👍4🥰1
የወንጀል_ሕግ_ሥነ_ሥርዓት_እና_የማስረጃ_ሕግ_ረቂቅ.pdf
2.4 MB
አዲስ አበባን ነገ ማክሰኞ ጠዋት ለኦሮሚያ የሚሰጡባቸው ሕጎች መካከል አንደኛው ሊፀድቅ ነው። ህጉ ምን ይላል? ዶክመንቶቹን ሙሉውን አንብቡት።
👍9❤1
ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍2
ባል ያገኘውን የገቢ መጠን ለሚስቱ የማስታወቅ ግዴታ አለበት፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆🙏
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆🙏
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አስችኳይ ክፍት ስራ ለሴቶች👈👈👈
በቪዲዬግራፌክስ እና የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም በደንብ የምትችል።
ለጥሩ ማርኬቲንግ እና የደንበኞች ግንኙት በሶሻል ሚዲያ ልትሰራ የምትችል።
በደንብ መናገር እና አሳቦችን መግለፅ የምትችል።
የስራ ቦታ አዲስ አበባ ጀርመን አደባባይ
ደመወዝ በስምምነት 5ሺ+
የስራ ልምድ ከ0_1 አመት
ይደውሉ👇
+251985455565
በቪዲዬግራፌክስ እና የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም በደንብ የምትችል።
ለጥሩ ማርኬቲንግ እና የደንበኞች ግንኙት በሶሻል ሚዲያ ልትሰራ የምትችል።
በደንብ መናገር እና አሳቦችን መግለፅ የምትችል።
የስራ ቦታ አዲስ አበባ ጀርመን አደባባይ
ደመወዝ በስምምነት 5ሺ+
የስራ ልምድ ከ0_1 አመት
ይደውሉ👇
+251985455565
👍5
#የባልና ሚስት የጋራ የሆነን ንብረት ያለአንደኛው ተጋቢ ፈቃድ ለሦስተኛ ወገን የተሸጠ እንደሆነ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ክስ በማቅረብ ንብረቱ እንዲመለስ ማድረግ ይቻላል።
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9❤5
ፀያፍ ወይም የብልግና ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን ፅሁፎችን፣ ምስሎችን፣ ስዕላዊ መግለጫዎችን / ፖስተሮችን/፣ ፊልሞችን ሆነ ተብሎ ማዘጋጀት፣ መያዝ ፣ማዘዋወር፣ከሀገር ማስወጣት እና ወደሀገር ውስጥ ማስገባት በወንጀል እንደሚያስጠይቅ ያውቃሉ?
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍4❤3
ከባንኮች የራሳችን ያልሆነን ገንዘብ ማውጣት፣ ማስተላለፍ ወይም ከሌላ ሰው መቀበል ያስጠይቃል?
#የወንጀልን_ተጠያቂነትን_ በተመለከተ
በሳይበር ምህዳር መስፋፋት ምክንያት አዳዲስ ወንጀሎችና አዳዲስ የወንጀል አፈፃፀም ስልቶች በመፈጠራቸው እንዲሁም በሃገሪቱ የኮምፒውተር ወንጀልን የሚገዙ መሰረታዊም ሆነ የሥነ-ሥርዓት ሕጎች በበቂ ሁኔታ ባለመኖራቸው ምክንያት የኮምፒውተር ወንጀሎች አዋጅ ወጥቶ ሥራ ላይ ውሏል።
ይህ አዋጅ ታዲያ በኮምፒውተር አማካይነት የሚፈፀሙ የማታለል ወንጀል፣ ማለትም በተጭበረበረ መንገድ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት የኮምፒውተር ዳታን በመለወጥ፣ በማጥፋት ወይም ሌላ ማንኛውንም ጉዳት በማድረስ ሌላ ሰው ላይ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ያደረሰ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር 10,000 እስከ ብር 50,000 በሚደርስ መቀጮ ወይም ወንጀሉ ከባድ በሆነ ጊዜ እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር 10,000 እስከ ብር 100,000 በሚደርስ መቀጮ እንደሚቀጣ ይደነግጋል።
ገንዘቡን ራሱ በተለያየ የኤሌክትሮኒክስ መንገዶች የፈፀመው ሰው በላይኛው ድንጋጌ ሊጠየቅ ይችላል። ገንዘቡ የተላለፈለት ወይም የተቀበለ ሰውስ?
የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ የወንጀል ፍሬ ወይም ውጤት የሆኑ ንብረቶችን መያዝ፣ መደበቅ ወይም ማስቀመጥ ኃላፊነት እንደሚያስከትል በግልፅ ይደነግጋል። ይህ የመሸሸግ ወንጀል በሁለት መንገዶች ሊፈፀም ይችላል። የመጀመሪያው ወንጀለኞቹን ለመርዳት ወይም በቀጥታ ከወንጀል ድርቲቱ ጥቅም ለማግኘት ታስቦ ሲፈፀም ሲሆን ሁለተኛው ገንዘቡ የወንጀል ፍሬ መሆኑን ማወቅ ሲገባቸው በቸልተኝነት ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት ገንዘቡን ተቀብሎ ይዞ መገኘት ነው።
ገንዘቡ የሚላክበት ምክንያት መኖሩን እና አግባብነቱን እንዳጣራ ሕጉ ይጠብቅብናል። የራሱን ገንዘብ የሚልክበት ምክንያት የሌለው ሰው ገንዘብ ሲያስተላልፍልን መጠየቅ እንዲኖርብን ያደርጋል። በተለይ የአንድ ባንክ ሥርዓት መበላሸቱን የሚገልፅ ዜና በማህበራዊ ሚዲያ እና ሌሎች የዜና ምንጮች በስፋት ተወርቶ ሲገኝ ገንዘቡ ተሰርቆ ሊሆን እንደሚችል ለመገመት የሚያስቸሉን አመላካች ነገሮች በመሆናቸው ከወንጀል ተጠያቂነት አናመልጥም። ገንዘቡ ከትክክለኛ ባለቤቱ በወንጀል ድርጊት አማካኝነት የተወሰደ መሆኑ ሲረጋገጥ እስከ አንድ ዓመት በሚደርስ እስራት ሊያስቀጣ ይችላል።
ድርጊቱ በኮምፒውተር ሥርዓት አማካኝነት የተፈፀመ እንደመሆኑ መጠን በኮምፒውተር ወንጀሎች አዋጁ ሊታይ ቢችልም፣ ከላይ ከተጠቀሱት ሁኔታዎች በተጨማሪ የአዋጁ ድንጋጌ ላይ ያለውን ቴክኒካል ቃላት አያሟላም የሚባልበት ሁኔታ ቢኖር ድርጊቱ መደበኛውን የስርቆት ወንጀልን ሊያቋቁም ይችላል።
በባንኩ የኮምፒውተር ሥርዓት ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት ያላደረሰ ሰው፣ ነገር ግን 2ሺ ብር ሊያወጣ ጠይቆ ኤቲኤም ማሽኑ 5ሺ ብር ቢሰጠው ግለሰቡ ልዩነቱን እና የርሱ ያልሆነውን 3ሺህ ብር የመመለስ ግዴታ አለበት። ያንን ባያደርግ አግኝቶ በመደበቅ ወንጀል ሊጠየቅ ይችላል። ይህ ወንጀል አንድ ሰው ከህጋዊ መንገድ ውጪ ንብረት አግኝቶ በዚሁ ንብረት ያለአግባብ ለመበልጸግ በማሰብ ንብረቱን ለመደበቅ የሚፈጽመው የወንጀል ተግባር ነው፡፡ ማንም ሰው የማይገባውን ብልጽግና ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ የሌላ ሰው ንብረት የሆነውን በስህተት ወይም ባልታሰበ ድንገተኛ አጋጣሚ ነገር፣ ከባለንብረቱ ፈቃድ ውጭ በሆኑ ማናቸውም ሁኔታ ከባለቤቱ እጅ ወጥቶ በእጁ የሚገኝን ንብረት ወይም እቃ ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ካደረገ በወንጀል ያስጠይቀዋል፡፡ ይህንን የፈፀመ ሰው በመቀጮ ወይም በቀላል እስራት ያስቀጣል ሲል የወንጀል ህጉ ደንግጓል፡፡
ያለአግባብ መበልፀግ ህግ የውል፣ የንብረት እና ከውል ውጭ ያለ ሃላፊነት ህግ ክፍል በተጨማሪ የፍታብሔር ግንኙነትን የሚገዛ የህግ ክፍል ነው፡፡ ያለአግባብ መበልፀግ ህግ በመሰረታዊነት የሚመነጨው ማንኛውም ሰው በሌላ ሰው ኪሳራ ወይም ጉዳት ምክንያት መበልፀግ የለበትም ከሚለው መርህ ነው፡፡ ስለሆነም ማንኛው ሰው በሌላ ሰው ጉዳት ወይም ኪሳራ ምክንያት ያለአግባብ የበለፀገ እንደሆነ ጉዳት ወይም ኪሳራ ለደረሰበት ሰው ካሳ የመክፈል ግዴታ እንደሚኖርበት ይህ የህግ ክፍል ያስገድዳል፡፡
ማንኛውም ሰው በሌላ ሰው የስራ ድካም ወይም የሌላ ሰው ሀብት በሆነ ነገር በመገልገል በቂ ባልሆነ ምክንያት ጥቅም ያገኘ እና ባለሀብቱ ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ጥቅም ባገኘበት ልክ ለባለሀብቱ ወይም ጉልበቱ ለደከመው ሰው ካሳ የመክፈል ግዴታ እንዳለበት ሕጉ ያስቀምጣል፡፡ ያለአግባብ መበልፀግ በመሰረታዊነት ሶስት ሁኔታዎችን ያካተተ ሲሆን አንድን ሰው በዚህ የህግ ክፍል በመክሰስ ካሳ ለማስከፈል እነዚህ ሶስት ሁኔታዎች በድምር መሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
1ኛ. ተከሳሽ በገንዘብ ሊለካ የሚችል ጥቅም ያገኘ መሆኑ፤
2ኛ ይህ ጥቅም የተገኘው በከሳሽ ኪሳራ ወይም ጉዳት ምክንያት መሆኑ እንዲሁም
3ኛ. የተገኘበት መንገድ አለአግባብ ወይም ምንም አይነት ህጋዊ መንገድ የማይቀርብበት መሆኑ ናቸው፡፡
Via #EthioLegalshield
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
አወ ያስጠይቃል!!!
የወንጀል እና የፍትሐብሔር ተጠያቂነት ሊኖር ይችላል።
#የወንጀልን_ተጠያቂነትን_ በተመለከተ
በሳይበር ምህዳር መስፋፋት ምክንያት አዳዲስ ወንጀሎችና አዳዲስ የወንጀል አፈፃፀም ስልቶች በመፈጠራቸው እንዲሁም በሃገሪቱ የኮምፒውተር ወንጀልን የሚገዙ መሰረታዊም ሆነ የሥነ-ሥርዓት ሕጎች በበቂ ሁኔታ ባለመኖራቸው ምክንያት የኮምፒውተር ወንጀሎች አዋጅ ወጥቶ ሥራ ላይ ውሏል።
ይህ አዋጅ ታዲያ በኮምፒውተር አማካይነት የሚፈፀሙ የማታለል ወንጀል፣ ማለትም በተጭበረበረ መንገድ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት የኮምፒውተር ዳታን በመለወጥ፣ በማጥፋት ወይም ሌላ ማንኛውንም ጉዳት በማድረስ ሌላ ሰው ላይ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ያደረሰ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር 10,000 እስከ ብር 50,000 በሚደርስ መቀጮ ወይም ወንጀሉ ከባድ በሆነ ጊዜ እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር 10,000 እስከ ብር 100,000 በሚደርስ መቀጮ እንደሚቀጣ ይደነግጋል።
ገንዘቡን ራሱ በተለያየ የኤሌክትሮኒክስ መንገዶች የፈፀመው ሰው በላይኛው ድንጋጌ ሊጠየቅ ይችላል። ገንዘቡ የተላለፈለት ወይም የተቀበለ ሰውስ?
የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ የወንጀል ፍሬ ወይም ውጤት የሆኑ ንብረቶችን መያዝ፣ መደበቅ ወይም ማስቀመጥ ኃላፊነት እንደሚያስከትል በግልፅ ይደነግጋል። ይህ የመሸሸግ ወንጀል በሁለት መንገዶች ሊፈፀም ይችላል። የመጀመሪያው ወንጀለኞቹን ለመርዳት ወይም በቀጥታ ከወንጀል ድርቲቱ ጥቅም ለማግኘት ታስቦ ሲፈፀም ሲሆን ሁለተኛው ገንዘቡ የወንጀል ፍሬ መሆኑን ማወቅ ሲገባቸው በቸልተኝነት ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት ገንዘቡን ተቀብሎ ይዞ መገኘት ነው።
ገንዘቡ የሚላክበት ምክንያት መኖሩን እና አግባብነቱን እንዳጣራ ሕጉ ይጠብቅብናል። የራሱን ገንዘብ የሚልክበት ምክንያት የሌለው ሰው ገንዘብ ሲያስተላልፍልን መጠየቅ እንዲኖርብን ያደርጋል። በተለይ የአንድ ባንክ ሥርዓት መበላሸቱን የሚገልፅ ዜና በማህበራዊ ሚዲያ እና ሌሎች የዜና ምንጮች በስፋት ተወርቶ ሲገኝ ገንዘቡ ተሰርቆ ሊሆን እንደሚችል ለመገመት የሚያስቸሉን አመላካች ነገሮች በመሆናቸው ከወንጀል ተጠያቂነት አናመልጥም። ገንዘቡ ከትክክለኛ ባለቤቱ በወንጀል ድርጊት አማካኝነት የተወሰደ መሆኑ ሲረጋገጥ እስከ አንድ ዓመት በሚደርስ እስራት ሊያስቀጣ ይችላል።
ድርጊቱ በኮምፒውተር ሥርዓት አማካኝነት የተፈፀመ እንደመሆኑ መጠን በኮምፒውተር ወንጀሎች አዋጁ ሊታይ ቢችልም፣ ከላይ ከተጠቀሱት ሁኔታዎች በተጨማሪ የአዋጁ ድንጋጌ ላይ ያለውን ቴክኒካል ቃላት አያሟላም የሚባልበት ሁኔታ ቢኖር ድርጊቱ መደበኛውን የስርቆት ወንጀልን ሊያቋቁም ይችላል።
በባንኩ የኮምፒውተር ሥርዓት ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት ያላደረሰ ሰው፣ ነገር ግን 2ሺ ብር ሊያወጣ ጠይቆ ኤቲኤም ማሽኑ 5ሺ ብር ቢሰጠው ግለሰቡ ልዩነቱን እና የርሱ ያልሆነውን 3ሺህ ብር የመመለስ ግዴታ አለበት። ያንን ባያደርግ አግኝቶ በመደበቅ ወንጀል ሊጠየቅ ይችላል። ይህ ወንጀል አንድ ሰው ከህጋዊ መንገድ ውጪ ንብረት አግኝቶ በዚሁ ንብረት ያለአግባብ ለመበልጸግ በማሰብ ንብረቱን ለመደበቅ የሚፈጽመው የወንጀል ተግባር ነው፡፡ ማንም ሰው የማይገባውን ብልጽግና ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ የሌላ ሰው ንብረት የሆነውን በስህተት ወይም ባልታሰበ ድንገተኛ አጋጣሚ ነገር፣ ከባለንብረቱ ፈቃድ ውጭ በሆኑ ማናቸውም ሁኔታ ከባለቤቱ እጅ ወጥቶ በእጁ የሚገኝን ንብረት ወይም እቃ ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ካደረገ በወንጀል ያስጠይቀዋል፡፡ ይህንን የፈፀመ ሰው በመቀጮ ወይም በቀላል እስራት ያስቀጣል ሲል የወንጀል ህጉ ደንግጓል፡፡
#የፍትሐብሔር_ተጠያቂነትን_ በተመለከተ
ያለአግባብ መበልፀግ ህግ የውል፣ የንብረት እና ከውል ውጭ ያለ ሃላፊነት ህግ ክፍል በተጨማሪ የፍታብሔር ግንኙነትን የሚገዛ የህግ ክፍል ነው፡፡ ያለአግባብ መበልፀግ ህግ በመሰረታዊነት የሚመነጨው ማንኛውም ሰው በሌላ ሰው ኪሳራ ወይም ጉዳት ምክንያት መበልፀግ የለበትም ከሚለው መርህ ነው፡፡ ስለሆነም ማንኛው ሰው በሌላ ሰው ጉዳት ወይም ኪሳራ ምክንያት ያለአግባብ የበለፀገ እንደሆነ ጉዳት ወይም ኪሳራ ለደረሰበት ሰው ካሳ የመክፈል ግዴታ እንደሚኖርበት ይህ የህግ ክፍል ያስገድዳል፡፡
