የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያ -1.pdf
680.3 KB
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡
በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1360 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1360 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
ዶሮ በመስረቅ የሞት ፍት የተፈረደበት ናይጄሪያዊ ምህረት እንዲደረግለት ዘመቻ ተጀምሯል
ከ10 አመት በፊት ከፖሊስ መኖርያ ቤት ውስጥ እንቁላል እና ዶሮ በመስረቅ ክስ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ነበር።
https://bit.ly/3BxCiqM
ከ10 አመት በፊት ከፖሊስ መኖርያ ቤት ውስጥ እንቁላል እና ዶሮ በመስረቅ ክስ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ነበር።
https://bit.ly/3BxCiqM
አል ዐይን ኒውስ
ዶሮ በመስረቅ የሞት ፍት የተፈረደበት ናይጄሪያዊ ምህረት እንዲደረግለት ዘመቻ ተጀምሯል
በናይጄሪያ ከ2012 ጀምሮ 3400 ሰዎች የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው ውሳኔው እስኪፈጸም እየተጠባበቁ ይገኛሉ
አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል
ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
አል ዐይን ኒውስ
አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል
ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል
Kenya allows EAC nationals free entry to work
Friday, December 20, 2024 -
Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of charge.
According to a gazette notice issued on Tuesday by Prime Cabinet Secretary Musalia Mudavadi, who doubles as Foreign Affairs minister, EAC citizens will only need to provide proof of citizenship.
Kenya joins Rwanda as the other EAC partner state that has abolished work permit fees for East African nationals.
Nairobi has also revised the nomad work permit fees, reducing the minimum annual income requirement for applicants from $55,000 to $24,000. This change makes it easier for international workers to live and work remotely from Kenya.
The changes are contained in the Kenya Citizenship and Immigration (Amendment) Regulations, 2024.
Mr Mudavadi told The EastAfrican that Kenya has revised the work permit fees to style itself as a multilateral hub.
“Apart from the UN, the World Bank office in Nairobi is the largest outside Washington, DC. So it’s the hub for the whole continent. Our policy is to leverage these opportunities. That explains one of the classes of work permit in the changes,” he said.
The new Class R permit is meant to harmonise fees for citizens of the EAC “to allow the EAC integration to work better.”
“Uganda and Tanzania have been doing it and have been ahead of us,” Mr Mudavadi said. “Now, we are not charging EAC nationals. We have taken corrective measures on that.”
Free movement of people across Africa: Regions show how it can work
https://www.alehig.com/kenya-allows-eac-nationals-free-entry-to-work/
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Friday, December 20, 2024 -
Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of charge.
According to a gazette notice issued on Tuesday by Prime Cabinet Secretary Musalia Mudavadi, who doubles as Foreign Affairs minister, EAC citizens will only need to provide proof of citizenship.
Kenya joins Rwanda as the other EAC partner state that has abolished work permit fees for East African nationals.
Nairobi has also revised the nomad work permit fees, reducing the minimum annual income requirement for applicants from $55,000 to $24,000. This change makes it easier for international workers to live and work remotely from Kenya.
The changes are contained in the Kenya Citizenship and Immigration (Amendment) Regulations, 2024.
Mr Mudavadi told The EastAfrican that Kenya has revised the work permit fees to style itself as a multilateral hub.
“Apart from the UN, the World Bank office in Nairobi is the largest outside Washington, DC. So it’s the hub for the whole continent. Our policy is to leverage these opportunities. That explains one of the classes of work permit in the changes,” he said.
The new Class R permit is meant to harmonise fees for citizens of the EAC “to allow the EAC integration to work better.”
“Uganda and Tanzania have been doing it and have been ahead of us,” Mr Mudavadi said. “Now, we are not charging EAC nationals. We have taken corrective measures on that.”
Free movement of people across Africa: Regions show how it can work
https://www.alehig.com/kenya-allows-eac-nationals-free-entry-to-work/
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
Kenya Allows EAC Nationals Free Entry To Work - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
Friday, December 20, 2024 -Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of
780-2005 .pdf
12.2 MB
ክቡራትና ክቡራን የትርጒም ባለሙያዎችና ድርጅት ባለቤቶች
የፊታችን እሑድ ታኅሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ጥሪ ከተደረገላቸው ከተለያዩ ክልሎ የሚመጡ ተርጓሚዎች በሚገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በተገኙበት የኢትዮጵያ የትርጒም ባለሙያዎች ማኅበር ይመሠረታል። በመሆኑም እርስዎም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት በቦታው በመገኘት የዚህ ታሪካዊ ቀን አንድ አካል እንዲሆኑ እና የመሥራች አባልነት ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። በሩ ለሁሉም በትርጒም ሥራ ላይ ለተሠማሩ ክፍት ነው። በስብሰባው ላይ ያልተገኙ ተርጓሚዎች በዕለቱ በሚወሰኑት ውሳኔዎች እና በሚጸድቀው መተዳደሪያ ደንብ ለመገዛት ይገደዳሉ።
ተደራጅተን መብታችንን እና ሙያችንን እናስከብር!
አስተባባሪ ኮሚቴ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
የፊታችን እሑድ ታኅሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ጥሪ ከተደረገላቸው ከተለያዩ ክልሎ የሚመጡ ተርጓሚዎች በሚገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በተገኙበት የኢትዮጵያ የትርጒም ባለሙያዎች ማኅበር ይመሠረታል። በመሆኑም እርስዎም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት በቦታው በመገኘት የዚህ ታሪካዊ ቀን አንድ አካል እንዲሆኑ እና የመሥራች አባልነት ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። በሩ ለሁሉም በትርጒም ሥራ ላይ ለተሠማሩ ክፍት ነው። በስብሰባው ላይ ያልተገኙ ተርጓሚዎች በዕለቱ በሚወሰኑት ውሳኔዎች እና በሚጸድቀው መተዳደሪያ ደንብ ለመገዛት ይገደዳሉ።
ተደራጅተን መብታችንን እና ሙያችንን እናስከብር!
አስተባባሪ ኮሚቴ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
አለሕግAleHig ️
በፍርድ ቤት በማስረጃነት ሲቀርቡ ቴምብር ቀረጥ ለሚከፈልባቸው ሰነዶች ተገልጋዮች ክፍያ መፈጸም የሚችሉባቸው የገቢዎች ማዕከላት፡፡ 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ገቢዎች ቢሮ በፍርድ ቤት በማስረጃነት በሚቀርቡ ሠነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ ለማስለጠፍ እና ቀረጥ በተመን ለማስከፈል ባለጉዳዮች ክርክራቸውን በሚያቀርቡበት ምድብ ችሎቶች አቅራቢያ አገልግሎቱን…
በፍርድ ቤት በማስረጃነት ሲቀርቡ ቴምብር ቀረጥ ለሚከፈልባቸው ሰነዶች ተገልጋዮች ክፍያ መፈጸም የሚችሉባቸው የገቢዎች ማዕከላት፡፡
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በአዲስ አበባ ከተማ በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ
በአዲስ አበባ ከተማ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ ሲባል ለቀጣይ 5 ወራት በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ።የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ እንዳስታወቀው፥ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው።
ለዚህም ዘመናዊ ሁለገብ ካዳስተር ግንባታ ስርዓት በመዲናዋ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሥራ መጀመሩን አመልክቷል፡፡አሁን ላይ ከአዲስ አበባ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ውስጥ 54 በመቶ ለሚሆነው የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መሰራቱ ተጠቁሟል።
በተያዘው በጀት ዓመት ለመጨረሻ ጊዜ በ136 ቀጠናዎች የሚገኙ ይዞታዎችን አረጋግጦ ለመመዝገብ እየተሰራ ነው ተብሏል።በዚህ መሠረትም የይዞታ ማረጋገጥ ስራው በተመረጡ ስድስት ክ/ከተሞች በቀጣይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚከናወን ተጠቅሷል።ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራው ሲባልም ምዝባ በሚካሄድባቸው የክ/ከተሞቹ ወረዳዎች እስከ ቀጣየዩ ሚያዝያ ወር መጨረሻ አካባቢ የስምና ንብረት ዝውውር መታገዱ ተገልጿል።
ባለይዞታዎች ከታሕሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንዲያቀርቡም ጥሪ ቀርቧል።ክፍለ ከተሞችም የካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ፣ቦሌ እና ኮልፌ ቀራኒዮ መሆናቸው ተመላክቷል።
ኢትዮ-መረጃ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 ▶️
በአዲስ አበባ ከተማ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ ሲባል ለቀጣይ 5 ወራት በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ።የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ እንዳስታወቀው፥ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው።
ለዚህም ዘመናዊ ሁለገብ ካዳስተር ግንባታ ስርዓት በመዲናዋ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሥራ መጀመሩን አመልክቷል፡፡አሁን ላይ ከአዲስ አበባ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ውስጥ 54 በመቶ ለሚሆነው የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መሰራቱ ተጠቁሟል።
በተያዘው በጀት ዓመት ለመጨረሻ ጊዜ በ136 ቀጠናዎች የሚገኙ ይዞታዎችን አረጋግጦ ለመመዝገብ እየተሰራ ነው ተብሏል።በዚህ መሠረትም የይዞታ ማረጋገጥ ስራው በተመረጡ ስድስት ክ/ከተሞች በቀጣይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚከናወን ተጠቅሷል።ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራው ሲባልም ምዝባ በሚካሄድባቸው የክ/ከተሞቹ ወረዳዎች እስከ ቀጣየዩ ሚያዝያ ወር መጨረሻ አካባቢ የስምና ንብረት ዝውውር መታገዱ ተገልጿል።
ባለይዞታዎች ከታሕሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንዲያቀርቡም ጥሪ ቀርቧል።ክፍለ ከተሞችም የካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ፣ቦሌ እና ኮልፌ ቀራኒዮ መሆናቸው ተመላክቷል።
ኢትዮ-መረጃ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👇👇👇👇👇
ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡
የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡
Via #alainamharic
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 ▶️
ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡
የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡
Via #alainamharic
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ህጋዊነት Legality
የፍትህ ሚኒስቴር ህጋዊነት የህግ ጆርናል የህትመት የፅሁፍ ጥሪ/ Ministry of Justice Higawinet Law Journal Call for Paper/
💬 💬 💬 💬 💬 💬 🎤 🔝
ፍትህ ሚኒስቴር
ፍትህ ሚኒስቴር
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM