October 16, 2024
October 16, 2024
ስትወሰልት ያገኛት ሚስቱን ያጋለጠው ባል የስድስት ወራት እስር ተፈረደበት
ባልየው ሚስቱን እጅ ከፍንጅ ከያዘ በኋላ ከውሽማዋ ጋር በመደራደር ገንዘብ ተቀብሏል ተብሏል
በሚስቱ ክስ የተመሰረተበት ባልም የተላለፈበትን የስድስት ወራት እስር ይግባኝ ቢልም እስከ መጨረሻው ያለው ፍርድ ቤት ውኔውን አጽንቷል
ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/48h4mKT
ባልየው ሚስቱን እጅ ከፍንጅ ከያዘ በኋላ ከውሽማዋ ጋር በመደራደር ገንዘብ ተቀብሏል ተብሏል
በሚስቱ ክስ የተመሰረተበት ባልም የተላለፈበትን የስድስት ወራት እስር ይግባኝ ቢልም እስከ መጨረሻው ያለው ፍርድ ቤት ውኔውን አጽንቷል
ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/48h4mKT
አል ዐይን ኒውስ
ስትወሰልት ያገኛት ሚስቱን ያጋለጠው ባል የስድስት ወራት እስር ተፈረደበት
በሚስቱ ክስ የተመሰረተበት ባልም የተላለፈበትን የስድስት ወራት እስር ይግባኝ ቢልም እስከ መጨረሻው ያለው ፍርድ ቤት ውኔውን አጽንቷል
👍11🌚6❤2👎2👏1
October 16, 2024
ሐሰተኛ የባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ ከፍተው የሚያጭበረብሩት ሌቦች
አጭበርባሪዎቹ ለ10 ቀናት ህጋዊ ተቋም መስለው ቅርንጫፍ ከፍተው ሰዎችን ሲያታልሉ ነበር ተብሏል
ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም
ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/3NuYCni
Stay Connected with #AleHig!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://linktr.ee/alehig
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ Website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
አጭበርባሪዎቹ ለ10 ቀናት ህጋዊ ተቋም መስለው ቅርንጫፍ ከፍተው ሰዎችን ሲያታልሉ ነበር ተብሏል
ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም
ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/3NuYCni
Stay Connected with #AleHig!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://linktr.ee/alehig
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ Website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
አል ዐይን ኒውስ
ሐሰተኛ የባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ ከፍተው የሚያጭበረብሩት ሌቦች
ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም
👍10😁6❤3😱3
October 17, 2024
Forwarded from ሕግ ቤት
Today, Bahir Dar University's moot court team, Yonas Muche, Roza Yimer, and Yeabsira Belete-coached by Mekashaw Chane-won the national round of the 2024 International Committee of the Red Cross (ICRC) Moot Court Competition in Addis Ababa.
The team will now represent Ethiopia in the African regional rounds in Nairobi, Kenya, where they will compete against top students from across the continent.
https://t.me/Lawsocieties
The team will now represent Ethiopia in the African regional rounds in Nairobi, Kenya, where they will compete against top students from across the continent.
https://t.me/Lawsocieties
👍14
October 18, 2024
Forwarded from ስለፍትሕ (Licensed Lawyer Mikias Melak 🔊 ጠበቃና የሕግ አማካሪ ሚኪያስ መላክ)
❓"ባለቤትሽ ጋር ለምን አልመለስም አልሽ በማለት በባለቤቷ ህዝብ ፊት እንድትገረፍ የተወሰነባት የልጆች እናት"❓
ጉዳዩ እንዲህ ነው። ወ/ሮ ኩሹ ቦናያ ምስራቅ ቦረና ዞን ዋጪሌ ወረዳ ቃቀሎ ቀበሌ ነዋሪ ናት። ወ/ሮ ኩሹ ከአቶ ገልገሎ ዋሪዮ ጋር ትዳር ከመሰረቱ 12 አመታት አስቆጥሯል ሶስት ልጆም ወልዷል።
ፋስት መረጃ ከቤተሰብ የደረሰው መረጃ ወ/ሮ ኩሹ ሶስተኛ ልጃቸውን ነፍስጡር ሆነው ባለቤታቸው የሀገር መከላከያ ተቀላቅለው ለግዳጅ 4 አመት ሌላ ቦታ ቆይቷል።
አራት አመታትን ሶስት ልጆችን ብቻቸውን ያሳደጉት ወ/ሮ ኩሹ ከአራት አመታት በኋላ ባለቤታቸው ከመከላከያ ተሸኝቶ ወደ ቤቱ ይመለሳል። ጉዳዩን ለፋስት መረጃ ያስረዱት የቤተሰብ አባል አቶ ገለግሎ ሲመለሱ የተለያዩ ሱሶችን ስለለመዱ ትዳሩ እንደቀድሞ ሰላማዊ ሊሆን አልቻለም ጭቅጭቅ እና ግጭት ተከሰተ ይላሉ።
ወ/ሮ ኩሹ ትዳራቸው እንዳይፈርስ በተደጋጋሚ በሽማግሌ ብታስመክርም ባለቤቷ ሊስተካከል ስላልቻለ ከአቅሟ በላይ ሲሆን ወደ ቤተሰቦቿ ትሄዳለች።
ይህን ጊዜ ባል ሀገር ሽማግሌዎችን በመላክ ወደ ቤቷ እንድትመለስ ያስጠይቃል፣ ወ/ሮ ኩሹ የእኔ ጉዳት አልታየም በፍፁም አልመስም በማለት የሽማግሌዎቹን ጥያቄ ውድቅ ታደርጋለች።
ሽማግሌዎቹም የምንልሽን ስሜ ቶሎ ወደ ቤትሽ ተመለሺ ካልሆነ ቅጣት እንጥልብሻለን በማለት ሲያጠነቅቋት እንደቆዩ ተበዳይ ትናገራለች።
ስትገረፍ የሚያሳየው ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ ከተለቀቀ በኋላ ህዝቡ ቁጣውን መግለፅ ጀመረ። (ቪዲዮ በቴሌግራም ገፃችን ላይ ይገኛል)።
ይህን ውሳኔ አስተላልፏል የተባሉት ሽማግሌዎች ጃርሶ ቦሩ፣ ገልገሎ ጃተኒ፣ ዲዳ ዋሌ፣ ዲዳ ጃተኒ፣ አለካ ጃርሶ፣ ባርጪ ኢያ፣ ዲባ ጎሊቻ የተባሉ ሲሆኑ ፋስት መረጃ በደረሰው መረጃ እነዚህ ሽማግሌ የተባሉ ግለሰቦች 5 ቀን ታስረው በዋስትና መለቀቃቸውን ሰምተናል።
https://t.me/AboutJustices
ጉዳዩ እንዲህ ነው። ወ/ሮ ኩሹ ቦናያ ምስራቅ ቦረና ዞን ዋጪሌ ወረዳ ቃቀሎ ቀበሌ ነዋሪ ናት። ወ/ሮ ኩሹ ከአቶ ገልገሎ ዋሪዮ ጋር ትዳር ከመሰረቱ 12 አመታት አስቆጥሯል ሶስት ልጆም ወልዷል።
ፋስት መረጃ ከቤተሰብ የደረሰው መረጃ ወ/ሮ ኩሹ ሶስተኛ ልጃቸውን ነፍስጡር ሆነው ባለቤታቸው የሀገር መከላከያ ተቀላቅለው ለግዳጅ 4 አመት ሌላ ቦታ ቆይቷል።
አራት አመታትን ሶስት ልጆችን ብቻቸውን ያሳደጉት ወ/ሮ ኩሹ ከአራት አመታት በኋላ ባለቤታቸው ከመከላከያ ተሸኝቶ ወደ ቤቱ ይመለሳል። ጉዳዩን ለፋስት መረጃ ያስረዱት የቤተሰብ አባል አቶ ገለግሎ ሲመለሱ የተለያዩ ሱሶችን ስለለመዱ ትዳሩ እንደቀድሞ ሰላማዊ ሊሆን አልቻለም ጭቅጭቅ እና ግጭት ተከሰተ ይላሉ።
ወ/ሮ ኩሹ ትዳራቸው እንዳይፈርስ በተደጋጋሚ በሽማግሌ ብታስመክርም ባለቤቷ ሊስተካከል ስላልቻለ ከአቅሟ በላይ ሲሆን ወደ ቤተሰቦቿ ትሄዳለች።
ይህን ጊዜ ባል ሀገር ሽማግሌዎችን በመላክ ወደ ቤቷ እንድትመለስ ያስጠይቃል፣ ወ/ሮ ኩሹ የእኔ ጉዳት አልታየም በፍፁም አልመስም በማለት የሽማግሌዎቹን ጥያቄ ውድቅ ታደርጋለች።
ሽማግሌዎቹም የምንልሽን ስሜ ቶሎ ወደ ቤትሽ ተመለሺ ካልሆነ ቅጣት እንጥልብሻለን በማለት ሲያጠነቅቋት እንደቆዩ ተበዳይ ትናገራለች።
በእምቢታ የፀናችው ወ/ሮ ኩሹ በሽማግሌዎቹ የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባት በገመድ ከግንድ ጋር ታስራ በልጆቿ እና በህዝብ ፊት በባለቤቷ እንድትገረፍ ተደረገ።
ስትገረፍ የሚያሳየው ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ ከተለቀቀ በኋላ ህዝቡ ቁጣውን መግለፅ ጀመረ። (ቪዲዮ በቴሌግራም ገፃችን ላይ ይገኛል)።
ይህን ውሳኔ አስተላልፏል የተባሉት ሽማግሌዎች ጃርሶ ቦሩ፣ ገልገሎ ጃተኒ፣ ዲዳ ዋሌ፣ ዲዳ ጃተኒ፣ አለካ ጃርሶ፣ ባርጪ ኢያ፣ ዲባ ጎሊቻ የተባሉ ሲሆኑ ፋስት መረጃ በደረሰው መረጃ እነዚህ ሽማግሌ የተባሉ ግለሰቦች 5 ቀን ታስረው በዋስትና መለቀቃቸውን ሰምተናል።
https://t.me/AboutJustices
👍19💔4❤2🤔2
October 18, 2024
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር 'በክልሉ እየተፈጸመ የሚገኘው የዳኞች እስር' እንዲቆም ጠየቀ፤ 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።
በአማራ ክልል ውስጥ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር አስታውቋል።
ማህበሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለፈው አንድ አመት ብቻ በክልሉ ውስጥበሚገኙት ሁሉም ዞኖች ከ35 በላይ ዳኞች ያለአግባብ ታስረው የተፈቱ መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿል። በአሁኑ ወቅትም 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።
ዳኞቹ በዋናነት እየታሰሩ የሚገኙት ከስራቸው ጋር በተገናኘ ነው ያለው ማህበሩ በወንጀል የሚፈለጉ እንኳን ቢሆን በሕግ አግባብ ምርመራ አጣርቶ መያዝ ሲገባ ከሚያስችሉበት ችሎት ጭምር በአደባባይ በሚያገለግሉት ህዝብ ፊት እየተያዙ የሚታሰሩበት ሁኔታ እጅግ አደገኛና የተቋሙንም ነጻነት ጨርሶ እያጠፋ ይገኛል ሲል ከሷል።
አከሎም ይህ ሁኔታ ዳኞች ስራቸውን በነፃነት እንዳይሰሩ እንቅፋት የሆነ እና ክብራቸውንም የሚነካ በመሆኑ ሁሉም ዳኛ ለሙያው ያለው ፍቅር እንዲቀንስና የስራ ሞራልን እየጎዳ ያለ ተግባር ነው ብሏል።
እስካሁን ባለው ሂደትም የማህበሩ አመራሮች በተለያየ እርከን ከሚገኙ የፍ/ቤት አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ችግሩ በንግግር እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ችግሩ አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል ተብሏል። በመሆኑም ማህበሩ የክልሉ መንግስት የሚመለከታችሁ አካላት በአሁኑ ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙትን ዳኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንዲያደርግ ጠይቋል። በቀጣይም በዳኞች ላይ የሚፈጸም ያልተገባ እስር እንዲቆም እና ይህን ተግበር በሚፈፅሙ የፀጥታ አካላት ላይ አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል::
@Ethiopialegalinfo
በአማራ ክልል ውስጥ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር አስታውቋል።
ማህበሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለፈው አንድ አመት ብቻ በክልሉ ውስጥበሚገኙት ሁሉም ዞኖች ከ35 በላይ ዳኞች ያለአግባብ ታስረው የተፈቱ መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿል። በአሁኑ ወቅትም 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።
ዳኞቹ በዋናነት እየታሰሩ የሚገኙት ከስራቸው ጋር በተገናኘ ነው ያለው ማህበሩ በወንጀል የሚፈለጉ እንኳን ቢሆን በሕግ አግባብ ምርመራ አጣርቶ መያዝ ሲገባ ከሚያስችሉበት ችሎት ጭምር በአደባባይ በሚያገለግሉት ህዝብ ፊት እየተያዙ የሚታሰሩበት ሁኔታ እጅግ አደገኛና የተቋሙንም ነጻነት ጨርሶ እያጠፋ ይገኛል ሲል ከሷል።
አከሎም ይህ ሁኔታ ዳኞች ስራቸውን በነፃነት እንዳይሰሩ እንቅፋት የሆነ እና ክብራቸውንም የሚነካ በመሆኑ ሁሉም ዳኛ ለሙያው ያለው ፍቅር እንዲቀንስና የስራ ሞራልን እየጎዳ ያለ ተግባር ነው ብሏል።
እስካሁን ባለው ሂደትም የማህበሩ አመራሮች በተለያየ እርከን ከሚገኙ የፍ/ቤት አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ችግሩ በንግግር እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ችግሩ አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል ተብሏል። በመሆኑም ማህበሩ የክልሉ መንግስት የሚመለከታችሁ አካላት በአሁኑ ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙትን ዳኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንዲያደርግ ጠይቋል። በቀጣይም በዳኞች ላይ የሚፈጸም ያልተገባ እስር እንዲቆም እና ይህን ተግበር በሚፈፅሙ የፀጥታ አካላት ላይ አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል::
@Ethiopialegalinfo
👍39😭6❤1
October 19, 2024
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
በሕግ ፊት እውቅና ያላቸው የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች
ሀ.
በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈጸም ጋብቻ
ለ.
በሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የሚፈጸም ጋብቻ
ሐ.
በባህል ሥርዓት መሠረት የሚፈጸም ጋብቻ ናቸው። #የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ከአንቀጽ 2 እስከ 4
ሁሉም ዓይነትየጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች በሕግ ፊትእኩል እውቅና እና ውጤት አላቸው።
ተጋብተው 6 ወር ያልሞላቸው ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት አይቀፈድላቸውም።
#የተሻሻለው የቤተስሰብ ሕግ አንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 2
ማንኛውም ተጋቢዎች ፍቺ በሚጠይቁበት ወቅት በአቤቱታቸውም ሆነ በቃል የፍቺያቸውን ምክንያት እንዲገልጹ አይገደዱም።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 3
በተጋቢዎች መካከል ያለ ጋብቻ ሊፈርስ የሚችለው
ሀ. ከተጋቢዎቹ አንዱ ሲሞት ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ወይም
ለ. ጋብቻ ለመፈጸም መሟላት ካለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በሕግ መሠረት ጋብቻው እንዲፈርስ ሲወሰን ወይም
ሐ. የፍቺ ውሳኔ ሲሰጥ ብቻ ነው። ከዚህ ውጪ በመንደር የሚደረጉ የመፋታት ስምምነቶች ተቀባይነት የላቸውም።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 75
በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ጋብቻ ያለ መሆኑን ለማስረዳት የጋብቻ ምስክር ወረቀት በማቅረብ ማስረዳት ይቻላል።
የጋብቻ ምስክር ወረቀቱ በሌለ ጊዜ ጋብቻ ለመፈጸሙ የትዳር ሁኔታ መኖሩን በማረጋገጥ ማስረዳት ይቻላል።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 94 እና 95
⚖️ይግባኝ መብት ነው!!!
በጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
👍29❤4
October 20, 2024
ደመወዝ‼️
ከዚህ ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደሞዝ ስኬል
የተሻሻለው የመንግስት ደሞዝ ጭማሪ ስኬል ይፋ ሆኗል።
የጥቅምት ወር የመግስት ሰራተኞች ደመወዝ በተጠቀሰው ስኬል መሰረት ይተገበራል።
ከዚህ ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደሞዝ ስኬል
የተሻሻለው የመንግስት ደሞዝ ጭማሪ ስኬል ይፋ ሆኗል።
የጥቅምት ወር የመግስት ሰራተኞች ደመወዝ በተጠቀሰው ስኬል መሰረት ይተገበራል።
👍19👎11😁6❤4
October 21, 2024
October 22, 2024
October 23, 2024
Forwarded from ሕግ ቤት
የዳኝነት_ገንዘብ_አከፋፈል_መመሪያ_ቁ_177_1945.pdf
328 KB
ከሳሽ የሆነ ወገን ያቀረበው ክስ በፍ/ስ/ስ/ስ/ህ/ቁ-229&231 መሠረት ክሱ ውድቅ ከተደረገበት በደንቡ መሠረት ለዳኝነት የከፈለው የሚመለስለት ሆኖ(ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ-232(1)ለ እንዲሁም በራሱ ተነሳሽነት ክሱን ሲያቋረጥ ከላይ በተጠቀሰው መመሪያ አንቀፅ-11 መሠረት ገንዘቡ ይመለስለታል።
https://t.me/Lawsocieties
https://t.me/Lawsocieties
👍1
October 23, 2024
TOR traning ( AFD ) Oromia region (Gelan Guda Subcity).pdf
227.3 KB
AHRE is seeking a qualified trainer to deliver training on labor rights and basic human rights for employees in the Oromia region (Gelan Guda Sub City). Please find the details of the call in the PDF below.
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
👍5
October 24, 2024
የፍቺ አፈፃፀምና ህጋዊ ውጤቶቹ በተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግ
https://www.alehig.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8d%e1%89%ba-%e1%8a%a0%e1%8d%88%e1%8d%83%e1%8d%80%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%88%85%e1%8c%8b%e1%8b%8a-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b6%e1%89%b9-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%bb%e1%88%bb%e1%88%88/
https://www.alehig.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8d%e1%89%ba-%e1%8a%a0%e1%8d%88%e1%8d%83%e1%8d%80%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%88%85%e1%8c%8b%e1%8b%8a-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b6%e1%89%b9-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%bb%e1%88%bb%e1%88%88/
Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
የፍቺ አፈፃፀምና ህጋዊ ውጤቶቹ በተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግ - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
ፍቺ ስለሚፈፀምበት መንገድጋብቻ በሁለቱ ተጋቢዎች ፍፁም ነፃ ፈቃድ ላይ የተመሰረተ ግንኙነት እንደመሆኑ ጋብቻውን በፍቺ ለማፍረስም የተቀመጠ መስፈርት ወይም ምንም ዓይነት ቅድመ-ሁኔታ የለም። በተሻሻለው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 76 ላይ
🔥2❤1👍1
October 24, 2024
October 24, 2024