Forwarded from ሕግ ቤት
Forwarded from ሕግ ቤት
Forwarded from ሕግ ቤት
Forwarded from ሕግ ቤት
ተራዘመ‼️
ነዋሪ ያልገባባቸዉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዉላቸዉን ለማቋረጥ የወጣው ማስጠንቀቂያ ለ ተጨማሪ እንድ ወር መራዘሙ ተገለፀ‼️
በእጣ የተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ነዋሪ ባለመግባቱ ምክንያት የተለያዩ ህገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀመባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አስታዉቆ እንደነበር ይታወቃል ።
በዚህም በእጣ እና በጨረታ ተላልፈው ነዋሪ ያልገባባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ድረስ የቤት ባለቤቶቹ የማይገቡበት ከሆነ ውል የሚቋረጥ መሆኑን የገለፀ ቢሆንም ዛሬ በሰጠዉ ማስጠንቀቂያ ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ህዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ማራዘሙን ነዉ ያስታወቀው።
⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇⬇️⬇️
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇👇
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE https://t.me/AleHig
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
ነዋሪ ያልገባባቸዉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዉላቸዉን ለማቋረጥ የወጣው ማስጠንቀቂያ ለ ተጨማሪ እንድ ወር መራዘሙ ተገለፀ‼️
በእጣ የተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ነዋሪ ባለመግባቱ ምክንያት የተለያዩ ህገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀመባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አስታዉቆ እንደነበር ይታወቃል ።
በዚህም በእጣ እና በጨረታ ተላልፈው ነዋሪ ያልገባባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ድረስ የቤት ባለቤቶቹ የማይገቡበት ከሆነ ውል የሚቋረጥ መሆኑን የገለፀ ቢሆንም ዛሬ በሰጠዉ ማስጠንቀቂያ ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ህዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ማራዘሙን ነዉ ያስታወቀው።
⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇⬇️⬇️
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇👇
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE https://t.me/AleHig
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
አንድ ሰው በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ ሳይኖረው ቼክ ከፃፈ በወንጀል ሕግ ቁጥር 693 መሠረት በቼክ ማጭበርበር ወንጀል የሚቀጣ ሲሆን ድርጊቱ ሆን ተብሎ ወይም በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ የተፈጸመ ከሆነ ቅጣቱ ከአስር አመት የማይበልጥ እስራት ሲሆን ድርጊቱ በቸልተኝነት ከተፈጸመ ደግሞ ከአንድ አመት የማይበልጥ ቀላል እስራት ነው፡፡
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
የሆቴል ባለሙያዎችን አለባበስ እና የመዋቢያ ጌጣጌጥ አጠቃቀም ሥርዓት የሚወስን ደንብ ወጣ፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ይህ ደንብ ቁጥር 178/2017 ሆኖ የወጣ ሲሆን በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ወጥ የሆነ የአለባበስ፤የጌጣጌጥ እና የመዋቢያ አጠቃቀም ሥርዓት በመዘርጋት የሀገር ባህልና እሴት እንዲጠበቅ ለማድረግ የወጣ ደንብ ነው፡፡
ከደንቡ የአለባበስ ስርአት ውስጥ ለአብነት ደረት ክፍልን ያልሸፈነ ወይም ከአንገት በታች ያለውን የሰውነት ክፍል የሚሸፍን ሸሚዝ ያለበሰ፤የሴቶች ጉርድ ቀሚስ ቁመቱና ቅዱ ከጉልበት በላይ ከሆነ፤ ከጋብቻ ቀለበት ውጪ ጌጣጌጦችን በሚታዩ የሰውነት ክፍሎች ላይ ከተደረገ እንደሚያስቀጣ ያስቀምጣል፡፡
ደንብ ቁጥር 178/2017 በዘርፉ ተሰማርተው የሚሰሩ ሙያተኞች ሊደርስባቸው ከሚችለው አካላዊ፤ሥነ-ልቦናዊ ጫና እና አላስፈላጊ ጥቃቶችን ለመከላከል ብሎም በከተማው የሚሰጠው የሆቴል አገልግሎት ዓለም አቀፍ መስፈርትን የሚያሟላ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡
ይህ ደንብ በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የተሰማራ ባለሙያ በደንቡ በተደነገገው መሰረት አክብሮ እየሰራ ስለመሆኑ ወቅቱን የጠበቀ ክትትል የሚደረግ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን እና የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ጋር በቅንጅት በመስራት ደንቡ ተፈጻሚ እንዲሆን ይደረጋል፡፡
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ይህ ደንብ ቁጥር 178/2017 ሆኖ የወጣ ሲሆን በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ወጥ የሆነ የአለባበስ፤የጌጣጌጥ እና የመዋቢያ አጠቃቀም ሥርዓት በመዘርጋት የሀገር ባህልና እሴት እንዲጠበቅ ለማድረግ የወጣ ደንብ ነው፡፡
ከደንቡ የአለባበስ ስርአት ውስጥ ለአብነት ደረት ክፍልን ያልሸፈነ ወይም ከአንገት በታች ያለውን የሰውነት ክፍል የሚሸፍን ሸሚዝ ያለበሰ፤የሴቶች ጉርድ ቀሚስ ቁመቱና ቅዱ ከጉልበት በላይ ከሆነ፤ ከጋብቻ ቀለበት ውጪ ጌጣጌጦችን በሚታዩ የሰውነት ክፍሎች ላይ ከተደረገ እንደሚያስቀጣ ያስቀምጣል፡፡
ደንብ ቁጥር 178/2017 በዘርፉ ተሰማርተው የሚሰሩ ሙያተኞች ሊደርስባቸው ከሚችለው አካላዊ፤ሥነ-ልቦናዊ ጫና እና አላስፈላጊ ጥቃቶችን ለመከላከል ብሎም በከተማው የሚሰጠው የሆቴል አገልግሎት ዓለም አቀፍ መስፈርትን የሚያሟላ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡
ይህ ደንብ በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የተሰማራ ባለሙያ በደንቡ በተደነገገው መሰረት አክብሮ እየሰራ ስለመሆኑ ወቅቱን የጠበቀ ክትትል የሚደረግ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን እና የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ጋር በቅንጅት በመስራት ደንቡ ተፈጻሚ እንዲሆን ይደረጋል፡፡
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
ኢትዮጵያ ለዲጂታል ማጭበርበር ከተጋለጡ ሃገራት መካከል መሆኗን ጥናት አሳይቷል።
Sumsub የተሰኘ መረጃ ጠቋሚ የ103 ሀገራትን ለዲጂታል ማጭበርበር ያላቸውን ተጋላጭነት የሚያሳይ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
ጥናቱ የዲጂታል ማጭበርበር ስጋትን የሚያሳይ በ103 አገሮች ላይ የተደረገ የመጀመሪያው ጥልቅ ጥናት ነው ተብሏል።
ኢትዮጵያ ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋላጭ ተብለው ከተለዩ ሃገራት መካከል የተቀመጠች ሲሆን በሰንጠረዡ ላይም ከ 113 ሃገራት በ 99 ላይ ተቀምጣለች።
ከዲጂታል ማጭበርበር ደህንነታቸው የተጠበቁ 10 አገሮች መካከል ሲንጋፖር፣ ሉክሰምበርግ፣ ስዊዘርላንድ፣ ኖርዌይ፣ ዴንማርክ፣ ኔዘርላንድስ፣ ፊንላንድ፣ ስዊድን፣ አየርላንድ እና ሊቱዌኒያ ይጠቀሳሉ።
ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋላጭ የሆኑ ወይም ደህንነታቸው ውስን የሆኑ ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ ፣ፓኪስታን፣ ባንግላዴሽ፣ ህንድ፣ ኢንዶኔዥያ፣ አርጀንቲና፣ ዩክሬን፣ ብራዚል፣ አልጄሪያ እና ሲሪላንካ ተጠቃሽ ናቸው ይላል ሪፖርቱ።
ጥናቱ ከቁጥሮች ይልቅ ለዲጂታል ማጭበርበር የሚያጋልጡ መንስኤዎችን በመለየት የህብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ በማለም የተደረገ ነው።
እስካሁን ድረስ፣ ዲጂታል ማጭበርበር በፋይናንስ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ስጋት ቢፈጥርም ስለ ማጭበርበር መጠን የሚያሳይ አጠቃላይ የሆነ ዓለም አቀፍ ትንታኔ አልነበረም።
ትንበያዎች እንደሚያሳዩት በአለም በኦንላይን የክፍያ ማጭበርበር ሳቢያ የሚደርሰው ኪሳራ ከ2023 እስከ 2028 ባለው ጊዜ ውስጥ ከ362 ቢሊዮን ዶላር በላይ ይሆናል ይላል።
የጥናቱ ዓላማ በዓለም ዙሪያ የኦንላይን ማጭበርበርን የሚያነሳሱትን ዋና ዋና ምክንያቶች እና ሁኔታዎች በጥልቀት በመመርመር ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ ግንዛቤዎችን ለመስጠት፣ መንግስታት እና ተቆጣጣሪዎች ማጭበርበርን የሚገቱ የታለሙ እርምጃዎችን እንዲተገብሩ ለማስቻል ያለመ ነው ።
ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋልጠው ያቃሉ? እንዴት ?ያካፍሉን!
@tikvahethmagazine
Sumsub የተሰኘ መረጃ ጠቋሚ የ103 ሀገራትን ለዲጂታል ማጭበርበር ያላቸውን ተጋላጭነት የሚያሳይ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
ጥናቱ የዲጂታል ማጭበርበር ስጋትን የሚያሳይ በ103 አገሮች ላይ የተደረገ የመጀመሪያው ጥልቅ ጥናት ነው ተብሏል።
ኢትዮጵያ ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋላጭ ተብለው ከተለዩ ሃገራት መካከል የተቀመጠች ሲሆን በሰንጠረዡ ላይም ከ 113 ሃገራት በ 99 ላይ ተቀምጣለች።
ከዲጂታል ማጭበርበር ደህንነታቸው የተጠበቁ 10 አገሮች መካከል ሲንጋፖር፣ ሉክሰምበርግ፣ ስዊዘርላንድ፣ ኖርዌይ፣ ዴንማርክ፣ ኔዘርላንድስ፣ ፊንላንድ፣ ስዊድን፣ አየርላንድ እና ሊቱዌኒያ ይጠቀሳሉ።
ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋላጭ የሆኑ ወይም ደህንነታቸው ውስን የሆኑ ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ ፣ፓኪስታን፣ ባንግላዴሽ፣ ህንድ፣ ኢንዶኔዥያ፣ አርጀንቲና፣ ዩክሬን፣ ብራዚል፣ አልጄሪያ እና ሲሪላንካ ተጠቃሽ ናቸው ይላል ሪፖርቱ።
ጥናቱ ከቁጥሮች ይልቅ ለዲጂታል ማጭበርበር የሚያጋልጡ መንስኤዎችን በመለየት የህብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ በማለም የተደረገ ነው።
እስካሁን ድረስ፣ ዲጂታል ማጭበርበር በፋይናንስ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ስጋት ቢፈጥርም ስለ ማጭበርበር መጠን የሚያሳይ አጠቃላይ የሆነ ዓለም አቀፍ ትንታኔ አልነበረም።
ትንበያዎች እንደሚያሳዩት በአለም በኦንላይን የክፍያ ማጭበርበር ሳቢያ የሚደርሰው ኪሳራ ከ2023 እስከ 2028 ባለው ጊዜ ውስጥ ከ362 ቢሊዮን ዶላር በላይ ይሆናል ይላል።
የጥናቱ ዓላማ በዓለም ዙሪያ የኦንላይን ማጭበርበርን የሚያነሳሱትን ዋና ዋና ምክንያቶች እና ሁኔታዎች በጥልቀት በመመርመር ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ ግንዛቤዎችን ለመስጠት፣ መንግስታት እና ተቆጣጣሪዎች ማጭበርበርን የሚገቱ የታለሙ እርምጃዎችን እንዲተገብሩ ለማስቻል ያለመ ነው ።
ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋልጠው ያቃሉ? እንዴት ?ያካፍሉን!
@tikvahethmagazine