አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት የጆሮ ማዳመጫ አድርገው ዜብራ ሲያቋርጡ የሚገኙ እግረኞችን 80 ብር መቅጣት መጀመሩ ታውቋል።ከሳምንት በፊት ለሚኩራ ክ/ከተማ ጎሮ አደባባይ የተጀመረው ቅጣት በሌሎች የከተማዋ አካባቢዎችም እየተጀመረ ነው ተብሏል።
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig @Lawsocieties
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።

0920666595

👉የቴሌግራም ቻናል 👈

👉Facebook Page 👈

👉YouTube 👈
http://alehig.wordpress.com/
👍134
205068_የምድብ_ችሎት_ስልጣንና_የስራ_መሪ.pdf
509 KB
 ክርክሩ የስራ ክርክር ሲሆን የምድብ ችሎትን ስልጣን በተመለከተ ያቀረበው መቃወሚያ

ይህ የሚሆንበት ዋናው ጉዳይ የሚታይበትን ምድብ ችሎት ለመለየት እና ባለጉዳዮች በፍርድ ቤት አሰራር በሚደረግ ምደባ እንጂ በግል ዳኛና ምድብ ችሎቶችን እንዳይመረጡ ለማስቻል ነው፡፡
አሁን ባለዉ የፍርድ ቤቶች አደረጃጀት መሰረት በፌዴራል ደረጃ ያለዉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንድ ፍርድ ቤት ብቻ እንደሆነና የሚያስችለዉም በአዲስ አበባ እና በድሬ ዳዋ ከተሞች እንደሆነ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2/3 ፣ ከአንቀጽ 14-16 እና 30/2 ስር ከተደነገጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ በየክፍለ ከተማዉ ያሉት
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች በሕግ የአካባቢ(የግዛት ክልል)ሥልጣናቸዉ ተወስኖ የተደረጁ ሳይሆኑ ለተገልጋዩ ሕብረተሰብ ተደራሽ ለመሆን

በአስተዳደራዊ ዉሳኔ የተዋቀሩ ናቸዉ፡፡
በመሆኑም በሬጅስትራር በኩል መዛግብቶች ሲከፈቱ ምድብ ችሎቶቹ የተዋቀሩበትን ዓላማ በሚያሳካ መልኩ እየታየ መዝገቦች እንዲከፈቱ መደረግ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ
የአንድ ክስ መዝገብ የተከሳሹ አድራሻ ከሚገኝበት ክፍለ ከተማ ዉጭ በሆነ ምድብ ችሎት ዘንድ ከተከፈተ ምድብ ችሎቱ በአንድ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሥልጣን ማዕቀፍ ዉስጥ ሆኖ ጉዳዩን የሚዳኝ በመሆኑና የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአካባቢ(የግዛት ሥልጣን)በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በመላዉ የከተማ አስተዳደሩ ግዛት ክልል ዉስጥ በመሆኑ ክሱ የቀረበለት ምድብ ችሎት ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣን የለዉም ተብሎ መቃወሚያ ሊቀርብ የሚችልበት የሕግ መሰረት የለም፡፡
👍174
የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ክልከላ በተደረገባቸው እቃዎችና ተሽከርካሪዎች ላይ የተደረገ ማስተካከያ
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig @Lawsocieties
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።

0920666595

👉የቴሌግራም ቻናል 👈

👉Facebook Page 👈

👉YouTube 👈
👍10🤯1
ተከራካሪዎች ህጻናት ከሆኑ የይግባኝ ጊዜው ቢያልፍም ይግባኛቸው ይታያል።

የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ።

procedure አላከበሩም ተብሎ substantive right አይጣስም የህጻናት እንደ ማለት አይሆንም?
#አብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት ደ/ብ/ም
👍4🔥1
የተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ዳኞችን ሹመት አጸደቀ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ16ኛ መደበኛ ስብሰባው የቀረቡለትን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ሹመት መርምሮ አጽድቋል፡፡
በፌደራል ፍርድ ቤቶች  እየጨመረ የመጣውን የተገልጋይ እና የመዝገብ ብዛት ካለው የሰው ሃይል ጋር የተጣጣመ  እንዲሁም  የፍትሕ ስርዓቱን ቀልጣፋ፣ ተደራሽ፣ ቴክኖሎጂን ያማከለ ለማድረግና ፍርድ ቤቶች የያዙትን የሪፎርም ስራ ለማሳካት የዳኞቹ ሹመት አስፈላጊ ነው፡፡
ዕጩ ዳኞች በፌደራል የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ግልጽ በሆነ ማስታወቂያ የተመለመሉና  በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ቤት የፅሑፍና የቃል ፈተና ወስደው ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ናቸው፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ፤ ሥነ ምግባርና ተያያዥ ጉዳዮች ለማጣራት የሚሰሩባቸው ክልሎች ድረስ በመሄድና ሰፊ  ስራ የተሰራ ሲሆን መጋቢት 02/2016 ዓ.ም ምክር ቤቱ የ16 ዳኞችን ሹመት መርምሮ አጽድቀል፡፡
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሹመታቸው የፀደቀላቸው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች።
1. አቶ አየለ ማሞ በድሩ
2. አቶ መኩሪያ ፊለሖ ፈንካሾ
3. አቶ ነኪር ሱፋ ብርከታ
4. አቶ ኃይለማርያም ሞገስ ተሰማ
5. አቶ አለማየሁ ዳባ ሹማ
6. አቶ ኡርጋ ጌታሁን ፈይሳ
7. አቶ መሀመድ ጅብሪል ሽበሽ
8. አቶ ሀይሌ አስናቀ ጋረዴ
9. ወ/ሮ ከበቡሽ ወርቁ ዳዲ
10. አቶ ኑር ቡሽራ አሊ
11. ወ/ሮ ምጽላል ጥላሁን ገብሩ
12. አቶ ሀብቴ ተረፈ ዋቆ
13. አቶ ተመስገን መንግስቴ ጓንጉል
14.  አቶ ሀብቴ ወ/ሰንበት ጃለታ
15. ወ/ሮ ትክክል ጣሰው አስፋው
16. አቶ አወል ዘውዴ ዲሳሳ ናቸው፡፡
ምንጭ፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
👍96
በጋብቻ ላይ ጋብቻ
 
በጋብቻ ላይ ሌላ ጋብቻ ተፈጽሞ የተገኘ እንደሆነ በመጀመሪያው ወይም በሁለተኛው ተጋቢ ወይም በዐቃቤ ሕግ ጥያቄ የኋለኛው ጋብቻ እንዲፈርስ ይደረጋል፡፡

ሆኖም የመጀመሪያው ተጋቢ የሞተ እንደሆነ የኋለኛው ጋብቻ እንዲፈርስ መጠየቅ አይቻልም፡፡

ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ።

0920666595

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
👍7
የስራ እድል ለሴቶች
የስራ ልምድ 0
በማንኛውም የትምህርት ደረጃ
የስራ ቦታ አዲስ አበባ መካኒሳ
@LawsocietiesBot
👍4🥰1