ማንኛውም ሰው በሌላ ሰው የስራ ድካም ወይም የሌላ ሰው ሀብት በሆነ ነገር በመገልገል በቂ ባልሆነ ምክንያት ጥቅም ያገኘ እና ባለሀብቱ ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ጥቅም ባገኘበት ልክ ለባለሀብቱ ወይም ጉልበቱ ለደከመው ሰው ካሳ የመክፈል ግዴታ እንዳለበት ሕጉ ያስቀምጣል፡፡ ያለአግባብ መበልፀግ በመሰረታዊነት ሶስት ሁኔታዎችን ያካተተ ሲሆን አንድን ሰው በዚህ የህግ ክፍል በመክሰስ ካሳ ለማስከፈል እነዚህ ሶስት ሁኔታዎች በድምር መሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
1ኛ. ተከሳሽ በገንዘብ ሊለካ የሚችል ጥቅም ያገኘ መሆኑ፤
2ኛ ይህ ጥቅም የተገኘው በከሳሽ ኪሳራ ወይም ጉዳት ምክንያት መሆኑ እንዲሁም
3ኛ. የተገኘበት መንገድ አለአግባብ ወይም ምንም አይነት ህጋዊ መንገድ የማይቀርብበት መሆኑ ናቸው፡፡
Via #EthioLegalshield
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍20❤3🔥3👎1👏1😁1
የፍታብሔር ህጋችን በቁጥር 2162 ስር ማንኛውም ሰው በሌላ ሰው የስራ ድካም ወይም የሌላ ሰው ሀብት በሆነ ነገር በመገልገል በቂ ባልሆነ ምክንያት ጥቅም ያገኘ እና ባለሀብቱ ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ጥቅም ባገኘበት ልክ ለባለሀብቱ ወይም ጉልበቱ ለደከመው ሰው ካሳ የመክፈል ግዴታ እንዳለበት ያስቀምጣል፡፡
95
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ። 09206665
95
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍15❤1👎1
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse. civil code article 2035(2)
5
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Ignorance of the law is no excuse. civil code article 2035(2)
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
092066659
5
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍5
የዜጎች መብት እና የመንግስት ግዴታ በፌደራል አሰተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕግ
👆👇👆👇👆👇👆👇👆👇
በፍትሕ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ የዜጎች ፍትህ የማግኘት መብት መሰረታዊ የሆነ መብት መሆኑ የታወቀ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በመንግስት የአሰራር ፍትሀዊነት እና ግልፅነት ጭምር የሚገለፅ ነው፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 12 የመንግስት አሰራር ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ መከናወን እንዳለበት እና ማንኛውም ኃላፊና የሕዘብ ተመራጭ ኃላፊነቱን ሲያጓድል ተጠያቂ እንደሚሆን ደንግጓል፡፡ በዚህ መነሻነትም የፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 የወጣ ሲሆን አዋጁ ለዜጎች የተለያዩ መብቶችን የሚሰጥ እና በመንግስት ላይ ደግሞ ግዴታዎችን የሚጥል ነው፡፡ ይህ አዋጅ የወጣበት ምክንያት ይህን ሕገ መንግሰታዊ መርሆ መሰረት በማድረግ የአስተዳደር ተቋማት በሰዎች መብቶችና ጥቅሞች ላይ የሚያስከትሉትን ጣልቃ ገብነት በሕግ የሚመራና ለሕግ የሚገዛ መሆኑን ለማራጋገጥ፣ የእነዚህ ተቋማት የውሳኔ አሰጣጥና መመሪያ አወጣጥ መርሆችንና ሥነ-ሥርዓት እንዲሁም በአስተዳደራዊ ውሳኔዎችና መመሪያዎች ቅር የተሰኘ ሰው የውሳኔዎቹንና የመመሪያዎቹን ሕጋዊነት በፍርድ ቤት የሚያስመረምርበት ሥርዓት በመደንገግ አስተዳደራዊ ፍትሕን ማስፈን በማስፈለጉ ነው፡፡ በአዋጁ መሰረት ዜጎች የተለያዩ መብቶች ያሏቸው ሲሆን አገልግሎት የማግኘት መብት፣ የመሳተፍ መብት፣ ቅሬታ የማቅረብ መብት፣ በፍርድ ቤት ክለሳ የመጠየቅ መብት የሚሉት እና ሌሎች መብቶች አሏቸው፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕጉ ለዜጎች የተሰጡ መብቶችን እና የመንግስት ግዴታዎችን የምንመለከት ይሆናል፡፡
የዜጎች መብት በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕግ
የአስተዳደር ተቋማት ወሳኔ ሲሰጡም ሆነ መመሪያ ሲያወጡ በሰዎች መብቶች እና ጥቅሞች ላይ የሚያስከትሉት ተጽዕኖ በሕግ የሚመራ እና ለሕግ የሚገዛ መሆን እንዳለበት ከላይ በመግቢያው ያየን ሲሆን ጉዳዩ የፍርድ ቤት ክለሳንም ይጨምራል፡፡ በመሆኑም ዜጎች የሚከተሉት መብቶች አሏቸው፡-
1. መመሪያን በተመለከተ፡-
• መመሪያ እንዲወጣ የመጠየቅ መብት
ማንኛውም ሰው መብቱን ወይም ጥቅሙን በሚመለከት የአስተዳደር ተቋም መመሪያ ያላወጣ ቢሆንም የአስተዳደር ውሳኔ እንዲሰጠው የመጠየቅ መብት ያለው ስለመሆኑ በፌደራል የአስተዳደር ሥነ ሥርዓት አዋጅ አንቀጽ 4(3) ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ እንዲሁም አንድ የአስተዳደር ተቋም ሊያወጠው የሚገባውን መመሪያ በተገቢው ጊዜ ሳያወጣ ቢቀር መመሪያውን እንዲያወጣ ማንኛውም ሰው በጽሁፍ መጠየቅ ይችላል (አንቀጽ 6)፡፡
• አስተያየት የመስጠት መብት
አንድ የአስተዳደር ተቋም በአዋጁ አንቀጽ 8 መሰረት በሚያቀርበው ረቂቅ መመሪያ ላይ ዜጎች አስተያየት የመስጠት መብት አላቸው፡፡
• የመሳተፍ መብት
የአስተዳደር ተቋሙ በመመሪያው ረቂቅ ላይ የጽሁፍ አስተያየት ከበቃ በኋላ መመረያው ከመጽደቁ በፊት በሚያዘጋጀው የውይይት መድረክ ዜጎች የመሳተፍ መብት አላቸው (አንቀጽ 10(1))፡፡
• መመረያውን የማግኘት መብት
በአዋጁ አንቀጽ 17(3) መሰረት ማንኛውም የመመሪያውን ቅጂ ማግኘት የሚፈልግ ሰው መመሪያውን ባለበት ሁኔታ የመመልከት ወይም ወጪውን ሸፍኖ ከአስተዳደር ተቋሙ የማግኘት መብት አለው፡፡
2. የአስተዳደር ውሳኔን በተመለከተ
• አቤቱታ የማቅረብ መብት
የአስተዳደር ውሳኔ እንዲሰጥ የሚቀርብ ጥያቄን ዜጎች በራስ ወይም በተወካይ አማካኝነት የማቅረብ መብት ያለቸው መሆኑ በአዋጁ አንቀጽ 20 ተደንግጓል፡፡
• የመደመጥና የመሰማት መብት
የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው የአስተዳደር ወሳኔ ከመስጠቱ በፊት የሚመለከተውን ሰው ፍሬ ነገር እና ማስረጃ በሚገባ ማዳመጥ እና መመርመር እንዲሁም እንደነገሩ ሁኔታ የሦስተኛ ወገን ተቃዋሚን እና የሕዝብን አስተያየት ማድመጥ አለበት (አንቀጽ 28)፡፡ ማንኛውም አስተዳደራዊ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፊት ጉዳዩ በሚገባ መሰማት አለበት (አንቀጽ 36) ፡፡
• የእኩልነት መብት
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 25 ላይ ማንኛውም ሰው በሕግ ፊት እኩል መሆኑ ተደንግጓል፡፡ እንዲሁም በፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ አንቀጽ 32 የአስተዳድ ውሳኔ የሚሰጠው ሰው ሁሉንም ተገልጋዮች በዘር፣ በብሔር፣ በቀለም፣ በፆታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ አመለካከት፣ በማኅበራዊ አመጣጥ፣ በሀብት መጠን፣ በትውልድ ሁኔታ ወይም በሌላ ምክንያት ልዩነት ሳያደርግ መወሰን እንዳለበት ደንግጓል፡፡
• የአስተዳር ውሳኔውን የማግኘት መብት
በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጁ አንቀጽ 39 ላይ በተደደነገገው መሰረት ማንኛውም የአስተዳደር ውሳኔ ከነምክንያቱ ለተገልጋዩ በጽሁፍ መሰጠት አለበት፡፡
• ቅሬታ የማቅረብ መብት
ማንኛውም ሰው በተላለፈበት የአስተዳደር ውሳኔ ላይ ለአስተዳደር ተቋሙ ቅሬታ የማቅረብ መብት አለው (አንቀጽ 43)፡፡ የአስተዳደር ተቋሙ የሰጠውን ውሳኔ በአዋጁ አንቀጽ 47 መሠረት ወዲያውኑ ለቅሬታ አቅራቢው በጽሁፍ መስጠት አለበት፡፡
• የውሳኔ እገዳ ጥያቄ የማቅረብ መብት
ዜጎች ለአስተዳደር ተቋሙ ማንኛውንም ሕጋዊ አቤቱታ የማቅረብ መብት አላቸው፡፡ የአስተዳደራዊ ውሳኔ ወዲያውኑ መፈፀም በመብቱ ወይም በጥቅሙ ላይ የማይመለስ ጉዳት የሚያደረስበት ሰው ውሳኔው እንዲታገድለት ውሳኔውን ለሰጠው ተቋም አቤቱታ ማቅረብ ይችላል (አንቀጽ 41)፡፡
3. በፍርድ ቤት የሚደረግ የአስተዳደር መመረያዎች እና ውሳኔዎች ክለሳ
• የክለሳ አቤቱታ የማቅረብ መብት
• ማንኛውም ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ ቤት እንዲከለስ አቤቱታ ማቅረብ ይችላል፡፡ እንዲሁም ማንኛውም በአስተዳደር ውሳኔ ጥቅሙ የተነካበት ሰው ውሳኔው በፍርድ ቤት አንዲከለስ አቤቱታ ማቅረብ ይችላል (አንቀጽ 48)፡፡
• የአስተዳደር መመሪያ ወይም ውሳኔ እንዲከለስ አቤቱታ የሚቀርበው ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔም የመጨረሻ ይሆናል፡፡ ነገር ግን የአስተዳደር መመሪያን በተመለከተ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለቀርብበት ይችላል (አንቀጽ49)፡፡
• የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ ቤት የሚከለሰው በሶስት ምክንያቶች ሲሆን ይህም
1. በአዋጁ የተመለከቱትን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች ሳይከተል የወጣ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
2. ከተቋሙ የሥልጣን ገደብ ውጪ የወጣ ሲሆን
3. ከመመሪያ በላይ ከሆኑ ሌሎች ሕጎች የሚቃረን ሆኖ ሲገኝ ነው፡፡
በሌላ በኩል የአስተዳደር ውሳኔ የሚከለሰው በአዋጁ የተደነገጉትን መርሆዎች የጣሰ ሲሆን ነው (አንቀጽ 50 (1 እና2) ፡፡
ቅሬታው መመሪያው ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ90 ቀናት ጊዜ ውስጥ መቅረብ የሚገባው ሲሆን የአስተዳደር ውሳኔን የተመለከተ ከሆነ ውሳኔ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር የ30 ቀናት ጊዜ ውስጥ መቅረብ እንዳለበት ተመላክቷል፡፡ ነገር ግን የክለሳ ምክንያት የሆነው ከአስተዳደር ተቋሙ የሥልጣን ገደብ ውጪ የወጣ መመሪያ ሲሆን ወይም የወጣው መመሪያ በእርከን ከመመረያ በላይ ከሆኑ ሌሎች ሕጎች የሚቃረን ሲሆን የአስተዳደር መመሪያው በፍርድ ቤት እንዲከለስ የሚቀርብ አቤቱታ በማናቸውም ጊዜ ሊቀርብ ይችላል (አንቀጽ 53) ፡፡
👆👇👆👇👆👇👆👇👆👇
በፍትሕ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ የዜጎች ፍትህ የማግኘት መብት መሰረታዊ የሆነ መብት መሆኑ የታወቀ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በመንግስት የአሰራር ፍትሀዊነት እና ግልፅነት ጭምር የሚገለፅ ነው፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 12 የመንግስት አሰራር ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ መከናወን እንዳለበት እና ማንኛውም ኃላፊና የሕዘብ ተመራጭ ኃላፊነቱን ሲያጓድል ተጠያቂ እንደሚሆን ደንግጓል፡፡ በዚህ መነሻነትም የፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 የወጣ ሲሆን አዋጁ ለዜጎች የተለያዩ መብቶችን የሚሰጥ እና በመንግስት ላይ ደግሞ ግዴታዎችን የሚጥል ነው፡፡ ይህ አዋጅ የወጣበት ምክንያት ይህን ሕገ መንግሰታዊ መርሆ መሰረት በማድረግ የአስተዳደር ተቋማት በሰዎች መብቶችና ጥቅሞች ላይ የሚያስከትሉትን ጣልቃ ገብነት በሕግ የሚመራና ለሕግ የሚገዛ መሆኑን ለማራጋገጥ፣ የእነዚህ ተቋማት የውሳኔ አሰጣጥና መመሪያ አወጣጥ መርሆችንና ሥነ-ሥርዓት እንዲሁም በአስተዳደራዊ ውሳኔዎችና መመሪያዎች ቅር የተሰኘ ሰው የውሳኔዎቹንና የመመሪያዎቹን ሕጋዊነት በፍርድ ቤት የሚያስመረምርበት ሥርዓት በመደንገግ አስተዳደራዊ ፍትሕን ማስፈን በማስፈለጉ ነው፡፡ በአዋጁ መሰረት ዜጎች የተለያዩ መብቶች ያሏቸው ሲሆን አገልግሎት የማግኘት መብት፣ የመሳተፍ መብት፣ ቅሬታ የማቅረብ መብት፣ በፍርድ ቤት ክለሳ የመጠየቅ መብት የሚሉት እና ሌሎች መብቶች አሏቸው፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕጉ ለዜጎች የተሰጡ መብቶችን እና የመንግስት ግዴታዎችን የምንመለከት ይሆናል፡፡
የዜጎች መብት በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕግ
የአስተዳደር ተቋማት ወሳኔ ሲሰጡም ሆነ መመሪያ ሲያወጡ በሰዎች መብቶች እና ጥቅሞች ላይ የሚያስከትሉት ተጽዕኖ በሕግ የሚመራ እና ለሕግ የሚገዛ መሆን እንዳለበት ከላይ በመግቢያው ያየን ሲሆን ጉዳዩ የፍርድ ቤት ክለሳንም ይጨምራል፡፡ በመሆኑም ዜጎች የሚከተሉት መብቶች አሏቸው፡-
1. መመሪያን በተመለከተ፡-
• መመሪያ እንዲወጣ የመጠየቅ መብት
ማንኛውም ሰው መብቱን ወይም ጥቅሙን በሚመለከት የአስተዳደር ተቋም መመሪያ ያላወጣ ቢሆንም የአስተዳደር ውሳኔ እንዲሰጠው የመጠየቅ መብት ያለው ስለመሆኑ በፌደራል የአስተዳደር ሥነ ሥርዓት አዋጅ አንቀጽ 4(3) ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ እንዲሁም አንድ የአስተዳደር ተቋም ሊያወጠው የሚገባውን መመሪያ በተገቢው ጊዜ ሳያወጣ ቢቀር መመሪያውን እንዲያወጣ ማንኛውም ሰው በጽሁፍ መጠየቅ ይችላል (አንቀጽ 6)፡፡
• አስተያየት የመስጠት መብት
አንድ የአስተዳደር ተቋም በአዋጁ አንቀጽ 8 መሰረት በሚያቀርበው ረቂቅ መመሪያ ላይ ዜጎች አስተያየት የመስጠት መብት አላቸው፡፡
• የመሳተፍ መብት
የአስተዳደር ተቋሙ በመመሪያው ረቂቅ ላይ የጽሁፍ አስተያየት ከበቃ በኋላ መመረያው ከመጽደቁ በፊት በሚያዘጋጀው የውይይት መድረክ ዜጎች የመሳተፍ መብት አላቸው (አንቀጽ 10(1))፡፡
• መመረያውን የማግኘት መብት
በአዋጁ አንቀጽ 17(3) መሰረት ማንኛውም የመመሪያውን ቅጂ ማግኘት የሚፈልግ ሰው መመሪያውን ባለበት ሁኔታ የመመልከት ወይም ወጪውን ሸፍኖ ከአስተዳደር ተቋሙ የማግኘት መብት አለው፡፡
2. የአስተዳደር ውሳኔን በተመለከተ
• አቤቱታ የማቅረብ መብት
የአስተዳደር ውሳኔ እንዲሰጥ የሚቀርብ ጥያቄን ዜጎች በራስ ወይም በተወካይ አማካኝነት የማቅረብ መብት ያለቸው መሆኑ በአዋጁ አንቀጽ 20 ተደንግጓል፡፡
• የመደመጥና የመሰማት መብት
የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው የአስተዳደር ወሳኔ ከመስጠቱ በፊት የሚመለከተውን ሰው ፍሬ ነገር እና ማስረጃ በሚገባ ማዳመጥ እና መመርመር እንዲሁም እንደነገሩ ሁኔታ የሦስተኛ ወገን ተቃዋሚን እና የሕዝብን አስተያየት ማድመጥ አለበት (አንቀጽ 28)፡፡ ማንኛውም አስተዳደራዊ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፊት ጉዳዩ በሚገባ መሰማት አለበት (አንቀጽ 36) ፡፡
• የእኩልነት መብት
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 25 ላይ ማንኛውም ሰው በሕግ ፊት እኩል መሆኑ ተደንግጓል፡፡ እንዲሁም በፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ አንቀጽ 32 የአስተዳድ ውሳኔ የሚሰጠው ሰው ሁሉንም ተገልጋዮች በዘር፣ በብሔር፣ በቀለም፣ በፆታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ አመለካከት፣ በማኅበራዊ አመጣጥ፣ በሀብት መጠን፣ በትውልድ ሁኔታ ወይም በሌላ ምክንያት ልዩነት ሳያደርግ መወሰን እንዳለበት ደንግጓል፡፡
• የአስተዳር ውሳኔውን የማግኘት መብት
በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጁ አንቀጽ 39 ላይ በተደደነገገው መሰረት ማንኛውም የአስተዳደር ውሳኔ ከነምክንያቱ ለተገልጋዩ በጽሁፍ መሰጠት አለበት፡፡
• ቅሬታ የማቅረብ መብት
ማንኛውም ሰው በተላለፈበት የአስተዳደር ውሳኔ ላይ ለአስተዳደር ተቋሙ ቅሬታ የማቅረብ መብት አለው (አንቀጽ 43)፡፡ የአስተዳደር ተቋሙ የሰጠውን ውሳኔ በአዋጁ አንቀጽ 47 መሠረት ወዲያውኑ ለቅሬታ አቅራቢው በጽሁፍ መስጠት አለበት፡፡
• የውሳኔ እገዳ ጥያቄ የማቅረብ መብት
ዜጎች ለአስተዳደር ተቋሙ ማንኛውንም ሕጋዊ አቤቱታ የማቅረብ መብት አላቸው፡፡ የአስተዳደራዊ ውሳኔ ወዲያውኑ መፈፀም በመብቱ ወይም በጥቅሙ ላይ የማይመለስ ጉዳት የሚያደረስበት ሰው ውሳኔው እንዲታገድለት ውሳኔውን ለሰጠው ተቋም አቤቱታ ማቅረብ ይችላል (አንቀጽ 41)፡፡
3. በፍርድ ቤት የሚደረግ የአስተዳደር መመረያዎች እና ውሳኔዎች ክለሳ
• የክለሳ አቤቱታ የማቅረብ መብት
• ማንኛውም ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ ቤት እንዲከለስ አቤቱታ ማቅረብ ይችላል፡፡ እንዲሁም ማንኛውም በአስተዳደር ውሳኔ ጥቅሙ የተነካበት ሰው ውሳኔው በፍርድ ቤት አንዲከለስ አቤቱታ ማቅረብ ይችላል (አንቀጽ 48)፡፡
• የአስተዳደር መመሪያ ወይም ውሳኔ እንዲከለስ አቤቱታ የሚቀርበው ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔም የመጨረሻ ይሆናል፡፡ ነገር ግን የአስተዳደር መመሪያን በተመለከተ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለቀርብበት ይችላል (አንቀጽ49)፡፡
• የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ ቤት የሚከለሰው በሶስት ምክንያቶች ሲሆን ይህም
1. በአዋጁ የተመለከቱትን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች ሳይከተል የወጣ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
2. ከተቋሙ የሥልጣን ገደብ ውጪ የወጣ ሲሆን
3. ከመመሪያ በላይ ከሆኑ ሌሎች ሕጎች የሚቃረን ሆኖ ሲገኝ ነው፡፡
በሌላ በኩል የአስተዳደር ውሳኔ የሚከለሰው በአዋጁ የተደነገጉትን መርሆዎች የጣሰ ሲሆን ነው (አንቀጽ 50 (1 እና2) ፡፡
ቅሬታው መመሪያው ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ90 ቀናት ጊዜ ውስጥ መቅረብ የሚገባው ሲሆን የአስተዳደር ውሳኔን የተመለከተ ከሆነ ውሳኔ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር የ30 ቀናት ጊዜ ውስጥ መቅረብ እንዳለበት ተመላክቷል፡፡ ነገር ግን የክለሳ ምክንያት የሆነው ከአስተዳደር ተቋሙ የሥልጣን ገደብ ውጪ የወጣ መመሪያ ሲሆን ወይም የወጣው መመሪያ በእርከን ከመመረያ በላይ ከሆኑ ሌሎች ሕጎች የሚቃረን ሲሆን የአስተዳደር መመሪያው በፍርድ ቤት እንዲከለስ የሚቀርብ አቤቱታ በማናቸውም ጊዜ ሊቀርብ ይችላል (አንቀጽ 53) ፡፡
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10❤1
• የጉዳት ካሳ የመጠየቅ መብት
ከአስተዳደር መመሪያ ወይም ውሳኔ ጋር በተያያዘ ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ማንኛውም ሰው መመሪያውን ያወጣው ወይም ውሳኔ የሰጠው የአስተዳደር ተቋም አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ካሳ እንዲከፍለው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
የመንግስት ግዴታ (ኃላፊነት) በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕግ
መንግስታት ለዜጎች መብቶች ተፈፃሚነት ከፍተኛ ሚና እና ኃላፊነት ያለባቸው ሲሆን ኃላፊነታቸውን ወይም ያለባቸውን ግዴታ በዋናነት የማክበር፣ የመጠበቅ እና አስቻይ ሁኔታዎችን የሟሟላት መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም በፌዴራል የአስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ መሰረት ለዜጎች አገልግሎት የመስጠት፣ ቅሬታ ሲቀርብ የመፍታት፣ የእኩልነት መብት እና ሌሎችን መብቶች የማክበርና የማስከበር ግዴታዎች መንግስት ያሉበት ሲሆን በአስተዳደር ሥነ ሥርዓት አዋጁ የሚከተሉት በተጨማሪነት በግልጽ ተደንግገው እናገኛለን፡፡
• መረጃ የመስጠት ግዴታ
• ማንኛውም የአስተዳደር ተቋም ከመመሪያ ማውጣት ወይም ከአስተዳደር ውሳኔ መስጠት እና እነዚህን ከመፈፀም ጋር በተያያዘ በሌላ ሕጋዊ አካል ሲጠየቅ መረጃ የመሰጠት ግዴታ አለበት (አንቀጽ 60)
• የአስተዳደር ጉዳይ ችሎት ማደራጀት
• የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክለሳ አቤቱታዎችን የሚያስተናግድ የአስተዳደር ጉዳይ ችሎት የመደራጀት ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕጉ ለተደነገጉት የዜጎች መብቶች ተፈፃሚነት በሁሉም ደረጃ ያሉ የፌደራል መንግስት አካላት፣ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል፡፡ ዜጎችም መብትና ግዴታ የማይነጣጠሉ እንደመሆናቸው መብትና ግዴታቸውን ተረድተው መብታቸውን መጠየቅና ግዴታቸውን መወጣት ይኖርባቸዋል፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ከአስተዳደር መመሪያ ወይም ውሳኔ ጋር በተያያዘ ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ማንኛውም ሰው መመሪያውን ያወጣው ወይም ውሳኔ የሰጠው የአስተዳደር ተቋም አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ካሳ እንዲከፍለው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
የመንግስት ግዴታ (ኃላፊነት) በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕግ
መንግስታት ለዜጎች መብቶች ተፈፃሚነት ከፍተኛ ሚና እና ኃላፊነት ያለባቸው ሲሆን ኃላፊነታቸውን ወይም ያለባቸውን ግዴታ በዋናነት የማክበር፣ የመጠበቅ እና አስቻይ ሁኔታዎችን የሟሟላት መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም በፌዴራል የአስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ መሰረት ለዜጎች አገልግሎት የመስጠት፣ ቅሬታ ሲቀርብ የመፍታት፣ የእኩልነት መብት እና ሌሎችን መብቶች የማክበርና የማስከበር ግዴታዎች መንግስት ያሉበት ሲሆን በአስተዳደር ሥነ ሥርዓት አዋጁ የሚከተሉት በተጨማሪነት በግልጽ ተደንግገው እናገኛለን፡፡
• መረጃ የመስጠት ግዴታ
• ማንኛውም የአስተዳደር ተቋም ከመመሪያ ማውጣት ወይም ከአስተዳደር ውሳኔ መስጠት እና እነዚህን ከመፈፀም ጋር በተያያዘ በሌላ ሕጋዊ አካል ሲጠየቅ መረጃ የመሰጠት ግዴታ አለበት (አንቀጽ 60)
• የአስተዳደር ጉዳይ ችሎት ማደራጀት
• የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክለሳ አቤቱታዎችን የሚያስተናግድ የአስተዳደር ጉዳይ ችሎት የመደራጀት ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ በአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ሕጉ ለተደነገጉት የዜጎች መብቶች ተፈፃሚነት በሁሉም ደረጃ ያሉ የፌደራል መንግስት አካላት፣ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል፡፡ ዜጎችም መብትና ግዴታ የማይነጣጠሉ እንደመሆናቸው መብትና ግዴታቸውን ተረድተው መብታቸውን መጠየቅና ግዴታቸውን መወጣት ይኖርባቸዋል፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍8