Hello hulsa family, as class year is about to start (hopefully🤞) we thought we should all try to recap and skim our courses.
So below we organized the courses into a folder starting from 1st to 5th year including the semesters.
Happy Reading 🙂
N.B 1st yr books are not based on the new curriculum
For any questions and suggestions
@Helina_Bekele
So below we organized the courses into a folder starting from 1st to 5th year including the semesters.
Happy Reading 🙂
N.B 1st yr books are not based on the new curriculum
For any questions and suggestions
@Helina_Bekele
Hi 👋 I have got question...Hypnotically speaking.... hulet yeteleyaye Hager menoru ethiopiawyan (US and Dubai)tegabtew kekoyu behuala...during this pandemic mefatat befelegu be wekelena/ Rebekah mefatat yechelalu?...huletum wede ET memtat aychelum
ቅጽ(volume)23.pdf
3.8 MB
በመርህ ደረጃ ጋብቻ በፍቺ እንዲፈርስ መጠየቅ የሚገባው ከባልና ሚስቱ አንደኛው ተጋቢ ወይም ሁለቱም ቢሆንም በህግ አግባብ ተቀባይነት ያለው ውክልና ማስረጃ ጋር የሚቀርብ የፍቺ ጥያቄ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ 150408 ላይ አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡(የሰበር ውሳኔ ቅፅ 23 ገፅ 39-43 ይመልከቱ)
ALE (አለ) law societies
ALE (Alternative Legal Education) All in one, All Law Societies. federal & regional Judges, Prosecutors, Advocates, consultants & law school heads, instructors, deans, Law graduates, Students & other NGO and PLC employees..
etc.
Contact Us Via @Alemwaza
https://t.me/lawsocieties
ALE (Alternative Legal Education) All in one, All Law Societies. federal & regional Judges, Prosecutors, Advocates, consultants & law school heads, instructors, deans, Law graduates, Students & other NGO and PLC employees..
etc.
Contact Us Via @Alemwaza
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ።
የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በ7 ዓመት ጽኑ እስራትና በ5 ሺህ ብር ተቀጥቷል።
ተከሳሹ የቴሌኮም መሳሪያዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት፣ ለመጠቀም እና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ሕጋዊ ፈቃድ ሳይኖረው በአዲስ አበባ ከተማ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ውስጥ ቤት በመከራየት የማጭበርበር ወንጀል መፈጸሙ ተረጋግጧል።
ከሚሰጡት አገልግሎት አንፃር ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በተሰጠ ፍቃድ ብቻ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት እና መጠቀም የሚቻሉትን የኮል ተርሚኔሽን፣ የኮል ባክ፣ ጥሪ የመቀበል እና ጥሪ የመላክ አገልግሎት መስጠት የሚችሉትን 1ኛ የኢትዮ ቴሌኮም ሲም ካርዶችን በውስጣቸው በማስገባት በአንድ ጊዜ ብዛት ያላቸው ጥሪዎችን በቅናሽ በማስተላለፍ የሚችሉ ብዛታቸው ሁለት ጌት ዌይ የተባሉ ቴሌኮም መሳሪያዎች 2ኛ ከኢንተርኔት ኔትወርክ ጋር በማገናኘት የሚያገኙትን ኔትወርክ በማባዛት ወደ ዋየርለስ ኔትወርክ እንዲቀየር በማድረግ የራሳቸውን ኔትወርክ መፍጠር የሚችሉትን ብዛታቸው አራት መሳሪያዎች በመጠቀም ከውጭ ሀገር ወደ ኢትዮጵያ የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ኢትዮ ቴሌኮም በዘረጋው መሰረተ ልማት በኩል ሳይሆን በመሳሪያዎቹ አማካኝነት ከዘረጋው ኔትወርክ በኩል እንዲያልፍ በማድረግ
በዚህም ኢትዮ ቴሌኮም ያገኝ የነበረውን ከ13 ሺህ 517 ብር በላይ እንዲያጣ በማድረጉ የቴሌኮም አገልግሎት በመስጠት ወንጀል ተከስሶ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡
ለተከሳሹ "ድርጊቱን አልፈፀምኩም" በማለቱ ዐቃቤ ሕግ የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎችን በማቅረብ አስረድቷል፤ ፍርድ ቤቱም መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽን በተከሰሰበት ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ ብሎታል::
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ወንጀል ችሎትም ነሐሴ 5 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት በ7 ዓመት ጽኑ እስራትና በ5 ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል::
የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በ7 ዓመት ጽኑ እስራትና በ5 ሺህ ብር ተቀጥቷል።
ተከሳሹ የቴሌኮም መሳሪያዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት፣ ለመጠቀም እና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ሕጋዊ ፈቃድ ሳይኖረው በአዲስ አበባ ከተማ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ውስጥ ቤት በመከራየት የማጭበርበር ወንጀል መፈጸሙ ተረጋግጧል።
ከሚሰጡት አገልግሎት አንፃር ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በተሰጠ ፍቃድ ብቻ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት እና መጠቀም የሚቻሉትን የኮል ተርሚኔሽን፣ የኮል ባክ፣ ጥሪ የመቀበል እና ጥሪ የመላክ አገልግሎት መስጠት የሚችሉትን 1ኛ የኢትዮ ቴሌኮም ሲም ካርዶችን በውስጣቸው በማስገባት በአንድ ጊዜ ብዛት ያላቸው ጥሪዎችን በቅናሽ በማስተላለፍ የሚችሉ ብዛታቸው ሁለት ጌት ዌይ የተባሉ ቴሌኮም መሳሪያዎች 2ኛ ከኢንተርኔት ኔትወርክ ጋር በማገናኘት የሚያገኙትን ኔትወርክ በማባዛት ወደ ዋየርለስ ኔትወርክ እንዲቀየር በማድረግ የራሳቸውን ኔትወርክ መፍጠር የሚችሉትን ብዛታቸው አራት መሳሪያዎች በመጠቀም ከውጭ ሀገር ወደ ኢትዮጵያ የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ኢትዮ ቴሌኮም በዘረጋው መሰረተ ልማት በኩል ሳይሆን በመሳሪያዎቹ አማካኝነት ከዘረጋው ኔትወርክ በኩል እንዲያልፍ በማድረግ
በዚህም ኢትዮ ቴሌኮም ያገኝ የነበረውን ከ13 ሺህ 517 ብር በላይ እንዲያጣ በማድረጉ የቴሌኮም አገልግሎት በመስጠት ወንጀል ተከስሶ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡
ለተከሳሹ "ድርጊቱን አልፈፀምኩም" በማለቱ ዐቃቤ ሕግ የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎችን በማቅረብ አስረድቷል፤ ፍርድ ቤቱም መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽን በተከሰሰበት ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ ብሎታል::
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ወንጀል ችሎትም ነሐሴ 5 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት በ7 ዓመት ጽኑ እስራትና በ5 ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል::
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
Call for Applications for Hubert H. Humphrey Fellowship Program
Home | News & Events | Call for Applications for Hubert H. Humphrey Fellowship Program
CALL FOR APPLICATIONS
HUBERT H. HUMPHREY FELLOWSHIP PROGRAM
A FULBRIGHT PROGRAM FOR MID-CAREER PROFESSIONALS
The Hubert H. Humphrey Fellowship Program is a United States government-funded Fulbright program that brings accomplished young and mid-career professionals with demonstrated leadership potential to the United States for a year of non-degree graduate-level study, leadership development, and substantive professional collaboration with U.S. counterparts. By providing future leaders and policy makers with experience in U.S. society, culture, and professional fields, the program provides a basis for lasting, productive ties between Americans and their professional counterparts overseas.
The U.S. Embassy Public Affairs Section, Addis Ababa is responsible for recruiting and selecting qualified professionals to be part of this program. The application deadline for the 2019/2010 academic year is July 1, 2018
APPLICATION REQUIREMENTS
Applicants MUST be from the following eligible fields:
Sustainable Development
a. Agricultural and Rural Development
b. Economic Development/Finance and Banking
c. Natural Resources, Environmental Policy, and Climate Change
d. Urban and Regional Planning
Democratic Institution Building
a. Communications/Journalism
b. Law and Human Rights
c. Public Policy Analysis and Public Administration
d. Trafficking in Persons Policy and Prevention
e. Technology Policy and Management
f. Human Resource Management
Education
a. Educational Administration, Planning and Policy
b. Higher Education Administration
c. Teaching of English as a Foreign Language
Public Health
a. Public Health Policy and Management
b. HIV/AIDS Policy and Prevention
c. Substance Abuse Education, Prevention, and Treatment
Candidates must have either a research background in the field or demonstrated ability to learn the results and policy implications of current research.
Applications for the Humphrey Fellowship must be filed on-line; do not send applications to the Public Affairs Section or the Embassy. The on-line application requires the following elements:
Curriculum Vitae detailing overall experience and qualifications;
Program plan providing details of what the applicants hopes to accomplish through participation in the program;
Personal statement;
Recommendations from two referees;
Copy of undergraduate transcript (original copies will be requested if applicants have been selected for interviews).
STRICT QUALIFIERS
Applicants must meet the following criteria:
Applicants must be in the age range of 32 – 45 inclusive;
Applicants should have a minimum of five years full-time professional experience (prior to July 2018) in the relevant field, after completing a university degree, and should be interested in the policy aspects of their field of specialization.
Applicants must present a letter of support from their organization showing consent to grant of leave of absence during course of study;
Applicants must possess managerial or supervisory positions in their organizations;
Applicants must possess an undergraduate degree;
Candidates should be proficient in both written and spoken English and be willing to sit for TOEFL (English language proficiency exam) if they are selected for the program.
APPLICATION DEADLINE
Applicants should submit their application on line no later than July 1, 2018 at: https://iie.embark.com/apply/humphreyfellowship2019
Candidates are also encouraged to visit the Humphrey Fellowship program website to learn more about the program. (https://www.humphreyfellowship.org)
Female applicants meeting the minimum requirement are encouraged to apply.
Home | News & Events | Call for Applications for Hubert H. Humphrey Fellowship Program
CALL FOR APPLICATIONS
HUBERT H. HUMPHREY FELLOWSHIP PROGRAM
A FULBRIGHT PROGRAM FOR MID-CAREER PROFESSIONALS
The Hubert H. Humphrey Fellowship Program is a United States government-funded Fulbright program that brings accomplished young and mid-career professionals with demonstrated leadership potential to the United States for a year of non-degree graduate-level study, leadership development, and substantive professional collaboration with U.S. counterparts. By providing future leaders and policy makers with experience in U.S. society, culture, and professional fields, the program provides a basis for lasting, productive ties between Americans and their professional counterparts overseas.
The U.S. Embassy Public Affairs Section, Addis Ababa is responsible for recruiting and selecting qualified professionals to be part of this program. The application deadline for the 2019/2010 academic year is July 1, 2018
APPLICATION REQUIREMENTS
Applicants MUST be from the following eligible fields:
Sustainable Development
a. Agricultural and Rural Development
b. Economic Development/Finance and Banking
c. Natural Resources, Environmental Policy, and Climate Change
d. Urban and Regional Planning
Democratic Institution Building
a. Communications/Journalism
b. Law and Human Rights
c. Public Policy Analysis and Public Administration
d. Trafficking in Persons Policy and Prevention
e. Technology Policy and Management
f. Human Resource Management
Education
a. Educational Administration, Planning and Policy
b. Higher Education Administration
c. Teaching of English as a Foreign Language
Public Health
a. Public Health Policy and Management
b. HIV/AIDS Policy and Prevention
c. Substance Abuse Education, Prevention, and Treatment
Candidates must have either a research background in the field or demonstrated ability to learn the results and policy implications of current research.
Applications for the Humphrey Fellowship must be filed on-line; do not send applications to the Public Affairs Section or the Embassy. The on-line application requires the following elements:
Curriculum Vitae detailing overall experience and qualifications;
Program plan providing details of what the applicants hopes to accomplish through participation in the program;
Personal statement;
Recommendations from two referees;
Copy of undergraduate transcript (original copies will be requested if applicants have been selected for interviews).
STRICT QUALIFIERS
Applicants must meet the following criteria:
Applicants must be in the age range of 32 – 45 inclusive;
Applicants should have a minimum of five years full-time professional experience (prior to July 2018) in the relevant field, after completing a university degree, and should be interested in the policy aspects of their field of specialization.
Applicants must present a letter of support from their organization showing consent to grant of leave of absence during course of study;
Applicants must possess managerial or supervisory positions in their organizations;
Applicants must possess an undergraduate degree;
Candidates should be proficient in both written and spoken English and be willing to sit for TOEFL (English language proficiency exam) if they are selected for the program.
APPLICATION DEADLINE
Applicants should submit their application on line no later than July 1, 2018 at: https://iie.embark.com/apply/humphreyfellowship2019
Candidates are also encouraged to visit the Humphrey Fellowship program website to learn more about the program. (https://www.humphreyfellowship.org)
Female applicants meeting the minimum requirement are encouraged to apply.
The Hubert H. Humphrey Fellowship Program
Home - The Hubert H. Humphrey Fellowship Program
Mission The Hubert H. Humphrey Fellowship Program The Hubert H. Humphrey Fellowship Program enhances leadership among international professionals who collaborate to address local and global challenges and foster change for our collective good. Through academic…
Tena yestelegn esti ketechale sele election yehone neger belun mebt nw weys gedeta?
ALE (Alternative Legal Education) All in one, All Law Societies. federal & regional Judges, Prosecutors, Advocates, consultants & law school heads, instructors, deans, Law graduates, Students & other NGO and PLC employees..
etc.
Contact Us Via @Alemwaza
https://t.me/lawsocieties
etc.
Contact Us Via @Alemwaza
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️
Tena yestelegn esti ketechale sele election yehone neger belun mebt nw weys gedeta?
A response to the question, is election a right or duty?
In the Ethiopian context, election has not long history. The concept comes after coming into effect of the 1995 FDRE Constitution. Having saying that, look Article 38 sub 1 of the FDRE Constitution, it clearly states The right to vote and elected are right. Now relate Article 38 and 54 of the FDRE Constitution at least there is no any Clouse, phrase, or pragraph that shows election is duty. In addition bear in mind, the last five elections.
But, now a day some countries of the world observing election as duty. These countries came up with new philosophy of election. They have minmam age requirement, then any one who attain that age is fully duty bound to participate in election, unless s/he is subject to the provided election laws.
Thank you!!
via Adam H
In the Ethiopian context, election has not long history. The concept comes after coming into effect of the 1995 FDRE Constitution. Having saying that, look Article 38 sub 1 of the FDRE Constitution, it clearly states The right to vote and elected are right. Now relate Article 38 and 54 of the FDRE Constitution at least there is no any Clouse, phrase, or pragraph that shows election is duty. In addition bear in mind, the last five elections.
But, now a day some countries of the world observing election as duty. These countries came up with new philosophy of election. They have minmam age requirement, then any one who attain that age is fully duty bound to participate in election, unless s/he is subject to the provided election laws.
Thank you!!
via Adam H
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ‹‹እኛ ኢትዮጵያውያን የበሰለ ዳኝነትና የበሰለ ተቋም ያስፈልጉናል›› ሲሉ ተናገሩ፡፡
የበሰለ ዳኝነት ወይም ተቋም ሲሉ ምን ማለታቸው እንደሆነ ያብራሩት ወ/ሮ መዓዛ፣ ሕግን ማዕከል አድርጎ የሚሠራ፣ ከየትኛውም አቅጣጫ ለሚመጣ ግፊት እጅ የማይሰጥ ዳኛና ተቋም ለኢትዮጵያ እጅግ በጣም አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ፕሬዚዳንቷ ሦስቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ ነሐሴ 22 ቀን 2012 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል ለግማሽ ቀን ተዘጋጅቶ በነበረው የአመራሮችና ዳኞች ውይይት ላይ በተገኙበት ወቅት በአገሪቱ በተከሰቱ ወቅታዊ ሁኔታዎች በዳኞች ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራል ስለመባሉ ተጠይቀው እንዳብራሩት፣ በዳኞች ላይ ተፅዕኖ የሚፈጥረው መንግሥት ወይም አስፈጻሚ ብቻ አይደሉም፡፡ ተፅዕኖ ከመገናኛ ብዙኃን፣ ከሕዝቡና ከራሱ ከዳኛውም ይፈጠራል፡፡ ነገር ግን አንድ ዳኛ እነዚህን ተፅዕኖዎች ተቋቁሞና ተጨባጭ ሁኔታውን ከግምት ውስጥ አስገብቶ ውሳኔ ይሰጣል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ የዳኞች ውሳኔ ሁለት ወገኖችን እንደማያስደስት የገለጹት ወ/ሮ መዓዛ፣ የተወሰነለት ደስተኛ ቢሆንም የተወሰነበት ደግሞ ‹‹ፍርድ ቤቶች ነፃ አይደሉም›› እንደሚል አስረድተዋል፡፡ ይህንን ምንም ማድረግ ስለማይቻል ያለው አማራጭ ሕዝቡ የሕግ ግንዛቤው የሰፋ እንዲሆን ማስተማር ብቻ መሆኑን አክለዋል፡፡
ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በእስር ላይ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች በተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት ጥፋተኛ ሆነው እስከሚገኙና በፍርድ ቤት ‹‹ወንጀለኛ›› የሚል ውሳኔ እስከሚሰጥባቸው ድረስ፣ እንደማንኛውም የኅብረተሰብ አካል ነፃ ሆኖ የመገመት መብት እንዳላቸው በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20(3) ተደንግጎ ስለሚገኘው መብትና አስፈጻሚ አካላት ደምድመው ‹‹ወንጀለኛ›› ስለማለታቸው የተጠየቁት ወ/ሮ መዓዛ፣ ማንም ሰው ከውሳኔ በፊት ንፁህ ሆኖ የመገመት መብት እንዳለው ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ከጥንቃቄ ጉድለት የተነሳ በአሠራር ሒደት ላይ ደምድሞ የመናገር ሁኔታ መኖሩን አረጋግጠው፣ መደረግ እንደሌለበት ገልጸዋል፡፡ የሕዝብን ትኩረት የሚስቡና የሚከታተላቸው ተፅዕኖ ፈጣሪ ነገሮች ሲገጥሙ ዳኞች ሕጉንና ህሊናቸውን ብቻ ተከትለው መሥራት እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡
ከፍርድ ቤት ዳኞች ጋር ውይይት በማድረግና ሥልጠናዎችንም በመስጠት ስምምነት ላይ መደረሱን ጠቁመው፣ እስካሁን በተለይ እሳቸው ወደ አመራር ከመጡ ጀምሮ በቀጥታም ይሁን በማንኛውም ሁኔታ በዳኞችም ላይ ይሁን በፍርድ ቤት አመራሮች ላይ የደረሰ ተፅዕኖ እንደሌለ ገልጸዋል፡፡ ሕዝቡ በተቋሞች ላይ እምነት ማሳደር እንዳለበት ጠቁመው፣ ተቋማት ገና እየተገነቡ በመሆኑና ለረዥም ዓመታት እምነት አጥቶ የከረመ ተቋም በአጭር ጊዜ ውስጥ እምነት ማምጣት ስለሚያስቸግር ቀስ በቀስ እንደሚስተካከል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ ወ/ሮ መዓዛ ውይይቱን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት፣ የፍርድ ቤቶችን ችግር ለመፍታት በርካታ የማሻሻያ ሥራዎች ተሠርተዋል፡፡ ከአገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር የአሠራርና የአደረጃጀት ለውጦች ለማድረግ የሚያግዙ የሕግ ማዕቀፎች ተዘጋጅተዋል፡፡ የመምራትንና የመፈጸምን አቅም የሚያጎለብቱ ትምህርትና ሥልጠናዎች፣ አስተዳደራዊ ችግሮችን ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት የተለያዩ ጥናቶች መሠራታቸውን አስረድተዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ተይዘው ከነበሩ ግቦች መካከል የዳኝነት ነፃነት፣ ገለልተኝነትና ተጠያቂነት በማጎልበት፣ የዳኝነት ቅልጥፍና፣ ጥራትና ተደራሽነትን ማሻሻልና ለዳኞች አቅርቦቶችን ማሟላት እንደነበሩ አስታውሰው፣ እነዚህን ግቦች ለማሳካት የሚያስፈልጉ የአደረጃጀት ማሻሻያዎች መደረጋቸውን ተናግረዋል፡፡ በተደረጉ ማሻሻያዎችና የአደረጃጀት ለውጦች የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሚሰጧቸው የዳኝነት አገልግሎቶች በመሻሻላቸው የመዛግብት አፈጻጸም መጨመሩን ውዝፍ መዛግብት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሳቸው፣ በኮሮና ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮችን በመቋቋም ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዙ የተፈጠሩ የወንጀልና አጣዳፊ የፍትሐ ብሔር ጉዳዮችን በማስተናገድ የዳኝነት አገልግሎት እንዳይቋረጥ መደረጉን በምሳሌነት ጠቁመዋል፡፡
በጠቅላይ ፍርድ ቤት 15,576፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 17,049 እና በመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት 100,834 በአጠቃላይ 133,459 መዛግብቶች ዕልባት ማግኘታቸውን ወ/ሮ መዓዛ ተናግረዋል፡፡ ይህም በበጀት ዓመቱ የሥራ አፈጻጸማቸውን 98.2 በመቶ ማከናወን መቻሉን አክለዋል፡፡
ሌላው ወ/ሮ መዓዛ በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ሥራዎች ውስጥ ከፍተኛ ስኬት ነው ያሉት የፍርድ ቤቶች በጀት በቀጥታ እንዲመደብላቸው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ ማፀደቅን ነው፡፡ በመሆኑም በ2009 በጀት ዓመት 74 ሚሊዮን ብር፣ በ2010 እና 2011 በጀት ዓመቶች ከነበረው 98 ሚሊዮን ብር በላቀ ሁኔታ በ2012 በጀት ዓመት 138 ሚሊዮን ብር በማድረስ 40 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ተናግረዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ሥራዎች ውስጥ የጾታ ጥቃቶች መኖራቸውን ጠቁመው፣ በ302 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህ ውሳኔዎች ውስጥ 44ቱ በኮሮና ወቅት የተሰጡ ውሳኔዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ ምንጭ፡- ሪፖርተር
@lawsocieties @lawsocieties
የበሰለ ዳኝነት ወይም ተቋም ሲሉ ምን ማለታቸው እንደሆነ ያብራሩት ወ/ሮ መዓዛ፣ ሕግን ማዕከል አድርጎ የሚሠራ፣ ከየትኛውም አቅጣጫ ለሚመጣ ግፊት እጅ የማይሰጥ ዳኛና ተቋም ለኢትዮጵያ እጅግ በጣም አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ፕሬዚዳንቷ ሦስቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ ነሐሴ 22 ቀን 2012 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል ለግማሽ ቀን ተዘጋጅቶ በነበረው የአመራሮችና ዳኞች ውይይት ላይ በተገኙበት ወቅት በአገሪቱ በተከሰቱ ወቅታዊ ሁኔታዎች በዳኞች ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራል ስለመባሉ ተጠይቀው እንዳብራሩት፣ በዳኞች ላይ ተፅዕኖ የሚፈጥረው መንግሥት ወይም አስፈጻሚ ብቻ አይደሉም፡፡ ተፅዕኖ ከመገናኛ ብዙኃን፣ ከሕዝቡና ከራሱ ከዳኛውም ይፈጠራል፡፡ ነገር ግን አንድ ዳኛ እነዚህን ተፅዕኖዎች ተቋቁሞና ተጨባጭ ሁኔታውን ከግምት ውስጥ አስገብቶ ውሳኔ ይሰጣል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ የዳኞች ውሳኔ ሁለት ወገኖችን እንደማያስደስት የገለጹት ወ/ሮ መዓዛ፣ የተወሰነለት ደስተኛ ቢሆንም የተወሰነበት ደግሞ ‹‹ፍርድ ቤቶች ነፃ አይደሉም›› እንደሚል አስረድተዋል፡፡ ይህንን ምንም ማድረግ ስለማይቻል ያለው አማራጭ ሕዝቡ የሕግ ግንዛቤው የሰፋ እንዲሆን ማስተማር ብቻ መሆኑን አክለዋል፡፡
ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በእስር ላይ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች በተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት ጥፋተኛ ሆነው እስከሚገኙና በፍርድ ቤት ‹‹ወንጀለኛ›› የሚል ውሳኔ እስከሚሰጥባቸው ድረስ፣ እንደማንኛውም የኅብረተሰብ አካል ነፃ ሆኖ የመገመት መብት እንዳላቸው በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20(3) ተደንግጎ ስለሚገኘው መብትና አስፈጻሚ አካላት ደምድመው ‹‹ወንጀለኛ›› ስለማለታቸው የተጠየቁት ወ/ሮ መዓዛ፣ ማንም ሰው ከውሳኔ በፊት ንፁህ ሆኖ የመገመት መብት እንዳለው ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ከጥንቃቄ ጉድለት የተነሳ በአሠራር ሒደት ላይ ደምድሞ የመናገር ሁኔታ መኖሩን አረጋግጠው፣ መደረግ እንደሌለበት ገልጸዋል፡፡ የሕዝብን ትኩረት የሚስቡና የሚከታተላቸው ተፅዕኖ ፈጣሪ ነገሮች ሲገጥሙ ዳኞች ሕጉንና ህሊናቸውን ብቻ ተከትለው መሥራት እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡
ከፍርድ ቤት ዳኞች ጋር ውይይት በማድረግና ሥልጠናዎችንም በመስጠት ስምምነት ላይ መደረሱን ጠቁመው፣ እስካሁን በተለይ እሳቸው ወደ አመራር ከመጡ ጀምሮ በቀጥታም ይሁን በማንኛውም ሁኔታ በዳኞችም ላይ ይሁን በፍርድ ቤት አመራሮች ላይ የደረሰ ተፅዕኖ እንደሌለ ገልጸዋል፡፡ ሕዝቡ በተቋሞች ላይ እምነት ማሳደር እንዳለበት ጠቁመው፣ ተቋማት ገና እየተገነቡ በመሆኑና ለረዥም ዓመታት እምነት አጥቶ የከረመ ተቋም በአጭር ጊዜ ውስጥ እምነት ማምጣት ስለሚያስቸግር ቀስ በቀስ እንደሚስተካከል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ ወ/ሮ መዓዛ ውይይቱን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት፣ የፍርድ ቤቶችን ችግር ለመፍታት በርካታ የማሻሻያ ሥራዎች ተሠርተዋል፡፡ ከአገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር የአሠራርና የአደረጃጀት ለውጦች ለማድረግ የሚያግዙ የሕግ ማዕቀፎች ተዘጋጅተዋል፡፡ የመምራትንና የመፈጸምን አቅም የሚያጎለብቱ ትምህርትና ሥልጠናዎች፣ አስተዳደራዊ ችግሮችን ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት የተለያዩ ጥናቶች መሠራታቸውን አስረድተዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ተይዘው ከነበሩ ግቦች መካከል የዳኝነት ነፃነት፣ ገለልተኝነትና ተጠያቂነት በማጎልበት፣ የዳኝነት ቅልጥፍና፣ ጥራትና ተደራሽነትን ማሻሻልና ለዳኞች አቅርቦቶችን ማሟላት እንደነበሩ አስታውሰው፣ እነዚህን ግቦች ለማሳካት የሚያስፈልጉ የአደረጃጀት ማሻሻያዎች መደረጋቸውን ተናግረዋል፡፡ በተደረጉ ማሻሻያዎችና የአደረጃጀት ለውጦች የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሚሰጧቸው የዳኝነት አገልግሎቶች በመሻሻላቸው የመዛግብት አፈጻጸም መጨመሩን ውዝፍ መዛግብት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሳቸው፣ በኮሮና ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮችን በመቋቋም ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዙ የተፈጠሩ የወንጀልና አጣዳፊ የፍትሐ ብሔር ጉዳዮችን በማስተናገድ የዳኝነት አገልግሎት እንዳይቋረጥ መደረጉን በምሳሌነት ጠቁመዋል፡፡
በጠቅላይ ፍርድ ቤት 15,576፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 17,049 እና በመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት 100,834 በአጠቃላይ 133,459 መዛግብቶች ዕልባት ማግኘታቸውን ወ/ሮ መዓዛ ተናግረዋል፡፡ ይህም በበጀት ዓመቱ የሥራ አፈጻጸማቸውን 98.2 በመቶ ማከናወን መቻሉን አክለዋል፡፡
ሌላው ወ/ሮ መዓዛ በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ሥራዎች ውስጥ ከፍተኛ ስኬት ነው ያሉት የፍርድ ቤቶች በጀት በቀጥታ እንዲመደብላቸው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ ማፀደቅን ነው፡፡ በመሆኑም በ2009 በጀት ዓመት 74 ሚሊዮን ብር፣ በ2010 እና 2011 በጀት ዓመቶች ከነበረው 98 ሚሊዮን ብር በላቀ ሁኔታ በ2012 በጀት ዓመት 138 ሚሊዮን ብር በማድረስ 40 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ተናግረዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ሥራዎች ውስጥ የጾታ ጥቃቶች መኖራቸውን ጠቁመው፣ በ302 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህ ውሳኔዎች ውስጥ 44ቱ በኮሮና ወቅት የተሰጡ ውሳኔዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ ምንጭ፡- ሪፖርተር
@lawsocieties @lawsocieties
“በፍ/ቤት ማሻሻያ ስራዎች ትኩረት ከሚሰጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ የዳኞችን ዓቅም በዕውቀትና በክህሎት ማሳደግ ነው” ሲሉ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ገለጹ፡፡
ክብርት ፕሬዝደንቷ ይህን የገለጹት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የስድስት ቀን ስልጠና መርሃ ግብር ለመክፈት ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
ዳኞች በየጊዜው በህግ አውጪው አካል የሚወጡ አዲስ ህጎችን ወይም ማሻሻያዎችን ተረድተው የመተርጎም መሰረታዊ ክህሎት አላቸው ያሉት ክብርት ፕሬዝደንቷ፤ አንዳንድ ህጎች ዓለም ዓቀፍ እንድምታ ያላቸው እና እያደጉ የሚሄዱ የህብረተሰቡን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስተጋብሮችን የሚነኩ በመሆኑ በህጎቹ ዙሪያ መነጋገር እና ሃሳብን ማዳበር አስፈላጊ መሆኑን በንግግራቸው ገልጸዋል፡፡
ነሐሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም የጀመረው የስልጠና መርሃ-ግብር የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየተጠናቀቀ ባለው ዓመት ካወጣቸው ህጎች መካከል የተሻሻለው የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1176/2012፤ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012፤ የጥላቻ ንግግርን እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጨትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1185/2012 እና ምክር ቤቱ ዓለምአቀፍ ስምምነቶችን በማጽደቅ ስልጣኑ መሰረት የግልግል ዳኝነት ውሳኔዎች እውቅና የመስጠት እና የመፈጸም ስምምነት (New York Convention) ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር 1184/2012 ላይ ያተኮረ ነው፡፡
ስልጠናው ዳኞች በአዋጆቹ ላይ ወሰረታዊና ወጥ የሆነ ግንዛቤን በመጨበጥ ለዳኝነት በሚቀርቡላቸው ተመሳሳይና ተቀራራቢ ጉዳዮች ላይ ተገማች ዳኝነት መስጠት የሚያስችላቸውን አቅም መፍጠር ዓላማ ያደረገ ነው ተብሏል፡፡
በስልጠናው መጀመሪያ ቀን የጥላቻ ንግግርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ ዓዋጅን በማርቀቅና ግብአት በመስጠት ሂደት ተሳትፎ ያደረጉት አቶ ሰለሞን ጎሹ የዓዋጁን ዓላማ፣ አስፈላጊነት፤ አመክንዮ እና በማርቀቅ ሂደት በተካሄዱ የውይይት መድረኮች የተሳታዎችን ግብረመልስ ይዘት አብራርተዋል፡፡
የስልጠናው ዘዴ የአዋጁን ይዘትና መነሻ ሃሳብን በገለጻ እንዲሁም በመወያያ ጥያቄዎች ላይ የቡድን የሃሳብ ልውውጥ ማካሄድ ሲሆን በየስልጠና ርዕሱ የሚሳተፉ ዳኞች ተዛማጅ ጉዳዮችን በሚያዩ ችሎቶች ተመድበው የሚሰሩ መሆናቸው ታውቋል፡፡
በስድስቱ ቀን ስልጠና በአጠቃላይ 200 የሚሆኑ ዳኞች እንደሚሳተፉ ስልጠናውን ከሚያስተባብረው ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ክብርት ፕሬዝደንቷ ይህን የገለጹት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የስድስት ቀን ስልጠና መርሃ ግብር ለመክፈት ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
ዳኞች በየጊዜው በህግ አውጪው አካል የሚወጡ አዲስ ህጎችን ወይም ማሻሻያዎችን ተረድተው የመተርጎም መሰረታዊ ክህሎት አላቸው ያሉት ክብርት ፕሬዝደንቷ፤ አንዳንድ ህጎች ዓለም ዓቀፍ እንድምታ ያላቸው እና እያደጉ የሚሄዱ የህብረተሰቡን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስተጋብሮችን የሚነኩ በመሆኑ በህጎቹ ዙሪያ መነጋገር እና ሃሳብን ማዳበር አስፈላጊ መሆኑን በንግግራቸው ገልጸዋል፡፡
ነሐሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም የጀመረው የስልጠና መርሃ-ግብር የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየተጠናቀቀ ባለው ዓመት ካወጣቸው ህጎች መካከል የተሻሻለው የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1176/2012፤ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012፤ የጥላቻ ንግግርን እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጨትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1185/2012 እና ምክር ቤቱ ዓለምአቀፍ ስምምነቶችን በማጽደቅ ስልጣኑ መሰረት የግልግል ዳኝነት ውሳኔዎች እውቅና የመስጠት እና የመፈጸም ስምምነት (New York Convention) ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር 1184/2012 ላይ ያተኮረ ነው፡፡
ስልጠናው ዳኞች በአዋጆቹ ላይ ወሰረታዊና ወጥ የሆነ ግንዛቤን በመጨበጥ ለዳኝነት በሚቀርቡላቸው ተመሳሳይና ተቀራራቢ ጉዳዮች ላይ ተገማች ዳኝነት መስጠት የሚያስችላቸውን አቅም መፍጠር ዓላማ ያደረገ ነው ተብሏል፡፡
በስልጠናው መጀመሪያ ቀን የጥላቻ ንግግርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ ዓዋጅን በማርቀቅና ግብአት በመስጠት ሂደት ተሳትፎ ያደረጉት አቶ ሰለሞን ጎሹ የዓዋጁን ዓላማ፣ አስፈላጊነት፤ አመክንዮ እና በማርቀቅ ሂደት በተካሄዱ የውይይት መድረኮች የተሳታዎችን ግብረመልስ ይዘት አብራርተዋል፡፡
የስልጠናው ዘዴ የአዋጁን ይዘትና መነሻ ሃሳብን በገለጻ እንዲሁም በመወያያ ጥያቄዎች ላይ የቡድን የሃሳብ ልውውጥ ማካሄድ ሲሆን በየስልጠና ርዕሱ የሚሳተፉ ዳኞች ተዛማጅ ጉዳዮችን በሚያዩ ችሎቶች ተመድበው የሚሰሩ መሆናቸው ታውቋል፡፡
በስድስቱ ቀን ስልጠና በአጠቃላይ 200 የሚሆኑ ዳኞች እንደሚሳተፉ ስልጠናውን ከሚያስተባብረው ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
የፍ/ቤቱን ሴት ሰራተኞች ማብቃትና ሃላፊነታቸዉን በብቃት መወጣት የሚያስችሉ ድጋፎችን ማመቻቸት እንዲሁም ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር አስፈላጊነት ተጠቆመ፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የፍ/ቤቱን ሴቶች ባለሙያዎች ማብቃትና ኃላፊነታቸዉን በከፍተኛ ብቃት እንዲወጡ የሚያስችል አሰራሮችን ለማመቻቸት ከሴት ዳይሬክተሮች፣ የቡድን መሪዎች፣ ከፍተኛ ባለሙያዎች እና የፅዳት ሰራተኛ ተወካዬች ጋር ነሐሴ 28 ቀን 2012 ዓ.ም ዉይይት አድርገዋል፡፡
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በተለያዩ የስራ ዘርፎች ላይ የሚገኙ ሴት ባለሙያዎችን አቅም በማጠናከርና ምቹ የስራ ቦታ በመፍጠር ፍርድ ቤቱን የተሻለ አገልግሎት ሰጪ ተቋም በማድረግ በተገልጋይ ዘንድ መልካም ገፅታ ለመፍጠር በጋራ መስራት ይገባል ያሉት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ውይይቱ ያሉንን ሃብቶች በአግባቡ በመጠበቅና በመጠቀም ለቀጣጥ ትዉልድ የሚተርፍ ስራ ለመስራት በአስተሳሰብ የተቀየረ ማህበረሰብ በፍርድ ቤታችን የመፍጠር ዓላማ ያነገበ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የፍ/ቤቱን ሴቶች ባለሙያዎች ማብቃትና ኃላፊነታቸዉን በከፍተኛ ብቃት እንዲወጡ የሚያስችል አሰራሮችን ለማመቻቸት ከሴት ዳይሬክተሮች፣ የቡድን መሪዎች፣ ከፍተኛ ባለሙያዎች እና የፅዳት ሰራተኛ ተወካዬች ጋር ነሐሴ 28 ቀን 2012 ዓ.ም ዉይይት አድርገዋል፡፡
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በተለያዩ የስራ ዘርፎች ላይ የሚገኙ ሴት ባለሙያዎችን አቅም በማጠናከርና ምቹ የስራ ቦታ በመፍጠር ፍርድ ቤቱን የተሻለ አገልግሎት ሰጪ ተቋም በማድረግ በተገልጋይ ዘንድ መልካም ገፅታ ለመፍጠር በጋራ መስራት ይገባል ያሉት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ውይይቱ ያሉንን ሃብቶች በአግባቡ በመጠበቅና በመጠቀም ለቀጣጥ ትዉልድ የሚተርፍ ስራ ለመስራት በአስተሳሰብ የተቀየረ ማህበረሰብ በፍርድ ቤታችን የመፍጠር ዓላማ ያነገበ መሆኑን ገልጸዋል፡፡