
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ለነገረ ፈጅ ያለዎትን የህግ ጥያቄ ወይም አስተያየት በ @NegereFeji_Bot
ወይም
negerefej@gmail.com ይላኩልን።
https://t.me/NegereFej
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
በፍትሐብሄር ክርክር ላይ የሰነድ ማስረጃ እንዴት ማቅረብ እንደሚቻል የፍትሐብሔር የስነ-ስርዓት ህጋችን ምን ይላል ? እንዴትስ ተመልክቷል የሚሉትን በተወሰነ መልኩ እንመለከታለን ።
♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️
በአብዛኛው ፍ/ቤቶች የጽሑፍ ማስረጃዎች ከክስ ጋር ወይንም ከመከላካያ መልስ ጋር አብሮ ካልቀረበ መቅረብ አይችልም በሚል አልፎ አልፎ ሲከለክሉ ይታያል፡፡በሌላ በኩል ተከራካሪዎች በክሳቸው/በመልሳቸው ላይ መጀመሪያ ያልቀረቡትን የሰነድ ማስረጃን እንዴት ማቅረብ እንዳለባቸው ሲቸገሩ ይታያል። ነገር ግን የሰንድ ማስረጃ እንዴት እንደሚቀርብ በሥነ-ሥርዓት ህጋችን በግልፅ እንደተደነገገው ከክስ ማመልከቻ ወይም ከመከላካያ መልስ በኋለ ክስ ከመሰማቱ በፊት ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ ያልቀረበ የጽሑፍ ማስጃዎች ካሉ መቅረብ እንደሚችሉ ከዚህ በታች ተመልክቷል ፡፡
# ሀ . በመጀመሪያ ደረጃ ከሳሹ ከክስ ማመልከቻው ጋር ተከሳሹ ደግሞ ከመከላከያ መልሱ ጋር ይጠቅመናል የሚሉትንና በእጃቸው የሚገኙትን ወይም ሊያቀርቡ የሚችሉትን የጽሑፍ ማስረጃ በሙሉ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው (ቁ.223(1)) (ለ) እና 234 (1)፡፡
# ለ . በሁለተኛ ደረጃ ተከራካሪ ወገኖች ለማቅረብ የሚችሉትንና ይጠቅማናል የሚሉትን ወይም ፍርድ ቤቱ እንዲቀርብ የጠየቀውንና አስቀድመው ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን የፅሑፍ ማስረጃ ሁሉ በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው
(ቁ. 137 (1)) ፡፡
# ሐ . ማንኛውም አቤት ባይ ሰነዶችን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮው በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ካላቀረበ በቀር ማስረጃዬ ከፍርድ ቤቱ መዝገብ ጋር ይያያዝልኝ ወይም ለማቅረብ ይፈቀድልኝ በማለት ለማመልከት አይችልም (137(3)፡፡
# መ . መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች ከተከራካሪዎች ወገኖች ባንዳኛው
ጉድለት ወይም በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይቀርቡ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ወዲያው ፍርድ ይሰጣል (ቁ. 256(1))፡፡
# ሠ . ከላይ ከላይ የተጠቀሱት አጠቃላይ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ከአቤቱታ ጋር ወይም በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ያልቀረበ የፅሁፍ
ማስረጃ በሌላ ጊዜ ሊቀርብ የሚችልበት ልዩ ሁኔታዎች (exceptions) አሉ፡፡
እነዚህም፡-
#1. ፍርድ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም በተከራካሪዎች ወገኖች አመልካችነት
በሌላ ፍ/ቤት ዘንድ የሚገኝ መዝገብ ወይም የጽሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ
ይችላል (ቁ.145፡፡
#2. ማስረጃዎቹ ሳይቀርቡ የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳ ስለ ክርክሩ አወሳሰንና ማስረጃ ያለመቅረቡ ስላስከተለው ኪሳራ
ተገቢ መስሎ የታየውን ትፅዛዝ በመስጠት ነገሩ የሚሰማበትን ቀነ ቀጠሮ ይወስናል (ቁ. 256 (1)፡፡ (ማስረጃው እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል፡፡)
#3. አስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ የክርክሩን ጭብጥ ከመያዙ በፊት በተከራካሪዎች ያልቀረበን የፅሑፍ ማስረጃ በትዕዛዝ አስቀርቦ መመርመር
ይችላል (ቁ. 249 ፡፡
#4. ክርክሩ በሚሰማበት በማናቸውም ግዜ ፍርድ ቤቱ በተከራካሪዎቹ ያልቀረበ
ነገር ግን ለክርክሩ ጠቃሚ የሆነ የፅሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል
(ቁ.264)፡፡
#5. ምስክሮችን መስቀለኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ወይም ምስክሩ ነገሩን ለማስታወስ እንዲችል የሚቀርብ የጽሑፍ ማስረጃ በመጀመሪያ በይቀርብም ክርክሩ በሚስማበት ጊዜ መቅረብ ይችላል (137 (4)) ።
# በአጠቃላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ.223(1) (ለ) , 234 (1),137,256,145,249,264,345 ድንጋጌዎችን በማየት መረዳት ይቻላል።
በጠበቃ ዘመድኩን በቀለ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️
በአብዛኛው ፍ/ቤቶች የጽሑፍ ማስረጃዎች ከክስ ጋር ወይንም ከመከላካያ መልስ ጋር አብሮ ካልቀረበ መቅረብ አይችልም በሚል አልፎ አልፎ ሲከለክሉ ይታያል፡፡በሌላ በኩል ተከራካሪዎች በክሳቸው/በመልሳቸው ላይ መጀመሪያ ያልቀረቡትን የሰነድ ማስረጃን እንዴት ማቅረብ እንዳለባቸው ሲቸገሩ ይታያል። ነገር ግን የሰንድ ማስረጃ እንዴት እንደሚቀርብ በሥነ-ሥርዓት ህጋችን በግልፅ እንደተደነገገው ከክስ ማመልከቻ ወይም ከመከላካያ መልስ በኋለ ክስ ከመሰማቱ በፊት ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ ያልቀረበ የጽሑፍ ማስጃዎች ካሉ መቅረብ እንደሚችሉ ከዚህ በታች ተመልክቷል ፡፡
# ሀ . በመጀመሪያ ደረጃ ከሳሹ ከክስ ማመልከቻው ጋር ተከሳሹ ደግሞ ከመከላከያ መልሱ ጋር ይጠቅመናል የሚሉትንና በእጃቸው የሚገኙትን ወይም ሊያቀርቡ የሚችሉትን የጽሑፍ ማስረጃ በሙሉ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው (ቁ.223(1)) (ለ) እና 234 (1)፡፡
# ለ . በሁለተኛ ደረጃ ተከራካሪ ወገኖች ለማቅረብ የሚችሉትንና ይጠቅማናል የሚሉትን ወይም ፍርድ ቤቱ እንዲቀርብ የጠየቀውንና አስቀድመው ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን የፅሑፍ ማስረጃ ሁሉ በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው
(ቁ. 137 (1)) ፡፡
# ሐ . ማንኛውም አቤት ባይ ሰነዶችን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮው በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ካላቀረበ በቀር ማስረጃዬ ከፍርድ ቤቱ መዝገብ ጋር ይያያዝልኝ ወይም ለማቅረብ ይፈቀድልኝ በማለት ለማመልከት አይችልም (137(3)፡፡
# መ . መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች ከተከራካሪዎች ወገኖች ባንዳኛው
ጉድለት ወይም በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይቀርቡ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ወዲያው ፍርድ ይሰጣል (ቁ. 256(1))፡፡
# ሠ . ከላይ ከላይ የተጠቀሱት አጠቃላይ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ከአቤቱታ ጋር ወይም በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ያልቀረበ የፅሁፍ
ማስረጃ በሌላ ጊዜ ሊቀርብ የሚችልበት ልዩ ሁኔታዎች (exceptions) አሉ፡፡
እነዚህም፡-
#1. ፍርድ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም በተከራካሪዎች ወገኖች አመልካችነት
በሌላ ፍ/ቤት ዘንድ የሚገኝ መዝገብ ወይም የጽሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ
ይችላል (ቁ.145፡፡
#2. ማስረጃዎቹ ሳይቀርቡ የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳ ስለ ክርክሩ አወሳሰንና ማስረጃ ያለመቅረቡ ስላስከተለው ኪሳራ
ተገቢ መስሎ የታየውን ትፅዛዝ በመስጠት ነገሩ የሚሰማበትን ቀነ ቀጠሮ ይወስናል (ቁ. 256 (1)፡፡ (ማስረጃው እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል፡፡)
#3. አስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ የክርክሩን ጭብጥ ከመያዙ በፊት በተከራካሪዎች ያልቀረበን የፅሑፍ ማስረጃ በትዕዛዝ አስቀርቦ መመርመር
ይችላል (ቁ. 249 ፡፡
#4. ክርክሩ በሚሰማበት በማናቸውም ግዜ ፍርድ ቤቱ በተከራካሪዎቹ ያልቀረበ
ነገር ግን ለክርክሩ ጠቃሚ የሆነ የፅሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል
(ቁ.264)፡፡
#5. ምስክሮችን መስቀለኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ወይም ምስክሩ ነገሩን ለማስታወስ እንዲችል የሚቀርብ የጽሑፍ ማስረጃ በመጀመሪያ በይቀርብም ክርክሩ በሚስማበት ጊዜ መቅረብ ይችላል (137 (4)) ።
# በአጠቃላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ.223(1) (ለ) , 234 (1),137,256,145,249,264,345 ድንጋጌዎችን በማየት መረዳት ይቻላል።
በጠበቃ ዘመድኩን በቀለ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Counsel Officer
Job Description:
Employment Type:
Permanent
Number Required:
One (1)
Responsibility
Purpose statement
Advise Senior Management Team and other staff on legal risks and mitigation measures
Ensure organizational compliance with national, regional and local laws, including corporate and tax, employment, advertising, and intellectual property.
