አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
We've just added the following 10 new laws to our comprehensive database. Stay informed and up-to-date on the latest legal developments.

1. Proclamation No. 1341/2024 - Value Added Tax Proclamation

2. Regulation No. 553/2024 - Unity Parks Corporation Establishment Council of Ministers Regulation

3. መመሪያ ቁጥር 1/2016 - የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ቀለብ አወሳሰን መምሪያ

4. Proclamation No. 1321/2024 - Personal Data Protection Proclamation

5. Proclamation No.1342/2024 - Export Trade Duty Incentive Schemes (Amendment) Proclamation

6. Proclamation No.1334/2024 - Proclamation to Determine Public Holidays and Celebration of Public Holidays

7. Proclamation No. 1316/2024 - Inte'l Development Association Loan Agreement for financing Ethiopia Education and Skills for Employability Project Ratification Proclamation

8. Proclamation No. 1318/2024 - Italian Republic Loan Agreement for Financing Budget Support Programme dedicated to Ethiopian Energy Sector Ratification Proclamation

9. Proclamation No.1329/2024 - Italian Republic Loan Ag't for financing Support to Job Creation Oriented Skills and Infrastructure Dev't Project” Ratification Proclamation

10. The Foreign Exchange Directive No. FXD/01/2024 - የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር FXD/01/2024

https://pocketlaw.abyssinialaw.com/
#law #legalupdates #database #newlaws #abyssinialaw
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ግብር ከፋዮችን ለኦዲት የሚያበቁ ዋና ዋና ምክንያቶች

1. የተጠየቀን ቀረጥና ታክስ በወቅቱ አለመክፈል፣
2. ከሶስተኛ ወገን የሚቀርቡ መረጃዎች/ጥቆማዎች፣
3. ለተከታታይ ጊዜያት በልዩነት ክፍያ መጠየቅ፣
4. በተደጋጋሚ የተሳሳተ ሰነድ ማቅረብ፣
5. ከኢንተለጂንስ የሚመጡ ጥቆማዎችና መረጃዎች፣
6. በመረጃ ቋት እና በግብር ከፋዩ ማህደራት ዉስጥ የተያዘ መረጃ መካከል ሰፊ ልዩነት መከሰት፣
7. ሌሎች የግብር/ታክስ ግዴታዎችን አለመወጣት ናቸዉ፡፡

በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Forwarded from ሕግ ቤት
በሦስተኛ ወገን የተሽከርካሪ አደጋ የመድን ፖሊሲ የሚሸፈነው የካሳ መጠን ይፋ ሆኗል‼️
በዚህም

👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የአካል ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠን 250 ሺሕ ብር

👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የሞት አደጋ ቢያንስ  30 ሺሕ ሲሆን ከፍተኛው 250 ሺሕ ብር

👉 በንብረት ላይ ለሚደርስ ኪሳራ 200ሺሕ ብር

👉የአስቸኳይ የህክምና አገልግሎት 15ሺሕ ብር እንዲሆን መወሰኑ ተመላክቷል።
https://t.me/LawSchoolStudents
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ!

የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች ስልጣንን አለአግባብ በመገልገል እና ከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል።

በማኅበሩ ተጭበርብረናል ያሉ ባለአክሲዮኖች ለፖሊስ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ምርመራ ተጀምሮ የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስፈጻሚዎች ከላይ በተገለጹት ምክንያቶች በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፋና ዘግቧል።

ማኅበሩ መሀል ሜክሲኮ ላይ ገና በእጁ ባላስገባው መሬት እና ይዞታ ቤት ገንብቶ ባለ ሦስት መኝታ አፓርትመንት በ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚሸጥ መሆኑን በሚዲያ እና በራሪ ወረቀቶች በማስተዋወቅ ከሕዝቡ ገንዘብ ሲሰበስብ መቆየቱን በተለያየ መንገድ ከሕብረተሰቡ ሲቀርቡ የነበሩ ቅሬታዎች ያመላክታሉ። በዚህ መነሻም ሥራ አስፈጻሚዎቹ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ (Via FBC)
#ኢትዮ-መረጃ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
አሜሪካ በአስገድዶ መድፈር ጥፋተኛ የተባለን ወንጀለኛ በመርዝ ገደለች

ግለሰቡ የሞት ፍርድ ከተላለፈበት በኋላ በፍሎሪዳ ማረሚያ ቤት ተገድሏል

አሜሪካ በአስገድዶ ደፋሪዎች ላይ ጥብቅ ቅጣት ከሚያስተላልፉ ሀገራት መካከል አንዷ ናት

ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3MsTcZA


ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ሕግን ማክበር ምርጫ ወይስ ግዴታ?
*
(ኢ ፕ ድ)

የፖለቲካ ውዥንብርና አለመረጋጋት በሚታይበት ዓለም ሕግንና ሕገመንግሥታዊ ተቋማትን የማክ በር አስፈላጊነት አያጠያይቅም። ወደብጥብጥ ከተሸጋገሩ ሰላማዊ ተቃውሞዎች እስከ የዴሞክራሲ ተቋማት መሸርሸር፤ ሕግን አለማክበርና ችላ ማለት የሚያስከትለውን መዘዝ አጉልተው ያሳዩ በርካታ ክስተቶች አሉ።

የውጭ ኃይሎች ስውር ደባ ታክሎበት በሰሜን አፍሪካዋ ሊቢያ ሕግን ያለማክበርና ያለማስከበር ያስከተለው ውጥንቅጥ፣ ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የሰሜን አፍሪካ ሀገራትም ያጋጠሙ ሥርዓት አልበኝነቶች ያስከተሏቸው ቀውሶች የሚዘነጉ አይደሉም።

ከ14 ዓመታት በፊት በአይቮሪኮስት ሎራን ባግቦ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአላሳን ዋታራ መሸነፋቸውን አልቀበልም ካሉ በኋላ የተቀሰቀሰውን ብጥብጥና ሕግን አለማክበር ያደረሰውን ሰፊ ጉዳት ዳፋው ለበርካቶች ነበር የተረፈው።

ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ባለማክበር በተለይም በጉልበት ስልጣን ለመያዝ በሚልና በየአካባቢው በሚፈጠሩ በነፍጥ በታገዙ ግጭቶች ምክንያት የበርካቶች ሕይወት ጠፍቷል፤ ከፍተኛ የኢኮኖሚያዊ ጉዳትም ደርሷል።

በዚህ ረግድ ሕግንና ሕገመንግሥዊ ተቋማትን ያለማክበር መዘዙ እስከምን ድረስ ነው፤ ሥርዓት አልበኝነትን በዘላቂነት ማስወገድ ምን ጠቀሜታ አለው? ጠንካራ ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማትን የማቋቋሙ አስፈላጊነት እስከምን ድረስ ነው? በሚሉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዘርፉን ምሁራን አነጋግረናል።

የሕዝብ አመራርና የፖሊሲ ጥናት ምሁር እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዋናነት በተጻፈ ሕግ የምትመራ ሀገር እንደመሆኗ ሕገ-መንግሥቱ በመሠረታዊነት....

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=135333

https://t.me/Ethiopialegalinfo
በህንድ ገበያ የደራላቸው "የሌብነት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች"

ትምህርት ቤቶቹ አንድ “ጥሩ ሌባ” አሰልጥኖ ለማውጣት እስከ 300 ሺህ ሩፒ ድረስ ያስከፍላሉ።
https://bit.ly/477VxT0
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
fsc-cassation-2014-15-short-sumarrys.pdf
3.5 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በ2014/15 ዓ.ም. የተሰጡ አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች በአጭሩ ተመርጠው የተዘጋጁ / ሙሉ መፅሃፍ/     
👉Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWF tiin bara 2014/15 keessa kennaman keessaa kanneen filataman Haala gaariin qindaa'e dubbisaa🙏🙏
                            
በዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM