አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Transparency Ethiopia (TE), [21.10.19 14:52]
The CRRF in Ethiopia aims to address the protracted refugee situation and provide support to local integration of refugees in the country. Special attention has been given to the implementation of the pledges made by the Government during the Leaders’ Summit. The CRRF will build on and complement existing strategies, coordination and funding mechanisms, incorporating both humanitarian and development actors. In particular, concerted efforts are being made to consolidate the partnership with development actors with a view to bridging the gap between humanitarian and development interventions.

Against this background, the World Bank is hiring a Senior Legal Adviser to provide technical assistance to the Agency for Refugee and Returnee Affairs (ARRA) and support the roll-out of the CRRF.

Duties and Responsibility

The Senior Legal Adviser (the Short-Term Consultant) will work under the overall guidance of the Deputy Director General of the Agency for Refugee and Returnee Affairs (ARRA) and under the direct supervision of the World Bank Task Team Leader. The Consultant will support ARRA on trends and policy formulation related to the CRRF. In particular, the Consultant will:

Provide advice to ARRA’s senior management team and staff at all levels on international, regional and national laws related to refugees
Advise on the preparation for regulations, directives, manuals and guidelines that meets basic requirements of Government and donors
Strengthen ARRA’s institutional and staff capacities on legal issues related to refugees including through provision of trainings
Perform other related duties as required.

Proposed Outputs

Develop work plan for activities in FY2019/2020 (Oct. 2019 to June 30, 2020)
Submission of timely and high-quality outputs as agreed in the workplan that reflects all feedback provided by the World Bank and ARRA
Produce bi-monthly email reports (1 page) on progress related to the workplan and any other relevant issues related to socio-economic development-related activities to be submitted to ARRA and WB.
Series of capacity-building and training events for ARRA staff to assume responsibility for legal issues related to refugees in a sustainable way.

Duration:

Until June 30, 2020

Job Requirements

Minimum Qualification

Advanced Legal Degree related to international or national refugee law.

Work Experience:

At least ten years of experience, which includes working within the Government of Ethiopia as well as an international humanitarian, development, or financial institution on refugee law;
Demonstrated experience working with national, regional or local governments on refugee law;
Good understanding of the development context in Ethiopia, including the country’s governance structure;
Prior experience in advising senior government officials (desirable);
Strong understanding of processes of the World Bank, the United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR) and other humanitarian or development agencies; and
Experience of working on synergies between the humanitarian-development nexus.

How to Apply

Please submit your CV, motivation letter and list of references to falqobi@worldbank.org by end of day, October 25, 2019. Only short-listed candidate will be contacted. https://t.me/TransparencyEthiopia
Oct 20, 2019
Attorney

Nib International Bank Addis Ababa, Ethiopia

Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description

Job Requirement

Educational Qualification:LLB Degree
Work Experience & Required Skills:4 years of relevant experience

Place of work:Addis Ababa

How to Apply

Deadline:Ten working days from this vacancy announcement.

NB:Interested applicants should submit their CVs and non-returnable Supporting documents in person to Nib International Bank HRM Department (Dembel City Center 5th Floor) or Mail to:

HRM Department

P.O. Box 2439

Tel. 011-5 503288

NIB International Bank https://t.me/lawsocieties
via Dawit
በህግ አምላክ በ ሂውማን ሄር የሻምፖ እና የፀጉር ቅባት ማስታወቂያ የምታሰሩት ድርጅቶች ከዚ ድርጊት ተቆጠቡ።
Sincerely Everyone
SAMARA UNIVERSITY LAW STUDENTS UNION (SULSU)
(የሰመራ ዩንቨርስቲ የህግ ተማሪዎች ማህበር )

