This is the final version of the proclamation on Hate Speech. It can help others, please share it.
የዓለም የጤና ድርጅት ‘‘ክትባቱ በአፍሪካውያን ይሞከር’’ የሚለውን የተመራማሪዎች ሐሳብ አወገዘ፡፡
https://amharaweb.com/የዓለም-የጤና-ድርጅት-ክትባቱ-በአፍሪ/
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 29/2012 ዓ.ም (አብመድ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮኖና ቫይረስ ክትባት በአፍሪካውን እንዲሞከር ከሰሞኑ ተመራማሪዎች ያቀረቡንት ሐሳብ አውግዟል፡፡
ሁለት የፈረንሳይ የሕክምና ሳይንስ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስ በአፍሪካውን ላይ እንዲሞከር ሐሳብ ማቅረባቸው አፍሪካውያንን አስቆጥቷል፡፡ በኋላም አንደኛው ዶክተር ይቅርታ መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡
የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የኮሮና ወረርሽኝን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ ላይ ጉዳዩን በተመለከተ ሐሳብ ሰጥተዋል፡፡ ዶክተር ቴዎድሮስ ይህንን…
https://telegram.me/lawsocieties
https://amharaweb.com/የዓለም-የጤና-ድርጅት-ክትባቱ-በአፍሪ/
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 29/2012 ዓ.ም (አብመድ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮኖና ቫይረስ ክትባት በአፍሪካውን እንዲሞከር ከሰሞኑ ተመራማሪዎች ያቀረቡንት ሐሳብ አውግዟል፡፡
ሁለት የፈረንሳይ የሕክምና ሳይንስ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስ በአፍሪካውን ላይ እንዲሞከር ሐሳብ ማቅረባቸው አፍሪካውያንን አስቆጥቷል፡፡ በኋላም አንደኛው ዶክተር ይቅርታ መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡
የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የኮሮና ወረርሽኝን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ ላይ ጉዳዩን በተመለከተ ሐሳብ ሰጥተዋል፡፡ ዶክተር ቴዎድሮስ ይህንን…
https://telegram.me/lawsocieties
የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት
የዓለም የጤና ድርጅት ‘‘ክትባቱ በአፍሪካውያን ይሞከር’’ የሚለውን የተመራማሪዎች ሐሳብ አወገዘ፡፡ | የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 29/2012 ዓ.ም (አብመድ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮኖና ቫይረስ ክትባት በአፍሪካውን እንዲሞከር ከሰሞኑ ተመራማሪዎች ያቀረቡንት ሐሳብ አውግዟል፡፡ ሁለት የፈረንሳይ የሕክምና ሳይንስ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስ በአፍሪካውን ላይ እንዲሞከር ሐሳብ ማቅረባቸው አፍሪካውያንን አስቆጥቷል፡፡ በኋላም አንደኛው ዶክተር ይቅርታ መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…
አለሕግAleHig ️
cassation decision 189201.pdf
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጉዲፈቻን አስመልክቶ የህግ ትርጉም ሰጠ
የፌዴራል ጠቅላይፍረድ ቤት 1ኛ ሰበር ችሎት መጋቢት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት የውጭ ሃገር ጉዲፈቻን በተመለከተ የቀድሞ የቤተሰብ ህግ ደንጋጌን ያሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1070/2012 ላይ በመዝገብ ቁጥር 189201 አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡ ለዝርዝሩ ከዚህ መልዕክት ጋር የተያያዘውን የችሎት ውሳኔ ግልባጭ ያንብቡ፡፡
የፌዴራል ጠቅላይፍረድ ቤት 1ኛ ሰበር ችሎት መጋቢት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት የውጭ ሃገር ጉዲፈቻን በተመለከተ የቀድሞ የቤተሰብ ህግ ደንጋጌን ያሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1070/2012 ላይ በመዝገብ ቁጥር 189201 አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡ ለዝርዝሩ ከዚህ መልዕክት ጋር የተያያዘውን የችሎት ውሳኔ ግልባጭ ያንብቡ፡፡
በችሎቶች የተሰጡ ውሳኔዎች Table.pdf
160.7 KB
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽንን ለመከላከል በከፊል ዝግ ሆነው በቆዩባቸው ጊዜያት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከመጋቢት 11 - 28/2012 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ችሎቶች በቀረቡ መዝገቦች ላይ የተሰጡ ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
Article 93
Declaration of State of Emergency
1. (a) The Council of Ministers of the Federal Government shall have the
power to decree a state of emergency, should an external invasion, a break
down of law and order which endangers the Constitutional order and
which cannot be controlled by the regular law enforcement agencies and
personnel, a natural disaster, or an epidemic occur.
(b) Sate executives can decree a State-Wide state of emergency should a
natural disaster or an epidemic occur. Particulars shall be determined in
State Constitutions to be promulgated in conformity with this Constitution.
2. A state of emergency declared in accordance with sub-Article 1(a) of this
Article:
(a) If declared when the House of Peoples’ Representatives is in session,
the decree shall be submitted to the House within forty-eight hours of
its declaration. The decree, if not approved by a two-thirds majority
vote of members of the House of Peoples' Representatives, shall be
repealed forthwith.
(b) Subject to the required vote of approval set out in (a) of this subArticle, the decree declaring a state of emergency when the House ofPeoples’ Representatives is not in session shall be submitted to it
within fifteen days of its adoption.
3. A state of emergency decreed by the Council of Ministers, if approved by
the House of Peoples’ Representatives, can remain in effect up to six
months. The House of Peoples’ Representatives may, by a two-thirds
majority vote, allow the state of emergency proclamation to be renewed
every four months successively.
4. (a) When a state of emergency is declared, the Council of Ministers shall,
in accordance with regulations it issues, have all necessary power to
protect the country’s peace and sovereignty, and to maintain public
security, law and order.
(b) The Council of Ministers shall have the power to suspend such political
and democratic rights contained in this Constitution to the extent necessary
to avert the conditions that required the declaration of a state of
emergency.
(c) In the exercise of its emergency powers the Council of Ministers can
not, however, suspend or limit the rights provided for in Articles 1, 18, 25,
and sub-Articles 1 and 2 of Article 39 of this Constitution.
5. The House of Peoples’ Representatives, while declaring a state of
emergency, shall simultaneously establish a State of Emergency Inquiry
Board, comprising of seven persons to be chosen and assigned by the
House from among its members and from legal experts.
6. The State of Emergency Inquiry Board shall have the following powers
and responsibilities:
(a) To make public within one month the names of all individuals arrested
on account of the state of emergency together with the reasons for their
arrest.
(b) To inspect and follow up that no measure taken during the state of
emergency is inhumane.
(c) To recommend to the Prime Minister or to the Council of Ministers
corrective measures if it finds and case of inhumane treatment.
(d) To ensure the prosecution of perpetrators of inhumane acts.
(e) To submit its views to the House of Peoples’ Representatives on a
request to extend the duration of the state of emergency.
via y2y
Declaration of State of Emergency
1. (a) The Council of Ministers of the Federal Government shall have the
power to decree a state of emergency, should an external invasion, a break
down of law and order which endangers the Constitutional order and
which cannot be controlled by the regular law enforcement agencies and
personnel, a natural disaster, or an epidemic occur.
(b) Sate executives can decree a State-Wide state of emergency should a
natural disaster or an epidemic occur. Particulars shall be determined in
State Constitutions to be promulgated in conformity with this Constitution.
2. A state of emergency declared in accordance with sub-Article 1(a) of this
Article:
(a) If declared when the House of Peoples’ Representatives is in session,
the decree shall be submitted to the House within forty-eight hours of
its declaration. The decree, if not approved by a two-thirds majority
vote of members of the House of Peoples' Representatives, shall be
repealed forthwith.
(b) Subject to the required vote of approval set out in (a) of this subArticle, the decree declaring a state of emergency when the House ofPeoples’ Representatives is not in session shall be submitted to it
within fifteen days of its adoption.
3. A state of emergency decreed by the Council of Ministers, if approved by
the House of Peoples’ Representatives, can remain in effect up to six
months. The House of Peoples’ Representatives may, by a two-thirds
majority vote, allow the state of emergency proclamation to be renewed
every four months successively.
4. (a) When a state of emergency is declared, the Council of Ministers shall,
in accordance with regulations it issues, have all necessary power to
protect the country’s peace and sovereignty, and to maintain public
security, law and order.
(b) The Council of Ministers shall have the power to suspend such political
and democratic rights contained in this Constitution to the extent necessary
to avert the conditions that required the declaration of a state of
emergency.
(c) In the exercise of its emergency powers the Council of Ministers can
not, however, suspend or limit the rights provided for in Articles 1, 18, 25,
and sub-Articles 1 and 2 of Article 39 of this Constitution.
5. The House of Peoples’ Representatives, while declaring a state of
emergency, shall simultaneously establish a State of Emergency Inquiry
Board, comprising of seven persons to be chosen and assigned by the
House from among its members and from legal experts.
6. The State of Emergency Inquiry Board shall have the following powers
and responsibilities:
(a) To make public within one month the names of all individuals arrested
on account of the state of emergency together with the reasons for their
arrest.
(b) To inspect and follow up that no measure taken during the state of
emergency is inhumane.
(c) To recommend to the Prime Minister or to the Council of Ministers
corrective measures if it finds and case of inhumane treatment.
(d) To ensure the prosecution of perpetrators of inhumane acts.
(e) To submit its views to the House of Peoples’ Representatives on a
request to extend the duration of the state of emergency.
via y2y
From tomorrow onwards there are new communication regulations.
All calls are recorded
All phone call recordings saved
WhatsApp is monitored
Twitter is monitored
Facebook is monitored
All social media and forums are monitored
Inform those who do not know.
Your devices are connected to ministry systems.
Take care not to send unnecessary messages
Inform your children, Relatives and friends about this to take care
Don't forward any posts or videos etc., you receive regarding politics/present situation about Government/PM etc.
Police have put out a notification termed ..Cyber Crime ... and action will be taken...just don't delete ...
Inform your friends & others too.
Writing or forwarding any msg on any political & religious debate is an offence now....arrest without warrant...
This is very serious, plz let it be known to all our groups and individual members as group admin can b in deep trouble.
Take care not to send unnecessary messages.
Inform everyone about this to take care.
Please share it; it's very much true. Groups please be careful.
All calls are recorded
All phone call recordings saved
WhatsApp is monitored
Twitter is monitored
Facebook is monitored
All social media and forums are monitored
Inform those who do not know.
Your devices are connected to ministry systems.
Take care not to send unnecessary messages
Inform your children, Relatives and friends about this to take care
Don't forward any posts or videos etc., you receive regarding politics/present situation about Government/PM etc.
Police have put out a notification termed ..Cyber Crime ... and action will be taken...just don't delete ...
Inform your friends & others too.
Writing or forwarding any msg on any political & religious debate is an offence now....arrest without warrant...
This is very serious, plz let it be known to all our groups and individual members as group admin can b in deep trouble.
Take care not to send unnecessary messages.
Inform everyone about this to take care.
Please share it; it's very much true. Groups please be careful.
አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ምን ማለት ነው? 🇪🇹
አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማለት መንግስት በ መደበኛው ስርአት ለማከናወን የማይችላቸውን ነገሮች እንዲያከናውን ጉልበት የሚሰጠው ህገመንግስታዊ መሳሪያ ነው ፡፡ በአሁኑ ሰአት በርካታ ሀገራት በ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ነዉ ያሉት : ለምሳሌ ዩናይትድ ስቴትስ : ጃፖን : ሀንጋሪ : ቡልጋሪያ : ስሎቫኪያን መመልከት ይቻላል ::
በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 93 መሰረት ፡የውጭ ወረራ ሲያጋጥም ወይም ሕገ መንግስታዊ ስርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ሲከሰትና በተለመደው የሕግ ማስከበር ሥርአት ለመቋቋም የማይቻል ሲሆን ፡ ማናቸውም የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥም ወይም የህዝብን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ ሲከሰት ፡ የፌደራሉ መንግስት ፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚደነግግ ይሆናል ፡፡ ስለሆነም አሁን በተከሰተው ወረርሽኝ የተነሳ ዛሬ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል ፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ፡ በዚህ ሰአት ትልቅ ሚና የሚጫወት ሲሆን ስልጣኑም በህገ መንግስቱ የተቀመጡትን መሰረታዊ የፓለቲካና የዴሞክራሲ መብቶችን ፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማወጅ ምክንያት የሆነውን ጉዳይ ለማስወገድ ተፈላጊ ሆኖ በተገኘ ደረጃ እስከ ማገድ ሊደርስ የሚችል ነው ፡፡ ቢሆን ግን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚወስዳቸው እርምጃዎች በማናቸውም ረገድ የማይገድባቸው መብቶች ተብለው በህገ መንግስቱ የተቀመጡት 1) የኢትዮጵያ መንግስት ስያሜ ፡ ማለትም ኢፌዴሪ የሚለውን 2) ኢሰብአዊ አያያዝ መከልከሉን 3) የእኩልነት መብትን እና 4) የብሄሮች ፡ ብሄረሰቦች ፡ ህዝቦች መብት ነው ፡፡ እነዚህ ከላይ ያሉት አራቱ መብቶች መቼም ቢሆን በሚኒስትሮች ምክር ቤት እርምጃ የማይገደቡ መብቶች ሲሆኑ ቀጥሎ ሊገደቡ የሚችሉ መብቶችን እናያለን ፡፡
በቀጣይ ጊዜያት መንግስት የሚያወጣቸዉ ዝርዝር መመሪያዎች እንደተጠበቁ ሆነዉ : በህገ መንግስቱ የተዘረዘሩትን ሊገደቡ የሚችሉ የፓለቲካና የዴሞክራሲ መብቶችን ለመጥቀስ ያህል 1) የአመለካከት እና ሐሳብን በነፃነት የመያዝና የመግለፅ መብት፡ 2) የመሰብሰብ ፡ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ ነፃነት 3) የመደራጀት መብት 4) የመዘዋወር ነፃነት 5) የመምረጥ እና የመመረጥ መብቶች ፡ እያለ ይቀጥላል ፡፡ ባጭሩ አሁን የተከሰተውን ወረርሺኝ ለመግታት፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ ታውጃል ፡ ይህ ማለት ደግሞ ፡ በህገ መንግስቱ የተረጋገጡት የፓለቲካና የዴሞክራሲ መብቶች ለጊዜው ወረርሽኙን ለመግታት ሲባል እንደ አስፈላጊነቱ ሊገደቡ ይችላሉ ማለት ነው ፡፡
ስለሆነም በዚህ ሰአት መንግስት በቀጣይ የሚያወጣቸዉን መመሪያዎች ማክበር እና ከፀጥታ አካላት ጋር ተናቦ በቅንጅት መንቀሳቀስ ያስፈልጋል እንጂ መብቴ ነዉ ብሎ መድረቅ አያስፈልግም ምክንያቱም መብቶች ሊገደቡ ስለሚችሉ ::
በተረፈ እግዚአብሄር ሁላችንንም ይርዳን ::
ምንጭ;
ከህግ አገልግሎት /legal service ተገኘ
https://telegram.me/lawsocieties
አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማለት መንግስት በ መደበኛው ስርአት ለማከናወን የማይችላቸውን ነገሮች እንዲያከናውን ጉልበት የሚሰጠው ህገመንግስታዊ መሳሪያ ነው ፡፡ በአሁኑ ሰአት በርካታ ሀገራት በ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ነዉ ያሉት : ለምሳሌ ዩናይትድ ስቴትስ : ጃፖን : ሀንጋሪ : ቡልጋሪያ : ስሎቫኪያን መመልከት ይቻላል ::
በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 93 መሰረት ፡የውጭ ወረራ ሲያጋጥም ወይም ሕገ መንግስታዊ ስርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ሲከሰትና በተለመደው የሕግ ማስከበር ሥርአት ለመቋቋም የማይቻል ሲሆን ፡ ማናቸውም የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥም ወይም የህዝብን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ ሲከሰት ፡ የፌደራሉ መንግስት ፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚደነግግ ይሆናል ፡፡ ስለሆነም አሁን በተከሰተው ወረርሽኝ የተነሳ ዛሬ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል ፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ፡ በዚህ ሰአት ትልቅ ሚና የሚጫወት ሲሆን ስልጣኑም በህገ መንግስቱ የተቀመጡትን መሰረታዊ የፓለቲካና የዴሞክራሲ መብቶችን ፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማወጅ ምክንያት የሆነውን ጉዳይ ለማስወገድ ተፈላጊ ሆኖ በተገኘ ደረጃ እስከ ማገድ ሊደርስ የሚችል ነው ፡፡ ቢሆን ግን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚወስዳቸው እርምጃዎች በማናቸውም ረገድ የማይገድባቸው መብቶች ተብለው በህገ መንግስቱ የተቀመጡት 1) የኢትዮጵያ መንግስት ስያሜ ፡ ማለትም ኢፌዴሪ የሚለውን 2) ኢሰብአዊ አያያዝ መከልከሉን 3) የእኩልነት መብትን እና 4) የብሄሮች ፡ ብሄረሰቦች ፡ ህዝቦች መብት ነው ፡፡ እነዚህ ከላይ ያሉት አራቱ መብቶች መቼም ቢሆን በሚኒስትሮች ምክር ቤት እርምጃ የማይገደቡ መብቶች ሲሆኑ ቀጥሎ ሊገደቡ የሚችሉ መብቶችን እናያለን ፡፡
በቀጣይ ጊዜያት መንግስት የሚያወጣቸዉ ዝርዝር መመሪያዎች እንደተጠበቁ ሆነዉ : በህገ መንግስቱ የተዘረዘሩትን ሊገደቡ የሚችሉ የፓለቲካና የዴሞክራሲ መብቶችን ለመጥቀስ ያህል 1) የአመለካከት እና ሐሳብን በነፃነት የመያዝና የመግለፅ መብት፡ 2) የመሰብሰብ ፡ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ ነፃነት 3) የመደራጀት መብት 4) የመዘዋወር ነፃነት 5) የመምረጥ እና የመመረጥ መብቶች ፡ እያለ ይቀጥላል ፡፡ ባጭሩ አሁን የተከሰተውን ወረርሺኝ ለመግታት፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ ታውጃል ፡ ይህ ማለት ደግሞ ፡ በህገ መንግስቱ የተረጋገጡት የፓለቲካና የዴሞክራሲ መብቶች ለጊዜው ወረርሽኙን ለመግታት ሲባል እንደ አስፈላጊነቱ ሊገደቡ ይችላሉ ማለት ነው ፡፡
ስለሆነም በዚህ ሰአት መንግስት በቀጣይ የሚያወጣቸዉን መመሪያዎች ማክበር እና ከፀጥታ አካላት ጋር ተናቦ በቅንጅት መንቀሳቀስ ያስፈልጋል እንጂ መብቴ ነዉ ብሎ መድረቅ አያስፈልግም ምክንያቱም መብቶች ሊገደቡ ስለሚችሉ ::
በተረፈ እግዚአብሄር ሁላችንንም ይርዳን ::
ምንጭ;
ከህግ አገልግሎት /legal service ተገኘ
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🔴🔴🔴የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ 🔴🔴
የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተመለከተ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የፅሁፍ ማብራሪያ ሰጥቷል።
የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከለው ቀርቧል፦
1) የአዋጁ አስፈላጊነት እና አላማ
#Ethiopia : የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ-መንግሥት ለሃገር እና ለህዝብ አደጋ የሆኑ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ የሚተዳደርበትን ሥርዓት በአንቀጽ 93 ላይ አስቀምጧል። በአንቀጽ 93 (1) (ሀ) መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ መነሻ ከሚሆኑ ሁኔታዎች አንዱ “የሕዝብን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ ሲከሰት” የሚል ነው።የኮቪድ-19 የሕዝብን ጤንነት በከፍተኛ ደረጃ አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ እንደሆነ ዕሙን ነው።
ይህን ወረርሽኝ ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሚወሰዱ እርምጃዎችን ለማሳለጥ እና ውጤታማ ለማድረግ ደግሞ ከተለመደው አሠራር እና ሕገ-መንግሥታዊ ማዕቀፍ ወጥቶ በልዩ ሁኔታ መንቀሳቀስ ይጠይቃል። አዋጁ መንግሥት የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን በሚወስድበት ጊዜ የተሻለ ነጻነት እና አቅም እንዲኖረው፣ የመንግስት ሥልጣን ላይ ያሉ ገደቦች ወይም የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎች በተለየ ሁኔታ ለጊዜው ተፈጻሚነታቸው ቀርቶ በሙሉ ኃይል፣ በተቀላጠፈ እና በተቀናጀ መልኩ ለወረርሽኙ ምላሽ መስጠት እንዲቻል በማሰብ ይህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆዋል።
ወረርሽኙን ለመከላከል የሚወሰዱ እርምጃዎችን ለማሳለጥ እና ከሕግ አንጻር አስቻይ ሁኔታን ከመፍጠር ባለፈ፤ የዚህ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አላማ፣ ከቫይረሱ ስርጭት ጋር ተያይዘው የሚመጡ ተጓዳኝ ተግዳሮቶችን በተመለከተ አስፈላጊውን እርምጃዎች የመደንገግ ስልጣን ለስራ አስፈጻሚው የመንግስት አካል መስጠት ነው። እነዚህ አላማዎች ያሉት የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በዛሬው እለት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆዋል።
2) የአዋጁይዘት
የአዋጁ አንኳር ይዘት በአዋጁ አንቀጽ 4(1) የተለፀው፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የወረርሽኙ ሥርጭት እያስከተለ ያለውንና ሊያስከትል የሚችለውን ሰብዓዊ፣ ማኅበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳቶች ለመቀነስ እና ለመከላከል ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም በሚያወጣቸው ደንቦች የመብት እገዳዎችንና፣ እርምጃዎችን በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 (4) (ሀ)እና (ለ) መሰረት ለመደንገግ የተሰጠው ስልጣን ነው። ይህም ማለት የወረርሽኙ ሥርጭት የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ወይም ለመከላከል እንደሁኔታው እና እንደአስፈላጊነቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በማወጣት የመብት እገዳዎችን ማድረግ እና እርምጃዎችን መውሰድ ይችላል።
እነዚህን የመብት ገደቦች እና እርምጃዎች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወስጥ ዘርዝሮ ማስቀመጥ ያልተቻለው አስፈላጊ የሚሆኑት ገደቦች እና እርምጃዎች ከጊዜ ጊዜ እና በሃገሪቱ ውስጥ ከቦታ ቦታም ሊለያዩ ስለሚችሉ ነው። እንደወረርሽኙ ስርጭት የስፋት አድማስ፣ እንደሚያስከትለው ጉዳት አስፈላጊ የሆኑት ገደቦች እና እርምጃዎች ሊለዋወጡ ይችላሉ።
አዋጁ ተፈጻሚ በሚሆንበት ጊዜ ውስጥ ሁሉ የሚያስፈልጉት ክልከላዎች እና መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ተለዋዋጭነት ሊኖራቸው ስለሚችል፣ ይህን ከግንዛቤ በማስገባት፣ በየጊዜው ያለውን ሁኔታ በመገምገም እና ስለቫይረሱ ስርጭትም ሆነ ባህሪ የሚገኙ ሳይንሳዊ መረጃዎችን፣ የህዝብ ጤና ባለሞያዎችን ምክር ከግምት በማስገባት የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን ተግባራዊ ማድረግ ያስልፈጋል። ይህን ለማድረግ ይቻል ዘንድ ዝርዝር እና ቋሚ የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን ከመዘርዘር ይልቅ እንዳስፈላጊነቱ ተለዋዋጭ (flexible) በሆነ ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በማውጣት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን እንዲደነግግ አዋጁ ስልጣን ይሰጠዋል። አዋጁ በዚህ መልክ የተቀረፀው አስፈላጊ የሆኑ የመብት እገዳዎች እና እርምጃዎች ዝርዝር ሁኔታ ከጊዜ ጊዜ፣ ከቦታ ቦታ ሊለዋወጥ እንደሚችል ታሳቢ በማድረግ ፣ ተጨባጭ ሁኔታውን ከግምት በማስገባት፣ አስፈላጊ እና ተመጣጣኝ የሆነ እገዳ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል አሠራር ለመዘርጋት ነው። ይህ አይነት አካሄድ የቫይረሱን ሥርጭት ለመከላከል የሚወሰዱ እርምጃዎች የተሻለ ውጤታማ እንዲሆኑ እና በሕገ-መንግሥታዊ መብቶችም ላይ ሊደርስ የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ አስፈላጊ ከሆነው መጠን ያላለፈ እንዲሆን ለማድረግ ይረዳል። በደፈናው ከሚጣሉ ገደቦች ይልቅ፣ በየጊዜው ያለውን ሁኔታ እና ስጋት ከግምት በማስገባት፣ አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ እንዲህ ያለ ማዕቀፍ ተመራጭ ነው።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚያወጣቸው ደንቦችና የሚወስዳቸው እርምጃዎች በማንኛውም ሁኔታ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 (4) (ሐ) ልዩ ጥበቃ የተደረገላቸውን ድንጋጌዎች የሚገድቡ ሊሆኑ አይችሉም። ከዚህ በተጨማሪ በአለም አቀፍ ህግ እና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅን በተመለከተ በተለመደው አሰራር መሰረት ሰፊ ተቀባይነት ያላቸው የ “አስፈላጊነት” እና “ተመጣጣኝነት” መርሆዎችም የሚንስትሮች ምክር ቤትን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስልጣን የሚገድቡ አጠቅላይ መርህዎች ተደርገው በታሳቢነት የሚወሰዱ ናቸው።
• አዋጁ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የማስፈጸም ኃላፊነትን በተመለከት የመብት እገዳዎቹና እርምጃዎቹ ዝርዝር ሁኔታ በየጊዜው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ወይም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለዚሁ ዓላማ በሚያቋቁመው የሚኒስትሮች ኮሚቴ እየተወሰነ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግያመላክታል።
• አዋጁ ማንኛውም ሰው በዚህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት በሕግ አስከባሪ አካላት ወይም ሌላ በሕግ ሥልጣን ባለው አካል የሚሠጥ ሕጋዊ ትዕዛዝ እና መመሪያን የመፈጸም ግዴታ እንዳለበት ይደነግጋል። እንዲሁም የፌደራል፣ የክልል የሕግ አስከባሪ ተቋማት እና ሌሎች በሕግ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት ተመጣጣኝ ኃይል በመጠቀም በአዋጁ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት ይፋ የተደረጉ የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን የማስፈጸም ስልጣን እንደሚኖራቸው ይደነግጋል።
• አንቀጽ 6 በወንጀል ሕግ የተካተቱ አግባብነት ያላቸው የወንጀል ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሠረት የተደነገጉ የመብት እገዳዎችን፣ እርምጃዎችን፣ የተሰጠ መመሪያ ወይም ትዕዛዝን ሆን ብሎ የጣሰ ማንኛውም ሰው እስከ ሶስት ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት ወይም ከአንድ ሺ ብር እስከ ሁለት መቶ ሺ ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ሊቀጣ እንደሚችል ያስቀምጣል።
• አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አንቀጽ 7 በአቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሠረት የሚደነገጉ የመብት እገዳዎችና እርምጃዎች ዝርዝር ሁኔታ በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት እና ሕግ የማስረፅ ሃላፊነት በተጣለበት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በስፋት ለሕዝብ ተደራሽ በሆኑ የመገናኛ ብዙሃን መገለጽ እንዳለባቸው ይደነግጋል። የፌደራልም ሆነ የክልል፣ እንዲሁም የግል ሚድያዎች ከዚህ ጋር የሚሰጡ ማብራሪያ እና ገለጻዎችን በተለያዩ ቁንቋዎች ለህዝብ የማድረስ ሃላፊነት እና ግዴታ አለባቸው።
• አዋጁ በመላው ሃገሪቱ ተፈጻሚ የሚሆን ሲሆን፣ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ ለአምስት ወራት ተፈጻሚ ይሆናል።
https://telegram.me/lawsocieties
የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተመለከተ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የፅሁፍ ማብራሪያ ሰጥቷል።
የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከለው ቀርቧል፦
1) የአዋጁ አስፈላጊነት እና አላማ
#Ethiopia : የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ-መንግሥት ለሃገር እና ለህዝብ አደጋ የሆኑ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ የሚተዳደርበትን ሥርዓት በአንቀጽ 93 ላይ አስቀምጧል። በአንቀጽ 93 (1) (ሀ) መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ መነሻ ከሚሆኑ ሁኔታዎች አንዱ “የሕዝብን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ ሲከሰት” የሚል ነው።የኮቪድ-19 የሕዝብን ጤንነት በከፍተኛ ደረጃ አደጋ ላይ የሚጥል በሽታ እንደሆነ ዕሙን ነው።
ይህን ወረርሽኝ ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሚወሰዱ እርምጃዎችን ለማሳለጥ እና ውጤታማ ለማድረግ ደግሞ ከተለመደው አሠራር እና ሕገ-መንግሥታዊ ማዕቀፍ ወጥቶ በልዩ ሁኔታ መንቀሳቀስ ይጠይቃል። አዋጁ መንግሥት የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን በሚወስድበት ጊዜ የተሻለ ነጻነት እና አቅም እንዲኖረው፣ የመንግስት ሥልጣን ላይ ያሉ ገደቦች ወይም የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎች በተለየ ሁኔታ ለጊዜው ተፈጻሚነታቸው ቀርቶ በሙሉ ኃይል፣ በተቀላጠፈ እና በተቀናጀ መልኩ ለወረርሽኙ ምላሽ መስጠት እንዲቻል በማሰብ ይህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆዋል።
ወረርሽኙን ለመከላከል የሚወሰዱ እርምጃዎችን ለማሳለጥ እና ከሕግ አንጻር አስቻይ ሁኔታን ከመፍጠር ባለፈ፤ የዚህ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አላማ፣ ከቫይረሱ ስርጭት ጋር ተያይዘው የሚመጡ ተጓዳኝ ተግዳሮቶችን በተመለከተ አስፈላጊውን እርምጃዎች የመደንገግ ስልጣን ለስራ አስፈጻሚው የመንግስት አካል መስጠት ነው። እነዚህ አላማዎች ያሉት የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በዛሬው እለት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆዋል።
2) የአዋጁይዘት
የአዋጁ አንኳር ይዘት በአዋጁ አንቀጽ 4(1) የተለፀው፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የወረርሽኙ ሥርጭት እያስከተለ ያለውንና ሊያስከትል የሚችለውን ሰብዓዊ፣ ማኅበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳቶች ለመቀነስ እና ለመከላከል ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም በሚያወጣቸው ደንቦች የመብት እገዳዎችንና፣ እርምጃዎችን በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 (4) (ሀ)እና (ለ) መሰረት ለመደንገግ የተሰጠው ስልጣን ነው። ይህም ማለት የወረርሽኙ ሥርጭት የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ወይም ለመከላከል እንደሁኔታው እና እንደአስፈላጊነቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በማወጣት የመብት እገዳዎችን ማድረግ እና እርምጃዎችን መውሰድ ይችላል።
እነዚህን የመብት ገደቦች እና እርምጃዎች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወስጥ ዘርዝሮ ማስቀመጥ ያልተቻለው አስፈላጊ የሚሆኑት ገደቦች እና እርምጃዎች ከጊዜ ጊዜ እና በሃገሪቱ ውስጥ ከቦታ ቦታም ሊለያዩ ስለሚችሉ ነው። እንደወረርሽኙ ስርጭት የስፋት አድማስ፣ እንደሚያስከትለው ጉዳት አስፈላጊ የሆኑት ገደቦች እና እርምጃዎች ሊለዋወጡ ይችላሉ።
አዋጁ ተፈጻሚ በሚሆንበት ጊዜ ውስጥ ሁሉ የሚያስፈልጉት ክልከላዎች እና መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ተለዋዋጭነት ሊኖራቸው ስለሚችል፣ ይህን ከግንዛቤ በማስገባት፣ በየጊዜው ያለውን ሁኔታ በመገምገም እና ስለቫይረሱ ስርጭትም ሆነ ባህሪ የሚገኙ ሳይንሳዊ መረጃዎችን፣ የህዝብ ጤና ባለሞያዎችን ምክር ከግምት በማስገባት የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን ተግባራዊ ማድረግ ያስልፈጋል። ይህን ለማድረግ ይቻል ዘንድ ዝርዝር እና ቋሚ የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን ከመዘርዘር ይልቅ እንዳስፈላጊነቱ ተለዋዋጭ (flexible) በሆነ ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በማውጣት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን እንዲደነግግ አዋጁ ስልጣን ይሰጠዋል። አዋጁ በዚህ መልክ የተቀረፀው አስፈላጊ የሆኑ የመብት እገዳዎች እና እርምጃዎች ዝርዝር ሁኔታ ከጊዜ ጊዜ፣ ከቦታ ቦታ ሊለዋወጥ እንደሚችል ታሳቢ በማድረግ ፣ ተጨባጭ ሁኔታውን ከግምት በማስገባት፣ አስፈላጊ እና ተመጣጣኝ የሆነ እገዳ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል አሠራር ለመዘርጋት ነው። ይህ አይነት አካሄድ የቫይረሱን ሥርጭት ለመከላከል የሚወሰዱ እርምጃዎች የተሻለ ውጤታማ እንዲሆኑ እና በሕገ-መንግሥታዊ መብቶችም ላይ ሊደርስ የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ አስፈላጊ ከሆነው መጠን ያላለፈ እንዲሆን ለማድረግ ይረዳል። በደፈናው ከሚጣሉ ገደቦች ይልቅ፣ በየጊዜው ያለውን ሁኔታ እና ስጋት ከግምት በማስገባት፣ አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ እንዲህ ያለ ማዕቀፍ ተመራጭ ነው።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚያወጣቸው ደንቦችና የሚወስዳቸው እርምጃዎች በማንኛውም ሁኔታ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 (4) (ሐ) ልዩ ጥበቃ የተደረገላቸውን ድንጋጌዎች የሚገድቡ ሊሆኑ አይችሉም። ከዚህ በተጨማሪ በአለም አቀፍ ህግ እና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅን በተመለከተ በተለመደው አሰራር መሰረት ሰፊ ተቀባይነት ያላቸው የ “አስፈላጊነት” እና “ተመጣጣኝነት” መርሆዎችም የሚንስትሮች ምክር ቤትን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስልጣን የሚገድቡ አጠቅላይ መርህዎች ተደርገው በታሳቢነት የሚወሰዱ ናቸው።
• አዋጁ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የማስፈጸም ኃላፊነትን በተመለከት የመብት እገዳዎቹና እርምጃዎቹ ዝርዝር ሁኔታ በየጊዜው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ወይም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለዚሁ ዓላማ በሚያቋቁመው የሚኒስትሮች ኮሚቴ እየተወሰነ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግያመላክታል።
• አዋጁ ማንኛውም ሰው በዚህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት በሕግ አስከባሪ አካላት ወይም ሌላ በሕግ ሥልጣን ባለው አካል የሚሠጥ ሕጋዊ ትዕዛዝ እና መመሪያን የመፈጸም ግዴታ እንዳለበት ይደነግጋል። እንዲሁም የፌደራል፣ የክልል የሕግ አስከባሪ ተቋማት እና ሌሎች በሕግ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት ተመጣጣኝ ኃይል በመጠቀም በአዋጁ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት ይፋ የተደረጉ የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን የማስፈጸም ስልጣን እንደሚኖራቸው ይደነግጋል።
• አንቀጽ 6 በወንጀል ሕግ የተካተቱ አግባብነት ያላቸው የወንጀል ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሠረት የተደነገጉ የመብት እገዳዎችን፣ እርምጃዎችን፣ የተሰጠ መመሪያ ወይም ትዕዛዝን ሆን ብሎ የጣሰ ማንኛውም ሰው እስከ ሶስት ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት ወይም ከአንድ ሺ ብር እስከ ሁለት መቶ ሺ ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ሊቀጣ እንደሚችል ያስቀምጣል።
• አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አንቀጽ 7 በአቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሠረት የሚደነገጉ የመብት እገዳዎችና እርምጃዎች ዝርዝር ሁኔታ በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት እና ሕግ የማስረፅ ሃላፊነት በተጣለበት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በስፋት ለሕዝብ ተደራሽ በሆኑ የመገናኛ ብዙሃን መገለጽ እንዳለባቸው ይደነግጋል። የፌደራልም ሆነ የክልል፣ እንዲሁም የግል ሚድያዎች ከዚህ ጋር የሚሰጡ ማብራሪያ እና ገለጻዎችን በተለያዩ ቁንቋዎች ለህዝብ የማድረስ ሃላፊነት እና ግዴታ አለባቸው።
• አዋጁ በመላው ሃገሪቱ ተፈጻሚ የሚሆን ሲሆን፣ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ ለአምስት ወራት ተፈጻሚ ይሆናል።
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Gone Wiz z. Wind:
hey selam nw, exitn betemelekete mn adis nger ale?
hey selam nw, exitn betemelekete mn adis nger ale?
የሥራ_ውል_ለማቋረጥ_ስለሚሰጥ_ማስጠንቀቂያ
አዋጅ 1156/2011
በ አዋጁ አንቀጽ 28 በተመለከቱት ምክንያቶች የሥራ ውል ሲቋረጥ አሠሪው ውሉ ለሚቋረጥበት ሠራተኛ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ለመስጠት ይገደዳል:: የማስጠንቀቂያው አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ በራሱ በኩል አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ እንዲችል ነው፡፡
የማስጠንቀቂያው ጊዜ የአገልግሎት ዘመን: የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያት: እንዲሁም ውሉ የሚቆይበት ጊዜ መሰረት በማድረግ ከአንድ ወር እስከ ሦስት ወር ድረስ ይረዝማል፡፡ የአሰጣጥ ስርዓቱ በጽሑፍ ሆኖ አጥጋቢ ምክንያት ከሌለ በቀር ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያ ያለመስጠት ውጤት በአንቀጽ 40 ከተመለከተው ክፍያ (ማለትም ከስንብት ከፍያ) በተጨማሪ ለሠራተኛው በማስጠንቀቂያ ጊዜ ሊከፈለው ይገባ የነበረውን ደመወዝ መክፈል እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ 44 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
የማስጠንቀቂያ ጊዜን በተመለከተ እንደ ሠራተኛው የአገልግሎት ዘመን የሚለያይ ሲሆን በዚሁ መሠረት የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና፡ አንድ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ አንድ ወር: ከአንድ ዓመት እስከ ዘጠኝ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ ሁለት ወር : ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ሦስት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ የሥራ ውል በቅነሳ ምክንያት ሲቋረጥ የአገልግሎት ዘመን እና የውሉ የቆይታ ጊዜ ግምት ውስጥ ሳይገባ ለሁሉም ሠራተኛ የሁለት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ አንቀፅ 35
የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ እንደመሆኑ የአሰጣጥ ስርዓቱ አመቺና ቀላል ሊሆን ይገባል፡፡ ከዚህ አንጻር ማስጠንቀቂያው ውሉ የሚቋረጥባቸውን ምክንያቶችና ውሉ የሚቋረጥበትን ቀን በመግለጽ በጽሑፍ ተዘጋጅቶ ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት ያለበት ሲሆን ሠራተኛው በአካል ካልተገኘ ወይም ለመቀበል ፍቃደኛ ካልሆነ ለ10 ተከታታይ ቀናት ግልጽ በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ መለጠፍ ይኖርበታል፡፡ አንቀፅ 34
#የሥራ_ውል_በማስጠንቀቂያ_የሚቋረጥባቸው_ምክንያቶች_በአንቀጽ_28_ስር_ተዘርዝረዋል፡፡
እነሱም
1) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤
2) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ
3) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር ሠራተኛው ወደ አዲሱ ቦታ ተዛውሮ ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤
4) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል ሆኖ ሲገኝ፡፡
5) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች በከፊልም ሆነ በሙሉ በቀጥታና ለዘለቄታው የሚያስቆም የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ሲከሰት፤
6) አሠሪው በሚያመርታቸው ምርቶች ወይም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤
7) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ የአሠራር ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ሲባል የሚደረግ የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ውሣኔ ናቸዉ።
ከህግ አገልግሎት /legal service ተገኘ
https://telegram.me/lawsocieties
አዋጅ 1156/2011
በ አዋጁ አንቀጽ 28 በተመለከቱት ምክንያቶች የሥራ ውል ሲቋረጥ አሠሪው ውሉ ለሚቋረጥበት ሠራተኛ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ለመስጠት ይገደዳል:: የማስጠንቀቂያው አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ በራሱ በኩል አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ እንዲችል ነው፡፡
የማስጠንቀቂያው ጊዜ የአገልግሎት ዘመን: የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያት: እንዲሁም ውሉ የሚቆይበት ጊዜ መሰረት በማድረግ ከአንድ ወር እስከ ሦስት ወር ድረስ ይረዝማል፡፡ የአሰጣጥ ስርዓቱ በጽሑፍ ሆኖ አጥጋቢ ምክንያት ከሌለ በቀር ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያ ያለመስጠት ውጤት በአንቀጽ 40 ከተመለከተው ክፍያ (ማለትም ከስንብት ከፍያ) በተጨማሪ ለሠራተኛው በማስጠንቀቂያ ጊዜ ሊከፈለው ይገባ የነበረውን ደመወዝ መክፈል እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ 44 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
የማስጠንቀቂያ ጊዜን በተመለከተ እንደ ሠራተኛው የአገልግሎት ዘመን የሚለያይ ሲሆን በዚሁ መሠረት የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና፡ አንድ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ አንድ ወር: ከአንድ ዓመት እስከ ዘጠኝ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ ሁለት ወር : ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ሦስት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ የሥራ ውል በቅነሳ ምክንያት ሲቋረጥ የአገልግሎት ዘመን እና የውሉ የቆይታ ጊዜ ግምት ውስጥ ሳይገባ ለሁሉም ሠራተኛ የሁለት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ አንቀፅ 35
የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ እንደመሆኑ የአሰጣጥ ስርዓቱ አመቺና ቀላል ሊሆን ይገባል፡፡ ከዚህ አንጻር ማስጠንቀቂያው ውሉ የሚቋረጥባቸውን ምክንያቶችና ውሉ የሚቋረጥበትን ቀን በመግለጽ በጽሑፍ ተዘጋጅቶ ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት ያለበት ሲሆን ሠራተኛው በአካል ካልተገኘ ወይም ለመቀበል ፍቃደኛ ካልሆነ ለ10 ተከታታይ ቀናት ግልጽ በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ መለጠፍ ይኖርበታል፡፡ አንቀፅ 34
#የሥራ_ውል_በማስጠንቀቂያ_የሚቋረጥባቸው_ምክንያቶች_በአንቀጽ_28_ስር_ተዘርዝረዋል፡፡
እነሱም
1) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤
2) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ
3) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር ሠራተኛው ወደ አዲሱ ቦታ ተዛውሮ ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤
4) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል ሆኖ ሲገኝ፡፡
5) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች በከፊልም ሆነ በሙሉ በቀጥታና ለዘለቄታው የሚያስቆም የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ሲከሰት፤
6) አሠሪው በሚያመርታቸው ምርቶች ወይም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤
7) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ የአሠራር ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ሲባል የሚደረግ የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ውሣኔ ናቸዉ።
ከህግ አገልግሎት /legal service ተገኘ
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ስለ ኣስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ትንሽ ነጥብ ለማንሳት ያክል፡
የስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ብዙ ዓይነት ነው። ኣንዱ ከሰላም ና መረጋጋት የሚያውክ ብጥብጥ ጦርነት ወዘተ ሲኖር የሚታወጅ public orderን ለማስጠበቅ የሚታወጅ ሲሆን። በFDRE ህገመንግስት መሰረት ለ Federal መንግስት የተሰጠ ስልጣን ነው።ሌላው ground ደግሞ የ ህዝቡ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ደህንነት በተፈጥሮ ኣደጋ ወይም በወረርሽኝ በሽታዎች ወዘተ ምክንያት ኣደጋ ላይ ሲወድቅ ። ይህ ለፌደራል መንግስት ና ለክልሎች በጋራ የተሰጠ ስልጣን ነው። እዚ ላይ የሚነሳው ጥያቄ ሁለቱም መንግስታት (የ ፌደራል ና የክልል ) በጉዳዩ ላይ ኣስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ያወጡ እንደሆኑ የህገቹ ተፈፃሚነት እንዴት ይሆናል የሚል ነው።ኣንዳንድ ሀገሮች ጉዳዩን ለመፍታት በሕገመንግስታቸው ያስቀመጡት conflict of law rule ኣላቸው።ለምሳሌ Federal supermacy clause ኣንዱ ነው።የሁለቱም መንግስታት ህግ የተጋጩ እንደሆነ ወይም በክልሎች ወጥቶ የነበሩ ህጎች በ ፌደረሉ ህግ ከተሸፈኑ የፌደራል መንግስት ሕግ የክልሎቹ ተክቶ ተፈፃሚ ይሆናል። ይህ እንዲሆን ግን የፌደራል ኣዋጁ ራሱ ሕገመንግስታዊ መሆን ኣለበት። በሌሎች ሕገመንግስቶች የምናገኘው ሌላው መንገድ ደግሞ ጉዳዩ በፖለቲካ ውይይት ና ሂደት በስምምነት እንዲፈታ ክፍት ኣድርጎ መተው ነው። የእኛ ህገመንግስት የተከተለው approach ሁለተኛው ነው። ህገመንግስቱ የ constitutional supermacy እንጂ የ Federal supermacy ኣላስቀመጠም። የክልል ና የ ፌደራል መንግስታት በተሰጣቸው ስልጣን ልክ ተከባብሮ ና ተባብሮ የመስራት ሕገመንግስታዊ ግዴታ ኣለባቸው።የፌደራል መንግስት የክልሎች ስልጣን ማክበር ኣለበት።የክልል መንግስታትም የፌደራል መንግስት ስልጣን ማክበር ኣለባቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ሁለቱም መንግስታት በጋራ የሚሰሩት ስራ ከሆነ ወይም ሁለቱን ሚና ለመጫወት ስልጣኑ ና ፍላጉት ያላቸው ከሆነ፣ የጋራ ፎሮም ወይም ሌላ የሚይስማማ መንገድ በመፍጠር እየተስማሙ ና እየተናበቡ በትብብር ና በመከባበር መንፈስ ስራቸው መስራት ይችላሉ።ኣንዱ የሚችለው ሰርቶ ስራው ከኣቅሙ በላይ ሲሆን ሌላው እንዲያግዘው ሊጠይቅ ይችላል። የህዝቡ ችግር ከመቅረፍ ኣንፃር የተሸላው የትኛው ነው? ለህዝቡ ቅርብ ና ተደራሽ የሆነውስ የትኛው ነው ወዘተ በሚል የስራ ክፍፍል ለማድረግ ሊስማሙ ይችላሉ። ወይ ደግሞ ሁለቱም በሚያወጥዋቸው ህጎች የእርሰበርስ መናበብ ሊፈጥሩ ይችላሉ። በቀጥታ የሚነጋገሩበት የጋራ ፎሮም ባይፈጥሩም በሚያወጥዋቸው ህጎች tacitly ሊስማሙ ይችላሉ።ይህ ሲሆን በስምምነት የሚፈፀም ነው የሚሆነው። ከዚ ኣንፃር ከነገው የ HPR ምን ይጠበቃል። እንደኔ፣
ከነገው ኣስቾኳይ ግዜ ኣዋጅ የሚጠበቀው፡
1. ከክልሎች በጋራ ና በትብብር የሚሰራ የኮሮና ቫይረስ የመከለከል ና መቆጠጠር ኣስተባባሩ ኮሚቴ ማቋቋም። ኮሚቴው ከክክሎች ጋር የ መረጃ ልውውጥ የሚያካይድ ና ክልሎች በሚጠይቁት ጥያቄ መሰርርት የ ሎጂስቲክስ supply የሚያቀርብ ና የሚያስተባብር ይሆናል።
2. በሁሉም ክልሎች ተግባረራዊ እንዲደረጉ የሚፈለጉ ጥቅል የ ኮሮና መከላከል ስታንዳርዶች ማስቀመመጥ። በሌላ ኣባባል፣ ሁሉም የሚያስማሙ የ WHO guidelineዎች ወደ ጥቅል የህግ ማእቀፍ መቀየር።
3. የተቀመጡ ስታንዳርዶች ክልሎች የself determination መብታቸው ና ነፃነታቸው በጠበቀ መልኩ በራሳቸው ኣኳሃን የመወሰን ና የማስፈፀም ህገመንግስታዊ መብታቸው የተጠበቀ መሆኑ በግልፅ ቛንቃ መግለፅ። Anti commandering clause.
3. ቫይሮሱን ለመከላከል ና ለመቆጣጠር የሚያስችል በቅድምያ ለክልሎች የሚሰጥ በጀት መመደብ
4. ቫይረሱን መከለከል ና መቆጣጠር የቻለ ክልል የሚሰጠው positive incentive ማስቀመጥ። በፌደራል መንግስት የሚሰጥ Award grant or performance grant ማስቀመጥ።
5.ቫይሮስን መከለከል ያልቻለ ና የህዝቡን ጤንነት ኣደጋ ላይ የጣለ ክልል ከፌደራል መንግስት የሚያጣው ነገር -negative incentive ማስቀመጥ።
ባለፈው ሳምንት ጓደኛየ Endalk G. Negash ለ VOA የሰጠው ቃለመጠይቅ ኣዳምጬዋለህ።በጣም ኣሪፍ ቃለመጠይቅ ነበር። ያነሰሀቸው ብዙ ነጥቦች ተስማምቶኛል። ከconcurrent power የሚመነጭ ግጭት ለመፍታት ኣስመልክቶ በሰጠሀው የመፍትሄ ሓሳብ ላይ ግን ኣልስማማም። Federal supermacy ውጤታማ የሚሆነው የፖለቲካ climateቱ ጤናማ ቢሆን ነበር። የክልል ና የፌደራል መንግታት የፖለቲካ ልዪነት ና ውጥረት ባይኖራቸው ጉዳዩ ትዝ የሚለው ስለማይኖር ችግር ኣይፈጥርም ነበር።ኣሁን ግን የፌደራል መንግስት ና የክልል መንግስት በዓይነቁራኛ የሚጠባበቁበት ግዜ ነው። በዚ ግዜ ሊሰራ የሚችለው በሕገመንግስቱ የተቀመጠው mutual respect clause መሰረት በማድረግ በመከባበር ና በትብብር መስራት ነው። With regards!
via gebreabzgi / w
lecturer at Mekele University
https://telegram.me/lawsocieties
የስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ብዙ ዓይነት ነው። ኣንዱ ከሰላም ና መረጋጋት የሚያውክ ብጥብጥ ጦርነት ወዘተ ሲኖር የሚታወጅ public orderን ለማስጠበቅ የሚታወጅ ሲሆን። በFDRE ህገመንግስት መሰረት ለ Federal መንግስት የተሰጠ ስልጣን ነው።ሌላው ground ደግሞ የ ህዝቡ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ደህንነት በተፈጥሮ ኣደጋ ወይም በወረርሽኝ በሽታዎች ወዘተ ምክንያት ኣደጋ ላይ ሲወድቅ ። ይህ ለፌደራል መንግስት ና ለክልሎች በጋራ የተሰጠ ስልጣን ነው። እዚ ላይ የሚነሳው ጥያቄ ሁለቱም መንግስታት (የ ፌደራል ና የክልል ) በጉዳዩ ላይ ኣስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ያወጡ እንደሆኑ የህገቹ ተፈፃሚነት እንዴት ይሆናል የሚል ነው።ኣንዳንድ ሀገሮች ጉዳዩን ለመፍታት በሕገመንግስታቸው ያስቀመጡት conflict of law rule ኣላቸው።ለምሳሌ Federal supermacy clause ኣንዱ ነው።የሁለቱም መንግስታት ህግ የተጋጩ እንደሆነ ወይም በክልሎች ወጥቶ የነበሩ ህጎች በ ፌደረሉ ህግ ከተሸፈኑ የፌደራል መንግስት ሕግ የክልሎቹ ተክቶ ተፈፃሚ ይሆናል። ይህ እንዲሆን ግን የፌደራል ኣዋጁ ራሱ ሕገመንግስታዊ መሆን ኣለበት። በሌሎች ሕገመንግስቶች የምናገኘው ሌላው መንገድ ደግሞ ጉዳዩ በፖለቲካ ውይይት ና ሂደት በስምምነት እንዲፈታ ክፍት ኣድርጎ መተው ነው። የእኛ ህገመንግስት የተከተለው approach ሁለተኛው ነው። ህገመንግስቱ የ constitutional supermacy እንጂ የ Federal supermacy ኣላስቀመጠም። የክልል ና የ ፌደራል መንግስታት በተሰጣቸው ስልጣን ልክ ተከባብሮ ና ተባብሮ የመስራት ሕገመንግስታዊ ግዴታ ኣለባቸው።የፌደራል መንግስት የክልሎች ስልጣን ማክበር ኣለበት።የክልል መንግስታትም የፌደራል መንግስት ስልጣን ማክበር ኣለባቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ሁለቱም መንግስታት በጋራ የሚሰሩት ስራ ከሆነ ወይም ሁለቱን ሚና ለመጫወት ስልጣኑ ና ፍላጉት ያላቸው ከሆነ፣ የጋራ ፎሮም ወይም ሌላ የሚይስማማ መንገድ በመፍጠር እየተስማሙ ና እየተናበቡ በትብብር ና በመከባበር መንፈስ ስራቸው መስራት ይችላሉ።ኣንዱ የሚችለው ሰርቶ ስራው ከኣቅሙ በላይ ሲሆን ሌላው እንዲያግዘው ሊጠይቅ ይችላል። የህዝቡ ችግር ከመቅረፍ ኣንፃር የተሸላው የትኛው ነው? ለህዝቡ ቅርብ ና ተደራሽ የሆነውስ የትኛው ነው ወዘተ በሚል የስራ ክፍፍል ለማድረግ ሊስማሙ ይችላሉ። ወይ ደግሞ ሁለቱም በሚያወጥዋቸው ህጎች የእርሰበርስ መናበብ ሊፈጥሩ ይችላሉ። በቀጥታ የሚነጋገሩበት የጋራ ፎሮም ባይፈጥሩም በሚያወጥዋቸው ህጎች tacitly ሊስማሙ ይችላሉ።ይህ ሲሆን በስምምነት የሚፈፀም ነው የሚሆነው። ከዚ ኣንፃር ከነገው የ HPR ምን ይጠበቃል። እንደኔ፣
ከነገው ኣስቾኳይ ግዜ ኣዋጅ የሚጠበቀው፡
1. ከክልሎች በጋራ ና በትብብር የሚሰራ የኮሮና ቫይረስ የመከለከል ና መቆጠጠር ኣስተባባሩ ኮሚቴ ማቋቋም። ኮሚቴው ከክክሎች ጋር የ መረጃ ልውውጥ የሚያካይድ ና ክልሎች በሚጠይቁት ጥያቄ መሰርርት የ ሎጂስቲክስ supply የሚያቀርብ ና የሚያስተባብር ይሆናል።
2. በሁሉም ክልሎች ተግባረራዊ እንዲደረጉ የሚፈለጉ ጥቅል የ ኮሮና መከላከል ስታንዳርዶች ማስቀመመጥ። በሌላ ኣባባል፣ ሁሉም የሚያስማሙ የ WHO guidelineዎች ወደ ጥቅል የህግ ማእቀፍ መቀየር።
3. የተቀመጡ ስታንዳርዶች ክልሎች የself determination መብታቸው ና ነፃነታቸው በጠበቀ መልኩ በራሳቸው ኣኳሃን የመወሰን ና የማስፈፀም ህገመንግስታዊ መብታቸው የተጠበቀ መሆኑ በግልፅ ቛንቃ መግለፅ። Anti commandering clause.
3. ቫይሮሱን ለመከላከል ና ለመቆጣጠር የሚያስችል በቅድምያ ለክልሎች የሚሰጥ በጀት መመደብ
4. ቫይረሱን መከለከል ና መቆጣጠር የቻለ ክልል የሚሰጠው positive incentive ማስቀመጥ። በፌደራል መንግስት የሚሰጥ Award grant or performance grant ማስቀመጥ።
5.ቫይሮስን መከለከል ያልቻለ ና የህዝቡን ጤንነት ኣደጋ ላይ የጣለ ክልል ከፌደራል መንግስት የሚያጣው ነገር -negative incentive ማስቀመጥ።
ባለፈው ሳምንት ጓደኛየ Endalk G. Negash ለ VOA የሰጠው ቃለመጠይቅ ኣዳምጬዋለህ።በጣም ኣሪፍ ቃለመጠይቅ ነበር። ያነሰሀቸው ብዙ ነጥቦች ተስማምቶኛል። ከconcurrent power የሚመነጭ ግጭት ለመፍታት ኣስመልክቶ በሰጠሀው የመፍትሄ ሓሳብ ላይ ግን ኣልስማማም። Federal supermacy ውጤታማ የሚሆነው የፖለቲካ climateቱ ጤናማ ቢሆን ነበር። የክልል ና የፌደራል መንግታት የፖለቲካ ልዪነት ና ውጥረት ባይኖራቸው ጉዳዩ ትዝ የሚለው ስለማይኖር ችግር ኣይፈጥርም ነበር።ኣሁን ግን የፌደራል መንግስት ና የክልል መንግስት በዓይነቁራኛ የሚጠባበቁበት ግዜ ነው። በዚ ግዜ ሊሰራ የሚችለው በሕገመንግስቱ የተቀመጠው mutual respect clause መሰረት በማድረግ በመከባበር ና በትብብር መስራት ነው። With regards!
via gebreabzgi / w
lecturer at Mekele University
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/