From the GENERAL PROVISIONS of commercial code of Ethiopia
Article. 210. - Business organisation defined.
1. A business organisation is any association arising out of a partnership agreement.
2. Any business organisation other than a joint venture shall be deemed to be a legal person.
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Article. 210. - Business organisation defined.
1. A business organisation is any association arising out of a partnership agreement.
2. Any business organisation other than a joint venture shall be deemed to be a legal person.
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Different business organisations under the commercial code of Ethiopia
1. There are #six #(6) forms of business organisations under this Code:
a. ordinary partnership;
b. joint venture;
c. general partnership;
d. limited Partnership;
e. share company;
f. private limited company;
#share #ሼር
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
1. There are #six #(6) forms of business organisations under this Code:
a. ordinary partnership;
b. joint venture;
c. general partnership;
d. limited Partnership;
e. share company;
f. private limited company;
#share #ሼር
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from H
የአማራ ክልል የፍትህ ባለሞያዎች ስልጠና ማዕከል የመግቢያ ፈተና ነገ(ማክሰኞ) እንደሆነ ይታወቃል.. አሁን በሰሜን ሸዋ ባለው ወቅታዊ የፀጥታ ችግር ግን ካለንበት ቦታ ወደ ደብረብርሃን ለመምጣት ዋስትና የለንም ስለሆነም ተፈታኞች ያለውን ችግር ማስረዳት አለብን ተቋሙም ችግሩን ተረድቶ መፍትሄ መስጠት አለበት
Don't compare your PROGRESS with
that of OTHERS. We all need our OWN
TIME to Travel our Own DISTANCE.
Have a sucess-filled day ‼️
#share #ሼር
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
that of OTHERS. We all need our OWN
TIME to Travel our Own DISTANCE.
Have a sucess-filled day ‼️
#share #ሼር
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ALE (አለ) law societies 🔴
ALE (Alternative Legal Education)
All in one, for all.🔴
አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)
ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴
There is free legal aid. ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።
For discussion @ALE_lawsocieties
For more Contact us: @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties
ALE (Alternative Legal Education)
All in one, for all.🔴
አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)
ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴
There is free legal aid. ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።
For discussion @ALE_lawsocieties
For more Contact us: @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የጥብቅና ፍቃድ ለማውጣት መሟላት ያለባቸዉ መስፈርቶች!
________
ሰላምጤና ይስጥልን የኢፊዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፌስቡክ ፔጅ
ተከታታዮቻችን በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን ስር ከተነሱት ጥያቄዎች አንደኛዉ
ጠበቃ ለመሆን መሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች በተመለከተ ማብራሪያ
እንዲሰጥበት በጠየቃችሁን መሰረት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ
አሰጣጥና ምዝገባ አዋጅ 199/1992 ዋቢ አድርገን የሚከተለዉን ፅሁፍ
አዘጋጅተናል፡፡ መልካም ንባብ!
የጥብቅና አገልግሎት በሕግ ሙያ የሠለጠነና ሰፊ ልምድ ያለው፤የፍርድ ቤት
አሠራርን ጠንቅቆ የሚያውቅ፤የታማኝነት፤የቅንነትና የእውነተኝነት መንፈስን
የተላበሰ ሰው ለሕግ የበላይነትና ለፍትሕ መስፈን ከፍትሕ አካላት ጐን
በአጋዥነት የሚሰለፍበት ሙያ በመሆኑ፤በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ለመሥራት
የሚችሉ ጠበቆችን ምዝገባና ፈቃድ አሰጣጥ ሁኔታ በተሟላ መልኩ በሕግ
መደንገግ በማስፈለጉ፤የጥብቅና ሥራ የሚሠሩ ሰዎችን የሙያ ብቃት ደረጃ
ከሚሰጡት አገልግሎት ጋር የተመጣጠነ ለማድረግ በሥራው ለመሠማራት
የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን ከፍ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤በኢትዮጵያ
ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥትአንቀጽ55(1) መሠረት
የሚከተለው ታውጇል።
ፈቃድ ለማግኘት ስለሚቀርብ ማመልከቻ
=============================
1.የጥብቅና ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ ማመልከቻ ለዚሁ ተግባር በሚኒስቴሩ
በተዘጋጀ ቅጽ ተሞልቶይቀርባል፡፡
2.አመልካቹ ከማመልከቻው ጋርየሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ ይኖርበታል፡-
ሀ/የትምህርት ማስረጃውን፤
ለ/ከቀድሞ አሠሪው ስለ ሥነምግባሩ ወይም ስለ ሥራ አፈጻጸሙ የሚገልጽ
ደብዳቤ፤
ሐ/እንደአስፈላጊነቱ ፈቃድ ለማግኘት የሚሰጠውን የሙያ መግቢያ ፈተና
ማለፉን የሚያሳይ ማስረጃ፣
መ/የፈቃድክፍያመፈጸሙንየሚያሳይማስረጃ፣
ሠ/የሙያ ኃላፊነት መድን ዋስትና መግባቱን የሚያሳይ ማስረጃ፣
ረ/ሌሎች በሚኒስቴሩ የሚጠየቁ ማስረጃዎች፤ማቅረብ አለበት፡
3.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) (ሐ) የሚቀርብ ሠርተፊኬት ዋጋ የሚኖረው
ፈተና ማለፉ በታወቀ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከቀረበ ብቻ ነው፡፡
ፈቃድ ስለመስጠት
=============
1.ሚኒስቴሩ የጥብቅና ፈቃድ ማመልከቻ በአንቀጽ 4 መሠረት ተሟልቶ
ሲቀርብለት ከ30 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ተገቢውን ውሣኔ መስጠት
አለበት፡፡
2.በፈቃዱ ላይ የሚጠቀሱት የሚከተሉትን ይጨምራል፤
ሀ.የጠበቃውን ሙሉ ስምና ዜግነት፣
ለ/መደበኛ የመኖሪያና የሥራ አድራሻ፣
ሐ/የፈቃዱንዓይነት፣መ/የፈቃድሰጭውን ስምና ፊርማ።
3.ቋሚ ሥራ ላለው ሰው የጥብቅና ፈቃድ አይሰጥም።
የፈቃድ ዓይነቶች በሚኒስቴሩ የሚሰጡ የሚከተሉት ሦስት ዓይነት የጥብቅና
ፈቃዶች ይኖራሉ፤
ሀ/የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ፣
ለ/የፌዴራል ማናቸውም ፍርድቤት ጥብቅና ፈቃድ፣እና
ሐ/የፌዴራል ልዩ የጥብቅና ፈቃድ፡፡
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥብቅና ፈቃድ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የፌዴራል
የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፡
1.በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በዲፕሎማ በሕግ
የተመረቀ፣የኢትዮጵያን መሠረታዊ ሕጐች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ
የአምስት ዓመት ልምድ ያለው ወይም በሕግ በዲግሪ የተመረቀ፣የኢትዮጵያን
መሠረታዊ ሕጐችየሚያውቅና በሙያው ቢያንስ የሁለት ዓመት ልምድ ያለው፣
2.ለፍትሕ ሥራ አካሄድ መልካም ሥነ ምግባር ያለው፣
3.ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና መግቢያ ፈተና ያለፈ
4.ምግባረ ብልሹነትን በሚያመለክት ወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ፤
5.የሙያ የኃላፊነት መድኅን ዋስትና መግባቱን የሚያሳይ ማስረጃ ያቀረበ፡
የፌዴራል ማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የፌዴራል
ማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፡
1.በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ ዲግሪ የተመረቀ፣የኢትዮጵያን
መሠረታዊ ሕጐች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ የአምስት ዓመት ልምድ ያለው፡
2.ለፍትሕ ሥራ አካሄድ መልካም ሥነምግባር ያለው፣
3.ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና መግቢያ ፈተናያለፈ፣
4.ምግባረ ብልሹነትን በሚያመለክት ወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ፣
5.የሙያ የኃላፊነት መድኅን ዋስትና መግባቱን የሚያሳይ ማስረጃ ያቀረበ፡፡
የፌዴራል ልዩ የጥብቅና ፈቃድ
======================
1.የኅብረተሰቡን አጠቃላይ መብትና ጥቅም ለማስከበር የሚሟገትና
ከዚህበታችየተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የፌዴራል
ልዩ የጥብቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፤
ሀ/በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ በዲግሪ
የተመረቀ፣የኢትዮጵያንመሠረታዊ ሕጐችየሚያውቅና በሙያው ቢያንስ የአምስት
ዓመት ልምድ ያለው፤
ለ/ከሚወክለው የህብረተሰብ ክፍል ወይም ደንበኛ ምንም ዓይነት ክፍያ
የማይቀበል፣
ሐ/ፀባዩ ይህን ኃላፊነት ለመቀበል ተስማሚ የሆነ፤
መ/ምግባረ ብልሹነትን በሚያመለክት ወንጀል ተከሶያ ልተቀጣ፡፡
2.የጥብቅና ፈቃድ ያለውማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ1
የተገለጹትን የሚያሟላ ከሆነ ልዩ የጥብቅና ፈቃድ ሳያስፈልገው አገልግሎት
መስጠት ይችላል፡፡ነገር ግን ይህን ግልጋሎት ከመስጠቱ በፊት ሚኒስቴሩን
ማሳወቅ አለበት፡፡
የፈቃድ እድሣት
1.የጥብቅና ፈቃድ በየአመቱ መታደስ አለበት፡፡
2.ፈቃድ ለማሳደስ የሚቀርብ ማመልከቻ ፈቃዱ የሚያገለግልበት የአንድ ዓመት
ጊዜ ከማለቁ ከአንድ ወር በፊት መቅረብ አለበት፡፡
3.አመልካች በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጣው ደንብ የሚወሰነውን የማሳደሻ
ክፍያ ይከፍላል ዉድ አንባቢያን ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለጋችሁ በፅሁፋችን
ምንጭ አድርገን ከወሰድነዉ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ አሰጣጥና
ምዝገባ አዋጅ 199/1992 ማንበብ እንደምትችሉ ለመጠቆም እንወዳለን
ሰላም!
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
________
ሰላምጤና ይስጥልን የኢፊዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፌስቡክ ፔጅ
ተከታታዮቻችን በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን ስር ከተነሱት ጥያቄዎች አንደኛዉ
ጠበቃ ለመሆን መሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች በተመለከተ ማብራሪያ
እንዲሰጥበት በጠየቃችሁን መሰረት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ
አሰጣጥና ምዝገባ አዋጅ 199/1992 ዋቢ አድርገን የሚከተለዉን ፅሁፍ
አዘጋጅተናል፡፡ መልካም ንባብ!
የጥብቅና አገልግሎት በሕግ ሙያ የሠለጠነና ሰፊ ልምድ ያለው፤የፍርድ ቤት
አሠራርን ጠንቅቆ የሚያውቅ፤የታማኝነት፤የቅንነትና የእውነተኝነት መንፈስን
የተላበሰ ሰው ለሕግ የበላይነትና ለፍትሕ መስፈን ከፍትሕ አካላት ጐን
በአጋዥነት የሚሰለፍበት ሙያ በመሆኑ፤በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ለመሥራት
የሚችሉ ጠበቆችን ምዝገባና ፈቃድ አሰጣጥ ሁኔታ በተሟላ መልኩ በሕግ
መደንገግ በማስፈለጉ፤የጥብቅና ሥራ የሚሠሩ ሰዎችን የሙያ ብቃት ደረጃ
ከሚሰጡት አገልግሎት ጋር የተመጣጠነ ለማድረግ በሥራው ለመሠማራት
የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን ከፍ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤በኢትዮጵያ
ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥትአንቀጽ55(1) መሠረት
የሚከተለው ታውጇል።
ፈቃድ ለማግኘት ስለሚቀርብ ማመልከቻ
=============================
1.የጥብቅና ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ ማመልከቻ ለዚሁ ተግባር በሚኒስቴሩ
በተዘጋጀ ቅጽ ተሞልቶይቀርባል፡፡
2.አመልካቹ ከማመልከቻው ጋርየሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ ይኖርበታል፡-
ሀ/የትምህርት ማስረጃውን፤
ለ/ከቀድሞ አሠሪው ስለ ሥነምግባሩ ወይም ስለ ሥራ አፈጻጸሙ የሚገልጽ
ደብዳቤ፤
ሐ/እንደአስፈላጊነቱ ፈቃድ ለማግኘት የሚሰጠውን የሙያ መግቢያ ፈተና
ማለፉን የሚያሳይ ማስረጃ፣
መ/የፈቃድክፍያመፈጸሙንየሚያሳይማስረጃ፣
ሠ/የሙያ ኃላፊነት መድን ዋስትና መግባቱን የሚያሳይ ማስረጃ፣
ረ/ሌሎች በሚኒስቴሩ የሚጠየቁ ማስረጃዎች፤ማቅረብ አለበት፡
3.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) (ሐ) የሚቀርብ ሠርተፊኬት ዋጋ የሚኖረው
ፈተና ማለፉ በታወቀ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከቀረበ ብቻ ነው፡፡
ፈቃድ ስለመስጠት
=============
1.ሚኒስቴሩ የጥብቅና ፈቃድ ማመልከቻ በአንቀጽ 4 መሠረት ተሟልቶ
ሲቀርብለት ከ30 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ተገቢውን ውሣኔ መስጠት
አለበት፡፡
2.በፈቃዱ ላይ የሚጠቀሱት የሚከተሉትን ይጨምራል፤
ሀ.የጠበቃውን ሙሉ ስምና ዜግነት፣
ለ/መደበኛ የመኖሪያና የሥራ አድራሻ፣
ሐ/የፈቃዱንዓይነት፣መ/የፈቃድሰጭውን ስምና ፊርማ።
3.ቋሚ ሥራ ላለው ሰው የጥብቅና ፈቃድ አይሰጥም።
የፈቃድ ዓይነቶች በሚኒስቴሩ የሚሰጡ የሚከተሉት ሦስት ዓይነት የጥብቅና
ፈቃዶች ይኖራሉ፤
ሀ/የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ፣
ለ/የፌዴራል ማናቸውም ፍርድቤት ጥብቅና ፈቃድ፣እና
ሐ/የፌዴራል ልዩ የጥብቅና ፈቃድ፡፡
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥብቅና ፈቃድ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የፌዴራል
የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፡
1.በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በዲፕሎማ በሕግ
የተመረቀ፣የኢትዮጵያን መሠረታዊ ሕጐች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ
የአምስት ዓመት ልምድ ያለው ወይም በሕግ በዲግሪ የተመረቀ፣የኢትዮጵያን
መሠረታዊ ሕጐችየሚያውቅና በሙያው ቢያንስ የሁለት ዓመት ልምድ ያለው፣
2.ለፍትሕ ሥራ አካሄድ መልካም ሥነ ምግባር ያለው፣
3.ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና መግቢያ ፈተና ያለፈ
4.ምግባረ ብልሹነትን በሚያመለክት ወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ፤
5.የሙያ የኃላፊነት መድኅን ዋስትና መግባቱን የሚያሳይ ማስረጃ ያቀረበ፡
የፌዴራል ማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የፌዴራል
ማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፡
1.በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ ዲግሪ የተመረቀ፣የኢትዮጵያን
መሠረታዊ ሕጐች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ የአምስት ዓመት ልምድ ያለው፡
2.ለፍትሕ ሥራ አካሄድ መልካም ሥነምግባር ያለው፣
3.ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና መግቢያ ፈተናያለፈ፣
4.ምግባረ ብልሹነትን በሚያመለክት ወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ፣
5.የሙያ የኃላፊነት መድኅን ዋስትና መግባቱን የሚያሳይ ማስረጃ ያቀረበ፡፡
የፌዴራል ልዩ የጥብቅና ፈቃድ
======================
1.የኅብረተሰቡን አጠቃላይ መብትና ጥቅም ለማስከበር የሚሟገትና
ከዚህበታችየተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የፌዴራል
ልዩ የጥብቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፤
ሀ/በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ በዲግሪ
የተመረቀ፣የኢትዮጵያንመሠረታዊ ሕጐችየሚያውቅና በሙያው ቢያንስ የአምስት
ዓመት ልምድ ያለው፤
ለ/ከሚወክለው የህብረተሰብ ክፍል ወይም ደንበኛ ምንም ዓይነት ክፍያ
የማይቀበል፣
ሐ/ፀባዩ ይህን ኃላፊነት ለመቀበል ተስማሚ የሆነ፤
መ/ምግባረ ብልሹነትን በሚያመለክት ወንጀል ተከሶያ ልተቀጣ፡፡
2.የጥብቅና ፈቃድ ያለውማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ1
የተገለጹትን የሚያሟላ ከሆነ ልዩ የጥብቅና ፈቃድ ሳያስፈልገው አገልግሎት
መስጠት ይችላል፡፡ነገር ግን ይህን ግልጋሎት ከመስጠቱ በፊት ሚኒስቴሩን
ማሳወቅ አለበት፡፡
የፈቃድ እድሣት
1.የጥብቅና ፈቃድ በየአመቱ መታደስ አለበት፡፡
2.ፈቃድ ለማሳደስ የሚቀርብ ማመልከቻ ፈቃዱ የሚያገለግልበት የአንድ ዓመት
ጊዜ ከማለቁ ከአንድ ወር በፊት መቅረብ አለበት፡፡
3.አመልካች በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጣው ደንብ የሚወሰነውን የማሳደሻ
ክፍያ ይከፍላል ዉድ አንባቢያን ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለጋችሁ በፅሁፋችን
ምንጭ አድርገን ከወሰድነዉ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ አሰጣጥና
ምዝገባ አዋጅ 199/1992 ማንበብ እንደምትችሉ ለመጠቆም እንወዳለን
ሰላም!
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
"Ask the successful person how to finish a work..!!
But
Ask the Experience person how to start a work..!!"
Have a nice day!
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
But
Ask the Experience person how to start a work..!!"
Have a nice day!
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መጋቢት 16፣ 2013
ከ62 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሻሽሎ እንደ አዲስ የተዘጋጀው የንግድ ህግ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀደቀ፡፡
ንግድና ከንግድ ጋር የተያዙ ህጎች ከዚህ ቀደም በተለያዩ አዋጆች ተበታትነው የተደነገጉ ነበሩ የተባለ ሲሆን አሁን ህጎቹ በአንድ ተሰባስበው በአዲሱ ሕግ በመድብል መልክ ተዘጋጅቷል፡፡
ህጉን ለማፅደቅ የሚያስችለውን የውሳኔ ሐሳብ ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ መሰረት አባተ እንዳሉ አዲሱ የንግድ ህግ ከአለም የንግድ ህጎችን አሰራሮች ጋር እንዲጣጣም ተደርጓል፡፡
በተጨማሪም ኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያደረገች ባለችው ጥረትና እንቅፋት የነበሩ ድንጋጌዎች ከህጉ እንዲፋቁ መደረጉም ተነግሯል፡፡
የቀደመው የንግድ ህግ በ1952 ዓ/ም ጀምሮ ስራ ላይ ከዋለ በኋላ ለንግድ እንቅስቃሴው መቀላጠፍና ለአፈፃፀም አመቺ እንዲሆን ያስችላሉ የተባሉ ጥናቶች ላለፉት 34 አመታት ሲካሄድ የቆየ መሆኑንም ወ/ሮ መሰረት አስታውሰዋል፡፡
ህጋዊ ሰውነት ያላቸው የአስተዳደር አካላትን የሃይማኖት ተቋማት፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና የህብረት ስራ ማህበራት በሽርክና የንግድ ማህበራት ውስጥ ባለድርሻ ሆነው ቢሳተፉ እንደ ነጋዴ ተቆጥረው ህጉ በእነዚህም ላይ የሚሰራ እንዲሆን መደንገጉንም ተናግረዋል፡፡
የተበታተነና ውስብስብ ችግር ነበረበት የተባሉ የንግድ ህጎችን በአንድ መመደብ የያዘው አዲሱና ዛሬ የታቀደው የንግድ ህግ ኢትዮጵያን ለንግድ ህግ ምቹ እንድትሆን ያደርጋል ተብሎ ተስፋ ጥሎበታል፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባው ኢትዮጵያና ኡጋንዳ በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ ለመስጠት የደረሱትን የስምምነት ሰነድም አፅድቋል፡፡
የፌዴራል የጥብቅና አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን ደግሞ በዝርዝር እንዲታይ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ንግድ_ህግ #ሕዝብ_እንደራሴዎ_ችምክር_ቤት
ከሸገር ወሬዎች፣
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ከ62 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሻሽሎ እንደ አዲስ የተዘጋጀው የንግድ ህግ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀደቀ፡፡
ንግድና ከንግድ ጋር የተያዙ ህጎች ከዚህ ቀደም በተለያዩ አዋጆች ተበታትነው የተደነገጉ ነበሩ የተባለ ሲሆን አሁን ህጎቹ በአንድ ተሰባስበው በአዲሱ ሕግ በመድብል መልክ ተዘጋጅቷል፡፡
ህጉን ለማፅደቅ የሚያስችለውን የውሳኔ ሐሳብ ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ መሰረት አባተ እንዳሉ አዲሱ የንግድ ህግ ከአለም የንግድ ህጎችን አሰራሮች ጋር እንዲጣጣም ተደርጓል፡፡
በተጨማሪም ኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያደረገች ባለችው ጥረትና እንቅፋት የነበሩ ድንጋጌዎች ከህጉ እንዲፋቁ መደረጉም ተነግሯል፡፡
የቀደመው የንግድ ህግ በ1952 ዓ/ም ጀምሮ ስራ ላይ ከዋለ በኋላ ለንግድ እንቅስቃሴው መቀላጠፍና ለአፈፃፀም አመቺ እንዲሆን ያስችላሉ የተባሉ ጥናቶች ላለፉት 34 አመታት ሲካሄድ የቆየ መሆኑንም ወ/ሮ መሰረት አስታውሰዋል፡፡
ህጋዊ ሰውነት ያላቸው የአስተዳደር አካላትን የሃይማኖት ተቋማት፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና የህብረት ስራ ማህበራት በሽርክና የንግድ ማህበራት ውስጥ ባለድርሻ ሆነው ቢሳተፉ እንደ ነጋዴ ተቆጥረው ህጉ በእነዚህም ላይ የሚሰራ እንዲሆን መደንገጉንም ተናግረዋል፡፡
የተበታተነና ውስብስብ ችግር ነበረበት የተባሉ የንግድ ህጎችን በአንድ መመደብ የያዘው አዲሱና ዛሬ የታቀደው የንግድ ህግ ኢትዮጵያን ለንግድ ህግ ምቹ እንድትሆን ያደርጋል ተብሎ ተስፋ ጥሎበታል፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባው ኢትዮጵያና ኡጋንዳ በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ ለመስጠት የደረሱትን የስምምነት ሰነድም አፅድቋል፡፡
የፌዴራል የጥብቅና አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን ደግሞ በዝርዝር እንዲታይ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ንግድ_ህግ #ሕዝብ_እንደራሴዎ_ችምክር_ቤት
ከሸገር ወሬዎች፣
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አጭር መረጃ ስለተሻሻለው የንግድ ህግ ፦
By : Haileyesus Seyume
ላለፉት 62 ዓመታት ያህል በስራ ላይ የነበረው የንግድ ህግ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተሻሽለ ፀድቋል።
- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሌሎች አዋጆች በተለየ እስከ 3 ወር ጊዜ ተወስዶ ተወያይቶ ነው ዛሬ ያፀደቀው
- 825 አንቀፆች ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል፤
- የተሻሻለው አዋጅ ወቅቱን እና ቴክኖሎጂን ታሳቢ ያደረገ ነው ፤ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ተሳፍቶ ለምታደርገው ጥረት የሚያቀል ነው።
- ማንኛውም ሰው ወደ ንግድ ስርዓት ለመግባት ይቸገርበት የነበረውን ረጅም አሰራር የሚያሳጥር ነው።
- የተሻሻለው ህግ የሚመለከተው የንግድ ስራን ብቻ ሲሆን የባንክ እና ሂሳብ ጉዳይ የሚመለከተው ከነበረው የንግድ አወጅ እንዲወጣ ተደርጎ ለብቻው እንዲታይ ተደርጓል።
- ማንኛውም ግለሰብ እና ድርጅት ባለው ካፒታል በንግድ ስርዓቱ ውስጥ ለመሳተፍ በፈለገበት ወቅት ሃሳቡን አቅርቦ በፈለገው ሞያ ላይ መሳተፍ ይችላል፤ ነገር በህግ የተከለከሉትን አይመለከትም።
- ማኛውም ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች በህብረት ስራ ማህበራት መስርተው በንግድ ላይ መሳተፍ ይችሉ ነበር ነገር ግን በግለሰብ ደረጃ ማህበር መመስረት አይቻልም ይህ እንዲቀር ተደርጎ ማንኛውም ግለሰብ ብቻውን ሆኖ የንግድ ህብረት ስራ ማህበር መስርቶ በንግድ ውስጥ እንዲንቀሳቀስ መብት ይሰጣል።
- የውጭ ባለሃብቶች በሀገር ውስጥ በተለያዩ የስራ መስኮች እንዲሰማሩ የሚያመቻችበት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።
- ከዚህ ቀደም ትናንሽ የሚባሉ ስራዎች (1ና 2 ሰው ተሳትፎ የሚሰራባቸው) በንግድ ስርዓት ውስጥ እንዲየልፉ ይገደዳሉ በዚህም ከትንሽ ተነስተው ወደ ትልቅ ደረጃ ለመድረስ የሚየስቡ ነጋዴዎች በስርዓቱ ምክንያት ከስራው ሲወጡ ነበር ይህን ለመቅረፍ በአዲሱ አዋጅ ትናንሽ ስራዎች ነጋዴ ተብለው እንዳይመዘገቡ እና ያለ ንግድ ፍቃድ ስራቸውን እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነው ፤ በአዋጁ ላይ አንድ ወይም ሁለት ብሎ በቁጥር ተቀምጧል።
ለምሳሌ ፦
- እርሻ እና ከብት ማርባት
- የደን ልማት
- የእደጥበብ ስራዎችም በነጋዴ የሚለው ውስጥ እንዳይካተቱ ተደርገዋል።
ነገር ግን ካፒታል ያላቸው ወይም ተጨማሪ ስራቸውን ለመስራት የሚያስችል ከሆነ በዚህ ውስጥ አይስተናገዱም ፥ ካፒታላቸው ምን ያህል ነው የሚለው በቀጣይ በሚወጣ ዝርዝር የህግ አዋጅ የሚካተት ነው።
- ዛሬ ተሻሽሎ የፀደቀው አዋጅ ለ30 ዓመታት ስራ ላይ ይውላል ተብሎ የሚጠበቅ አዋጅ ነው።
via tikvahethiopia
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
By : Haileyesus Seyume
ላለፉት 62 ዓመታት ያህል በስራ ላይ የነበረው የንግድ ህግ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተሻሽለ ፀድቋል።
- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሌሎች አዋጆች በተለየ እስከ 3 ወር ጊዜ ተወስዶ ተወያይቶ ነው ዛሬ ያፀደቀው
- 825 አንቀፆች ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል፤
- የተሻሻለው አዋጅ ወቅቱን እና ቴክኖሎጂን ታሳቢ ያደረገ ነው ፤ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ተሳፍቶ ለምታደርገው ጥረት የሚያቀል ነው።
- ማንኛውም ሰው ወደ ንግድ ስርዓት ለመግባት ይቸገርበት የነበረውን ረጅም አሰራር የሚያሳጥር ነው።
- የተሻሻለው ህግ የሚመለከተው የንግድ ስራን ብቻ ሲሆን የባንክ እና ሂሳብ ጉዳይ የሚመለከተው ከነበረው የንግድ አወጅ እንዲወጣ ተደርጎ ለብቻው እንዲታይ ተደርጓል።
- ማንኛውም ግለሰብ እና ድርጅት ባለው ካፒታል በንግድ ስርዓቱ ውስጥ ለመሳተፍ በፈለገበት ወቅት ሃሳቡን አቅርቦ በፈለገው ሞያ ላይ መሳተፍ ይችላል፤ ነገር በህግ የተከለከሉትን አይመለከትም።
- ማኛውም ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች በህብረት ስራ ማህበራት መስርተው በንግድ ላይ መሳተፍ ይችሉ ነበር ነገር ግን በግለሰብ ደረጃ ማህበር መመስረት አይቻልም ይህ እንዲቀር ተደርጎ ማንኛውም ግለሰብ ብቻውን ሆኖ የንግድ ህብረት ስራ ማህበር መስርቶ በንግድ ውስጥ እንዲንቀሳቀስ መብት ይሰጣል።
- የውጭ ባለሃብቶች በሀገር ውስጥ በተለያዩ የስራ መስኮች እንዲሰማሩ የሚያመቻችበት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።
- ከዚህ ቀደም ትናንሽ የሚባሉ ስራዎች (1ና 2 ሰው ተሳትፎ የሚሰራባቸው) በንግድ ስርዓት ውስጥ እንዲየልፉ ይገደዳሉ በዚህም ከትንሽ ተነስተው ወደ ትልቅ ደረጃ ለመድረስ የሚየስቡ ነጋዴዎች በስርዓቱ ምክንያት ከስራው ሲወጡ ነበር ይህን ለመቅረፍ በአዲሱ አዋጅ ትናንሽ ስራዎች ነጋዴ ተብለው እንዳይመዘገቡ እና ያለ ንግድ ፍቃድ ስራቸውን እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነው ፤ በአዋጁ ላይ አንድ ወይም ሁለት ብሎ በቁጥር ተቀምጧል።
ለምሳሌ ፦
- እርሻ እና ከብት ማርባት
- የደን ልማት
- የእደጥበብ ስራዎችም በነጋዴ የሚለው ውስጥ እንዳይካተቱ ተደርገዋል።
ነገር ግን ካፒታል ያላቸው ወይም ተጨማሪ ስራቸውን ለመስራት የሚያስችል ከሆነ በዚህ ውስጥ አይስተናገዱም ፥ ካፒታላቸው ምን ያህል ነው የሚለው በቀጣይ በሚወጣ ዝርዝር የህግ አዋጅ የሚካተት ነው።
- ዛሬ ተሻሽሎ የፀደቀው አዋጅ ለ30 ዓመታት ስራ ላይ ይውላል ተብሎ የሚጠበቅ አዋጅ ነው።
via tikvahethiopia
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Lawyer II
Ethiopian Postal Service
General information about Ethiopian Post The origin of postal services dates back to the middle Ages and was developed from the medieval system of royal messengers whom employed to carry government documents from one place to another. Ethiopian Postal Service invites qualified and experienced applicants for the various positions. Ethiopian Airlines is invites job seekers for appointment. Ethiopian Postal Service is currently located at Addis Ababa. Quick Details about Ethiopian Postal Service
• Name of the Organization:Ethiopian Postal Service
• Founded: 125 years of Service
• Operation Start Date: 1886 E.C
• Organization Ownership: Government of Ethiopia
• Head Office: Addis Ababa
• Organization Size: 10,001+ employees
• Official Website:www.ethiopostal.com Join us on Telegram Stay in Touch & Follow us on our Social Media Platforms to Get Latest Updates for Latest Opportunities. Facebook Page The interested applicants can apply before the closing date of application. For more information please read the full article.
NB: Whenever you are looking for job in Ethiopia, just remember www.harmeejobs.com. We hope that harmeejobs.com will help you find your dream job quickly and easily. Ethiopian Postal Service Job Vacancy 2021 Job Vacancy Summary
• Name of the organization: Ethiopian Postal Service
• Organization Type: Government.
• Employment Type: Full Time.
• Educational Qualification:- Bachelor’s degree in law
• Salary Offer As per Company Scale
• Level:-11
• Benefit:- 780.00 Birr Transport Allowance
• place of work:- Addis Ababa • Experience:- Total Years Experience 02 .
• Closing Date: April 1, 2021
How to apply?
• Read the vacancy announcement carefully. • Check the vacancy details with eligibility.
• Prepare your CV or Application Details.
• Finally, apply as instructed by the authority.
Interested applicants should submit their CVs as prescribed in the employment notification. Along with supporting documents (educational) in-person to Ethiopian Postal Service. or We would like to inform you that you can send PO.Box to 1629 Addis Ababa. Address Head Office For more information:- 011-5-15-77-79 PO.Box to 1629 Addis Ababa Ethiopia
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Ethiopian Postal Service
General information about Ethiopian Post The origin of postal services dates back to the middle Ages and was developed from the medieval system of royal messengers whom employed to carry government documents from one place to another. Ethiopian Postal Service invites qualified and experienced applicants for the various positions. Ethiopian Airlines is invites job seekers for appointment. Ethiopian Postal Service is currently located at Addis Ababa. Quick Details about Ethiopian Postal Service
• Name of the Organization:Ethiopian Postal Service
• Founded: 125 years of Service
• Operation Start Date: 1886 E.C
• Organization Ownership: Government of Ethiopia
• Head Office: Addis Ababa
• Organization Size: 10,001+ employees
• Official Website:www.ethiopostal.com Join us on Telegram Stay in Touch & Follow us on our Social Media Platforms to Get Latest Updates for Latest Opportunities. Facebook Page The interested applicants can apply before the closing date of application. For more information please read the full article.
NB: Whenever you are looking for job in Ethiopia, just remember www.harmeejobs.com. We hope that harmeejobs.com will help you find your dream job quickly and easily. Ethiopian Postal Service Job Vacancy 2021 Job Vacancy Summary
• Name of the organization: Ethiopian Postal Service
• Organization Type: Government.
• Employment Type: Full Time.
• Educational Qualification:- Bachelor’s degree in law
• Salary Offer As per Company Scale
• Level:-11
• Benefit:- 780.00 Birr Transport Allowance
• place of work:- Addis Ababa • Experience:- Total Years Experience 02 .
• Closing Date: April 1, 2021
How to apply?
• Read the vacancy announcement carefully. • Check the vacancy details with eligibility.
• Prepare your CV or Application Details.
• Finally, apply as instructed by the authority.
Interested applicants should submit their CVs as prescribed in the employment notification. Along with supporting documents (educational) in-person to Ethiopian Postal Service. or We would like to inform you that you can send PO.Box to 1629 Addis Ababa. Address Head Office For more information:- 011-5-15-77-79 PO.Box to 1629 Addis Ababa Ethiopia
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የተሻረው እና አዲሱ የኤክሳይዝ ታክ ድንጋጌዎች ንጽጽር በተለይም በጨው
WRITTEN BY NURYE BEYAN
መግቢያ
በሀገራችን የኤክሳይዝ ታክስን በተመለከተ በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ቁጥር 307/2002 (እንደተሻሻለ) ተሽሮ በአዲስ የኤክሳይዝ አዋጅ ቁጥር 1186/2020 የተተካ ስለመሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ይህ ጽሁፍ ሁለቱ አዋጆች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎችን፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታን እና ታክሱ ስለሚሰላበት ስሌትን በተመለከተ ያስቀመጡትን ድንጋጌዎች ከጨው ምርት ጋር በተያያዘ በወፍ በረር ለማነጻጽር ነው፡፡
1. በተሻረው እና በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ መሰረት ታክሱ የተጣለባቸው ዕቃዎች፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታ እና ታክሱ የሚሰላበት ስሌት፤
1.1 የተሻረው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ፤
በቀድሞ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 307/2002 (እንደተሻሻለ) አንቀጽ 4 መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎች በአገር ውስጥ ሲመረቱ (When produced locally) ወይም ከውጭ ወደሀገር ውስጥ ሲገቡ (When imported) የኤክሳይዝ ታክስ እንደሚከፈልባቸው የሚደነግግ ሲሆን፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታ በተመለከተ በአዋጁ አንቀጽ 6 መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአምራቹ (by the Producer) ላይ ሲሆን ወደ አገር ውስጥ በገቡ ዕቃዎች ላይ ደግሞ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአስመጭው (by the importer) ነው፡፡
በተሻረው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የቃል ትርጉም ላይ ለአምራች የተሰጠው ትርጉም ባይኖርም ከአዋጁ ጠቅላላ ድንጋጌ አምራች ማለት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎችን የሚያመርት/Producer/ እንጂ፤ የሚፈበርክ/Manufacturer/ ማለት እንዳልሆነ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ Producer ተብሎ በተሻረው አዋጅ ለተጠቀሰውም ሆነ Manufacturer ተብሎ በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ላይ ለተጠቀሰው የኢንግሊዘኛ ቃል የተሰጠው የአማረኛ አቻ ትርጉም አምራች ቢሆንም Producer and Manufacturer የተለያዩ ትርጉም ያለቸው ቃላቶች ናቸው፡፡ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2016 አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 14 መሰረት “Manufacturing” includes any formulation, alteration, assembling or processing…or operation activity carried out by using industry ማለት ነው፡፡
ይህ የቃል ትርጉም በአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 13 ለኢንዱስትሪ ከተሰጠው ትርጉም ጣምራ ንባብ መደራት የሚቻለው Manufacturing ማለት ኢንዱስትሪን በመጠቀም በሞተር ኃይል የመቀመም፤ የመለወጥ፤ የመገጣጠም፤ የማሰናዳት ወይም የማምረት ሥራን ማከናወን ማለት ነው፡፡ ለዚህም ጥሩ ማሳያ የሚሆነው በተሻረው አዋጅ መሰረት በጨው ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለው በአምራቹ (Producer) በመሆኑ በጨው መሸጫና መግዥ የዋጋ ግንባታ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተካተተው በጥሬ ጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ፤ ኢንዱስትሪን በመጠቀም ጥሬ-ጨው በማሰናዳትና በማቀነባበር /Processing/ ለምግብ ወይም ለሌላ ጥቅም በሚፈበርኩ /Manufacturer/ ፋብሪካዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡
በተሻረው አዋጅ አንቀጽ 5 መሰረት በአገር ውስጥ ለተመረቱ ዕቃዎች የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት የሚሰላው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ ላይ ሲሆን፤ በአዋጅ አንቀጽ 2(8) መሰረት የማምረቻ ወጪ ማለት፡-ለምርት ተግባር በቀጥታ የሚውሉ ጥሬ ዕቃዎችና የጉልበት ዋጋ፤ ቀጥተኛ ያልሆኑ ግብዓቶች ወጪ እና ኦቨር ሄድ ወጪ ያካትታል፡፡ ለምሳሌ የቀድሞ የንግድ ሚኒስቴር ህዳር/2009 ዓ.ም የጥሬ ጨው አምራቾች በማምረቻ ቦታ እና በፋብሪካ የተቀነባበረ አዮዲን ያለው ጨው እስከ ተጠቃሚው ድረስ የዋጋ ግንባታ እና የገበያ ሰንሰለት በሚል በማወጣውና ተግባራዊ በመሆን በሚገኘው ሰነድ ውስጥ በተራ ቁጥር 12 ላይ አንድ ኩንታል ጥሬ ጨው ለማምረት የተያዘው የማምረቻ ወጪ ብር 95.12 ነው፡፡ ይህ ማለት በተሻረው አዋጅ ጨው 30% የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልበት ዕቃ/ምርት/ በመሆኑ የጨው አምራች የሆነ ገበሬ ኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ ያለበት ሲሆን፤ ይህ አምራች ገበሬ የኤክሳይዝ ታክሱን የሚከፍለው ለማምረቻ ወጪ ተብሎ ከተያዘው ብር 95.12 በመሆኑ በኩንታል ሊከፍል የሚገደደው 30% × 95.12 = ብር 28.54 ነው፡፡
ማስታወሻ
የተሻረው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት እንዲሰላ ግዴታ ሲጥል የነበረው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ በመሆኑ፤ የቀድሞ የኢፌዴሪ ንግድ ሚኒስቴር ህዳር 30 ቀን 2009 ዓ.ም በደብዳቤ ቁጥር 011.36/7879 የጥሬ ጨው አምራቾች በማምረቻ ቦታ እና በፋብሪካ የተቀነባበረ አዮዲን ያለው ጨው እስከ ተጠቃሚው ድረስ የመግዥና መሸጫ ዋጋ እና የገበያ ሰንሰለት ተግባራዊ እንዲሆን ባስተላለፈው ሰርኩላር ደብዳቤ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ ተካቶ የሚገኘው በጥሬ ጨው አምራቾች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡
2. አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ፤
በሌላ በኩል በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2020 አንቀጽ 5 መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለው በ3 ጉዳዮች ላይ ነው፡፡ ይህም፡- a) በተፈቀደለት አምራች በኢትዮጵያ ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች (Manufactured in Ethiopia by a licensed manufacturer); b) ወደ ኢትዮጵያ በሚገቡ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎች; እና c) በተፈቀደለት አገልግሎት ሰጪ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰጡ የአክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው አገልግሎቶች ናቸው፡፡
በአዲሱ አዋጅ አንቀጽ 6 መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው ከላይ ከa እስከ c በተጠቀሰው ቅደም ተከተል መሰረት የተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) አስመጪው እና አገልግሎቱን ለመስጠት የተመዘገበው ሰው ናቸው፡፡ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ ከተጣለባቸው 3 አካላት መካከል ጸሃፊው በተፈቀደለት አምራች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጓል፡፡
በአዋጅ አንቀጽ 2(20) መሰረት የተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) ማለት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎችን የሚያመርት በአዋጁ አንቀጽ 17 መሰረት ፈቃድ የተሰጠው ሰው ማለት ነው፡፡ በአዋጁ በአንቀጽ 18(2) መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸውን ዕቃዎች ለሚያመርት ሰው የሚሰጥ ፈቃድ የሚከተሉትን መያዝ አለበት፡-
አምራቹ አንዲያመርት የተፈቀደለት ዕቃ ምድብ እና
አምራቹ ምርቶችን እንዲያመርት የተፈቀደለትን ፋብሪካ ናቸው፡፡
በአዋጁ አንቀጽ 18/3ና4/ መሰረት ፈቃድ የተሰጠው አምራች፡ በተሰጠው ፈቃድ የተመለከተው ፋብሪካ ማምረት የሚችለው በፈቃዱ የተመለከተውን ዕቃ ምድብ ብቻ እንደሆነ እና በተሰጠው ፈቃድ የተመለከተው ፋብሪካ ማምረት የሚችለው በፈቃዱ ላይ አምራች በሚል የተመለከተው ሰው ብቻ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡
አቢሲኒያ
WRITTEN BY NURYE BEYAN
መግቢያ
በሀገራችን የኤክሳይዝ ታክስን በተመለከተ በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ቁጥር 307/2002 (እንደተሻሻለ) ተሽሮ በአዲስ የኤክሳይዝ አዋጅ ቁጥር 1186/2020 የተተካ ስለመሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ይህ ጽሁፍ ሁለቱ አዋጆች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎችን፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታን እና ታክሱ ስለሚሰላበት ስሌትን በተመለከተ ያስቀመጡትን ድንጋጌዎች ከጨው ምርት ጋር በተያያዘ በወፍ በረር ለማነጻጽር ነው፡፡
1. በተሻረው እና በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ መሰረት ታክሱ የተጣለባቸው ዕቃዎች፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታ እና ታክሱ የሚሰላበት ስሌት፤
1.1 የተሻረው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ፤
በቀድሞ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 307/2002 (እንደተሻሻለ) አንቀጽ 4 መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎች በአገር ውስጥ ሲመረቱ (When produced locally) ወይም ከውጭ ወደሀገር ውስጥ ሲገቡ (When imported) የኤክሳይዝ ታክስ እንደሚከፈልባቸው የሚደነግግ ሲሆን፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታ በተመለከተ በአዋጁ አንቀጽ 6 መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአምራቹ (by the Producer) ላይ ሲሆን ወደ አገር ውስጥ በገቡ ዕቃዎች ላይ ደግሞ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአስመጭው (by the importer) ነው፡፡
በተሻረው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የቃል ትርጉም ላይ ለአምራች የተሰጠው ትርጉም ባይኖርም ከአዋጁ ጠቅላላ ድንጋጌ አምራች ማለት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎችን የሚያመርት/Producer/ እንጂ፤ የሚፈበርክ/Manufacturer/ ማለት እንዳልሆነ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ Producer ተብሎ በተሻረው አዋጅ ለተጠቀሰውም ሆነ Manufacturer ተብሎ በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ላይ ለተጠቀሰው የኢንግሊዘኛ ቃል የተሰጠው የአማረኛ አቻ ትርጉም አምራች ቢሆንም Producer and Manufacturer የተለያዩ ትርጉም ያለቸው ቃላቶች ናቸው፡፡ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2016 አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 14 መሰረት “Manufacturing” includes any formulation, alteration, assembling or processing…or operation activity carried out by using industry ማለት ነው፡፡
ይህ የቃል ትርጉም በአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 13 ለኢንዱስትሪ ከተሰጠው ትርጉም ጣምራ ንባብ መደራት የሚቻለው Manufacturing ማለት ኢንዱስትሪን በመጠቀም በሞተር ኃይል የመቀመም፤ የመለወጥ፤ የመገጣጠም፤ የማሰናዳት ወይም የማምረት ሥራን ማከናወን ማለት ነው፡፡ ለዚህም ጥሩ ማሳያ የሚሆነው በተሻረው አዋጅ መሰረት በጨው ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለው በአምራቹ (Producer) በመሆኑ በጨው መሸጫና መግዥ የዋጋ ግንባታ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተካተተው በጥሬ ጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ፤ ኢንዱስትሪን በመጠቀም ጥሬ-ጨው በማሰናዳትና በማቀነባበር /Processing/ ለምግብ ወይም ለሌላ ጥቅም በሚፈበርኩ /Manufacturer/ ፋብሪካዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡
በተሻረው አዋጅ አንቀጽ 5 መሰረት በአገር ውስጥ ለተመረቱ ዕቃዎች የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት የሚሰላው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ ላይ ሲሆን፤ በአዋጅ አንቀጽ 2(8) መሰረት የማምረቻ ወጪ ማለት፡-ለምርት ተግባር በቀጥታ የሚውሉ ጥሬ ዕቃዎችና የጉልበት ዋጋ፤ ቀጥተኛ ያልሆኑ ግብዓቶች ወጪ እና ኦቨር ሄድ ወጪ ያካትታል፡፡ ለምሳሌ የቀድሞ የንግድ ሚኒስቴር ህዳር/2009 ዓ.ም የጥሬ ጨው አምራቾች በማምረቻ ቦታ እና በፋብሪካ የተቀነባበረ አዮዲን ያለው ጨው እስከ ተጠቃሚው ድረስ የዋጋ ግንባታ እና የገበያ ሰንሰለት በሚል በማወጣውና ተግባራዊ በመሆን በሚገኘው ሰነድ ውስጥ በተራ ቁጥር 12 ላይ አንድ ኩንታል ጥሬ ጨው ለማምረት የተያዘው የማምረቻ ወጪ ብር 95.12 ነው፡፡ ይህ ማለት በተሻረው አዋጅ ጨው 30% የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልበት ዕቃ/ምርት/ በመሆኑ የጨው አምራች የሆነ ገበሬ ኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ ያለበት ሲሆን፤ ይህ አምራች ገበሬ የኤክሳይዝ ታክሱን የሚከፍለው ለማምረቻ ወጪ ተብሎ ከተያዘው ብር 95.12 በመሆኑ በኩንታል ሊከፍል የሚገደደው 30% × 95.12 = ብር 28.54 ነው፡፡
ማስታወሻ
የተሻረው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት እንዲሰላ ግዴታ ሲጥል የነበረው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ በመሆኑ፤ የቀድሞ የኢፌዴሪ ንግድ ሚኒስቴር ህዳር 30 ቀን 2009 ዓ.ም በደብዳቤ ቁጥር 011.36/7879 የጥሬ ጨው አምራቾች በማምረቻ ቦታ እና በፋብሪካ የተቀነባበረ አዮዲን ያለው ጨው እስከ ተጠቃሚው ድረስ የመግዥና መሸጫ ዋጋ እና የገበያ ሰንሰለት ተግባራዊ እንዲሆን ባስተላለፈው ሰርኩላር ደብዳቤ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ ተካቶ የሚገኘው በጥሬ ጨው አምራቾች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡
2. አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ፤
በሌላ በኩል በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2020 አንቀጽ 5 መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለው በ3 ጉዳዮች ላይ ነው፡፡ ይህም፡- a) በተፈቀደለት አምራች በኢትዮጵያ ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች (Manufactured in Ethiopia by a licensed manufacturer); b) ወደ ኢትዮጵያ በሚገቡ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎች; እና c) በተፈቀደለት አገልግሎት ሰጪ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰጡ የአክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው አገልግሎቶች ናቸው፡፡
በአዲሱ አዋጅ አንቀጽ 6 መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው ከላይ ከa እስከ c በተጠቀሰው ቅደም ተከተል መሰረት የተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) አስመጪው እና አገልግሎቱን ለመስጠት የተመዘገበው ሰው ናቸው፡፡ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ ከተጣለባቸው 3 አካላት መካከል ጸሃፊው በተፈቀደለት አምራች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጓል፡፡
በአዋጅ አንቀጽ 2(20) መሰረት የተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) ማለት የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎችን የሚያመርት በአዋጁ አንቀጽ 17 መሰረት ፈቃድ የተሰጠው ሰው ማለት ነው፡፡ በአዋጁ በአንቀጽ 18(2) መሰረት የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸውን ዕቃዎች ለሚያመርት ሰው የሚሰጥ ፈቃድ የሚከተሉትን መያዝ አለበት፡-
አምራቹ አንዲያመርት የተፈቀደለት ዕቃ ምድብ እና
አምራቹ ምርቶችን እንዲያመርት የተፈቀደለትን ፋብሪካ ናቸው፡፡
በአዋጁ አንቀጽ 18/3ና4/ መሰረት ፈቃድ የተሰጠው አምራች፡ በተሰጠው ፈቃድ የተመለከተው ፋብሪካ ማምረት የሚችለው በፈቃዱ የተመለከተውን ዕቃ ምድብ ብቻ እንደሆነ እና በተሰጠው ፈቃድ የተመለከተው ፋብሪካ ማምረት የሚችለው በፈቃዱ ላይ አምራች በሚል የተመለከተው ሰው ብቻ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡
አቢሲኒያ
በፈቃድ የተመለከተ ዕቃ ምድብ ማለት የኢፌዴሪ ንግድ ሚኒስቴር በ2012 ዓ.ም ባሳተመው የኢትዮጵያ ንግድ ሥራ ፈቃድ መስጫ መደቦች መመሪያ መሰረት በንግድ ሥራ ፈቃድ መስጫ ላይ የተመለከተ የሥራ መደብ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ አንድ አምራች በፈቃዱ ላይ የተመለከተው ዕቃ ምደብ የምግብ ጨው ማምረት ከሆነ ይህ ባለፈቃድ በፋብሪካው ማምረት የሚችለው የምግብ ጨው ብቻ ሲሆን ባለፈቃዱ በፈቃዱ ላይ አምራች መባል አለበት፡፡ በሌላ አገላለጽ አምራች ተብሎ ባልተገለጸ ፈቃድ እና በፈቃዱ ላይ ያልተገለጸን ዕቃ ምድብ ማምረት ክልክል ነው፡፡
በአዲሱ አዋጅ አንቀጽ 2(20) መሰረት ፋብሪካ/Factory/:- ማለት ፈቃድ የተሰጠው አምራች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎች የሚያመርትበት ወይም የሚያከማችበት ሥፍራ ሲሆን፤ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎች ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ለገበያ የሚቀርቡበትን ማናቸውንም የአምራቹን የሥራ ቦታ አይጨምርም፡፡ ይህ ማለት ባለፈቃዱ ያመረታቸውን ዕቃዎች ለምሳሌ የምግብ ጨው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍል መጋዘን ወይም ሱቅ በማከማቸት ለተጠቃሚዎች የሚያቀርብበት ቦታ እንደ ፋብሪካ ሊቆጠር አይችልም፡፡
በመሆኑም በጸሃፊው እምነት በተሻረው አዋጅ መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክሱ የተጣለው በአምራቹ (Producer) በመሆኑ በጨው መሸጫና መግዥ የዋጋ ግንባታ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተካተተው በጥሬ ጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ በመሆኑ፤ በተመሳሳይ በአዲሱ አዋጅ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች መካከል በጨው ላይ 25% የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) በመሆኑ ታክሱ የሚመለከተው አምራች ፋብሪካዎችን እንጂ፤ ጨው አምራች (Producer) ገበሬዎችን አይመለከትም፡፡
ከላይ እንደተመለከተው በተሻረው አዋጅ አንቀጽ 6 መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአምራቹ (by the Producer) በመሆኑ እና በአዋጁ አንቀጽ 5 መሰረት አምራቹ የሚከፍለው የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት የሚሰላው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ ላይ በመሆኑ፤ 30% የኤክሳይዝ ታክስ ተካቶ የሚገኘው በአምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡
3. ማጠቃለያ
የቀደም የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ በአዲስ አንዲተካ ከተደረገበት ምክንያቶች መካከል በዋናነት በአዋጅ ቁጥር 1186/2020 መግቢያ/Preamble/ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው በማምረቻ ወጪ ላይ ሲሰላ የነበረውን የኤክሳይዝ ታክስ፤ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ እንዲተካ ለማድረግ በማሰብ ነው፡፡ በመሆኑ በጸሃፊው እምነት አዲሱ አዋጅ ሲሰራበት የቆየውን የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት ከማምረቻ ወጪ ወደ ፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ እንዲተካ ያደረገ በመሆኑ በጨው ላይ የተጣለውን 25% የኤክሳይዝ ታክስ ክፍያ መካተት ያለበት በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 እንጂ፤ በጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ላይ ባለመሆኑ፤ ቀደም ሲል በጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ላይ ብር 257.95 ተካቶ የነበረው የኤክሳይዝ ታክስ በአዲሱ አዋጅ ተነስቷል፡፡
አቢሲኒያ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በአዲሱ አዋጅ አንቀጽ 2(20) መሰረት ፋብሪካ/Factory/:- ማለት ፈቃድ የተሰጠው አምራች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎች የሚያመርትበት ወይም የሚያከማችበት ሥፍራ ሲሆን፤ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎች ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ለገበያ የሚቀርቡበትን ማናቸውንም የአምራቹን የሥራ ቦታ አይጨምርም፡፡ ይህ ማለት ባለፈቃዱ ያመረታቸውን ዕቃዎች ለምሳሌ የምግብ ጨው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍል መጋዘን ወይም ሱቅ በማከማቸት ለተጠቃሚዎች የሚያቀርብበት ቦታ እንደ ፋብሪካ ሊቆጠር አይችልም፡፡
በመሆኑም በጸሃፊው እምነት በተሻረው አዋጅ መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክሱ የተጣለው በአምራቹ (Producer) በመሆኑ በጨው መሸጫና መግዥ የዋጋ ግንባታ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተካተተው በጥሬ ጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ በመሆኑ፤ በተመሳሳይ በአዲሱ አዋጅ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች መካከል በጨው ላይ 25% የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) በመሆኑ ታክሱ የሚመለከተው አምራች ፋብሪካዎችን እንጂ፤ ጨው አምራች (Producer) ገበሬዎችን አይመለከትም፡፡
ከላይ እንደተመለከተው በተሻረው አዋጅ አንቀጽ 6 መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአምራቹ (by the Producer) በመሆኑ እና በአዋጁ አንቀጽ 5 መሰረት አምራቹ የሚከፍለው የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት የሚሰላው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ ላይ በመሆኑ፤ 30% የኤክሳይዝ ታክስ ተካቶ የሚገኘው በአምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡
3. ማጠቃለያ
የቀደም የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ በአዲስ አንዲተካ ከተደረገበት ምክንያቶች መካከል በዋናነት በአዋጅ ቁጥር 1186/2020 መግቢያ/Preamble/ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው በማምረቻ ወጪ ላይ ሲሰላ የነበረውን የኤክሳይዝ ታክስ፤ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ እንዲተካ ለማድረግ በማሰብ ነው፡፡ በመሆኑ በጸሃፊው እምነት አዲሱ አዋጅ ሲሰራበት የቆየውን የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት ከማምረቻ ወጪ ወደ ፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ እንዲተካ ያደረገ በመሆኑ በጨው ላይ የተጣለውን 25% የኤክሳይዝ ታክስ ክፍያ መካተት ያለበት በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 እንጂ፤ በጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ላይ ባለመሆኑ፤ ቀደም ሲል በጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ላይ ብር 257.95 ተካቶ የነበረው የኤክሳይዝ ታክስ በአዲሱ አዋጅ ተነስቷል፡፡
አቢሲኒያ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
IMMEDIATE INTERNAL/EXTERNAL
VACANCY ANNOUNCEMENT
Position: Attorney I
Opening Date: March 25, 2021
Place of Work: Central area Branch Offices
About the Organization:
VisionFund Micro Finance Institution (S.C) is an Institution established according to proclamation No. 40/96 which currently amended to 626/2009 to provide financial services to the productive poor in the rural and urban areas of Ethiopia. VisionFund is currently operating in four of the Regional States of the country.
VisionFund MFI is currently looking for candidates for Attorney I role. The successful candidates will have skills and experience that meet the following requirements:
Major Responsibilities
· Assists the Branch staff in handling all issues related to collateral & the safe custody of all legal documents on real estate mortgage & chattel mortgage;
· Assists in registering & discharging mortgaged items;
· Ensures the safe custody of all legal documents on real esate mortgage & chattel mortgage;
· Draws up draft contracts, agreements, forms, letters of guarantee and other transactional documents, etc. that suit a specified purpose;
· Examines judgments & court rulings; analyzes their impact on company business & advises supervisor on approaches to be followed;
· Gathering facts and establishing evidence, conducting investigations, examination analyses of cases and preparation of contracts and claims;
· Ensures the proper & timely delivery of notices to delinquent clients.
· Investigates & takes proper legal actions to rectify theft, forgeries & misappropriation of funds & property;
· Complies & analysis information & statistics that would assist in carrying out court activities & provides legal advice & assistance to the branches in legal matters of limited complexity and gravity & in translation work of legal documents.
· Looks into and analyzes law sources such as statutes, recorded judicial decisions, legal articles and codes to prepare legal documents such as briefs, pleadings, appeals contracts for review, etc.
· Prepares, cases, pleadings, suits, statements of claims, petitions, defenses, affidavits in the name and on behalf of the institution;
· Represents the branches before all levels of courts of law including police stations & public authorities;
· Submits a written report to the branch & HO legal & Recovery Manager on the status of cases filed at court with collections made through court action.
Job Requirements:
· Diploma in law & minimum 2-years relevant experience
· Local language knowledge, communication skill & computer skill is advantageous.
· knowledge of civil & commercial codes & analytical skill
Terms of Employment: Permanent
No. of employee needed One
Closing Date: March 31, 2021
How To Apply:
Candidates who fulfil the above requirements can submit the application letter, updated curriculum vitae with names and addresses of up to 3 references and non-returnable copies of credentials in person to: Lideta, Fiche, Kolfe, Adama, Mojo & Kirkos Branches or Central area office Located around Lideta/Addis Ababa.
Women applicants are highly encouraged to apply
Posted: 03.25.2021
Deadline: 03.31.2021
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
VACANCY ANNOUNCEMENT
Position: Attorney I
Opening Date: March 25, 2021
Place of Work: Central area Branch Offices
About the Organization:
VisionFund Micro Finance Institution (S.C) is an Institution established according to proclamation No. 40/96 which currently amended to 626/2009 to provide financial services to the productive poor in the rural and urban areas of Ethiopia. VisionFund is currently operating in four of the Regional States of the country.
VisionFund MFI is currently looking for candidates for Attorney I role. The successful candidates will have skills and experience that meet the following requirements:
Major Responsibilities
· Assists the Branch staff in handling all issues related to collateral & the safe custody of all legal documents on real estate mortgage & chattel mortgage;
· Assists in registering & discharging mortgaged items;
· Ensures the safe custody of all legal documents on real esate mortgage & chattel mortgage;
· Draws up draft contracts, agreements, forms, letters of guarantee and other transactional documents, etc. that suit a specified purpose;
· Examines judgments & court rulings; analyzes their impact on company business & advises supervisor on approaches to be followed;
· Gathering facts and establishing evidence, conducting investigations, examination analyses of cases and preparation of contracts and claims;
· Ensures the proper & timely delivery of notices to delinquent clients.
· Investigates & takes proper legal actions to rectify theft, forgeries & misappropriation of funds & property;
· Complies & analysis information & statistics that would assist in carrying out court activities & provides legal advice & assistance to the branches in legal matters of limited complexity and gravity & in translation work of legal documents.
· Looks into and analyzes law sources such as statutes, recorded judicial decisions, legal articles and codes to prepare legal documents such as briefs, pleadings, appeals contracts for review, etc.
· Prepares, cases, pleadings, suits, statements of claims, petitions, defenses, affidavits in the name and on behalf of the institution;
· Represents the branches before all levels of courts of law including police stations & public authorities;
· Submits a written report to the branch & HO legal & Recovery Manager on the status of cases filed at court with collections made through court action.
Job Requirements:
· Diploma in law & minimum 2-years relevant experience
· Local language knowledge, communication skill & computer skill is advantageous.
· knowledge of civil & commercial codes & analytical skill
Terms of Employment: Permanent
No. of employee needed One
Closing Date: March 31, 2021
How To Apply:
Candidates who fulfil the above requirements can submit the application letter, updated curriculum vitae with names and addresses of up to 3 references and non-returnable copies of credentials in person to: Lideta, Fiche, Kolfe, Adama, Mojo & Kirkos Branches or Central area office Located around Lideta/Addis Ababa.
Women applicants are highly encouraged to apply
Posted: 03.25.2021
Deadline: 03.31.2021
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/