አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
Requested by Abinet AB:
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር 1236/2013 ? ካላችሁ ተባበሩኝ
ልጅ የጠፋው⁉️⁉️⁉️
🟩🟨🟥
https://t.me/lawsocieties
ክፍል ፫

ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት

አንቀጽ ፶፯ የባልና ሚስት የግል ሀብት (፩) ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች

ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡

አንቀጽ ፷፫ የሕግ ግምት

፩. አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የመሬት ካሳ ደንብ.pdf
10.4 MB
የመሬት ይዞታ ካሣ ደንብ ቁ. 472/2012
Article 2005 of Civil code.
Probatory value of written instrument.
A written instrument shall be conclusive evidence, as between those who signed it, of the agreement therein contained and of the date it bears.
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
👇 ሰውየው 👇
* በ21 ዓመቱ ንግድ ምክር ቤት ሳይሳካለት ቀረ
* በ22 ዓመቱ ለህግ መወሰኛ ምክር ቤት ተወዳድሮ ተሸነፈ
* በ24 ዓመቱ ዳግመኛ ንግድ አልሆንልህ አለው
* በ26 ዓመቱ የመጀመሪያዋን የሚወዳት ባለቤቱን በሞት ተነጠቀ
* በ27 ዓመቱ የነርቭ መኮሳተር ደረሰበት
* በ34 ዓመቱ ለኮንግረስ ተወዳድሮ ተሸነፈ
* በ45 ዓመቱ ለሴናተርነት ተወዳድሮ ሳይሳካለት ቀረ
* በ47 ዓመቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ለመሆን ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ
* በ49 ዓመቱ ለሴናተርነት ተወዳድሮ ሳይሳካለት ቀረ
* በ52 ዓመቱ 16ተኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመረጠ
ይህ ሰው የጥቁሮችን የመምረጥ የመመረጥ መብት የሰጠ ሁሉም የሰው ልጆች እኩል ናቸው ብሎ የሚያምን ጥልቅ በማንበብ ፍቅር ተይዞ መጽሐፍ ለማግኘት ሲል ከ5 ኪሎ ሜትር በላይ በእግሩ የሚጓዝ አብረሃም ሊንከን ነው የተሳካላቸው ሰዎች ታላላቅ ነገሮችን አላደረጉም ትናንሽ ነገሮችን በላቀ መንገድ ማድረግ ብቻ ነው የእነሱ ተግባር እናም በወደቅን ቁጥር ወደ ስኬት መሄዳችንን ተገንዝበን ራሳችንን ማጠንከር አለብን ስል ጹህፌን አበቃሁ ቢኒ ቡክ ነኝ ካነበብኩት ያካፈልኳችሁ።
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የዓለማችን አጭር ፍርድ

በአሜሪካ በ ዴኒ እና ራዳር ኢንዱስትሪዎች መዝገብ (Denny Vs. Redar Industries) በሚቺጋን የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ በዓለማችን አጭሩ የፍርድ ቤት ውሳኔ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የውሳኔው ይዘት የአማርኛ ትርጉም እንዲህ ይነበባል፡፡

“ይግባኝ ባይ በዚህ ጉዳይ የተነሳውን የፍሬ ነገር ሁኔታ ከሬንፍሮ እና ሂጊንስ (Renfroe Vs. Higgins) ለመለየት ሞክሯል፡፡ አልቻለም፡፡ እኛን አልቻልንም፡፡ ጸንቷል፡፡ ኪሳራ ለመልስ ሰጭ፡፡”

ሆኖም ይህ ሪከርድ በድሬዳዋ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተሰጠ ውሳኔ ሊሰበር ችሏል፡፡ ተከራካሪዎቹ ይግባኝ ባይ ሊድያ አብዱረህማን ሃጂ ገመዳ እና መልስ ሰጭ ዐቃቤ ህግ ሲሆኑ (መዝገብ ቁጥር 06015 በ12/12/2002 ዓ.ም.) ፍርድ ቤቱ የሰጠው የዓለማችን አጭሩ ፍርድ እንዲህ ይነበባል፡፡
“የሥር ፍ/ቤት ውሳኔ ፀንቷል፡፡ መዝገቡ ተዘግቷል፡፡ ይመለስ፡፡”
በአብርሀም ዮሀንስ
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties