አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from አለሕግAleHig ️
ይህ እድል ለኢትዮጵያ ወጣቶች በነፃና ባሉበት ቦታ ሆነው እንዲከታተሉት የቀረበ ሲሆን የዲጂታል ችሎታዎን ለማሻሻል እና የ ኢ-የመማሪያ ምህዳር እንዲያገኙ ዕድል ይሰጣል፡፡

መርጃውን ከየት አገኙት?👇👇👇

ከዘ-ኢንስፓየርድ ኢትዮጵያን ዩዝ አሶሲዬሽን

ሪፈራል ኮድዎን ያስገቡ:- 👉 0103

ስልጠናውን እና በሰርተፊኬት የሚያገኙት
በዚህ ፎርም ሲመዘገቡ ብቻ እንደሆነ ማሳወቅ እንፈልጋለን!!

ሲመዝገቡ ለሚጠይቅዎት ለሚከተሉት ጥያቄዎች ከዚህ በታች የተሰጠውን መልስ ያስገቡ፣

መርጃውን ክየት አገኙት?
መልስ👇👇👇👇
ከዘ-ኢንስፓየርድ ኢትዮጵያን ዩዝ አሶሲዬሽን

ሪፈራል ኮድዎን በ IEYA**** ቅርጸት ያስገቡ:-
መልስ👉👉 0103


እጅግ በጣም ጠቃሚ እና የስራ እድል የሚፈጥር ስልጠና ነው ተጠቀሙበት።

Your referral code is 0103.

Here is the link👇👇👇👇

https://forms.gle/HthGiWNazet4tMBF7


በጎግል (Google) እና ቴሌግራም (Telegram) ቦት ላይ መመዝገብ አለቦት።
መረጃዎን በጎግል(Google) ከሞሉ በኋላ ወደ ቴሌግራም ቦት የሚመራዎትን አገናኝ ሊንክ (Link) ያገኛሉ እና ኮርሱን ይውሰዱ።
አለሕግAleHig ️ pinned «ይህ እድል ለኢትዮጵያ ወጣቶች በነፃና ባሉበት ቦታ ሆነው እንዲከታተሉት የቀረበ ሲሆን የዲጂታል ችሎታዎን ለማሻሻል እና የ ኢ-የመማሪያ ምህዳር እንዲያገኙ ዕድል ይሰጣል፡፡ መርጃውን ከየት አገኙት?👇👇👇 ከዘ-ኢንስፓየርድ ኢትዮጵያን ዩዝ አሶሲዬሽን ሪፈራል ኮድዎን ያስገቡ:- 👉 0103 ስልጠናውን እና በሰርተፊኬት የሚያገኙት በዚህ ፎርም ሲመዘገቡ ብቻ እንደሆነ ማሳወቅ እንፈልጋለን!! ሲመዝገቡ ለሚጠይቅዎት…»
#NGO_JOB

📣 IOM Job Opportunity

Position: National Programme Officer – Gender Based Violence (GBV)

Location: Addis Ababa

Education Level:
Bachelor’s or Master's degree in Political or Social Sciences, International Relations, Development Studies, Migration Studies, Human Rights, Law, or related fields

Deadline: June 3, 2024

ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት👇
https://tikusjobs.com/job/national-programme-officer-gender-based-violence-gbv/
#Update

በግደያ ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን ፖሊስ አሳወቀ‼️
*

የአሶሳ ዩንቨርሲቲ ተማሪ የሆነችውን ግለሰብ በጩቤ ሶስት ቦታ በጀርባዋ በመውጋት የግድያ ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ (18) አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የአሶሳ ከተማ አስ/ር ወረዳ አንድ ፖሊስ አስታወቀ።

በዕለተ ዕሮብ ግንቦት 9/2016 ዓ/ም በግምት ከጧቱ 2፡45 ሰዓት አከባቢ ተከሳሽ አቶ ዩሀንስ መርጋ ኢተቻ የተባለው ግለሰብ የሴት ጓደኛው የሆነችው ተማሪ ደራርቱ ለሜሳ የተባለችው ላይ ጭካኔ በተሞላበት የግድያ ወንጀል በመፈፀሙ ተከሳሽ በፈፀመው ሰው በመግደል ወንጀል ተከሷል።

መርማሪ ፖሊስ እና ዐቃቢ ህግ በጋራ በመሆን ተጠርጣሪው ላይ ክስ መስርተው ምርመራ በማጣራት የወንጀል ድርጊቱን የሚያስረዱ የሰው ማስረጃና የህክምና ማስረጃ በማስደገፍ ለሚመለከተው ፍ/ቤት ልኳል።

የክስ መዝገቡ የደረሰው የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍ/ቤትም መዝገቡን ሲመርምር ከቆየ በኃላ የኢ/ፌ /ድ/ሪ .የወንጀል ህግ አንቀጽ 539(1ሀ) ስር የተመለከተውን መተላለፉ ካረጋገጠ በኃላ ተከሳሹ በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ በመሆኑ በቀን 15/9/2016 ዓ/ም በዋለው የወንጀል ችሎት እሱንም ያርማል ማህበረሰቡንም ያስተምራል በማለት በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንድቀጣ ዉሳኔ አስተላልፎል።

[መረጃውን አሶሳ ዩንቨርሲቲ ከአሶሳ ከተማ ወረዳ አንድ ፖሊስ ጽ/ቤትን ዋቢ በማድረግ የዘገበው ነው]
አንድ ተጠርጣሪ በምርመራ ሂደት ላይ የዋስትና መብቱ ተነፍጎ /ውድቅ ሆኖበት/ የጊዜ ቀጠሮ የሚያየው ፍ/ቤት ዐ/ህግ በ15 ቀን ውስጥ ክስ እንዲያቀርብ በማለት የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ቢዘጋውና በ15 ቀኑ ክስ ባይቀርብ ተጠርጣሪው አዲስ ነገር ተከስቷል በማለት ድጋሚ ለ2ኛ ዙር የዋስትና ጥያቄ ማቅረብ ይችላልን? ይህን ጉዳይ በተመለከተ ፍ/ቤት ምን ማድረግ አለበት?
@NegereHig
https://t.me/NegereHig
https://youtu.be/WGVKkz9KnS0?si=-4_oPK3boiSGHAyw

ሰብስክራብ Subscribe now
#AddisAbaba #ንግድ

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ማህበረሰብ ያለወከባ በተረጋጋ መንፈስ የንግድ ተግባሩን ለማከናወን እንዲያስችል ዕድል ይፈጥርለታል የተባለ አዲስ መመሪያ ስራ ላይ መዋሉን ለማወቅ ተችሏል።

አዲሱ መመሪያ  " በመንደር ንግድ ቁጥጥር አሰራር ስርዓት መመሪያ 159/2016 " እንደሚባል ከአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

መመሪያው በየትኛው አስተዳደር እርከን የትኛው አይነት እርምጃ እንደሚወሰድ በግልጽ ያስቀመጠ ሲሆን ይህም ሲታይ የነበረውን ግልጽ እና ፍትሃዊ ያልሆነ አሰራር ያስቀራል ተብሏል።

በአዲሱ የመንደር ንግድ መመሪያ መሰረት የወረዳ የንግድ ቁጥጥር ባለሙያ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወስድ ህጉ የሚፈቅድለት በተመደበበት መንደር ላይ ፦
ያለ ንግድ ፍቃድ
ባልታደሰ ፍቃድ
በታገደ አልያም በተሰረዘ ንግድ ፈቃድ የሚነግድ የንግድ ድርጅት ላይ #ብቻ_ነው። ይህን ሲያደርግም ለቅርብ ኃላፊ ማሳወቅ አለበት።

ከዚህ ወጪ ያሉት ጥፋቶች #በሙሉ እርምጃ ሳይወስድ ለቅርብ ኃላፊው በፅሁፍ በማሳወቅ ለውሳኔ ወደ ንግድ ቢሮ መላክ ይጠበቅበታል ፤ የተወሰነውን ውሳኔ የማስፈፀም ኃላፊነትም አለበት።

መመሪያው ፦ https://t.me/tikvahethiopia/87886

#TikvahEthiopiaFamilyAA
#tikvahethiopia
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
159_በመንደር_የንግድ_ቁጥጥር_የአሠራር_ሥርዓት_መመሪያ_ቁጥር_159_2016.pdf
436.8 KB
#AddisAbaba

አዲሱን " በመንደር ንግድ ቁጥጥር አሰራር ስርዓት መመሪያ 159/2016 " የተያያዘውን ፋይል ከፍተው በዝርዝር ያንብቡ።

#አዲስ_አበባ_ንግድ_ቢሮ
#tikvahethiopia
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
#ኢትዮጵያ

በሀገሪቱ ውስጥ ያለ ማንኛውም የሃይማኖት ተቋም የፋይናንስ ኦዲት ሪፖርቱን ለሰላም ሚኒስቴር ማቅረብ እንደሚኖርበት ፤ ከውጭ አገር የሚመጣ የገንዘብ ዕርዳታ በሕግ ሥልጣን ለተሰጠው አካል ማሳወቅ እንደሚኖርበት የሚደነግግ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።

" የሃይማኖት ጉዳዮች አዋጅ " የተሰኘው ረቂቅ አዋጁ የሃይማኖት ተቋማቱ ተቀባይነት ያለው የሒሳብ አያያዝና የኦዲት ሥርዓት መዘርጋት እንደሚኖርባቸው፣ የኦዲት ሪፖርታቸውን ለሰላም ሚኒስቴር ማቀረብ እንዳለባቸው ይደነግጋል፡፡ 

ረቂቅ አዋጁ ምን ይዟል ?

- የሃይማኖት ተቋማት የሚጠቀሙት የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት የገቢ፣ የወጪና አጠቃላይ የንብረት ዝርዝር የያዘ መሆን አለበት።

- የገቢ አሰባሰብና የወጪ አስተዳደር በሕጋዊ መንገድ ማከናወን አለባቸው።

- የሃይማኖት ተቋም በራሱ #የገቢ_ማስገኛ ሥራዎችን በሚያከናውንበት ጊዜ ለዚሁ ሥራ ሲባል የተለየ የባንክ ሒሳብ መክፈትና የተለየ መዝገብ መያዝ አለበት።

- ማንኛውም የሃይማኖት ተቋም ከውጭ የሚላክለትን የገንዘብ ዕርዳታ፣ ስጦታ ወይም ሌሎች የገንዘብ ድጋፎችን በሕግ ሥልጣን ለተሰጠው አካል ማሳወቅ አለበት። ሲያሳውቅም ፦
° የለጋሹን ድርጅት ወይም ግለሰብ ስም እና አድራሻ፣
° የተለገሰው የገንዘብ፣ ስጦታ ዓይነት እና መጠን ፣
° ስጦታው / ድጋፉ የተሰጠበት ልዩ ዓላማ መካተት አለበት።

- ማንኛውም  የሃይማኖት ተቋም  የበጀት ዓመቱ ባለቀ በ3 ወር ውስጥ የፋይናንስ እንቅስቃሴውን በገለልተኛ ኦዲተር ማስመርመር አለበት። የኦዲተሩን አቋም እና የውሳኔ ሐሳብም መያዝ ይኖርበታል።

- የሰላም ሚኒስቴር የደረሰውን የኦዲት ሪፖርት አመቺ በሆነ መንገድ ለሕዝብ ይፋ ማድረግ ይኖርበታል።

#ሪፖርተርጋዜጣ
#tikvahethiopia
Forwarded from ሕግ ቤት
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM