Proclmation1072.2018 (1).pdf
809.1 KB
የኤሌትሮኒክ ፊርማ ለመደንገግ የወጣ አዋጅ ቁጥር 1072/2010
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁጥር 358 እና 418 ተፈፃሚ የሚሆኑበት አግባብ ከሰበር ውሳኔዎች ጋር በማገናዘብ
================
የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 8 በመ/ቁ. 32143 እና ቅጽ 7 በመ/ቁ. 25031 በሰጠው ውሳኔ የሁለቱንም ልዪነት ማብራሪያ በመስጠት ትርጉም ሰጥቷል። ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ንብረት ላይ ፍርድ አርፎበታል ከተባለ ይሄው ፍርድ ሊሰረዝልኝ ይገባል የሚለው ወገን አቤቱታ ማቅረብ ያለበት በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 358 መሠረት እንጂ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ በ418 መሠረት ሊሆን አይችልም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱ የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች የተለያየ ዓላማና ውጤት ያላቸው ስለሆነ ነው፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችሏል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 358 መሠረት አቤቱታ /መቃወሚያ/ የሚቀርበው ቀደም ሲል የተሰጠን ውሣኔ ለመቃወም ነው፡፡ መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡ ቀደም ሲል በተደረገው የአፈፃፀም ክርክር ተካፋይ የነበረ እና የተወሰነበት ሰው በዚህ ሥነሥርዓት ክርክር ማንሳት የሚችልበት የህግ አግባብ የለም፡፡ ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ ተቃዋሚ ሆኖ የሚቀርብበት አግባብ የለም፡፡ ከዚህም በሌላ መንገድ በአፈፃፀም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለን ባዮች አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ሆኖ ማቅረብ ያለባቸውም ሣይዘገዩ እንደሆነ በዚሁ ቁ. 418/1/ ተመልክቶአል፡፡ አቤቱታው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ዘግይቶ የክርክሩን ውጤት በመጠበቅ ሳይሆን መቅረብ የሚገበውም ንብረቱ መከበሩን እንዳወቀ ነው።
Via Tsegaye Demeke _Lawyer
#ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
================
የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 8 በመ/ቁ. 32143 እና ቅጽ 7 በመ/ቁ. 25031 በሰጠው ውሳኔ የሁለቱንም ልዪነት ማብራሪያ በመስጠት ትርጉም ሰጥቷል። ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ንብረት ላይ ፍርድ አርፎበታል ከተባለ ይሄው ፍርድ ሊሰረዝልኝ ይገባል የሚለው ወገን አቤቱታ ማቅረብ ያለበት በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 358 መሠረት እንጂ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ በ418 መሠረት ሊሆን አይችልም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱ የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች የተለያየ ዓላማና ውጤት ያላቸው ስለሆነ ነው፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችሏል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 358 መሠረት አቤቱታ /መቃወሚያ/ የሚቀርበው ቀደም ሲል የተሰጠን ውሣኔ ለመቃወም ነው፡፡ መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡ ቀደም ሲል በተደረገው የአፈፃፀም ክርክር ተካፋይ የነበረ እና የተወሰነበት ሰው በዚህ ሥነሥርዓት ክርክር ማንሳት የሚችልበት የህግ አግባብ የለም፡፡ ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ ተቃዋሚ ሆኖ የሚቀርብበት አግባብ የለም፡፡ ከዚህም በሌላ መንገድ በአፈፃፀም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለን ባዮች አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ሆኖ ማቅረብ ያለባቸውም ሣይዘገዩ እንደሆነ በዚሁ ቁ. 418/1/ ተመልክቶአል፡፡ አቤቱታው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ዘግይቶ የክርክሩን ውጤት በመጠበቅ ሳይሆን መቅረብ የሚገበውም ንብረቱ መከበሩን እንዳወቀ ነው።
Via Tsegaye Demeke _Lawyer
#ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የቤተሰብ ሕግ ሐተታ ዘምክንያት.pdf
840.6 KB
የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ማብራሪያ
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ.pdf
552.9 KB
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ፡- ለዳኞችና ዓቃብያነ ሕግ ሥልጠና የተዘጋጀ
የፍትሐብሔር_ጉዳዮችን_የሚመለከቱ_ፎርሞች.pdf
4.6 MB
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን የሚመለከቱ የክስ፣ የመልስ፣ የይግባኝ፣ የአፈጻጸም፣ የሰበር፣ የውሳኔ እና የትዕዛዝ ፎርሞች፡፡
Forwarded from አለሕግAleHig ️
New_Ethiopian_Commercial_Code_Proclamation_No_1243_2021_English.pdf
2.7 MB
አዲሱ የንግድ ሕግ እንግሊዝኛ ቅጂ ከዚህ ያግኙ፤
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር አሰጣጥ
ታክስ ከፋዮችን ለመለየት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለተመዘገበ ሰው “የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር” በሚል የሚታወቅ ቁጥር ይሰጣል:: ታክስ ከፋዩም የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥሩን የታክስ ሕጎች በሚያዙት መሠረት መጠቀም አለበት፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ስለመሰጠት
ሚኒስቴሩ፤ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለታክስ ከፋይ አንድ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጥ ሲሆን አንድ ታክስ ከፋይ ከአንድ የታክስ መለያ ቁጥር በላይ ሊኖረው አይችልም፡፡ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጠው ምዝገባው በሚከናወንበት ጊዜ ይሆናል፡፡ በታክስ ከፋይነት የተመዘገበ ሰው የፀና የንግድ ሥራ ፈቃድ ሳያወጣ እና የንግድ ሥራ ላይ ሳይሠማራ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት በመያዙ ብቻ የታክስ ግዴታ እንዲወጣ ሊጠየቅ አይችልም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የጸና የንግድ ሥራ ፈቃድም ሆነ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት ባይኖረውም ማንኛውም ገቢ ያገኘ ሰው ታክስ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል፡፡
ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ወይም የከተማ አስተዳደር በንግድ ሥራ ወይም ቤት በማከራየት ሥራ ላይ ተሠማርቶ ገቢ የሚያገኝ ሰው በእያንዳንዱ ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ተቀጽላ ያለው የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሊሰጠው ይችላል፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የምስክር ወረቀት በተለያዩ ምክንያት ከጠፋና ታክስ ከፋዩ በባለሥልጣኑ በተዘጋጀ ቃለ መሀላ ፎርም ሞልቶ ያቀረበ እንደሆነ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
የታክሰ ከፋዩ የታክስ መለያ ቁጥር በተለያዩ ምክንያቶች ከተበላሸና በጽሑፍ ካመለከተ የተበላሸውን መልሶ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ ይሰጠዋል፡
https://t.me/lawsocieties
ታክስ ከፋዮችን ለመለየት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለተመዘገበ ሰው “የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር” በሚል የሚታወቅ ቁጥር ይሰጣል:: ታክስ ከፋዩም የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥሩን የታክስ ሕጎች በሚያዙት መሠረት መጠቀም አለበት፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ስለመሰጠት
ሚኒስቴሩ፤ ለታክስ ሕጎች ዓላማ ሲባል ለታክስ ከፋይ አንድ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጥ ሲሆን አንድ ታክስ ከፋይ ከአንድ የታክስ መለያ ቁጥር በላይ ሊኖረው አይችልም፡፡ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚሰጠው ምዝገባው በሚከናወንበት ጊዜ ይሆናል፡፡ በታክስ ከፋይነት የተመዘገበ ሰው የፀና የንግድ ሥራ ፈቃድ ሳያወጣ እና የንግድ ሥራ ላይ ሳይሠማራ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት በመያዙ ብቻ የታክስ ግዴታ እንዲወጣ ሊጠየቅ አይችልም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የጸና የንግድ ሥራ ፈቃድም ሆነ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት ባይኖረውም ማንኛውም ገቢ ያገኘ ሰው ታክስ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል፡፡
ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ወይም የከተማ አስተዳደር በንግድ ሥራ ወይም ቤት በማከራየት ሥራ ላይ ተሠማርቶ ገቢ የሚያገኝ ሰው በእያንዳንዱ ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ተቀጽላ ያለው የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሊሰጠው ይችላል፡፡
የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የምስክር ወረቀት በተለያዩ ምክንያት ከጠፋና ታክስ ከፋዩ በባለሥልጣኑ በተዘጋጀ ቃለ መሀላ ፎርም ሞልቶ ያቀረበ እንደሆነ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
የታክሰ ከፋዩ የታክስ መለያ ቁጥር በተለያዩ ምክንያቶች ከተበላሸና በጽሑፍ ካመለከተ የተበላሸውን መልሶ ነባሩን የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር የያዘ የምስክር ወረቀት ታትሞ ይሰጠዋል፡
https://t.me/lawsocieties
AFD TOR Readvertizement .pdf
489.7 KB
Readvertisement of the Call for Consultancy‼️
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
100 Must-Apply Scholarships for U.S. Universities 2023/2024
https://oyaop.com/opportunity/scholarships-and-fellowships/100-must-apply-scholarships-for-u-s-universities-2023-2024/
https://oyaop.com/opportunity/scholarships-and-fellowships/100-must-apply-scholarships-for-u-s-universities-2023-2024/
OYA Opportunities
100 Must-Apply Scholarships for U.S. Universities 2023/2024 - OYA Opportunities
Conciliation under Ethio...
Chilot Radio
Conciliation under ethiopian law
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties