ለብዙ ሰዎች የበለጠ ተደራሽ እንዳይሆን፣ እንዳይቀመስ ያደርጋል።
ግምት፡- የውጭ የገንዘብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ በማድረግ የሪል እስቴት ገበያ ኢንቨስትመንትን ያበረታታል ተብሎ ቢገመትም ቀጣይነት ያለውን እድገትን ከማረጋግጥ አንፃር አሉታዊ ተፅኖዎች ይኖሩታል፡፡
የምግብ ዋስትና/የገጠር መሬት፡- ረቂቅ ህጉ በዋናነት በከተማ ላይ ያተኮረ ቢመስልም በገጠርም ሆነ በእርሻ መሬት ላይ ተፈጻሚነት ያለው ስለመሆኑ እስካሁን በዜና በግልፅ የተነገረ ነገር የለም። የውጭ አገር ዜጎች የገጠር መሬት ባለቤትነት ከተፈቀደ ስለ የምግብ ዋስትና፣ ሉዓላዊነት እና የገበሬው ማህበረሰቦች መነቀል አሳሳቢ ጉዳዮች ሁነው ይከሰታሉ።
) - መንግስት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ፣የውጭ ምንዛሪ ለመፍጠር፣የኢኮኖሚ እድገትን ለማፋጠን እና የከተማ አካባቢን ለማሻሻል እንደ አንድ ቁልፍ ዘዴ ሊመለከተው ይችላል፤ ተገቢም ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎች መሰል ዋናዎቹ አደጋዎች ከእነዚህ ሊሆኑ ከሚችሉ ጥቅሞች ጋር ሚዛናዊ መሆን አለባቸው።
ሐ. የቁጥጥር እና የአተገባበር ስጋቶች፡-
ግልጽነት እና የተፈፃሚነት ወሰን፡- ረቂቅ ሕጉ ግልጽ የሆኑ ትርጓሜዎችን ይፈልጋል። የውጭ ዜጎች ምን ዓይነት ሪል እስቴት ማለትም የመኖሪያ፣ የንግድ እና የኢንዱስትሪ—መያዝ ይችላሉ? እንደ ዋና ከተሞች ወይም ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያሉ የጂኦግራፊያዊ ገደቦች ሊኖሩት ይገባልን? በንብረቶች ብዛት ወይም መጠን ላይ ገደቦች ያስፈልጉ ይሆን?
ስልቶች፡- ለውጭ አገር ዜጎች የታሰበ የተለየ የረጅም ጊዜ የሊዝ ውል ነው ወይስ የባለቤትነት መብት? ?
የጥንቃቄ እርምጃዎች፡- ዜጎችን ከአከባቢያቸው እንዳይፈናቀሉ ለመጠበቅ ምን መከላከያዎች ተግባራዊ ሊሆኑ ይገባል? አሉታዊ ተጽእኖዎችን ለመቀነስ የውጭ ባለቤትነት ልዩ ታክሶች ወይም ደንቦች (እንደ ከፍተኛ የንብረት ታክስ ወይም ግምታዊ ግብሮች) የህጉ ርዕሰ ጉዳይ ይሆናሉን? ያልተፈቀዱ የመሬት ግዢዎችን ለማስቆም የአሰራር ሂደቱን ህጉ እንዴት ሊቆጣጠር ይገባል?
ግልጽነት እና መመካከር፡- ይህ ረቂቅ ህግ አሁን ባለበት ደረጃ ከህዝብ ጋር ያልተማከረበት ሁኔታ በመፈጠሩ(አገሪቱ ውስጥ ካለው የህግ ሪቂቅ የማምንጨት ስርዓት ሊሆን ይችላል) ጥርጣሬና ተቃውሞ ከወዲሁ እያስነሳ ይገኛል፡፡ አንዳንዶች ዝርዝር ይዘቱን ሳይመለከቱና ሳያነቡ ገና በፅንስ ላይ ባለ ረቂቅ ላይ የሰላ የሚመስል ትችት ሲሰነዝሩ እየተሰማ ነው፡፡ ሆኖም ከወዲሁ ጥርጣሬና ተቃውሞ መነሳቱ ህጉ ወደፊት በሚኖሩት ሂደቶች በጥንቃቄና በጥልቀት እንዲታይ ሊያደርግ የሚችል እድል ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ የሆኖ ሁኖ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፅደቁን የተሰማው ረቂቅ ህግ በርካታ አንድምታዎች ያሉትና የረዥም አመታት ታሪክን የሚያስቀር በመሆኑ የዚህ አይነት ለውጥ የባለድርሻ አካላትን ሰፊ ተሳትፎ እና ውይይትን ይጠይቃል።
3. ማጠቃለያ
የውጭ አገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትንና ባለይዞታነት መብትን በሚመለከት ኢትዮጵያ ለረጅም፤ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስታራምደው የነበረውን ፖሊሲ በተመለከተ አሁን የቀረበው ረቂቅ ህግ በእጅጉ የሚቀይረው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ይኸው አዲስ የፖሊሲ ለውጥ እንደ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ባሉ የፋይናንስ ግቦች ተገቢ መሆኑ ሊደገፍ የሚችል ቢሆንም ብዙ መሰናክሎችም ሊያጋጥሙት እንደሚችሉ ግን ሊታወቅ የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡
ሕገ መንግሥታዊ ፈተና፡- ‹‹ባለቤትነት›› በትክክል እንዴት እንደሚገለፅና የሕዝብ/የመንግሥት የመሬት ባለቤትነትን ሐሳብ እንደሚያፀና ከኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 40(3) ጋር መጣጣሙ በጣም አጠራጣሪ ነው።
ከፍተኛ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ስጋቶች፡- የመሬት ወረራ፣ መፈናቀል (በተለይ በትልልቅ ከተሞች) ፣ የመኖሪያ ቤት እጦት እና የእኩልነት መጓደል የመባባስ እድሉ ሰፊ ሲሆን ይህም ከወዲሁ እየተነሳ ካለው ከህዝቡ ስጋት ጋር የሚስማማ ነው።
የጠንካራ ደንብ አስፈላጊ ነው፡- ህጉ ከወጣ እጅግ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መቅረጽ፣ ትክክለኛ ትርጓሜዎች/ ፍቺዎች እንዲኖሩት ማድረግ፣ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እና ለዜጎች ጠንካራ ጥበቃ ማድረግ ያስፈልጋል። ሆኖም እነዚህን መስፈርቶች ማሟላት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል።
ይህ ረቂቅ ህግ ግልፅ ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን እና መሬት በኢትዮጵያ የህግ እና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ የሚጫወተውን መሰረታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት በጥልቀት መመርመር አለበት። እንዲህ ዓይነት ሕግ ከመውጣቱ በፊት፣ ሕገ መንግሥታዊነትን እና እንደ መሬት ወረራና መፈናቀል ያሉ ጎጂ ማኅበራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት ትክክለኛ ሥጋቶችን ለመፍታት በቁም ነገርና በቁርጠኝነት አርቆ ማሰብና ሰፊ ምሁራዊና ሕዝባዊ ውይይት ማድረን ያስፈልጋል። መንግስት ለምን እንደዚህ አይነት ጉልህ ለውጥ እንደሚያስፈልግ በግልፅ በማስረዳት ህገ መንግስቱን እንዴት እንደሚያከብር እና የኢትዮጵያውያንን ጥቅም አጉልቶ እንደሚያስከብር ለዜጎች የማስረዳትና የማሳየት ህገ መንግስታዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ጭምር ለአፍታም ያክል ሊዘነጋው የማይገባ ጉዳይ ነው።
በውጭ ኢንቨስትመንት ዓላማዎች እና በማህበራዊ ፍትህ እና በሕገ-መንግሥታዊ መርሆዎች መካከል ሚዛን ስለመፍጠር ምን ያስባሉ? እባኮትን ከዚህ በታች ባለው የአስተያየቶች መስጫ ሳጥን ውስጥ ሀሳብዎን ያካፍሉ!
የኢትዮጵያ ህግ፣ የንብረት ባለቤትነት መብት፣ የውጭ ኢንቨስትመንት፣ ህገ-መንግስታዊ ህግ፣ የህዝብ ፖሊሲ እና የኢኮኖሚ ልማት!
#አልማው_ወሌ ጠበቃና የህግ አማካሪ እንደጻፈው
ግምት፡- የውጭ የገንዘብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ በማድረግ የሪል እስቴት ገበያ ኢንቨስትመንትን ያበረታታል ተብሎ ቢገመትም ቀጣይነት ያለውን እድገትን ከማረጋግጥ አንፃር አሉታዊ ተፅኖዎች ይኖሩታል፡፡
የምግብ ዋስትና/የገጠር መሬት፡- ረቂቅ ህጉ በዋናነት በከተማ ላይ ያተኮረ ቢመስልም በገጠርም ሆነ በእርሻ መሬት ላይ ተፈጻሚነት ያለው ስለመሆኑ እስካሁን በዜና በግልፅ የተነገረ ነገር የለም። የውጭ አገር ዜጎች የገጠር መሬት ባለቤትነት ከተፈቀደ ስለ የምግብ ዋስትና፣ ሉዓላዊነት እና የገበሬው ማህበረሰቦች መነቀል አሳሳቢ ጉዳዮች ሁነው ይከሰታሉ።
) - መንግስት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ፣የውጭ ምንዛሪ ለመፍጠር፣የኢኮኖሚ እድገትን ለማፋጠን እና የከተማ አካባቢን ለማሻሻል እንደ አንድ ቁልፍ ዘዴ ሊመለከተው ይችላል፤ ተገቢም ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎች መሰል ዋናዎቹ አደጋዎች ከእነዚህ ሊሆኑ ከሚችሉ ጥቅሞች ጋር ሚዛናዊ መሆን አለባቸው።
ሐ. የቁጥጥር እና የአተገባበር ስጋቶች፡-
ግልጽነት እና የተፈፃሚነት ወሰን፡- ረቂቅ ሕጉ ግልጽ የሆኑ ትርጓሜዎችን ይፈልጋል። የውጭ ዜጎች ምን ዓይነት ሪል እስቴት ማለትም የመኖሪያ፣ የንግድ እና የኢንዱስትሪ—መያዝ ይችላሉ? እንደ ዋና ከተሞች ወይም ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያሉ የጂኦግራፊያዊ ገደቦች ሊኖሩት ይገባልን? በንብረቶች ብዛት ወይም መጠን ላይ ገደቦች ያስፈልጉ ይሆን?
ስልቶች፡- ለውጭ አገር ዜጎች የታሰበ የተለየ የረጅም ጊዜ የሊዝ ውል ነው ወይስ የባለቤትነት መብት? ?
የጥንቃቄ እርምጃዎች፡- ዜጎችን ከአከባቢያቸው እንዳይፈናቀሉ ለመጠበቅ ምን መከላከያዎች ተግባራዊ ሊሆኑ ይገባል? አሉታዊ ተጽእኖዎችን ለመቀነስ የውጭ ባለቤትነት ልዩ ታክሶች ወይም ደንቦች (እንደ ከፍተኛ የንብረት ታክስ ወይም ግምታዊ ግብሮች) የህጉ ርዕሰ ጉዳይ ይሆናሉን? ያልተፈቀዱ የመሬት ግዢዎችን ለማስቆም የአሰራር ሂደቱን ህጉ እንዴት ሊቆጣጠር ይገባል?