Lead and drive successful litigation strategies, in coordination with outside counsel, to protect the company during lawsuits.
Ensure ongoing registration and protection of organizational intellectual property rights.
Review/prepare business and legal contracts which will be signed between the company and service providers.
Draft and prepare contractual agreements to ensure legal compliance with statutory requirement.
Consult the company on labor relations issues, assist in the collective bargaining, policy and procedure drafting and revision
Job Requirements:
Specification:
LLB degree in law from a known and certified university or college.
At least 3 years’ progressive experience
Ability to define problems, collect data, establish facts and draw conclusions
Good in MS Offices applications
Experience in FMCG industry is a plus
Experience as an Attorney is a plus
How To Apply:
Qualified candidates who meet the above requirements can submit their detailed CV and cover letter through ethiojobs.net.et by specifying the position and JOB ID in the cover letter.
Posted: 06.22.2021
Deadline: 07.02.2021
Job Category: Legal
Employment: Full time
Location: Addis Ababa
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Job Description:
Employment Type:
Permanent
Number Required:
One (1)
Responsibility
Purpose statement
Advise Senior Management Team and other staff on legal risks and mitigation measures
Ensure organizational compliance with national, regional and local laws, including corporate and tax, employment, advertising, and intellectual property.
Lead and drive successful litigation strategies, in coordination with outside counsel, to protect the company during lawsuits.
Ensure ongoing registration and protection of organizational intellectual property rights.
Review/prepare business and legal contracts which will be signed between the company and service providers.
Draft and prepare contractual agreements to ensure legal compliance with statutory requirement.
Consult the company on labor relations issues, assist in the collective bargaining, policy and procedure drafting and revision
Job Requirements:
Specification:
LLB degree in law from a known and certified university or college.
At least 3 years’ progressive experience
Ability to define problems, collect data, establish facts and draw conclusions
Good in MS Offices applications
Experience in FMCG industry is a plus
Experience as an Attorney is a plus
How To Apply:
Qualified candidates who meet the above requirements can submit their detailed CV and cover letter through ethiojobs.net.et by specifying the position and JOB ID in the cover letter.
Posted: 06.22.2021
Deadline: 07.02.2021
Job Category: Legal
Employment: Full time
Location: Addis Ababa
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/