የኮንትሮባንድ ንግድ ለምን ?
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍2
The African Court has jurisdiction over cases related to the interpretation and application of the African Charter on Human and Peoples' Rights and other international human rights instruments. Join the conversation on #GovernanceRoadshow. Learn more at: https://www.african-court.org
East African Community
African Union
Pan African Parliament
Network of African National Human Rights Institutions - NANHRI
Pan African Lawyers Union - PALU
African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child
African Union ECOSOCC
The African Institute of International Law
African Commission on Human and Peoples' Rights
African Legal Information Institute
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
East African Community
African Union
Pan African Parliament
Network of African National Human Rights Institutions - NANHRI
Pan African Lawyers Union - PALU
African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child
African Union ECOSOCC
The African Institute of International Law
African Commission on Human and Peoples' Rights
African Legal Information Institute
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍18👏2🤔2
ብሔራዊ ነፃ ህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂ መፅደቁን ተከትሎ የማብሰሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ፍትህ የማግኘት መብትንና እኩልነት ላይ የተመሰረተ ፍትሕን ብሎም ሌሎች መሰረታዊ መብቶችንናነጻነቶችን ለማረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ አለው፡፡ በዚህ መነሻነት አገልግሎቱን ለሚፈልጉ የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ ለማድረግ በተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት አገልግሎቱ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
ነገር ግን አገልግሎቱን ተደራሽ፣ ወጥነት፣ቀጣይነት እና ጥራት ባለው መልኩ ከመስጠት እና በአገልግሎቱ ሰጪ እና ባለድርሻ አካላት መካከል ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር ከመዘርጋት አንፃር ክፍተቶች ሲስተዋሉ ቆይተዋል፡፡ ይህን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂ መቀረጽ እንዳለበት ተወስኖ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ስትራቴጂውን የማዘጋጀት ስራ ሲሰራ ቆይቶ እንዲፀድቅ ተደርጓል።
የስትራቴጂውን መፅደቅ ተከትሎ ወደትግበራ ለማስገባት የሚመለከታቸው የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ሌሎች መንግስታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የማብሰሪያ መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡
በመድረኩ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት በፍትህ ሚኒስቴር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው የመድረኩ ዓላማ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂን ወደስራ ለማስገባት መፅደቁን ማስተዋወቅ እና በቀጣይ የጋራ የስራ አቅጣጫ ለመያዝ መሆኑን ገልፀው ዜጎች ፍትህ የማግኘት መብታቸዉ በህገ መንግስቱ የተደነገገ ቢሆንም ጠበቃ አቁሞ ለመከራከር የገንዘብ አቅም የሌላቸው በመሆኑ እና በተለያዩ አጋጣሚዎች በተለይ ሴቶች፣ ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች ለመብት ጥሰት ተጋላጭ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።
አክለውም ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶች እና በሀገራችን ህገ መንግስት የተካተተ መብት መሆኑን፣ መብቱን ተግባራዊ ለማድረግ በተለያዩ አካላት ሲሰራ መቆየቱን፣ የሚሰጠው አግልግሎት የተቀናጀ አለመሆኑን፣ ይህን ችግር ለመቅረፍ ስትራቴጂው እንዲዘጋጅ መደረጉን እና በቀጣይ ስትራቴጂውን ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ የህግ ማዕቀፎችና አሰራሮች እንደሚዘጋጁ አመላክተዋል፡፡
በሌላ በኩል በውይይት መድረኩ ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትን በመወከል በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የረጅም ዘመን ዳኝነት አገልግሎት ያላቸው እና አሁንም በማገልገል ላይ የሚገኙት የተከበሩ አቶ ብርሃኑ አመኑ ሀገራችን ባፀደቀቻቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች ትኩረት ከተሰጣቸው መብቶች መካከል ፍትህ የማግኘት መብት አንዱ መሆኑን፣ የተከሰሱ ሰዎች ጠበቃ ማቆም ባለመቻላቸው ፍትህ የሚጓደል ከሆነ በመንግስት በነጻ ጠበቃ ሊመደብላቸው እንደሚገባ በህግ መደንገጉን አስረድተዋል፡፡ እንዲሁም በፍርድ ቤቶች ስር የተደራጀው የተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት በከባድ ጉዳዮች ላይ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ሲሰጥ እንደቆየ እና ህፃናትን በሚመለከቱ ጉዳዮች ለህጻናት አገልግሎት ለመስጠት ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡ አክለውም ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎቱን ለማግኘት ከፍተኛ ፍላጎት ያለ ቢሆንም የተደራሽነት ችግር ያለ መሆኑን፣ ያለውን የአቅም ውስንነት፣ የተደራሽነት፣ እና በዘርፉ ያሉ ችግሮችን እልባት ለመስጠት ስትራቴጂው መፍትሔ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡
በመቀጠል የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኦሞድ ሰዎች በተፈጥሮ የሚያገኟቸውን መብቶችና ነፃነቶች ተግባራዊ ለማድረግ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልፀው ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ልዩ ድጋፍ የሚፈልጉ የህብረተሰብ ክፍሎች (ህጻናት፣ ሴቶች፣ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች) ተጠቃሚነትን ከማረጋገጥ አንጻ ከፍተኛ አስተዋዕፆ አለው ብለዋል፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉደዮች ሚኒስቴር ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ልዩ ድጋፍ በሚፈልጉ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይተዋል ያሉት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎች ቢሰሩም አገልግሎቱ በሚፈለገው ደረጃ ጥራት ያለው እና ተደራሽ ነው ለማለት አይቻልም ብለዋል፡፡
አክለውም አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሸ ለማድረግ እና ጥራቱን ለማሻሻል ስትራቴጂ ቀርፆ ተግባራዊ ማድረግ ከፍተኛ ሚና እንዳለው እና ስትራቴጂው የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎችን ከመለየት እና የቅንጅታዊ አሰራር ስርዓት ለመዘርጋት ያለው ፋይዳ ከፍተኛ በመሆኑ ለሴቶች፣ ህጻናት፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች ያለው ትርጉም ትልቅ እንደሆነ አመላክተዋል፡፡ በመጨረሻም ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎቱንነ በተሻለ ሁኔታ ለመስጠት የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመቀጠል በስትራቴጂው ይዘት ዙሪያ ገለፃ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ገለፃውን ያደረጉት በፍትህ ሚኒስቴር የህግ ጥናት፣ ማርቀቅና ማጠቃለል ዳሬክቶሬት ጄኔራል ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ አዲስ ጌትነት ሲሆኑ በገለፃቸው እስካሁን ሲሰጥ የነበረው ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ምን እንደሚመስልና የሚስተዋሉትን ችግሮች፣ የተዘጋጀው ስትራቴጂ ዓላማ፣ የያዛቸው ዋና ዋና ጉዳዮች እና ማስፈፀሚያ ስልቶችን አብራርተዋል፤ የመድረኩ ተሳታፊዎችም የተለያዩ አስተያየቶችን እና ጥያቄዎችን አንስተው ውይይት የተደረገ ሲሆን ተሳታፊዎች በዋናነት ስትራቴጂው መፀደቁ በዘርፉ ያለውን ችግር ለመፍታት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው እና ለመተግበርም ቁርጠኛ መሆናቸውን በተለያየ መንገድ ገልፀዋል፡፡
በመጨረሻም ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው እና ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኦሞድ መድረኩን እየመሩት በቀረበው ገለፃ ላይ በተሳታፊዎች ውይይት የተደረገ ሲሆን ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎቱ መፅደቁ በተለይ ለመብት ጥሰት ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰቡ ክፍሎች ፋይዳው የጎላ መሆኑን አንስተው ለተግባራዊነቱ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅትና በትብብር እንዲሰሩ የአደራ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመጨረሻ መድረኩን የዘጉት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው በማጠቃለያቸው ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂውን ለመተግበር በቀጣይ የህግ ማዕቀፍ የማዘጋጀት እና የአሰራር ሥርዓቶችን የመዘርጋት ስራ እንደሚሰራ፣ ስትራቴጂውም ታትሞ በቅርብ ለሚመለከታቸው አካላት እንደሚሰራጭ፣ ህብረተሰቡ ስለነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት እና ህጎች ግንዛቤ እንዲኖረው የንቃተ ህግ ትምህርት የመስጠት ስራ በሰፊው እንደሚሰራ ገልጸው የዜጎችን የፍትህ ጥያቄ ለመመለስ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት በጋራ እንዲሰሩ እና ለስትራቴጂው ትገበራ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የአደራ መልዕክታቸውን አስተላልፈው መድረኩ ተጠናቋል።
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ፍትህ የማግኘት መብትንና እኩልነት ላይ የተመሰረተ ፍትሕን ብሎም ሌሎች መሰረታዊ መብቶችንናነጻነቶችን ለማረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ አለው፡፡ በዚህ መነሻነት አገልግሎቱን ለሚፈልጉ የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ ለማድረግ በተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት አገልግሎቱ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
ነገር ግን አገልግሎቱን ተደራሽ፣ ወጥነት፣ቀጣይነት እና ጥራት ባለው መልኩ ከመስጠት እና በአገልግሎቱ ሰጪ እና ባለድርሻ አካላት መካከል ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር ከመዘርጋት አንፃር ክፍተቶች ሲስተዋሉ ቆይተዋል፡፡ ይህን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂ መቀረጽ እንዳለበት ተወስኖ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ስትራቴጂውን የማዘጋጀት ስራ ሲሰራ ቆይቶ እንዲፀድቅ ተደርጓል።
የስትራቴጂውን መፅደቅ ተከትሎ ወደትግበራ ለማስገባት የሚመለከታቸው የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ሌሎች መንግስታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የማብሰሪያ መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡
በመድረኩ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት በፍትህ ሚኒስቴር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው የመድረኩ ዓላማ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂን ወደስራ ለማስገባት መፅደቁን ማስተዋወቅ እና በቀጣይ የጋራ የስራ አቅጣጫ ለመያዝ መሆኑን ገልፀው ዜጎች ፍትህ የማግኘት መብታቸዉ በህገ መንግስቱ የተደነገገ ቢሆንም ጠበቃ አቁሞ ለመከራከር የገንዘብ አቅም የሌላቸው በመሆኑ እና በተለያዩ አጋጣሚዎች በተለይ ሴቶች፣ ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች ለመብት ጥሰት ተጋላጭ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።
አክለውም ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶች እና በሀገራችን ህገ መንግስት የተካተተ መብት መሆኑን፣ መብቱን ተግባራዊ ለማድረግ በተለያዩ አካላት ሲሰራ መቆየቱን፣ የሚሰጠው አግልግሎት የተቀናጀ አለመሆኑን፣ ይህን ችግር ለመቅረፍ ስትራቴጂው እንዲዘጋጅ መደረጉን እና በቀጣይ ስትራቴጂውን ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ የህግ ማዕቀፎችና አሰራሮች እንደሚዘጋጁ አመላክተዋል፡፡
በሌላ በኩል በውይይት መድረኩ ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትን በመወከል በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የረጅም ዘመን ዳኝነት አገልግሎት ያላቸው እና አሁንም በማገልገል ላይ የሚገኙት የተከበሩ አቶ ብርሃኑ አመኑ ሀገራችን ባፀደቀቻቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች ትኩረት ከተሰጣቸው መብቶች መካከል ፍትህ የማግኘት መብት አንዱ መሆኑን፣ የተከሰሱ ሰዎች ጠበቃ ማቆም ባለመቻላቸው ፍትህ የሚጓደል ከሆነ በመንግስት በነጻ ጠበቃ ሊመደብላቸው እንደሚገባ በህግ መደንገጉን አስረድተዋል፡፡ እንዲሁም በፍርድ ቤቶች ስር የተደራጀው የተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት በከባድ ጉዳዮች ላይ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ሲሰጥ እንደቆየ እና ህፃናትን በሚመለከቱ ጉዳዮች ለህጻናት አገልግሎት ለመስጠት ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡ አክለውም ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎቱን ለማግኘት ከፍተኛ ፍላጎት ያለ ቢሆንም የተደራሽነት ችግር ያለ መሆኑን፣ ያለውን የአቅም ውስንነት፣ የተደራሽነት፣ እና በዘርፉ ያሉ ችግሮችን እልባት ለመስጠት ስትራቴጂው መፍትሔ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡
በመቀጠል የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኦሞድ ሰዎች በተፈጥሮ የሚያገኟቸውን መብቶችና ነፃነቶች ተግባራዊ ለማድረግ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልፀው ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ልዩ ድጋፍ የሚፈልጉ የህብረተሰብ ክፍሎች (ህጻናት፣ ሴቶች፣ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች) ተጠቃሚነትን ከማረጋገጥ አንጻ ከፍተኛ አስተዋዕፆ አለው ብለዋል፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉደዮች ሚኒስቴር ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ልዩ ድጋፍ በሚፈልጉ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይተዋል ያሉት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎች ቢሰሩም አገልግሎቱ በሚፈለገው ደረጃ ጥራት ያለው እና ተደራሽ ነው ለማለት አይቻልም ብለዋል፡፡
አክለውም አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሸ ለማድረግ እና ጥራቱን ለማሻሻል ስትራቴጂ ቀርፆ ተግባራዊ ማድረግ ከፍተኛ ሚና እንዳለው እና ስትራቴጂው የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎችን ከመለየት እና የቅንጅታዊ አሰራር ስርዓት ለመዘርጋት ያለው ፋይዳ ከፍተኛ በመሆኑ ለሴቶች፣ ህጻናት፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች ያለው ትርጉም ትልቅ እንደሆነ አመላክተዋል፡፡ በመጨረሻም ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎቱንነ በተሻለ ሁኔታ ለመስጠት የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመቀጠል በስትራቴጂው ይዘት ዙሪያ ገለፃ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ገለፃውን ያደረጉት በፍትህ ሚኒስቴር የህግ ጥናት፣ ማርቀቅና ማጠቃለል ዳሬክቶሬት ጄኔራል ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ አዲስ ጌትነት ሲሆኑ በገለፃቸው እስካሁን ሲሰጥ የነበረው ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ምን እንደሚመስልና የሚስተዋሉትን ችግሮች፣ የተዘጋጀው ስትራቴጂ ዓላማ፣ የያዛቸው ዋና ዋና ጉዳዮች እና ማስፈፀሚያ ስልቶችን አብራርተዋል፤ የመድረኩ ተሳታፊዎችም የተለያዩ አስተያየቶችን እና ጥያቄዎችን አንስተው ውይይት የተደረገ ሲሆን ተሳታፊዎች በዋናነት ስትራቴጂው መፀደቁ በዘርፉ ያለውን ችግር ለመፍታት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው እና ለመተግበርም ቁርጠኛ መሆናቸውን በተለያየ መንገድ ገልፀዋል፡፡
በመጨረሻም ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው እና ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኦሞድ መድረኩን እየመሩት በቀረበው ገለፃ ላይ በተሳታፊዎች ውይይት የተደረገ ሲሆን ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎቱ መፅደቁ በተለይ ለመብት ጥሰት ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰቡ ክፍሎች ፋይዳው የጎላ መሆኑን አንስተው ለተግባራዊነቱ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅትና በትብብር እንዲሰሩ የአደራ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመጨረሻ መድረኩን የዘጉት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው በማጠቃለያቸው ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂውን ለመተግበር በቀጣይ የህግ ማዕቀፍ የማዘጋጀት እና የአሰራር ሥርዓቶችን የመዘርጋት ስራ እንደሚሰራ፣ ስትራቴጂውም ታትሞ በቅርብ ለሚመለከታቸው አካላት እንደሚሰራጭ፣ ህብረተሰቡ ስለነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት እና ህጎች ግንዛቤ እንዲኖረው የንቃተ ህግ ትምህርት የመስጠት ስራ በሰፊው እንደሚሰራ ገልጸው የዜጎችን የፍትህ ጥያቄ ለመመለስ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት በጋራ እንዲሰሩ እና ለስትራቴጂው ትገበራ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የአደራ መልዕክታቸውን አስተላልፈው መድረኩ ተጠናቋል።
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍13❤2🔥1
የወንጀል ክስ የማቅረቢያ
(የይርጋ) ግዜ
👇
★ አንድ ግለሰብ በፈፀመው ድርጊት በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው ሕጉ በሚያዘው የጊዜ ገደብ ውስጥ ክስ የቀረበበት እንደሆነ ብቻ ነው።
★ ሕጉ ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ካለፈ የወንጀል ክሱ በይርጋ ስለሚታገድ ድርጊቱን ፈፀመ የተባለው ግለሰብ ክስ ቀርቦበት ሊፈረድበት አይችልም ለበለጠ መረጃ {የወ/መ/ሕ/ቁ. 226}።
★ ሕግ የሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ (የይርጋ ጊዜ) እንደ ወንጀሉ ዓይነት እና ክብደት የሚለያይ ሲሆን ከባድ ወንጀሎች በ25 ዓመት ይርጋ ሲታገዱ፥ ቀላል ወንጀሎች በ3 ዓመት ይርጋ ይታገዳሉ።
★ የሞት ፍርድ ወይም የእድሜ ልክ ጽኑ እስራት የሚያስቀጣ ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ የሚጠረጠር ሰው በዚህ ወንጀል በ25 ዓመት ግዜ ውስጥ ክስ ካልቀረበበት ከዛ በኋላ ሊጠየቅ አይችልም የወ / መ/ ሕ/ቁ /_226(U)
★ ይህ የተለመደ _ አሰራር _ በስብእና ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች ላይ ተፈፃሚበት አይኖረውም።
የሕገ – መንግስቱ አንቀጽ 28 እነዚህን ወንጀሎች በፈፀሙ ሰዎች ላይ የሚቀርብ ክስ በይርጋ እንደማይታገድ በግልጽ ይደነግጋል።
✓ በስብእና ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች፦ የሰው ዘር ማጥፋትን፣ ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ መውሰድን፣ በአስገዳጅ ሰውን መሰወርን፣ ኢሰብዓዊ የድብደባ ድርጊት መፈፀምን፣ የሚያጠቃልል መሆኑን ይሄው አንቀጽ ይገልጣል። እነዚህ ወንጀሎች የከፋ ሰቆቃን የሚያስከትሉ በመሆናችው ወንጀሉን የፈፀሙ ሰዎች የይርጋ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሕገ መንግስቱ አይፈቅድም፡፡
ሥለዚህ እነዚህን ወንጀሎች የፈጸሙ ሰዎች በሕይወት እስካሉ ድረስ በማንኛውም ግዜ ክስ ሊቀርብባቸው ይችላል። ከኢትዮ ህግ ቱዩብ ገፅ
ማሳሰቢያ፣ ይህ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ሲሆን፣ ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ ያማክሩ!
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍8
ማሳሰቢያ ለዕጩ አቃቢያነ ህግ ተፈታኞች 👈👈👈👈👈👈
በነገው እለት ወደፈተና ስትቀርቡ ቀጥሎ የተዘረዘሩ መፅሐፎችን ይዛችሁ መግባት ምትችሉ መሆኑን ቢሮው ፈቅዷል።
፨ የፍታብሔር ህግ
፨ የፍታብሔር ስነስረአት ህግ
፨ የወንጀል ህግ
፨ የወንጀል ስነስረዓት ህግ
መልካም እድል!
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
በነገው እለት ወደፈተና ስትቀርቡ ቀጥሎ የተዘረዘሩ መፅሐፎችን ይዛችሁ መግባት ምትችሉ መሆኑን ቢሮው ፈቅዷል።
፨ የፍታብሔር ህግ
፨ የፍታብሔር ስነስረአት ህግ
፨ የወንጀል ህግ
፨ የወንጀል ስነስረዓት ህግ
መልካም እድል!
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለሕግ Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍24👎1
Dear fellow Advocates
We, the Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA), are reaching out to you today with a call for solidarity and collaboration. As you may be aware, the Ministry of Education has proposed a draft law that would severely restrict maternity leave for women pursuing higher education. This proposal not only undermines the affirmative action provisions enshrined in Ethiopia's constitution but also blatantly denies women their fundamental right to access education.
We cannot stand alone in this fight. We need your voices, your expertise, and your unwavering support to make our message heard and protect the rights of women in Ethiopia. We invite you to join us in organizing a powerful campaign against this unjust measure.
Please share the following # and the key messages in your social media platforms like Twitter, Facebook, and Instagram to raise awareness about the draft law and mobilize support for our protest.
Campaign slogan:
#MaternityLeaveARightANecessityAFuture
Maternity leave is not a privilege; it's a basic right for women to pursue their education and care for their newborn children.
Denying maternity leave is an affront to women's dignity and a barrier to their advancement.
#MaternityLeaveARightANecessityAFuture
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
We, the Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA), are reaching out to you today with a call for solidarity and collaboration. As you may be aware, the Ministry of Education has proposed a draft law that would severely restrict maternity leave for women pursuing higher education. This proposal not only undermines the affirmative action provisions enshrined in Ethiopia's constitution but also blatantly denies women their fundamental right to access education.
We cannot stand alone in this fight. We need your voices, your expertise, and your unwavering support to make our message heard and protect the rights of women in Ethiopia. We invite you to join us in organizing a powerful campaign against this unjust measure.
Please share the following # and the key messages in your social media platforms like Twitter, Facebook, and Instagram to raise awareness about the draft law and mobilize support for our protest.
Campaign slogan:
#MaternityLeaveARightANecessityAFuture
Maternity leave is not a privilege; it's a basic right for women to pursue their education and care for their newborn children.
Denying maternity leave is an affront to women's dignity and a barrier to their advancement.
#MaternityLeaveARightANecessityAFuture
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍17❤4👏1
Justice is a fundamental principle that ensures fairness and equality for all individuals, regardless of their race, gender, religion, or any other characteristic.
Social justice, in particular, is the notion that everyone deserves equal economic, political, and social opportunities. It is important to recognize that justice is a complex concept that can mean different things to different groups.However, it is essential that we strive to create a society that is just and equitable for all.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
❤5👍1🔥1
ፍትህ
ለሁሉም ሰው ዘር፣ ጾታ፣ ሀይማኖት ወይም ሌላ ባህሪ ሳይለይ ፍትሃዊ እና እኩልነትን የሚያረጋግጥ መሰረታዊ መርህ ነው። ማህበራዊ ፍትህ በተለይም ሁሉም ሰው እኩል ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ እድሎች ይገባዋል የሚለው አስተሳሰብ ነው።
ፍትሃዊነት
ለተለያዩ ቡድኖች የተለየ ትርጉም ያለው ውስብስብ ፅንሰ-ሀሳብ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።ነገር ግን ለሁሉም ፍትሃዊ እና ፍትሃዊ የሆነ ማህበረሰብ ለመፍጠር መጣር አስፈላጊ ነው።
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍9❤2
ፍትህ
ለሁሉም ሰው ዘር፣ ጾታ፣ ሀይማኖት ወይም ሌላ ባህሪ ሳይለይ ፍትሃዊ እና እኩልነትን የሚያረጋግጥ መሰረታዊ መርህ ነው። ማህበራዊ ፍትህ በተለይም ሁሉም ሰው እኩል ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ እድሎች ይገባዋል የሚለው አስተሳሰብ ነው።
ፍትሃዊነት
ለተለያዩ ቡድኖች የተለየ ትርጉም ያለው ውስብስብ ፅንሰ-ሀሳብ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።ነገር ግን ለሁሉም ፍትሃዊ እና ፍትሃዊ የሆነ ማህበረሰብ ለመፍጠር መጣር አስፈላጊ ነው።
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍12❤2
የመረጃ ነፃነት
መንግስትም ከጥቂት መረጃዎች በስተቀር ማለትም የሶስተኛ ወገን መረጃ፣ የሀገሪቱን መከላከያ፣ ደህንነት እና አለም አቀፍ ግንኙነት አደጋ ውስጥ ከሚጥሉ መረጃዎች እና አንዳንድ በህግ በሚስጥር እንዲያዙ ከተከለከሉ መረጃዎች ውጪ ያሉ መረጃዎችን በተጠየቀ ጊዜ የማጋራት ሀላፊነት አለበት፡፡
የመገናኛ ብዙሀን እና የመረጃ ነጻነትን ለመደንገግ የወጣ አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 590/2000፤ አንቀጽ 12፣ 16-29
Access to Information
via https://t.me/PublicInformationNoble
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
ማንኛውም ሰው ከማንኛውም መንግስታዊ አካል መረጃን የመጠየቅ፣ የማግኘት እና ይህንንም መረጃ የማስተላለፍ መብት ያለው ሲሆን
መንግስትም ከጥቂት መረጃዎች በስተቀር ማለትም የሶስተኛ ወገን መረጃ፣ የሀገሪቱን መከላከያ፣ ደህንነት እና አለም አቀፍ ግንኙነት አደጋ ውስጥ ከሚጥሉ መረጃዎች እና አንዳንድ በህግ በሚስጥር እንዲያዙ ከተከለከሉ መረጃዎች ውጪ ያሉ መረጃዎችን በተጠየቀ ጊዜ የማጋራት ሀላፊነት አለበት፡፡
የመገናኛ ብዙሀን እና የመረጃ ነጻነትን ለመደንገግ የወጣ አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 590/2000፤ አንቀጽ 12፣ 16-29
Access to Information
via https://t.me/PublicInformationNoble
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍9❤2🔥1😁1
ውክልና በሕግ ዓይን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
መቼም ሰው፣ ሰው ነውና በሁሉም ቦታ በሁሉም ሰዓት ለመገኘት ጊዜውም አቅሙም የለውም።
ከተፈጥሮ ሰው በተጨማሪም በሕግ መብት እና ግዴታ ያላቸው ተቋማትም በሰው ካልተወከሉ በስተቀር ግዑዝ ናቸውና ሕጋዊ ተግባራትን ለማከናወን አይችሉም።
ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናት እና በሕግ የተከለከሉ ሰዎች ደግሞ ሕጋዊ ተግባራትን ሚያከናውኑት በሞግዚታቸው በኩል ነው።
ከውል ወይም ከሕግ የሚመነጭ የውክልና ሥልጣን እና ሕጋዊ ውጤቶቹ በወካይ፣ በተወካይ እና በሦስተኛ ወገኖች ላይ የሚፈጥሯቸው መብት እና ግዴታዎች በተመለከተ መሠረታዊ ግንዛቤ እንዲኖረን የፍትሐ ብሔር ሕጋችን ስለወኪልነት ያስቀመጣቸውን ድንጋጌዎችን እንቃኛለን።
የፍ/ብ/ሕ/ቁ 2199 ውክልናን በመተርጎም ይጀምራል። “ውክልና ወካይ ለተወካዩ እንደራሴው ሆኖ አንድ ወይም ብዙ ሕጋዊ ሥራዎችን በወካዩ ስም ለማከናወን ግዴታ የሚገባበት ውል ነው” በሚል ይተረጉመዋል። ውክልና በግልጽ ወይም በዝምታ እንደሚሰጥ ሕጉ ቢፈቅድም የጽሑፍ ውክልና በሚያስፈልግባቸው ጉዳዮች ላይ ግን ውክልናው በጽሑፍ መሆን አለበት። ንብረትን ለማስተዳደር፣ ለመሸጥ፣ መለወጥ፣ በፍ/ቤት ቆሞ መከራከር እና ለመሳሰሉት ጉዳዮች የሚሰጡ ውክልናዎች በጽሑፍ መሆን አለባቸው።
ውክልና የሚፀናው ውክልናን ለማረጋገጥ እና ለመመዝገብ ሥልጣኑ በተሰጠው የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ ወይም በክልል የፍትሕ ቢሮዎች ወይም ይህ ሥልጣን በሕግ በተሰጣቸው አካላት ፊት ተረጋግጦ ሲሰጥ እና ሲመዘገብ ነው።
በፍትሐ ብሔር ሕጋችን ላይ ሁለት የውክልና ዓይነቶች አሉ።
1. ጠቅላላ ውክልና
ከሦስት ዓመት ለማያልፍ ጊዜ ንብረትን የማከራየት፣ ከብድር፣ ከሀብት የተገኘ ገቢን መሰብሰብ እና ማስቀመጥ፣ ለአከራዮች ደረሰኝ የመስጠት መሰል የአስተዳደር ሥራዎችን ብቻ እንዲያከናውን ለወኪሉ ሥልጣን የሚሰጥ ውክልና ነው። የንብረት ሽያጭ እና ባለቤትነትን ወደ ሦስተኛ ወገን የማስተላለፍ ሥልጣን ግን በዚህ ዓይነቱ ውክልና ውስጥ አይካተትም። ሆኖም ለሽያጭ የተመደቡ ዕቃዎችን ወይም ሰብሎችን መሸጥ ግን እንደ አስተዳደር ሥራ ስለሚቆጠር በጠቅላላ ውክልና ሥር ይመደባል።
2. ልዩ ውክልና
ይህ የውክልና ዓይነት ከአስተዳደር ሥራ ውጭ ያሉ ሌሎች ተግባራትን የረጅም ዘመን ኪራይን፣ የባንክ ገንዘብ ማውጣትን፣ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭን፣ ንብረትን ለብድር ዋስትና ማስያዝን፣ የለውጥ ውልን ከአንድ የአክስዮን ወይም የንግድ ማኅበር መግባትን እና ፍርድ ቤት ቆሞ መከራከርን ይመለከታል።
በተለምዶ ጠቅላላ ውክልና ተብሎ የሚጠራው ግን ሕጉ ከሚለው አንፃር ሲታይ የአስተዳደር ሥራ እና ልዩ ውክልናን ሥልጣኖችን ጭምር በአንድ ሰነድ ላይ በሰፊ ዝርዝር የሚያካትት ነው።
በሕጉ አገላለጽ ግን የንብረት ባለቤትነትን የማዛወር በወኪሉ ስም የመክሰስ/የመከሰስን እና መሰል የወካዩ መብት እና ግዴታ ላይ ዘላቂ ለውጥ ሊፈጥሩ የሚችሉ ሰፊ ሥልጣኖችን ለተወካዩ የሚሰጠው ግን ጠቅላላ ውክልና ሳይሆን ‘ልዩ ውክልና’ ነው። ልዩ ውክልና የተሰጠው ሰው ውክልናው ላይ የተጠቀሱትን ተግባራት እና ከተግባራቱ ባህሪ ጋር የሚያያዙ አስፈላጊ ነገሮችን ማከናወን ይችላል። ለምሳሌ ንብረት የመሸጥ ውክልና የተሰጠው ሰው የሽያጩን ገንዘብ የመቀበል፣ ንብረቱን የማስረከብ እና ስመ ሀብቱን ለገዢው የማስተላለፍ ከሽያጭ ጋር የተያያዙ ተግባራትን የማከናወን ሥልጣንም አለው።
ወካዩ ለተወካዩ በሰጠው የሥልጣን ገደብ ስር ለሚሠራው ሥራ የሚገደድ ሲሆን ከውክልናው በላይ በቅን ልቦና የሠራውን ሥራም ወካይ በፍ/ብ/ሕ/ቁ በ2207 የማጽደቅ ግዴታ አለበት።
ተወካይ በሕጉ ላይ ጥብቅ የሆነ ቅን ልቦና እንዲኖረው የሚሠራውን ሥራ ሁሉ ለወካዩ ጥቅም እንጂ ለግሉ እንዳያደርግ ተደንግጓል።
ሕጉ ‘እንደ መልካም የቤተሰብ አባት’ ተገቢውን ትጋት እና ጥንቃቄ በማድረግ የውክልናውን ሥራ እንዲሠራ ተወካይ ላይ ግዴታ ጥሏል።
ወካዩ በውክልናው ላይ ከተሰጠው ሥልጣን በላይ ከሠራ ወኪሉ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂነት አለበት። በተጨማሪም ከሥልጣኑ በላይ ወይም በሌለው ሥልጣን የተደረገ ውልም በወኪሉ ወይም መብት ባለው አካል ክስ ከቀረበበት ፍ/ቤት ሊሽረው ይችላል።
ውክልናውን ወካይ መስሎ በታየው ጊዜ የመሻር ሥልጣን በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2226(1) ላይ የተሰጠው ሲሆን ወካይ የሞተ፣ በስፍራው ላይ ያለመኖሩ የተረጋገጠ፣ ሕጋዊ ተግባራትን ለመሥራት ችሎታ ካጣ ወይም ከከሰረ በፍ/ብ/ሕ/ግ 2230(1) መሠረት ውክልናው ይሻራል።
በነገራችን ላይ በውክልና ሊደረጉ እንደማይችሉ ሕጉ በግልፅ ካስቀመጣቸው ተግባራት አንዱ ኑዛዜ ማድረግ እና ጋብቻ መፈፀም ሲሆኑ የሚገርመው ጋብቻ መፈፀምን በተመለከተ በተሻሻለው የፌዴራሉ የቤተሰብ ሕጋችን ጋብቻን በውክልና መፈፀም እንደሚቻል ተፈቅዷል። ይህ ሊሆን የሚችለው ግን የፍትሕ ሚኒስትሩ በቂ ምክንያት መኖሩን አምነው ፍቃዳቸውን ሲሰጡ መሆኑ ተደንግጓል።
EBC WORLD
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍12❤1🌚1
የዩቲዩብ ቻናለችንን ሰብስክራይብ
ያላደረጋችሁ፣❓
https://youtube.com/@Lawsocieties
አሁን subscribe አድርጉልን።
በሚል ልዩ የሕግ ጉዳዮች ይዘን ልንመጣ ነው።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
subscribe
ያላደረጋችሁ፣❓
https://youtube.com/@Lawsocieties
አሁን subscribe አድርጉልን።
አለሕግ
በሚል ልዩ የሕግ ጉዳዮች ይዘን ልንመጣ ነው።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👍9🔥1
ከህግ ውጪ የተቋረጠ የስራ ውል ለሰራተኛው የሚያስገኛቸው ጥቅማጥቅሞች
1 የስራ ስንብት ክፍያ
የስራ ውሉ አላግባብ የተቋረጠበት ሰራተኛ በአዋጅ 1156/11 አንቀፅ 39(1) እና 40(1) መሰረት እንደ ነገሩ ሁኔታ የአንድ አመት ደሞዙን የሚደርስ የስራ ስንብት ክፍያ ያገኛል፡፡
2. የካሳ ክፍያ
የስራ ውሉ አላግባብ የተቋረጠበት ከስራ ስንብት ክፍያ በተጨማሪ በአዋጅ 1156/11 አንቀፅ 43(4)(ለ) መሰረት የካሳ ክፍያ ያገኛል፡፡ሆኖም ካሳው የሰራተኛውን ማዕከላዊ የቀን ደሞዝ ደመወዙ በ180 ተባዝቶ ከሚያገኘው ውጤት መብለጥ የለበትም፡፡
3. ያልተጠቀሙበት የአመት እረፍት ወደ ገንዘብ ተቀይሮ የሚከፈል ክፍያ
የስራ ውሉ አለአግባብ የተቋረጠበት ሰራተኛ ከስራ ስንብት ክፍያ እና ከካሳ ክፍያ በተጨማሪ ያልተጠቀመበት የአመት እረፍት ወደ ገንዘብ ተቀይሮ በአዋጅ 1156/11 አንቀፅ 77(4) መሰረት ይከፈለዋል፡፡
4. ክፍያ ለዘገየበት ክፍያ
ሰራተኛው የሚለግበትን የአሰሪ ንብረት መልሶ ክሊራንስ ከጨረሰ በኋላ ሊከፈሉት የሚገቡ ክፍያዎች በ7 ቀን ውስጥ ካልተከፈሉት በአዋጁ አንቀፅ 38 መሰረት እስከ 3 ወር ደመወዝ ሊከፈለው ይችላል፡፡
5.ያልተከፈለው የወር ደመወዝ ካለ ይከፈለዋል፡፡
6. ለተጨማሪ ስራ ክፍያ
ከመደበኛ የስራ ሰአት ውጪ በበአል ቀናት የተሰራ ስራ፤በእረፍት ቀናት የተሰራ ስራ ካለ ለእነኝህ ስራዎች በአዋጅ አንቀፅ 66 እና 68 መሰረት ሰራተኛው ክፍያ ያገኛል፡፡
7. የስራ የምስክር ወረቀት
በአዋጁ አንቀፅ 12(8) መሰረት ሰራተኛው የስራ ልምድ ማስረጃ ያገኛል አንድ የግል ድርጅት ሰራተኛ የስራ ውሉ የህግ ውጪ ሲቋረጥ የሚያገኛቸው ህጋዊ ጥቅማ ጥቅሞች እነዚህ ናቸው፡፡
ማሳሰቢያ :- ይህ ተግባራዊ የሚሆነው ለግል ሰራተኞች ብቻ ነው፡፡
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9❤2🔥1👏1
የተጠርጣሪ፣ የተከሳሽ እና የታራሚ ልዩነት
ተጠርጣሪ፣ ተከሳሽ እና ታራሚ የሚሉት ቃላቶች በወንጀል ጉዳይ ላይ በተደጋጋሚ ጊዜ የሚነሱ ሲሆኑ ነገር ግን በአብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል በእነዚህ ቃላቶች መካከል ያለውን ልዩነት ባለማወቅ እና ባለመረዳት አንዱን ቃል ለአንዱ በመተካት እና በመቀያየር ሲጠቀምበት ይስተዋላል፡፡ በመሆኑም በዚህ ፅሁፍ የተጠርጣሪ፣ የተከሳሽ እና የታራሚን ምንነት፣ በመካከላቸው ያለውን አንድነት እና ልዩነት ለመዳሰስ ይሞክራል፡፡
ተጠርጣሪ
ተጠርጣሪ ማለት የወንጀል ድርጊት ፈፅሟል ተብሎ የተጠረጠረ እና በወንጀል ሥነ ሥርአት ህጉ መሰረት ለፖሊስ ወይም በህግ ክስ ለመቀበል ስልጣን ለተሰጠው አካል የወንጀል ክስ አቤቱታ ወይም ጥቆማ የቀረበበት ማንኛውም ሰው ነው፡፡ በዚህም ፖሊስ ተጠርጣሪው የተባለውን የወንጀል ድርጊት ስለመፈፀም ወይም አለመፈፀሙ ማስረጃ የማሰባሰብ እና የምርመራ ሥራ ያከናውናል፡፡ በዚህ መልኩ የሚሰራው ምርመራ ከተጠናቀቀ በኋላ የምርመራ መዝገቡ ለዐቃቤ ህግ የሚቀርብ ሲሆን ዐቃቤ ህግም የቀረበውን ማስረጃ በመመልከት ተጠርጣሪው ወንጀሉን ስለመፈፀሙ የሚያስረዳ በቂ ማስረጃ ያለ ከሆነ በፍርድ ቤት ክሰ ሊመሰርት፣ በተጨማሪነት መቅረብ ያለበት ማስረጃ ካለ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሊሰጥ ወይም ማስረጃው አጥጋቢ ካልሆነ የአያስከስስም ውሳኔ ሊሰጥ ይችላል፡፡
ተጠርጣሪው የተጠረጠረበትን የወንጀል ድርጊት ስለመፈፀሙ የሚያመለክት አጥጋቢ ማስረጃ እስካልተገኘበት ድረስ በቁጥጥር ስር የማይውል ሲሆን የወንጀል ምርመራ በሚደረግበት ወቅትም ተጠርጣሪው እንደተጠረጠረበት የወንጀል አይነት፣ ክብደት፣ የአፈፃፀም ሁኔታ፣ እንደ ተጠርጣሪው ባህሪ እና ሌሎች ሁኔታዎች በፖሊስ ዋስትና፣ በፍርድ ቤት ዋስትና ወይም በማረፊያ ቤት ሆኖ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ ሊከናወን ይቻላል፡፡
ተከሳሽ
ተከሳሽ ማለት በወንጀል ድርጊት ተጠርጥሮ በፖሊስ የወንጀል ምርመራ የተጠረጠረበትን የወንጀል ድርጊት ስለመፈፀሙ በቂ እና አሳማኝ ማስረጃ ተገኝቶ በዐቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበት ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ ያለ እና የፍርድ ውሳኔ ያልተሰጠበት ማንኛውም ሰው ነው፡፡
ተከሳሽ በፍርድ ቤት ዋስትና ወይም በማረፊያ ቤት ሆኖ የወንጀል ክስ ሂደቱን ሊከታተል ይችላል፡፡ ተከሳሽ በክስ መሰማት ሂደት ወቅት ለህዝብ ግልጽ በሆነ ችሎት የመሰማት፣ ክሱ በቂ በሆነ ዝርዝር እንዲነገረው እና በፅሁፍ የማግኘት፣ በተከሰሰበት ወንጀል እንደጥፋተኛ ያለመቋጠር፣ በራሱ ላይ በምስክርነት እንዲቀርብ ያለመገደድ፣ የቀረበበትን ማንኛውንም ማስረጃ የመመልከት እና የቀረበበትን ማንኛውንም ምስክሮች የመጠየቅ፣ ራሱን ለመከላክል የሚያስችለውን ማስረጃ የማቅረብ ወይም የማስቀረብ፣ በመረጠው የህግ ጠበቃ የመወከል፣ በተሰጠው ፍርድ ላይ ይግባኝ የማለት እና በመንግስት ውጪ አስተርጎሚ የማግኘት መብት አለው፡፡
ታራሚ
በፌደራል ማረሚያ ቤት አዋጅ ቁጥር 1174/2012 አንቀጽ 2(8) መሰረት ታራሚ ማለት በፍርድ ቤት የተወሰነበትን ፍርድ በማረሚያ ቤት ውስጥ በመፈፀም ላይ የሚገኝ ሰው ነው፡፡ በህገ መንግስቱ እና በዚህ አዋጅ መሰረት ማንኛውም ታራሚ ሰብአዊ ክብሩ በሚጠብቁ ሁኔታዎች የመያዝ፣ ከትዳር ጎደኛው፣ ከቅርብ ዘመዶቹ፣ ከጎደኞቹ፣ ከሀይማኖት አባት፣ ከሐኪም እና ከህግ አማካሪዎቹ ጋር ለመገናኘት እና እንዲጎበኙት እድል የማግኘት መብት አለው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
ተጠርጣሪ፣ ተከሳሽ እና ታራሚ የሚሉት ቃላቶች በወንጀል ጉዳይ ላይ በተደጋጋሚ ጊዜ የሚነሱ ሲሆኑ ነገር ግን በአብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል በእነዚህ ቃላቶች መካከል ያለውን ልዩነት ባለማወቅ እና ባለመረዳት አንዱን ቃል ለአንዱ በመተካት እና በመቀያየር ሲጠቀምበት ይስተዋላል፡፡ በመሆኑም በዚህ ፅሁፍ የተጠርጣሪ፣ የተከሳሽ እና የታራሚን ምንነት፣ በመካከላቸው ያለውን አንድነት እና ልዩነት ለመዳሰስ ይሞክራል፡፡
ተጠርጣሪ
ተጠርጣሪ ማለት የወንጀል ድርጊት ፈፅሟል ተብሎ የተጠረጠረ እና በወንጀል ሥነ ሥርአት ህጉ መሰረት ለፖሊስ ወይም በህግ ክስ ለመቀበል ስልጣን ለተሰጠው አካል የወንጀል ክስ አቤቱታ ወይም ጥቆማ የቀረበበት ማንኛውም ሰው ነው፡፡ በዚህም ፖሊስ ተጠርጣሪው የተባለውን የወንጀል ድርጊት ስለመፈፀም ወይም አለመፈፀሙ ማስረጃ የማሰባሰብ እና የምርመራ ሥራ ያከናውናል፡፡ በዚህ መልኩ የሚሰራው ምርመራ ከተጠናቀቀ በኋላ የምርመራ መዝገቡ ለዐቃቤ ህግ የሚቀርብ ሲሆን ዐቃቤ ህግም የቀረበውን ማስረጃ በመመልከት ተጠርጣሪው ወንጀሉን ስለመፈፀሙ የሚያስረዳ በቂ ማስረጃ ያለ ከሆነ በፍርድ ቤት ክሰ ሊመሰርት፣ በተጨማሪነት መቅረብ ያለበት ማስረጃ ካለ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሊሰጥ ወይም ማስረጃው አጥጋቢ ካልሆነ የአያስከስስም ውሳኔ ሊሰጥ ይችላል፡፡
ተጠርጣሪው የተጠረጠረበትን የወንጀል ድርጊት ስለመፈፀሙ የሚያመለክት አጥጋቢ ማስረጃ እስካልተገኘበት ድረስ በቁጥጥር ስር የማይውል ሲሆን የወንጀል ምርመራ በሚደረግበት ወቅትም ተጠርጣሪው እንደተጠረጠረበት የወንጀል አይነት፣ ክብደት፣ የአፈፃፀም ሁኔታ፣ እንደ ተጠርጣሪው ባህሪ እና ሌሎች ሁኔታዎች በፖሊስ ዋስትና፣ በፍርድ ቤት ዋስትና ወይም በማረፊያ ቤት ሆኖ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ ሊከናወን ይቻላል፡፡
ተከሳሽ
ተከሳሽ ማለት በወንጀል ድርጊት ተጠርጥሮ በፖሊስ የወንጀል ምርመራ የተጠረጠረበትን የወንጀል ድርጊት ስለመፈፀሙ በቂ እና አሳማኝ ማስረጃ ተገኝቶ በዐቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበት ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ ያለ እና የፍርድ ውሳኔ ያልተሰጠበት ማንኛውም ሰው ነው፡፡
ተከሳሽ በፍርድ ቤት ዋስትና ወይም በማረፊያ ቤት ሆኖ የወንጀል ክስ ሂደቱን ሊከታተል ይችላል፡፡ ተከሳሽ በክስ መሰማት ሂደት ወቅት ለህዝብ ግልጽ በሆነ ችሎት የመሰማት፣ ክሱ በቂ በሆነ ዝርዝር እንዲነገረው እና በፅሁፍ የማግኘት፣ በተከሰሰበት ወንጀል እንደጥፋተኛ ያለመቋጠር፣ በራሱ ላይ በምስክርነት እንዲቀርብ ያለመገደድ፣ የቀረበበትን ማንኛውንም ማስረጃ የመመልከት እና የቀረበበትን ማንኛውንም ምስክሮች የመጠየቅ፣ ራሱን ለመከላክል የሚያስችለውን ማስረጃ የማቅረብ ወይም የማስቀረብ፣ በመረጠው የህግ ጠበቃ የመወከል፣ በተሰጠው ፍርድ ላይ ይግባኝ የማለት እና በመንግስት ውጪ አስተርጎሚ የማግኘት መብት አለው፡፡
ታራሚ
በፌደራል ማረሚያ ቤት አዋጅ ቁጥር 1174/2012 አንቀጽ 2(8) መሰረት ታራሚ ማለት በፍርድ ቤት የተወሰነበትን ፍርድ በማረሚያ ቤት ውስጥ በመፈፀም ላይ የሚገኝ ሰው ነው፡፡ በህገ መንግስቱ እና በዚህ አዋጅ መሰረት ማንኛውም ታራሚ ሰብአዊ ክብሩ በሚጠብቁ ሁኔታዎች የመያዝ፣ ከትዳር ጎደኛው፣ ከቅርብ ዘመዶቹ፣ ከጎደኞቹ፣ ከሀይማኖት አባት፣ ከሐኪም እና ከህግ አማካሪዎቹ ጋር ለመገናኘት እና እንዲጎበኙት እድል የማግኘት መብት አለው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍15👏1