ግልጽነት እና መመካከር፡- ይህ ረቂቅ ህግ አሁን ባለበት ደረጃ ከህዝብ ጋር ያልተማከረበት ሁኔታ በመፈጠሩ(አገሪቱ ውስጥ ካለው የህግ ሪቂቅ የማምንጨት ስርዓት ሊሆን ይችላል) ጥርጣሬና ተቃውሞ ከወዲሁ እያስነሳ ይገኛል፡፡ አንዳንዶች ዝርዝር ይዘቱን ሳይመለከቱና ሳያነቡ ገና በፅንስ ላይ ባለ ረቂቅ ላይ የሰላ የሚመስል ትችት ሲሰነዝሩ እየተሰማ ነው፡፡ ሆኖም ከወዲሁ ጥርጣሬና ተቃውሞ መነሳቱ ህጉ ወደፊት በሚኖሩት ሂደቶች በጥንቃቄና በጥልቀት እንዲታይ ሊያደርግ የሚችል እድል ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ የሆኖ ሁኖ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፅደቁን የተሰማው ረቂቅ ህግ በርካታ አንድምታዎች ያሉትና የረዥም አመታት ታሪክን የሚያስቀር በመሆኑ የዚህ አይነት ለውጥ የባለድርሻ አካላትን ሰፊ ተሳትፎ እና ውይይትን ይጠይቃል።
3. ማጠቃለያ
የውጭ አገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትንና ባለይዞታነት መብትን በሚመለከት ኢትዮጵያ ለረጅም፤ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስታራምደው የነበረውን ፖሊሲ በተመለከተ አሁን የቀረበው ረቂቅ ህግ በእጅጉ የሚቀይረው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ይኸው አዲስ የፖሊሲ ለውጥ እንደ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ባሉ የፋይናንስ ግቦች ተገቢ መሆኑ ሊደገፍ የሚችል ቢሆንም ብዙ መሰናክሎችም ሊያጋጥሙት እንደሚችሉ ግን ሊታወቅ የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡
ሕገ መንግሥታዊ ፈተና፡- ‹‹ባለቤትነት›› በትክክል እንዴት እንደሚገለፅና የሕዝብ/የመንግሥት የመሬት ባለቤትነትን ሐሳብ እንደሚያፀና ከኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 40(3) ጋር መጣጣሙ በጣም አጠራጣሪ ነው።
ከፍተኛ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ስጋቶች፡- የመሬት ወረራ፣ መፈናቀል (በተለይ በትልልቅ ከተሞች) ፣ የመኖሪያ ቤት እጦት እና የእኩልነት መጓደል የመባባስ እድሉ ሰፊ ሲሆን ይህም ከወዲሁ እየተነሳ ካለው ከህዝቡ ስጋት ጋር የሚስማማ ነው።
የጠንካራ ደንብ አስፈላጊ ነው፡- ህጉ ከወጣ እጅግ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መቅረጽ፣ ትክክለኛ ትርጓሜዎች/ ፍቺዎች እንዲኖሩት ማድረግ፣ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እና ለዜጎች ጠንካራ ጥበቃ ማድረግ ያስፈልጋል። ሆኖም እነዚህን መስፈርቶች ማሟላት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል።
ይህ ረቂቅ ህግ ግልፅ ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን እና መሬት በኢትዮጵያ የህግ እና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ የሚጫወተውን መሰረታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት በጥልቀት መመርመር አለበት። እንዲህ ዓይነት ሕግ ከመውጣቱ በፊት፣ ሕገ መንግሥታዊነትን እና እንደ መሬት ወረራና መፈናቀል ያሉ ጎጂ ማኅበራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት ትክክለኛ ሥጋቶችን ለመፍታት በቁም ነገርና በቁርጠኝነት አርቆ ማሰብና ሰፊ ምሁራዊና ሕዝባዊ ውይይት ማድረን ያስፈልጋል። መንግስት ለምን እንደዚህ አይነት ጉልህ ለውጥ እንደሚያስፈልግ በግልፅ በማስረዳት ህገ መንግስቱን እንዴት እንደሚያከብር እና የኢትዮጵያውያንን ጥቅም አጉልቶ እንደሚያስከብር ለዜጎች የማስረዳትና የማሳየት ህገ መንግስታዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ጭምር ለአፍታም ያክል ሊዘነጋው የማይገባ ጉዳይ ነው።
በውጭ ኢንቨስትመንት ዓላማዎች እና በማህበራዊ ፍትህ እና በሕገ-መንግሥታዊ መርሆዎች መካከል ሚዛን ስለመፍጠር ምን ያስባሉ? እባኮትን ከዚህ በታች ባለው የአስተያየቶች መስጫ ሳጥን ውስጥ ሀሳብዎን ያካፍሉ!
የኢትዮጵያ ህግ፣ የንብረት ባለቤትነት መብት፣ የውጭ ኢንቨስትመንት፣ ህገ-መንግስታዊ ህግ፣ የህዝብ ፖሊሲ እና የኢኮኖሚ ልማት!
#አልማው_ወሌ ጠበቃና የህግ አማካሪ እንደጻፈው
" የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ በህግ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ከመጪው ሀምሌ የግብር ማሳወቂያ ወር ጀምሮ የተሟላ የሂሳብ መዝገብ በመያዝ ካልመጡ በስተቀር አይስተናገዱም "- የገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከመጪው ዓመታዊ የግብር ማሳወቂያ ወር ጀምሮ የደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር ከፋይ ሆነው በህግ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ያለ ሂሳብ መዝገብ የማይስተናገዱ መሆኑን አሳውቋል።
አይስተናገዱም የተባሉት በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይነት የተመዝገቡ እና በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
የቢሮው የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱ ነጋዴዎች ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ግብር ለመክፈል ያላቸውን አጠቃላይ ወጪ እና ገቢያቸውን በዝርዝር የሚያሳይ መዝገብ መያዝ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
አቶ ሰውነት አየለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" የሂሳብ መዝገብ ማለት ያላቸውን አጠቃላይ ሽያጭ እና ወጪ በዝርዝር የሚያሳይ ሰነድ/መዝገብ ነው።
ህጋዊ የሆነ ግብይት የሚፈጸም ከሆነ እና በደረሰኝ ላይ የተመሰረተ ግብይት ካለ ከዚህ መዝገብ ጋር ተያይዞ ነው የሚቀርበው።
ይህ ህግ ከወጣ ረጅም ጊዜ ነው ነገር ግን አፈጻጸም ላይ የተለያዩ ክፍተቶች በመኖራቸው በቁርጥ ግብር የሚስተናገዱ ነበሩ።
ለእነዚህ ግብር ከፋዮች በተለያየ መንገድ መረጃዎችን እያደረስን ነው ያለነው ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ከዚህ ሂሳብ መዝገብ ውጪ እንደማናስተናግዳቸው እንዲያውቁ እያደረግን ነው።
ግብይቶቻቸውን በደረሰኝ ላይ ተመስርተው ፈጽመው በሂሳብ ባለሙያ አልያም የድርጅታቸው ተቀጣሪ በሆነ የሂሳብ ባለሙያ የተዘጋጀ የሂሳብ መዝገብ ማቅረብ አለባቸው።
ግብር ከፋዮች ከግምት የጸዳ የግብር አሰባሰብ ስርዓት የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ለማስቻል ይህንን የማሳወቅ ስራ እየሰራን ነው።
በደረጃ "ሀ" እና "ለ" ከ120 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች አሉ ከእነዚህ ውስጥ ገቢ እና ወጪያቸውን በአግባቡ እየመዘገቡ ፣ደረሰኝ እየቆረጡ አመታዊ ግብራቸውን የሚያሳውቁ አሉ ነገር ግን ከዚህ ውጪ ሲስተናገዱ የቆዩ ግብር ከፋዮቾም ነበሩ።
ይህ አሰራር ተለምዶ ከአመት አመት ዝም ብሎ በቁርጥ ግብር ለመስተናገድ የመፈለግ አዝማሚያ ይታያል ህጉ ግን ይህንን አሰራር የማይፈቅድ በመሆኑ ከመጪው ሐምሌ ወር ጀምሮ ሲመጡ በተሟላ መንገድ ሂሳብ መዝገባቸውን ይዘው ካልመጡ በስተቀር አይስተናገዱም።
መያዝ አለባቸው እያልን ያለነው በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይ ተመዝግበው በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
ሁሉንም ማለት አይደለም በተሰማሩበት የንግድ ዘርፋቸው ምክንያት እዚህ ውስጥ የማይካተቱ ይኖራሉ የሚመለከተው የተሰማሩበት የስራ ዘርፍ የሂሳብ መዝገብ መያዝ እያስገደዳቸው በተለያየ ምክንያት የማይዙትን እና በቁርጥ ግብር ሲስተናገዱ የነበሩ የንግዱን ማህበረሰብ ነው።
ይህ አይነቱ አሰራር ግብር በዛብኝ በማለት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች መፍትሄ የሚሆን ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከመጪው ዓመታዊ የግብር ማሳወቂያ ወር ጀምሮ የደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር ከፋይ ሆነው በህግ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ያለ ሂሳብ መዝገብ የማይስተናገዱ መሆኑን አሳውቋል።
አይስተናገዱም የተባሉት በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይነት የተመዝገቡ እና በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
የቢሮው የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱ ነጋዴዎች ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ግብር ለመክፈል ያላቸውን አጠቃላይ ወጪ እና ገቢያቸውን በዝርዝር የሚያሳይ መዝገብ መያዝ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
አቶ ሰውነት አየለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" የሂሳብ መዝገብ ማለት ያላቸውን አጠቃላይ ሽያጭ እና ወጪ በዝርዝር የሚያሳይ ሰነድ/መዝገብ ነው።
ህጋዊ የሆነ ግብይት የሚፈጸም ከሆነ እና በደረሰኝ ላይ የተመሰረተ ግብይት ካለ ከዚህ መዝገብ ጋር ተያይዞ ነው የሚቀርበው።
ይህ ህግ ከወጣ ረጅም ጊዜ ነው ነገር ግን አፈጻጸም ላይ የተለያዩ ክፍተቶች በመኖራቸው በቁርጥ ግብር የሚስተናገዱ ነበሩ።
ለእነዚህ ግብር ከፋዮች በተለያየ መንገድ መረጃዎችን እያደረስን ነው ያለነው ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ከዚህ ሂሳብ መዝገብ ውጪ እንደማናስተናግዳቸው እንዲያውቁ እያደረግን ነው።
ግብይቶቻቸውን በደረሰኝ ላይ ተመስርተው ፈጽመው በሂሳብ ባለሙያ አልያም የድርጅታቸው ተቀጣሪ በሆነ የሂሳብ ባለሙያ የተዘጋጀ የሂሳብ መዝገብ ማቅረብ አለባቸው።
ግብር ከፋዮች ከግምት የጸዳ የግብር አሰባሰብ ስርዓት የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ለማስቻል ይህንን የማሳወቅ ስራ እየሰራን ነው።
በደረጃ "ሀ" እና "ለ" ከ120 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች አሉ ከእነዚህ ውስጥ ገቢ እና ወጪያቸውን በአግባቡ እየመዘገቡ ፣ደረሰኝ እየቆረጡ አመታዊ ግብራቸውን የሚያሳውቁ አሉ ነገር ግን ከዚህ ውጪ ሲስተናገዱ የቆዩ ግብር ከፋዮቾም ነበሩ።
ይህ አሰራር ተለምዶ ከአመት አመት ዝም ብሎ በቁርጥ ግብር ለመስተናገድ የመፈለግ አዝማሚያ ይታያል ህጉ ግን ይህንን አሰራር የማይፈቅድ በመሆኑ ከመጪው ሐምሌ ወር ጀምሮ ሲመጡ በተሟላ መንገድ ሂሳብ መዝገባቸውን ይዘው ካልመጡ በስተቀር አይስተናገዱም።
መያዝ አለባቸው እያልን ያለነው በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይ ተመዝግበው በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
ሁሉንም ማለት አይደለም በተሰማሩበት የንግድ ዘርፋቸው ምክንያት እዚህ ውስጥ የማይካተቱ ይኖራሉ የሚመለከተው የተሰማሩበት የስራ ዘርፍ የሂሳብ መዝገብ መያዝ እያስገደዳቸው በተለያየ ምክንያት የማይዙትን እና በቁርጥ ግብር ሲስተናገዱ የነበሩ የንግዱን ማህበረሰብ ነው።
ይህ አይነቱ አሰራር ግብር በዛብኝ በማለት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች መፍትሄ የሚሆን ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
1672016-2025-01-09-677f7c2ee40b6.pdf
1 MB
ደንብ ቁጥር 167/2016 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አደረጃጀት፣ አሰራር እና የፓራሚሉተሪ ሠራተኞች አስተዳደር ደንብ (ማሻሻያ) ደንብ
168:2016-2025-01-09-677f7ea6b63b9.pdf
677.3 KB
ደንብ ቁጥር 168/2016 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስትራቴጂክ ፕሮግራሞች ማኔጅመንት ጽህፈት ቤት ማቋቋሚያ ማሻሻያ ደንብ
169:2016-2025-01-09-677f7f9bbe375.pdf
1.5 MB
ደንብ ቁጥር 169/2016 የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር የአሰራር ደንብ
170:2016-2025-02-03-67a1074b5443b.pdf.crdownload.pdf
2 MB
ደንብ ቁጥር 170/2016 የኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀትና አሰራር ደንብ
171:2016-2025-02-03-67a10832db85f.pdf
2.2 MB
ደንብ ቁጥር 171/2016 የኀብረት ሥራ ማኀበራት የግዥና ንብረት አስተዳደር አሠራር ደንብ
177:2016-2025-02-03-67a1095b51f07.pdf
844 KB
ደንብ ቁጥር 177/2016 የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ልህቀት ማዕከል
178:2016-2025-02-03-67a109eecb426.pdf
1.1 MB
ደንብ ቁጥር 178/2016 በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ባለሙያዎች የደንብ ልብስ አለባበስ
179:20176የሰው_ኃይል_ስምሪት_በልዩ_ሁኔታ_ለማመጣጠን.pdf
1.3 MB
179/2016 የሰው ኃይል ስምሪት በልዩ ሁኔታ ለማመጣጠን
180:2017-2025-02-03-67a10ad7ae7f6.pdf
992.3 KB
180/2017 የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት መከላከል ደንብ
181_2017_ፕላን_ዝግጅት፣_አፈፃፀም፣_ክትትልና_ቁጥጥር_ደንብ_ማሻሻያ_ደንብ.pdf
668.2 KB
181/2017 ፕላን ዝግጅት፣አፈፃፀም፣ክትትልና ቁጥጥር ደንብ ማሻሻያ ደንብ
182_2017_የመንግስት_አገልግሎቶችን_በውል_በሶስተኛ_ወገን_ለማሠራት_የወጣ_ደንብ.pdf
852.8 KB
182/2017 የመንግስት አገልግሎቶችን በውል በሶስተኛ ወገን ለማሠራት የወጣ ደንብ
183_2017_የብስክሌት_መጋራት_አገልግሎት_እና_የብስክሌት_መስመር_አጠቃቀም_ደንብ.pdf
835.8 KB
183/2017 የብስክሌት መጋራት አገልግሎት እና የብስክሌት መስመር አጠቃቀም ደንብ
184_2017_መደበኛ_ያልሆነ_የጎዳና_ላይ_ንግድን_ሥርዓት_ለማስያዝ_የወጣ_ደንብ.pdf
1.5 MB
184/2017 መደበኛ ያልሆነ የጎዳና ላይ ንግድን ሥርዓት ለማስያዝ የወጣ ደንብ
185:2017_በምሽት_የንግድ_እና_የትራንስፖርት_አገልግሎት_እንዲሰጥ_ለማድረግ_የወጣ_ደንብ.pdf
1.4 MB
185/2017 በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣ ደንብ.pdf
186:2017_የተርሚናል_አገልግሎት_አሰራርና_ቁጥጥር_ደንብ.pdf
1.6 MB
186/2017 የተርሚናል አገልግሎት አሰራርና ቁጥጥር ደንብ.pdf