የቤተሰብ ሕግ ሐተታ ዘምክንያት.pdf
840.6 KB
የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ማብራሪያ
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ.pdf
552.9 KB
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ፡- ለዳኞችና ዓቃብያነ ሕግ ሥልጠና የተዘጋጀ
የፍትሐብሔር_ጉዳዮችን_የሚመለከቱ_ፎርሞች.pdf
4.6 MB
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን የሚመለከቱ የክስ፣ የመልስ፣ የይግባኝ፣ የአፈጻጸም፣ የሰበር፣ የውሳኔ እና የትዕዛዝ ፎርሞች፡፡
Forwarded from አለሕግAleHig ️
New_Ethiopian_Commercial_Code_Proclamation_No_1243_2021_English.pdf
2.7 MB
አዲሱ የንግድ ሕግ እንግሊዝኛ ቅጂ ከዚህ ያግኙ፤
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር አሰጣጥ
ታክስ ከፋዮችን ለመለየት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለተመዘገበ ሰው “የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር” በሚል የሚታወቅ ቁጥር ይሰጣል:: ታክስ ከፋዩም የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥሩን የታክስ ሕጎች በሚያዙት መሠረት መጠቀም አለበት፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ስለመሰጠት
ሚኒስቴሩ፤ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለታክስ ከፋይ አንድ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጥ ሲሆን አንድ ታክስ ከፋይ ከአንድ የታክስ መለያ ቁጥር በላይ ሊኖረው አይችልም፡፡ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጠው ምዝገባው በሚከናወንበት ጊዜ ይሆናል፡፡ በታክስ ከፋይነት የተመዘገበ ሰው የፀና የንግድ ሥራ ፈቃድ ሳያወጣ እና የንግድ ሥራ ላይ ሳይሠማራ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት በመያዙ ብቻ የታክስ ግዴታ እንዲወጣ ሊጠየቅ አይችልም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የጸና የንግድ ሥራ ፈቃድም ሆነ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት ባይኖረውም ማንኛውም ገቢ ያገኘ ሰው ታክስ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል፡፡
ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ወይም የከተማ አስተዳደር በንግድ ሥራ ወይም ቤት በማከራየት ሥራ ላይ ተሠማርቶ ገቢ የሚያገኝ ሰው በእያንዳንዱ ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ተቀጽላ ያለው የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሊሰጠው ይችላል፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የምስክር ወረቀት በተለያዩ ምክንያት ከጠፋና ታክስ ከፋዩ በባለሥልጣኑ በተዘጋጀ ቃለ መሀላ ፎርም ሞልቶ ያቀረበ እንደሆነ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
የታክሰ ከፋዩ የታክስ መለያ ቁጥር በተለያዩ ምክንያቶች ከተበላሸና በጽሑፍ ካመለከተ የተበላሸውን መልሶ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ ይሰጠዋል፡
https://t.me/lawsocieties
ታክስ ከፋዮችን ለመለየት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለተመዘገበ ሰው “የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር” በሚል የሚታወቅ ቁጥር ይሰጣል:: ታክስ ከፋዩም የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥሩን የታክስ ሕጎች በሚያዙት መሠረት መጠቀም አለበት፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ስለመሰጠት
ሚኒስቴሩ፤ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለታክስ ከፋይ አንድ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጥ ሲሆን አንድ ታክስ ከፋይ ከአንድ የታክስ መለያ ቁጥር በላይ ሊኖረው አይችልም፡፡ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጠው ምዝገባው በሚከናወንበት ጊዜ ይሆናል፡፡ በታክስ ከፋይነት የተመዘገበ ሰው የፀና የንግድ ሥራ ፈቃድ ሳያወጣ እና የንግድ ሥራ ላይ ሳይሠማራ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት በመያዙ ብቻ የታክስ ግዴታ እንዲወጣ ሊጠየቅ አይችልም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የጸና የንግድ ሥራ ፈቃድም ሆነ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት ባይኖረውም ማንኛውም ገቢ ያገኘ ሰው ታክስ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል፡፡
ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ወይም የከተማ አስተዳደር በንግድ ሥራ ወይም ቤት በማከራየት ሥራ ላይ ተሠማርቶ ገቢ የሚያገኝ ሰው በእያንዳንዱ ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ተቀጽላ ያለው የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሊሰጠው ይችላል፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የምስክር ወረቀት በተለያዩ ምክንያት ከጠፋና ታክስ ከፋዩ በባለሥልጣኑ በተዘጋጀ ቃለ መሀላ ፎርም ሞልቶ ያቀረበ እንደሆነ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
የታክሰ ከፋዩ የታክስ መለያ ቁጥር በተለያዩ ምክንያቶች ከተበላሸና በጽሑፍ ካመለከተ የተበላሸውን መልሶ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ ይሰጠዋል፡
https://t.me/lawsocieties
AFD TOR Readvertizement .pdf
489.7 KB
Readvertisement of the Call for Consultancy‼️
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
100 Must-Apply Scholarships for U.S. Universities 2023/2024
https://oyaop.com/opportunity/scholarships-and-fellowships/100-must-apply-scholarships-for-u-s-universities-2023-2024/
https://oyaop.com/opportunity/scholarships-and-fellowships/100-must-apply-scholarships-for-u-s-universities-2023-2024/
OYA Opportunities
100 Must-Apply Scholarships for U.S. Universities 2023/2024 - OYA Opportunities
Conciliation under Ethio...
Chilot Radio
Conciliation under ethiopian law
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
UK Scholarships for International Students 2023-24 (Fully Funded)
University: UK Universities
Degree level: Bachelors, Masters, PhD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: International
Award country: United Kingdom
Last Date: Different for University
Apply Link: https://brightscholarship.com/uk-scholarships-for-international-students-2023-24/
#BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship
University: UK Universities
Degree level: Bachelors, Masters, PhD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: International
Award country: United Kingdom
Last Date: Different for University
Apply Link: https://brightscholarship.com/uk-scholarships-for-international-students-2023-24/
#BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship
Bright Scholarship
UK Scholarships for International Students 2025-26 (Fully Funded) - Bright Scholarship
UK Scholarships for International Students 2025-26. These scholarships, funded by the UK government, are open to international students pursuing undergraduate, graduate, and doctoral degrees at UK universities.
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Entrust🔷ETC)
ለህግ ባለሙያው የፍቅር ደብዳቤ የተሰጠ መልስ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ውድ የህግ ባለሙያው፡
የፃፍክልኝን የፍቅር ደብዳቤ ከሽብር አዋጁ ባልተናነሰ ደምፍላት
ውስጥ ሆኜ አነበብኩት፡፡
በእውነቱ በወስላታነትና በስግብግብነት
ተነሳስተህ ደብዳቤውን በመፃፍህ ልቤን እንዳከብድብህና የፍቅር
ጥያቄህንም በብይን እንድዘጋው አስገድዶኛል፡፡
ደግሞም ባለፈው
ቅዳሜ ይህንን ውሳኔዬን አሳውቄሃለሁ፡፡ አሁን ድጋሜ ዳኝነት
የጠየቅክበት ምክንያት አልገባኝም፡፡ የቅን ልቦና አፍቃሪ (lover in
good faith) አይደለህም፡፡
በኔ ውሳኔ ተነስተህ ሴቶችን በሙሉ
አጠቃለህ መዝለፍህ hasty generalization ሆነብህ፡፡
ድሮም
ንግግር ከማያውቅ ወንድ የሚጠበቅ ነው፡፡ ቢሆንም ንግግርን
አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም (ignorance of speech is no
pardon)፡፡ ሲጀመር አለባበስህ ተማሪ እንደገነጣጠለው የጀስቲስ
ማቴሪያል የተዝረከረከ ነው፡፡ እንደ 'ፍርድ' ዓ/ነገር የረዘመ ቁመና
ቢኖርህም ልብህ ግን እንደ 'ትዕዛዝ' ያጠረ ነው፡፡ እንደ ግራቨን
ፅሁፍ የቀጨጩ ልም አይኖችህን ሳያቸው ያቅለሸልሹኛል፡፡
ካንተም ብሶ እንደ ዙፋን ችሎት ታካብዳለህ!? አመለካከትህ
ጭብጥ እንደሌለው መዝገብ የተምታታ ነው፡፡ ወሬህ
አይጨበጥም፡፡ እንደ ዳብል ራንቯ ዶክትሪን (double renvoi
doctrine) አንዴ እዚያ አንዴ እዚህ ትረግጣለህ፡፡ ልብህና
አንደበትህ እንደ አማርኛውና እንግሊዝኛው የህግ ቅጅ (version)
የተለያዩ ናቸው፡፡ ሀሣብህ እንደ ቀሽም ዐቃቤ-ህግ ጥያቄ እርባና
ቢስ ነው፡፡ "በቸልተኝነት የሚፈፀም አስገድዶ መድፈር ልፈፅምብሽ
ነበር" ያልከውን ፅሁፍህን ሳነበው ክርክሩን እንዳሸነፈ ጠበቃ
ብቻየን እንባዬ እስኪወርድ ሳቅሁ፡፡ ሞክረኸኝ በሆነ! ታስቦ
በሚፈፀም ከባድ የአካል ጉዳት ጥርስህን አርግፌህ አንድ ጥርስህ
በኤግዚቢትነት ተተክሎ ታዬው ነበር፡፡ ደግሞ የገረምከኝ "ላንቺ
ያለኝን ፍቅር ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ (beyond
reasonable doubt) ላስረዳሽ ሞክሬአለሁ ማለትህ ነው፡፡
ፅድቁ ቀርቶ በወጉ በኮነነኝ አሉ! 'ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ'
የሚል ከንቱ ቅዠትህ ቀርቶ 'በበቂ ሁኔታ' (sufficient
evidence) ብታቀርብልኝ እንኳ አልገፋህም ነበር፡፡ ዳሩ ምን ዋጋ
አለው:: ፍቅርህን የማስረዳት ሸክሙ (burden of proof) ያንተ
ቢሆንም የምታቀርበው መከራከሪያ ሁሉ ባዶ የድምፅ ብክለት
(noise pollution) ሆነብኝ፡፡ በእርግጥ በፍቅርሽ ተማረክሁ
ያለኝን (prisoner of war (POW)) እንዲጎሳቆል የምወድ
አረመኔ አይደለሁም፡፡ ብታበሳጨኝም ታሳዝነኛለህ፡፡ ነገር ግን እንደ
ህገመንግስቱ አንቀፅ 39 ባዶ ተስፋ ልሰጥህም አልፈልግም፡፡
አንተና እኔ እንደ አገራችን ህግ (the law) እና አሰራር (the
practice) ፍፁም የተለያየን ሰዎች ነን፡፡ የምፈልገውን ልትሰጠኝ
አትችልም፡፡ ፍቅር ደግሞ ሰጥቶ መቀበል (quid pro quo
relationship) እንጅ የበጎ አድራጎት ስራ (pro bono service)
አይደለም፡፡ አንደ አስጠቂ ምስክር አልከኝ? ህ! አንተማ እንደ
መሀይም መርማሪ ፖሊስ ያንተን ሀሳብ መልሼ እንዳስተጋባልህ
ነበር የፈለከው፡፡ አያያዝህ እንደ crime control model
ያስጨንቃል፡፡ እያደረስክብኝ ያለው ስነ-ልቦናዊ ጫና (undue
influence) ምስኪኑን ሚራንዳ የሆንኩ ያህል እንዲሰማኝ
አድርጎኛል፡፡ ወዳጄ! እንኳን ፍቅር ውልም በነፃነት ሲሆን ነው
የሚፀናው፡፡ ግግም ብሎ ማፍቀር aquisitive prescription
የሚሰጥህ መስሎህ ከሆነ ተሳስተሃል፡፡ ሽህ አመት ብታፈቅረኝም
እኔ ያንተ ልሆን አልችልም፡፡ በጊዜ ዘወር ብትል ይሻልሃል፡፡
ካለበለዚያ በነጭ ድሀ ላይ እንዳስፈረደ የፍርድ ባለገንዘብ
(judgment creditor) አይን አይን ስታይ መኖርህ ነው፡፡ ወደድኩ
ብለህ ስትንቀዋለል ባለቤት አልባ (res nullies) ሆነህ
እንዳትቀር ተጠንቀቅ፡፡ አካሄድህ ሁሉ ለዩኒቨርስቲ ሴት
አይመጥንም፡፡ ልብህን ወደ ሀይስኩል ችኮች ሪማንድ (remand)
ብታደርገው የተሻለ ነው፡፡ ለኔ የምትቀባጥረውን ፍቅር ግን void
abinitio ብየዋለሁ፡፡ ወዳጄ! አንድ ነገር ልንገርህ! እንደ
intrinsic element በቂጥ በቂጤ አትከተለኝ፡፡ በቃ አታናግረኝ፡፡
ከኔ ጋር ለመነጋገር locus standi እንደሌለህ ልታውቅ
ይገባሃል፡፡ አድብቶ መንከስ (wait and bite) አልወድም፡፡
ቀድሜ ማስጠንቀቂያ (notice) ልስጥህ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ባጠገቤ
ብትደርስ እንደ አገራችን ፌደራሊዝም (centrifugal
federalism) እንደምበታትንህ እወቅ፡፡ ላንተ እበቃሃለሁ፡፡
የሶስተኛ ወገን ጣልቃገብነት (third party intervention)
አያስፈልገኝም፡፡ ዋ!!! ይሄ ውሳኔ የመጨረሻ ነው፡፡ ይግባኝ
የለውም፡፡ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ!
የማይነበብ ፊርማ አለበት፡፡
(ደሱ ፍቅርኤል)
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ውድ የህግ ባለሙያው፡
የፃፍክልኝን የፍቅር ደብዳቤ ከሽብር አዋጁ ባልተናነሰ ደምፍላት
ውስጥ ሆኜ አነበብኩት፡፡
በእውነቱ በወስላታነትና በስግብግብነት
ተነሳስተህ ደብዳቤውን በመፃፍህ ልቤን እንዳከብድብህና የፍቅር
ጥያቄህንም በብይን እንድዘጋው አስገድዶኛል፡፡
ደግሞም ባለፈው
ቅዳሜ ይህንን ውሳኔዬን አሳውቄሃለሁ፡፡ አሁን ድጋሜ ዳኝነት
የጠየቅክበት ምክንያት አልገባኝም፡፡ የቅን ልቦና አፍቃሪ (lover in
good faith) አይደለህም፡፡
በኔ ውሳኔ ተነስተህ ሴቶችን በሙሉ
አጠቃለህ መዝለፍህ hasty generalization ሆነብህ፡፡
ድሮም
ንግግር ከማያውቅ ወንድ የሚጠበቅ ነው፡፡ ቢሆንም ንግግርን
አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም (ignorance of speech is no
pardon)፡፡ ሲጀመር አለባበስህ ተማሪ እንደገነጣጠለው የጀስቲስ
ማቴሪያል የተዝረከረከ ነው፡፡ እንደ 'ፍርድ' ዓ/ነገር የረዘመ ቁመና
ቢኖርህም ልብህ ግን እንደ 'ትዕዛዝ' ያጠረ ነው፡፡ እንደ ግራቨን
ፅሁፍ የቀጨጩ ልም አይኖችህን ሳያቸው ያቅለሸልሹኛል፡፡
ካንተም ብሶ እንደ ዙፋን ችሎት ታካብዳለህ!? አመለካከትህ
ጭብጥ እንደሌለው መዝገብ የተምታታ ነው፡፡ ወሬህ
አይጨበጥም፡፡ እንደ ዳብል ራንቯ ዶክትሪን (double renvoi
doctrine) አንዴ እዚያ አንዴ እዚህ ትረግጣለህ፡፡ ልብህና
አንደበትህ እንደ አማርኛውና እንግሊዝኛው የህግ ቅጅ (version)
የተለያዩ ናቸው፡፡ ሀሣብህ እንደ ቀሽም ዐቃቤ-ህግ ጥያቄ እርባና
ቢስ ነው፡፡ "በቸልተኝነት የሚፈፀም አስገድዶ መድፈር ልፈፅምብሽ
ነበር" ያልከውን ፅሁፍህን ሳነበው ክርክሩን እንዳሸነፈ ጠበቃ
ብቻየን እንባዬ እስኪወርድ ሳቅሁ፡፡ ሞክረኸኝ በሆነ! ታስቦ
በሚፈፀም ከባድ የአካል ጉዳት ጥርስህን አርግፌህ አንድ ጥርስህ
በኤግዚቢትነት ተተክሎ ታዬው ነበር፡፡ ደግሞ የገረምከኝ "ላንቺ
ያለኝን ፍቅር ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ (beyond
reasonable doubt) ላስረዳሽ ሞክሬአለሁ ማለትህ ነው፡፡
ፅድቁ ቀርቶ በወጉ በኮነነኝ አሉ! 'ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ'
የሚል ከንቱ ቅዠትህ ቀርቶ 'በበቂ ሁኔታ' (sufficient
evidence) ብታቀርብልኝ እንኳ አልገፋህም ነበር፡፡ ዳሩ ምን ዋጋ
አለው:: ፍቅርህን የማስረዳት ሸክሙ (burden of proof) ያንተ
ቢሆንም የምታቀርበው መከራከሪያ ሁሉ ባዶ የድምፅ ብክለት
(noise pollution) ሆነብኝ፡፡ በእርግጥ በፍቅርሽ ተማረክሁ
ያለኝን (prisoner of war (POW)) እንዲጎሳቆል የምወድ
አረመኔ አይደለሁም፡፡ ብታበሳጨኝም ታሳዝነኛለህ፡፡ ነገር ግን እንደ
ህገመንግስቱ አንቀፅ 39 ባዶ ተስፋ ልሰጥህም አልፈልግም፡፡
አንተና እኔ እንደ አገራችን ህግ (the law) እና አሰራር (the
practice) ፍፁም የተለያየን ሰዎች ነን፡፡ የምፈልገውን ልትሰጠኝ
አትችልም፡፡ ፍቅር ደግሞ ሰጥቶ መቀበል (quid pro quo
relationship) እንጅ የበጎ አድራጎት ስራ (pro bono service)
አይደለም፡፡ አንደ አስጠቂ ምስክር አልከኝ? ህ! አንተማ እንደ
መሀይም መርማሪ ፖሊስ ያንተን ሀሳብ መልሼ እንዳስተጋባልህ
ነበር የፈለከው፡፡ አያያዝህ እንደ crime control model
ያስጨንቃል፡፡ እያደረስክብኝ ያለው ስነ-ልቦናዊ ጫና (undue
influence) ምስኪኑን ሚራንዳ የሆንኩ ያህል እንዲሰማኝ
አድርጎኛል፡፡ ወዳጄ! እንኳን ፍቅር ውልም በነፃነት ሲሆን ነው
የሚፀናው፡፡ ግግም ብሎ ማፍቀር aquisitive prescription
የሚሰጥህ መስሎህ ከሆነ ተሳስተሃል፡፡ ሽህ አመት ብታፈቅረኝም
እኔ ያንተ ልሆን አልችልም፡፡ በጊዜ ዘወር ብትል ይሻልሃል፡፡
ካለበለዚያ በነጭ ድሀ ላይ እንዳስፈረደ የፍርድ ባለገንዘብ
(judgment creditor) አይን አይን ስታይ መኖርህ ነው፡፡ ወደድኩ
ብለህ ስትንቀዋለል ባለቤት አልባ (res nullies) ሆነህ
እንዳትቀር ተጠንቀቅ፡፡ አካሄድህ ሁሉ ለዩኒቨርስቲ ሴት
አይመጥንም፡፡ ልብህን ወደ ሀይስኩል ችኮች ሪማንድ (remand)
ብታደርገው የተሻለ ነው፡፡ ለኔ የምትቀባጥረውን ፍቅር ግን void
abinitio ብየዋለሁ፡፡ ወዳጄ! አንድ ነገር ልንገርህ! እንደ
intrinsic element በቂጥ በቂጤ አትከተለኝ፡፡ በቃ አታናግረኝ፡፡
ከኔ ጋር ለመነጋገር locus standi እንደሌለህ ልታውቅ
ይገባሃል፡፡ አድብቶ መንከስ (wait and bite) አልወድም፡፡
ቀድሜ ማስጠንቀቂያ (notice) ልስጥህ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ባጠገቤ
ብትደርስ እንደ አገራችን ፌደራሊዝም (centrifugal
federalism) እንደምበታትንህ እወቅ፡፡ ላንተ እበቃሃለሁ፡፡
የሶስተኛ ወገን ጣልቃገብነት (third party intervention)
አያስፈልገኝም፡፡ ዋ!!! ይሄ ውሳኔ የመጨረሻ ነው፡፡ ይግባኝ
የለውም፡፡ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ!
የማይነበብ ፊርማ አለበት፡፡
(ደሱ ፍቅርኤል)
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ስሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 228002 በሰጠ ውሳኔ መሰረት መንግስት/ቀበሌ ቤትን ለረጅም ግዜ መያዝ ብቻውን የባለቤትነት መብት አያጎናጽፍም አንድን ቤት ለረጅም ግዜ መያዝ ብቻውን የባለቤትነት መብት የማያጎናጽፍ በመሆኑ እንዲሁም ቤቱ የመንግስት መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌሉበትሁኔታ በተቋሙ የመረጃ ስርአት ቅጽ 008 በቀበሌ ቤትነት መመዝገቡ ብቻ ቤቱ በመንግስትየተወረሰ የቀበሌ /የመንግስት ቤት ነው ሊያስብለው አይችልም።
በአዋጅ ቁጥር 47/67 ተወርሶ ለረጅም ግዜ በመንግስት እጅ የነበረ ቤትን በሚመለከት በስህተት አላግባብ ያለህጋዊ ምክንያት ተሰጥቷል የተባለው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የመከነና በመንግሰት ባለቤትነት የሚታወቅ ስለመሆኑ በተገለጸበት በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት መንግስት የወረሰው መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌለበት ቤቱን የመንግስት ንብረት አያሰኘውም።
በአዋጅ ቁጥር 47/67 ተወርሶ ለረጅም ግዜ በመንግስት እጅ የነበረ ቤትን በሚመለከት በስህተት አላግባብ ያለህጋዊ ምክንያት ተሰጥቷል የተባለው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የመከነና በመንግሰት ባለቤትነት የሚታወቅ ስለመሆኑ በተገለጸበት በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት መንግስት የወረሰው መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌለበት ቤቱን የመንግስት ንብረት አያሰኘውም።