Notice
For all Law students of SU Law school
The advancement in science and technology have a positive impact on the accessibility of legal education worldwide through the medium of internet .SU law students union will advice that all students from second year –fifth year in order to use the below listed links with their steps to use.
1. Ethiopian legal brief :how to use the link ,by getting on the hyperlink search it www.chilot.word press .com or you can search directly by editing Ethiopian legal brief .on the above cite you can access teaching materials of all batch’s, judicial training modules in Amharic, (FSCCDC)federal supreme court cassation decision cases up to from volume 1-22,legal news ,federal legislations.
2.Abyssinia law steps how to use , (www.abyssina law.com )or you access easily by searching Abyssinia law .on this cite you access new updated blog posts , FCDC, codes, commentaries, federal and regional laws.
3, Bahirdar university school of law how to browse, www .bdu.et after this directly click research and publications later by selecting journals you can access journals published from volume one up to vol.7.
4) Mizan law review You can access AFRICAN JOURNALS ONLINE (AJOL) JOURNALS ADVANCED SEARCH. /browse www.ajol.info. This is the most widely and important cite thousands of publications are accessible on this cite.
5,Ethiopian criminal laws network :you can browse this cite by using www.ethcriminalawnetwork.com on matters of criminal law there are many prosecution cases decided by federal high court on war crimes in Ethiopia ,legislations, cases, treaties, other documents including audio and video legal sources.
6, Beijing Law Review (access by searching https://www.scirp.org/Journal/blr on this cite there are world research publications.
7, Mekelle university journal of law www.mu.edu.et after the home cite click research journals you can access journals on different areas of law.
8)haramaya law search haramaya law journals and publications.
9, ❤️ALE LAW SOCIETY this is telegram page created by volunteers . first in order to subscribe this page you must add this page . this telegram page is managed by Ethiopian law students union .
10, for developing your mooting skill subscribe audio visual works on the area of law like chilot drama in Amharic and other international moot court computations.
I wish a nice time in your studies!!!!!
(SULSU)( የስዩህተማ) https://t.me/lawsocieties
ወንጀል ነክ መረጃ፦ ከጠቅላይ አቃቤ ህግ!

በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አካባቢ የሲጋራ መለኮሻ ላይተር ስጠኝ በሚል በኮብልስቶን ድንጋይ የሰው መግደል ወንጅል የፈጸመው ተከሳሽ ዐቃቤ ሕግ በመሰረተው ክስ በጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡

የክስ መዝገቡ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ ጋዲሳ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 540 የተመለከተውን በመተላለፍ ሰኔ 19 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው መብራት ሀይል ወይም አሎሚስት ግሮሰሪ ተብሎ አካባቢ ከሚገኘው ፀሀይ ሚልኬል አረቄ ቤት ውስጥ ከሟች ፋሲካ ተስፋዩ ጋር መጠጥ በመጠጣት ላይ እያለ ተከሳሸ ሟችን ላይተር ስጠኝ ሲለው ሟች አልስጥም ሲለው ተከሳሽ ወደ ወጪ በመውጣት የኮብልስቶን ድንጋይ ይዞ በመምጣት ሟች በተቀመጠበት የቀኝ ጭንቅላቱን አንድ ጊዜ በመምታት በራሱ ላይ ጉዳት በመድረሱ ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረገ በመሆኑ በፈፀመው ተራ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ተከሷል፡፡

ተከሳሽ የዐቃቤ ሕግ የክስ ዝርዝር ተነቦለት እንዲረዳ ከተደረገ በኃላ እንደ ክሱ ኣቀራረብ የወንጀል ድረጊቱን መፈፀሙን የእምነት ክህደት ቃሉን ሰጥቷል፡፡ ዐቃቤ ሕግም ተከሳሽ በአመነው መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ እንዲሰጥ በማለት ፍርድ ቤቱን ጠይቋል፡፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽን በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ በማለት የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ተቀብሎ ተከሳሽ የዘወትር ፀባይ መልካም እንደነበር፣ ድርጊቱን ማመኑ እና የቤተስብ አስተዳዳሪ መሆኑን በማቅለያ በመያዝ ጥቅምት 06 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት በ8 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
Adam H:
Its to ask Ale members to send me General property materials.
We Go Together...!!!!! https://t.me/lawsocieties Opportunity for Applicants to Work as Paid National UN Volunteers in Ethiopia!

United Nations Development Programme (UNDP) Addis Ababa, Ethiopia

Freelance NGO Jobs in Ethiopia United Nations / UN Jobs in Ethiopia
Job Description

Opportunity for Applicants to Work as Paid National UN Volunteers in Ethiopia!

Fields/Areas of Specializations including but not limited

Governance/Public Policy
Project Planning & Management
Accounting/Finance
ICT /MIS/Computer Science
Human Resource
Gender
Law/Human Rights
Nutrition
Administration
Relief and Humanitarian
HIV/AIDS & Public Health
Rural Development
Agriculture/ Food Security
Water and environment

Job Requirement

National UN Volunteer Specialist

Bachelor, Masters or Doctorate degree from a recognized university/college.
At least Two years relevant work experience.
22 years and above age

National UN Youth Volunteer

Bachelor, Masters or Doctorate degree from a recognized university/college
0-2 years of work experience.
18-29 years age

Required Skills

Strong interpersonal skills
Good communication skills and ability to write reports in English & local languages
Motivation and willingness to work in remote areas/Woreda’s
Good computer application knowledge

Remuneration

Monthly Volunteer Living Allowance (VLA) will be provided.
In addition, selected candidates will have insurance and medical coverage as well as other benefits.

How to Apply

Visit www.vmam.unv.org
Login/SignUp
Create an active profile
Click Special Calls
Search for Opportunities in Ethiopia
Apply

Things to Note

No limit for number of applicants
No Deadline to apply
Selections are carried out based on individual merits and equal opportunity for all.

Applicants are encouraged to connect with us via our social media platforms for further information regarding opportunities and UN Volunteer activities.

Facebook: @unvethiopia (United Nations Volunteers Ethiopia)
Twitter: @unvethiopia (United Nations Volunteers Ethiopia)
Instagram: @unvethiopia (UN Volunteers Ethiopia)
YouTube: United Nations Volunteers Ethiopia

About United Nations Development Programme (UNDP)
Company Profile
https://t.me/lawsocieties
We Go Together...!!!!! ወንጀል ነክ መረጃ፦ ከጠቅላይ አቃቤ ህግ!

በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አካባቢ የሲጋራ መለኮሻ ላይተር ስጠኝ በሚል በኮብልስቶን ድንጋይ የሰው መግደል ወንጅል የፈጸመው ተከሳሽ ዐቃቤ ሕግ በመሰረተው ክስ በጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡

የክስ መዝገቡ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ ጋዲሳ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 540 የተመለከተውን በመተላለፍ ሰኔ 19 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው መብራት ሀይል ወይም አሎሚስት ግሮሰሪ ተብሎ አካባቢ ከሚገኘው ፀሀይ ሚልኬል አረቄ ቤት ውስጥ ከሟች ፋሲካ ተስፋዩ ጋር መጠጥ በመጠጣት ላይ እያለ ተከሳሸ ሟችን ላይተር ስጠኝ ሲለው ሟች አልስጥም ሲለው ተከሳሽ ወደ ወጪ በመውጣት የኮብልስቶን ድንጋይ ይዞ በመምጣት ሟች በተቀመጠበት የቀኝ ጭንቅላቱን አንድ ጊዜ በመምታት በራሱ ላይ ጉዳት በመድረሱ ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረገ በመሆኑ በፈፀመው ተራ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ተከሷል፡፡

ተከሳሽ የዐቃቤ ሕግ የክስ ዝርዝር ተነቦለት እንዲረዳ ከተደረገ በኃላ እንደ ክሱ ኣቀራረብ የወንጀል ድረጊቱን መፈፀሙን የእምነት ክህደት ቃሉን ሰጥቷል፡፡ ዐቃቤ ሕግም ተከሳሽ በአመነው መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ እንዲሰጥ በማለት ፍርድ ቤቱን ጠይቋል፡፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽን በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ በማለት የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ተቀብሎ ተከሳሽ የዘወትር ፀባይ መልካም እንደነበር፣ ድርጊቱን ማመኑ እና የቤተስብ አስተዳዳሪ መሆኑን በማቅለያ በመያዝ ጥቅምት 06 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት በ8 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡ https://t.me/lawsocieties
Hiii can u tell me where the CV and email writing training will be held?
እድገትና ምርጫ

አንደኛው ምርጫህ ከዚህ በፊት ያስመዘገብካቸው ስኬቶች ላይ በመቆም እነዚያን ሲቆጥሩና ሲያወሩ መኖር ነው፡፡ ሌላኛው ምርጫህ ግን ካለፈውና ከዛሬው የላቀ ሌላ ደረጃ እንዳለ በማመን ለአዲስ ነገር መነሳት ነው፡፡

ከ2 ሺህ አመታት በፊት አንድ ቲማንቲስ (Timanthes) የተሰኘ ወጣት የግሪክ ሰዓሊ ከታዋቂ አስተማሪ እግር ስር ተምሮ ነበር፡፡ ከብዙ አመት በኋላ አስተማሪው ተሳካለትና ተማሪው አስገራሚ ስእልን በመሳል አበረከተ፡፡ ይህ ጎበዝ ተማሪ ከዚህ በፊት የሚታወቀው በየቀኑ የሚስለው ስእል ላይ ትኩረቱን በመጣል ነበር፡፡ አሁን ግን ራሱ በሳለው ስእል እጅግ በመደነቁ ለብዙ ቀናት በየቀኑ እየመጣ የራሱን ስእል ፍጥጥ ብሎ በማየት ሲያደንቅ ይውል ነበር፡፡ አንድ ቀን ያንኑ በየቀኑ በመገረም ሲመለከተው የሚውለውን የራሱን ስእል እንደገና ለማየት በጠዋት ሲመጣ ግን ስእሉ በቀለም ተበለሻሽቶ አገኘውና በጣም ተበሳጨ፡፡ ወደ አስተማሪው ፈጥኖ በመሄድ ስእሉን አንድ ሰው እንዳበላሸበት ስሜታዊ ሆኖ ነገረው፡፡

አስተማሪውም ተማሪውን በማረጋጋት ያንን ያደረገው አስተማሪው ራሱ እንደሆነ ነገረው፡፡ በመቀጠልም “ይህንን ያደረኩበት ምክንያት ለአንተው ጥቅም ስል ነው፡፡ ይህ የሳልከው አስገራሚ ስእል እድገትህንና ወደፊት ልትፈጥር የምትችለውን አዲስ ስእል እንዳትስል እንቅፋት እየሆነብህ ነው፡፡ ሌላ የፈጠራ ስራ መስራት ስትችል በዚህ ስእል በመደመም እሱን ስታይ ነው የምትውለው፡፡ በል፣ እንደገና እንደ አዲስ ጀምርና የተሻለ ነገር ታከናውን እንደሆነ እስቲ ተመልከት” አለው፡፡ ተማሪው የአስተማሪውን ምክር ተቀበለና ወደ ስእል ስራው በመመለስ ከጥንታዊ ታዋቂ ስእሎች መካከል በውበቱ እጅግ የተመሰከረለትን አስገራሚ ስእል አበረከተ

አንዳንድ ጊዜ ያለፈው ስኬት ለነገው እድገት እንቅፋት የሚሆንበት ጊዜ አለ፡፡ ይህ የሚሆንበት ዋነኛ ምክንያት ሰዎች ባለፈው ካከናወኑት ነገር የተነሳ በዚያ ላይ ሲረጉ ነው፡፡ ስለዚህም አሁን የደረሰበት ደረጃ ወደፊት ሊደረስበት ከሚችለው የላቀ ደረጃ ሲገድባቸው ይታያል፡፡

የትናንት ስኬት ለነገ እድገትህ መንገድ ሊጠርግ ሲገባው ካሰብከውና በውስጠ-ህሊናህ አይተህ ከተነሳኸው ፍጻሜ ካስቆመህ የጥሩ ምርጫ ሰው አይደለህም፡፡ አንተ ያከናወንከውን ስታይና ስለእሱ ስታወራ ዙሪያህ አልፎህ እንደሚሄድና ወደላቀ ደረጃ ደርሶ እንደሚቆይህ እንዳትረሳው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ሰዎች በኋላ ከአንተ ክንዋኔ የላቀና የሚደነቅ ነገር ይዘው ብቅ ሲሉ የሚኖርብህ የስሜት ቀውስ ቀላል አይሆንም፡፡

አየህ፣ ያቃታቸው የመሰላቸው ሰዎች በተስፋ መቁረጥ ሲፈዙ፣ የተሳካላቸው የመሰላቸው ደግሞ “በማን ይድርስባኛል” ስሜት ሊፈዙ ይችላሉ፡፡ ስለዚህ፣ እስካሁን ከደረስክበት ደረጃና ካከናወንካቸው ታላላቅ ነገሮች የላቀ ነገር ይጠብቅሃልና አልፈህ ሂድ፡፡
Via ምህረት ደበበ:
በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ 🔝🛑🔴🔴🔴
https://telegram.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ በቅን ልቦና ሼር ያድርጉ ...............Ale 🔝🛑🔴🔴🔴 https://t.me/lawsocieties
Welcome Batch of 2012 Fresh Law students!!!!!
Forwarded from All African/Andinet
CouchSurfers - Let's meet
Dani Juice Bar
#አዲስአበባ #ኢትዮጵያ
#AddisAbeba #Ethiopia
We will be meeting at Dani Juice Bar, in Seychelles Street just before the Canadian Embassy (Sarbet). Come and share your knowledge about your african country or simply the one you know mostly about + general afro knowledge quiz + discussion. How much do think you know about this continent? Well, then see you on Friday!
https://www.couchsurfing.com/…/let-s-meet-africa-497a7a21-b…
_https://t.me/allafrican
FDRE Attorney General የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዩ የፍትህና የሕግ ምርምር እና
ስልጠና ኢንስቲትዩት ጎበኙ
________________
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ እና የመንግስት ኃላፊዎች
በተገኙበተ አዲስ የተገነባውን የፌዴራል የፍትህና የሕግ ምርምርና
ስልጠና ኢንስቲትዩትን ማዕከልን በዛሬው እለት ጉብኝት አካሄዱ፡፡
የፌዴራል የፍትህና የሕግ ምርምርና ስልጠና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና
ዳይሬክተር አቶ ዘካሪያስ ኤርኮላ የጉብኙትን ዋና አላማ አስመልክተው
እንደተናገሩት የስልጠና ማዕከሉ በአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ድጋፍ
የተገነባና ስራ የጀመረ መሆኑን ጠቁመው የተቋሙ የበላይ አመራሮች፣
ሚኒስትሮችና የአውሮፓ ህብረት ተወካይ ህንጻው ያለበትን ደረጃ አይተው
ቀጣይ ስራዎችን ለማጠናቀቅ መደገፍ ያለባቸውን እንዲደግፉ ለማድረግ
መሆን ተናግረዋል፡፡
ኃላፊው አያይዘውም የስልጠና ተቋሙ አራት ዋና ዋና የትኩረት መስኮች
ያሉት ሲሆን ለፍትህ አካለት ለዳኞች፣ ለዐቃቤ ሕጎች፣ ለፖሊስ አባላት
የቅድመ ስራ እና የስራ ላይ ስልጠና መስጠት እና ከዩኒቨርሲቲ አዲስ
ለሚመረቁ የሕግ ተማሪዎች ከ8 ወር እስከ 1 አመት የሚቆይ ስልጠና
መስጠት፣ ክፍያን መሰረት በማድረግ ልዩ ስልጠና ድርጅቶች መስጠት፣
በሕጎችና ፍትህ ሥርዓቱ ያሉ ችግሮችን ጥናትና ምርምር በማድረግ
የለውጥ ሪፎርሙን ማጠናከር እና የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል
ማደረጀትና መረጃን ተደራሽነት በማጠናከር በተግባር የሚታዩ ችግሮችን
ለመፍታት ይረዳል ብለዋል፡፡
አቶ ዘካሪያስ ኤርኮላ አክለውም ኢንስትቲዩቱ በፍትህና በህግ ጉዳዮች
ጥናትና ምርምርን እንዲያደርግ፣ የፍትህ አካላት አመራሮችንና ባለሙዎች
በእውቀትና በክህሎት ለማሳደግ አለማ ያደረገ ሲሆን ተቋሙ የሰው ሀይል
እጥረት፣ ውስን ተመራማሪዎች መኖር እና የደመወዝ መጠን ሳቢ
አለመሆን ብሎም የግብአት እጥረት የተቋሙ ችግሮች መሆናቸውን
ጠቁመው በቀጣይ የግብዓት እና መሰል ችግሮች እንደሚሟሉ ያላቸውን
እምነት ተናግረዋል፡፡ via sisay https://t.me/lawsocieties
Ethiopian Politics and its impact on next generation via kebro