አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
🔴Join your channel🛑 @lawsocieties
Serki:
Please if u have criminal procedure record which is the remaning part share it from

From AAU
Shêwã Zêd§~¡∞¥:
Criminal record kalachu
Shewa ke MTU

Mulu unit Criminal power point kalachu #from mizan tepi university
አለሕግAleHig ️
Photo
Alemwaza:
Ale is available in Dire Dawa ......any one who wants to talk.....inbox via @Alemwaza
Haramaya and Dire Dawa university law students you can contact Ale via @Alemwaza
የጥላቻ ንግግር...

የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል ያረቀቀዉ አዋጅ፦ «በተለይ በማኅበረሰቡና በሕዝቡ መካከል እኩልነት እንዲሰፍን» ለማጎልበት የወጣ ነው አለ። የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፦ «በጥንቃቄ፤ ከሕገ-መንግሥቱም አጠቃላይ ከዜጎች መሠረታዊ መብቶች ጋር በማይጋጭ መልኩ አዋጁን ለማዘጋጀት ጥረት» መደረጉን ተናግረዋል። ረቂቁ በውይይት ላይ እንዳለ የገለጡት ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ፦ «በሕጉ ውስጥ የወንጀል ድንጋጌዎች» መካተታቸውን ተናግረዋል። «ማንነታቸውን ደብቀው በተለያየ መልኩ በተለይ [በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች] የዜጎችን፤ የብሔሮችን እና የሌሎች በሕገ-መንግሥቱ እና በሌሎች ሕግጋት የተረጋገጡ መብቶችን የሚጥሱና ከዚህ በተቃራኒ የሚንቀሳቀሱ» አካላት ሕግ ማክበር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። እነዚህ አካላት፦ ግለሰቦች፤ ቡድኖች፤ የፖለቲካ አካላት፤ የመንግሥት ተሹዋሚዎች፤ እንዲኹም የመንግሥት አለያም የግል መገናኛ ዘዴዎች ሊኾኑ እንደሚችሉ ገልጠዋል። «ይኽን ሕግ አክብረው መንቀሳቀስ» እንዳለባቸውም አሳስበዋል። «ከዚያ ባለፈ ግን የሕግ የበላይነቱን ለማስከበር በሕጉ ውስጥ በተቀመጠው የወንጀል ድንጋጌ መንግሥት አስፈላጊውን ርምጃ የሚወስድ መኾኑ ነው» ብለዋል።
#law #societies
ALE (አለ) law societies:
Share... ..🔴🛑🛑🛑🛑🛑
ALE (አለ) law societies:
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
በቅርቡ ይጠብቁ share እያደረጉ....🛑📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊📊
@TransparencyE

share
@TransparencyE
@TransparencyE
@TransparencyE
አንድ አንድ ጥያቄዎች ከዚሁ ከ channel ውስጥ ያሉ ናቸው የምጠይቋቸው
እናም ከዚሁ ከላይ ፈልጉ ታገኙማላችሁ።
@lawsocieties
justice reform is loading .........
Venue: Dire Dawa.....

share.....

🅰ALE (አለ) law societies🅰
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Venue: Dire Dawa
Dr Elias Nour, associate proffessor of law, St.Mary's University presentation on community dynamics.....
School structure...
justice reform is loading .........
Venue: Dire Dawa.....

share.....

🅰ALE (አለ) law societies🅰
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
exit exam ማለፊያ ነጥብ 40 ነው።
ምንም አዲስ ነገር የለም