አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምጽ ጸደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል፡፡

በምክር ቤቱ፤ ቋሚ ኮሚቴው የብሄራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅ በተመለከተ ሪፖርት ካቀረበ በኋላ የውሳኔ ሀሳቡን መርምር ረቂቁን አጽድቋል፡፡

በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1359 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸደቋል፡፡

ታኀሣሥ 8 ቀን 2017 ዓ.ም
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያ -1.pdf
680.3 KB
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡

በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1360 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
ዶሮ በመስረቅ የሞት ፍት የተፈረደበት ናይጄሪያዊ ምህረት እንዲደረግለት ዘመቻ ተጀምሯል

ከ10 አመት በፊት ከፖሊስ መኖርያ ቤት ውስጥ እንቁላል እና ዶሮ በመስረቅ ክስ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ነበር።
https://bit.ly/3BxCiqM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በተናጠል መሄድ አያዋጣም‼️
*በአንድነት ለፍትህ ስርዓቱ እንቁም‼️
ጥቅሙ የጋራ ነው።
@alehig
አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች  ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል

ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።

ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
Kenya allows EAC nationals free entry to work
Friday, December 20, 2024 -
Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of charge.
According to a gazette notice issued on Tuesday by Prime Cabinet Secretary Musalia Mudavadi, who doubles as Foreign Affairs minister, EAC citizens will only need to provide proof of citizenship.
Kenya joins Rwanda as the other EAC partner state that has abolished work permit fees for East African nationals. 
Nairobi has also revised the nomad work permit fees, reducing the minimum annual income requirement for applicants from $55,000 to $24,000. This change makes it easier for international workers to live and work remotely from Kenya.
The changes are contained in the Kenya Citizenship and Immigration (Amendment) Regulations, 2024.
Mr Mudavadi told The EastAfrican that Kenya has revised the work permit fees to style itself as a multilateral hub.
“Apart from the UN, the World Bank office in Nairobi is the largest outside Washington, DC. So it’s the hub for the whole continent. Our policy is to leverage these opportunities. That explains one of the classes of work permit in the changes,” he said.
The new Class R permit is meant to harmonise fees for citizens of the EAC “to allow the EAC integration to work better.”
“Uganda and Tanzania have been doing it and have been ahead of us,” Mr Mudavadi said. “Now, we are not charging EAC nationals. We have taken corrective measures on that.”

Free movement of people across Africa: Regions show how it can work

https://www.alehig.com/kenya-allows-eac-nationals-free-entry-to-work/

ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
780-2005 .pdf
12.2 MB
@Alehig በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 780/2005 #አለሕግ