በጣም ጠቃሚ የፍታሐቤር ስነስራዓት ሕግ ክፍል ሶስት
ተከራካሪ ወገኖች በአቤቱታቸው ላይ የጠቀሷቸውን የሰው ማስረጃዎች ሊለውጡ (ሊቀይሩ) የሚችሉበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ሕ/ቁ. 223/2/,234 ሰመቁ 45984 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 28ዐ መሠረት መዝገብ ሊዘጋ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 280(69(2)( 70(መ), 71(2) ሰመቁ 39581 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 421 መሠረት ክስ ለመመስረት የሚቻልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 418(421 ሰመቁ 37214 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 216 መሠረት በድጋሚ ክስ እንዳይቀርብ ሊደረግ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 216(3) ሰመቁ 44883 ቅጽ 9
ሐሰተኛ ቃል ተሰጥቷል በሚል ፍ/ቤት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 481 መሠረት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ሊሰጥ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 481 የወንጀል ህግ ቁ. 452(1 ሰመቁ 43005 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 6 መሠረት ውሣኔ ወይም ትዕዛዝ ለሰጠ ፍ/ቤት አቤቱታ ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 6 እና ሰመቁ 45839 ቅጽ 9
በፍ/ብሔር ሥነ-ሥርዓት ህግ መሠረት ተጨማሪ ማስረጃ ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 256( 345( 327
ከኢትዮጵያ ውጪ በሚገኝ ፍርድ ቤት የተሰጠ ፍርድ በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች እውቅና ሊሰጠው ወይም ተቀባይነት ሊኖረው የሚችልበት አግባብየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 5, 456-461 ሰመቁ 59953 ቅጽ 12
በህግ /ፍርድ/ ኃይል የተወሰደ ንብረት ሊመለስ የሚችልበት አግባብየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 349/1/ ሰመቁ 44238 ቅጽ12
ከሀራጅ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 447 እና 453 ትርጉምና ሊፈፀሙ የሚችሉበት አግባብየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 447, 45 ሰመቁ56130
የልዩ አዋቂ ምስክሮች በፍ/ቤት የሚሾሙበት፣ የሙያ ግዴታቸውን የሚያከናውኑበት እና ፍ/ቤቶችም የሚቀርበውን ሙያዊ ምስክርነት ሊቀበሉ የሚችሉበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 136 ሰመቁ 44522
አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ጉዳይ ጋር በተያያዘ “ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ” በሚል የተቀመጠው ሃረግ ትርጉምየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 5, 244/2/ ሰመቁ 62330 ቅጽ 12
በተከሳሽ ወይም ከሳሽ ሞት ምክንያት በፍ/ቤት በመካሄድ ላይ የነበረ ክርክር በተቋረጠ ጊዜ ክርክሩ በወራሾች አማካኝነት ሊቀጥል የሚችልበት ሁኔታና በህጉ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ.49(1), 55(2
በንብረት ሊይ በፌ/ቤት የተሰጠን የእግዴ ትዕዛዝ በፌ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 158 መሠረት መሌሶ ሇማንሳት ስሇሚቻሌበት አግባብ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 158
በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 74(2) መሰረት ፍ/ቤቱ የተዘጋን የይግባኝ አቤቱታን እንደገና ስለሚያይበት አግባብበፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ ቁ 74(2) ሰመቁ94511 ቅጽ 17
በፍርድ የተከለለከለ ሰው የፍቺ ጥያቄ ስለሚያቀርብበት አግባብ ሰመቁ 1`03791 ቅጽ 17
ተከራካሪ ወገኖች በአቤቱታቸው ላይ የጠቀሷቸውን የሰው ማስረጃዎች ሊለውጡ (ሊቀይሩ) የሚችሉበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ሕ/ቁ. 223/2/,234 ሰመቁ 45984 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 28ዐ መሠረት መዝገብ ሊዘጋ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 280(69(2)( 70(መ), 71(2) ሰመቁ 39581 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 421 መሠረት ክስ ለመመስረት የሚቻልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 418(421 ሰመቁ 37214 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 216 መሠረት በድጋሚ ክስ እንዳይቀርብ ሊደረግ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 216(3) ሰመቁ 44883 ቅጽ 9
ሐሰተኛ ቃል ተሰጥቷል በሚል ፍ/ቤት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 481 መሠረት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ሊሰጥ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 481 የወንጀል ህግ ቁ. 452(1 ሰመቁ 43005 ቅጽ 9
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 6 መሠረት ውሣኔ ወይም ትዕዛዝ ለሰጠ ፍ/ቤት አቤቱታ ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 6 እና ሰመቁ 45839 ቅጽ 9
በፍ/ብሔር ሥነ-ሥርዓት ህግ መሠረት ተጨማሪ ማስረጃ ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 256( 345( 327
ከኢትዮጵያ ውጪ በሚገኝ ፍርድ ቤት የተሰጠ ፍርድ በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች እውቅና ሊሰጠው ወይም ተቀባይነት ሊኖረው የሚችልበት አግባብየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 5, 456-461 ሰመቁ 59953 ቅጽ 12
በህግ /ፍርድ/ ኃይል የተወሰደ ንብረት ሊመለስ የሚችልበት አግባብየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 349/1/ ሰመቁ 44238 ቅጽ12
ከሀራጅ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 447 እና 453 ትርጉምና ሊፈፀሙ የሚችሉበት አግባብየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 447, 45 ሰመቁ56130
የልዩ አዋቂ ምስክሮች በፍ/ቤት የሚሾሙበት፣ የሙያ ግዴታቸውን የሚያከናውኑበት እና ፍ/ቤቶችም የሚቀርበውን ሙያዊ ምስክርነት ሊቀበሉ የሚችሉበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 136 ሰመቁ 44522
አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ጉዳይ ጋር በተያያዘ “ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ” በሚል የተቀመጠው ሃረግ ትርጉምየፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 5, 244/2/ ሰመቁ 62330 ቅጽ 12
በተከሳሽ ወይም ከሳሽ ሞት ምክንያት በፍ/ቤት በመካሄድ ላይ የነበረ ክርክር በተቋረጠ ጊዜ ክርክሩ በወራሾች አማካኝነት ሊቀጥል የሚችልበት ሁኔታና በህጉ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችልበት አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ.49(1), 55(2
በንብረት ሊይ በፌ/ቤት የተሰጠን የእግዴ ትዕዛዝ በፌ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 158 መሠረት መሌሶ ሇማንሳት ስሇሚቻሌበት አግባብ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ ህ/ቁ. 158
በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 74(2) መሰረት ፍ/ቤቱ የተዘጋን የይግባኝ አቤቱታን እንደገና ስለሚያይበት አግባብበፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ ቁ 74(2) ሰመቁ94511 ቅጽ 17
በፍርድ የተከለለከለ ሰው የፍቺ ጥያቄ ስለሚያቀርብበት አግባብ ሰመቁ 1`03791 ቅጽ 17
ዳኝነት
• ፍርድ ቤት ተከሳሹ ከጠየቀው የተለየ
ወይም በላይ ዳኝነት ሊሰጥ አይችልም፡፡
ውል ባለመፈጸሙ ምክንያት ተከሳሽ የወሰደውን ቅድሚያ ክፍያ እጥፍ እንዲመለስ ዳኝነት ከጠየቀ መፍትሔ ሊሰጠው የሚችለው ቀብድ ስለሚከፈልበት ሁኔታ አስመልክቶ በተቀመጡት ድንጋጌዎች እንጂ የመቀጮ ስምምነት ላይ ተፈጻሚ በሚሆኑት የህግ ድንጋጌዎች መሰረት አይደለም፡፡
ክርክር የሚመራውና ዳኝነት የሚሰጠው በህጉ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ነው፡፡ በህጉ ከተዘረጋው የክርክር አመራርና የዳኝነት አሰጣት ስርዓት ውጪ ክርክር የመምራትና ዳኝነት የመስጠት አካሄድ የዳኝነት ሰጪ አካሉን ገለልተኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ መሆኑ የሚታመን ነው፡፡ አንድ ፍርድ ቤት ዳኝነት የሚሰጠው በተከራካሪ ወገን የተጠየቀ ሁኖ በሕጉና በውሉ የተፈቀደ መሆኑን በጥንቃቄ አረጋግጦ ሲሆን ተከራካሪ ወገን በሕጉ ወይም በውሉ የተፈቀደለትን መፍትሔ ለማግኘት በግልጽ ዳኝነት መጠየቅ የሚገባው መሆኑን ስለክስ አመሰራረትና የመከላከያ መልስ አቀራረብን የሚደነግጉት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 222፣ 234፣ 235፣ 236 እና 83 ድንጋጌዎች ከፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 224 እና 182 ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ጋር ተዳምረው ሲታዩ የምንረዳው ጉዳይ ነው፡፡
እነዚህ ድንጋጌዎች የዳኝነት ጥያቄ አይነትና መጠኑን በክሱ ማመልከቻ በግልጽ መስፈር ያለበት መሆኑን ያሳያል፡፡
የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 224 ድንጋጌ ጠቅላላ ይዘቱ ሲታይም ከሳሹ በጉዳዩ ላይ የሚጠይቀው ዳኝነት ፍርድ ቤቱ የክሱን ጭብጥና የማስረጃውን አካባቢ ሁኔታ መሰረት በማድረግ ትክክለኛ መስሎ የታየውን ፍርድ ሊሰጥ እንደሚችል ያስገነዝባል፡፡
የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 241 ድንጋጌ መሰረታዊ አላማ ተከራካሪ ወገኖች በጽሑፍ ያቀረቡትን ክርክር ለማብራራትና በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 246-248 ድንጋጌዎች አግባብ ጭብጥ ለመመስረት እንዲያግዝ ሲሆን በጽሑፍ ማመልከቻው ላይ ያልሰፈረን ዳኝነት ለመጠየቅ የሚያስችል ያለመሆኑን የድንጋጌው ይዘትና መንፈስ ያስረዳል፡፡ ተከራካሪ ወገኖች በመጀመሪያው ክርክር ላይ ካቀረቡት በቀር ሌላ ተጨማሪ ሙግት ወይም ሌላ ማስረጃ ማስቀረብና መመርመር የሚያስፈልግ ከሆነ ወይም ቀድሞ የተያዘው ጭብጥ የሚሻሻል ወይም ተጨማሪ ጭብጥ የሚያዝ መሆኑ ከታመነም በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 255 እና 251 አግባብ የሚፈፀም እንጂ ያለህጋዊ ምክንያት በማናቸውም የክርክር ደረጃ የቀረበ ክርክር ሁሉ ተቀባይነት የሚያገኝበት የክርክር አመራር የለም፡፡
ሰ/መ/ቁ 86510 ቅጽ 15፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 83፣ 182፣ 222፣ 224፣ 234፣ 235፣ 241፣ 236፣ 246-248፣ 251፣ 255
@2019, Abrham Yohanes
https://t.me/lawsocieties
• ፍርድ ቤት ተከሳሹ ከጠየቀው የተለየ
ወይም በላይ ዳኝነት ሊሰጥ አይችልም፡፡
ውል ባለመፈጸሙ ምክንያት ተከሳሽ የወሰደውን ቅድሚያ ክፍያ እጥፍ እንዲመለስ ዳኝነት ከጠየቀ መፍትሔ ሊሰጠው የሚችለው ቀብድ ስለሚከፈልበት ሁኔታ አስመልክቶ በተቀመጡት ድንጋጌዎች እንጂ የመቀጮ ስምምነት ላይ ተፈጻሚ በሚሆኑት የህግ ድንጋጌዎች መሰረት አይደለም፡፡
ክርክር የሚመራውና ዳኝነት የሚሰጠው በህጉ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ነው፡፡ በህጉ ከተዘረጋው የክርክር አመራርና የዳኝነት አሰጣት ስርዓት ውጪ ክርክር የመምራትና ዳኝነት የመስጠት አካሄድ የዳኝነት ሰጪ አካሉን ገለልተኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ መሆኑ የሚታመን ነው፡፡ አንድ ፍርድ ቤት ዳኝነት የሚሰጠው በተከራካሪ ወገን የተጠየቀ ሁኖ በሕጉና በውሉ የተፈቀደ መሆኑን በጥንቃቄ አረጋግጦ ሲሆን ተከራካሪ ወገን በሕጉ ወይም በውሉ የተፈቀደለትን መፍትሔ ለማግኘት በግልጽ ዳኝነት መጠየቅ የሚገባው መሆኑን ስለክስ አመሰራረትና የመከላከያ መልስ አቀራረብን የሚደነግጉት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 222፣ 234፣ 235፣ 236 እና 83 ድንጋጌዎች ከፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 224 እና 182 ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ጋር ተዳምረው ሲታዩ የምንረዳው ጉዳይ ነው፡፡
እነዚህ ድንጋጌዎች የዳኝነት ጥያቄ አይነትና መጠኑን በክሱ ማመልከቻ በግልጽ መስፈር ያለበት መሆኑን ያሳያል፡፡
የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 224 ድንጋጌ ጠቅላላ ይዘቱ ሲታይም ከሳሹ በጉዳዩ ላይ የሚጠይቀው ዳኝነት ፍርድ ቤቱ የክሱን ጭብጥና የማስረጃውን አካባቢ ሁኔታ መሰረት በማድረግ ትክክለኛ መስሎ የታየውን ፍርድ ሊሰጥ እንደሚችል ያስገነዝባል፡፡
የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 241 ድንጋጌ መሰረታዊ አላማ ተከራካሪ ወገኖች በጽሑፍ ያቀረቡትን ክርክር ለማብራራትና በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 246-248 ድንጋጌዎች አግባብ ጭብጥ ለመመስረት እንዲያግዝ ሲሆን በጽሑፍ ማመልከቻው ላይ ያልሰፈረን ዳኝነት ለመጠየቅ የሚያስችል ያለመሆኑን የድንጋጌው ይዘትና መንፈስ ያስረዳል፡፡ ተከራካሪ ወገኖች በመጀመሪያው ክርክር ላይ ካቀረቡት በቀር ሌላ ተጨማሪ ሙግት ወይም ሌላ ማስረጃ ማስቀረብና መመርመር የሚያስፈልግ ከሆነ ወይም ቀድሞ የተያዘው ጭብጥ የሚሻሻል ወይም ተጨማሪ ጭብጥ የሚያዝ መሆኑ ከታመነም በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 255 እና 251 አግባብ የሚፈፀም እንጂ ያለህጋዊ ምክንያት በማናቸውም የክርክር ደረጃ የቀረበ ክርክር ሁሉ ተቀባይነት የሚያገኝበት የክርክር አመራር የለም፡፡
ሰ/መ/ቁ 86510 ቅጽ 15፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 83፣ 182፣ 222፣ 224፣ 234፣ 235፣ 241፣ 236፣ 246-248፣ 251፣ 255
@2019, Abrham Yohanes
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Addis Ababa university
STUDENTS LAW REVIEW
✨Call for contribution ✨
The Addis Ababa University Student Law Review, which is a student run legal journal, is calling for submissions to its 7th publication Volume. Submissions from undergraduate students is highly encouraged and prioritized.
Manuscripts can be submitted as articles, reflections, book reviews, or case comments.
Each manuscript should be written in Times New Roman, 12 font size, and 1.5 line spacing. All citations should follow the Oxford University Standard for the Citation of Legal Authorities (OSCOLA).
Articles, case comments, and reflections shall not exceed 7,000 words. Book reviews should be no more than 5,000 words.
Manuscripts are either accepted either in Amharic or English.
Submissions should be sent in soft copy NO LATER THAN February 28, 2023 via
Email: Aauslr2022@gmail.com
For any further inquiries, please contact the Review at
+251961455073
+251977280078
The Editorial Team
https://t.me/lawsocieties
STUDENTS LAW REVIEW
✨Call for contribution ✨
The Addis Ababa University Student Law Review, which is a student run legal journal, is calling for submissions to its 7th publication Volume. Submissions from undergraduate students is highly encouraged and prioritized.
Manuscripts can be submitted as articles, reflections, book reviews, or case comments.
Each manuscript should be written in Times New Roman, 12 font size, and 1.5 line spacing. All citations should follow the Oxford University Standard for the Citation of Legal Authorities (OSCOLA).
Articles, case comments, and reflections shall not exceed 7,000 words. Book reviews should be no more than 5,000 words.
Manuscripts are either accepted either in Amharic or English.
Submissions should be sent in soft copy NO LATER THAN February 28, 2023 via
Email: Aauslr2022@gmail.com
For any further inquiries, please contact the Review at
+251961455073
+251977280078
The Editorial Team
https://t.me/lawsocieties
አለሕግAleHig ️
https://t.me/lawsocieties
1.ሙስና
2. ዘረኝነት እና የዘር ፖለቲካ
3.ተረኝነት
4. የህግ የበላይነት አለመከበር
By Muluzer:
2. ዘረኝነት እና የዘር ፖለቲካ
3.ተረኝነት
4. የህግ የበላይነት አለመከበር
By Muluzer:
𝟏𝟐 𝐊𝐞𝐲 𝐥𝐞𝐬𝐬𝐨𝐧𝐬 𝐟𝐫𝐨𝐦 "𝐌𝐢𝐧𝐝 𝐌𝐚𝐧𝐚𝐠𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐍𝐨𝐭 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐌𝐚𝐧𝐚𝐠𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭".
1. Being productive today isn't about time management, it's about mind management.
2. Time management optimizes the resource of time. Mind management optimizes the resource of creative energy.
3. Not all hours are created equal: If you write for an hour a day, within a year you'll have a book. But you can't instead simply write for 365 hours straight, and get the same result.
4. The First Hour Rule is simply this: Spend the first hour of your day working on your most important project.
5. If you start your day working on the most important thing, there's less of a chance for other things to get in the way.
6. Sometimes your mind is better-suited to think creatively. Sometimes your mind is better-suited to think analytically.
7. The point of time is not to fill as much life as possible into a given unit of time. The point of time is to use time as a guide to living a fulfilling life.
8. A one-hour increase in average daily sleep raises productivity by more than a one-year increase in education.
9. When you randomly switch from one activity to another, your energy leaks...If you're doing that all the time, little of your energy is going toward traction.
10. A Harvard study found that the busier knowledge workers were, the less creative they were; this study found that as workers became more busy , they did less creative thinking activities such as; brainstorming. They reported fewer insights and their work was also rated as less creative by their colleagues .
11. Noise level can also affect your ability to think creatively...studies suggest that a background noise level of about seventy decibels is optimal for idea generation.
12. Things are not difficult to make; what is difficult is putting ourselves in the state of mind to make them.
Via Armad V.
https://t.me/lawsocieties
1. Being productive today isn't about time management, it's about mind management.
2. Time management optimizes the resource of time. Mind management optimizes the resource of creative energy.
3. Not all hours are created equal: If you write for an hour a day, within a year you'll have a book. But you can't instead simply write for 365 hours straight, and get the same result.
4. The First Hour Rule is simply this: Spend the first hour of your day working on your most important project.
5. If you start your day working on the most important thing, there's less of a chance for other things to get in the way.
6. Sometimes your mind is better-suited to think creatively. Sometimes your mind is better-suited to think analytically.
7. The point of time is not to fill as much life as possible into a given unit of time. The point of time is to use time as a guide to living a fulfilling life.
8. A one-hour increase in average daily sleep raises productivity by more than a one-year increase in education.
9. When you randomly switch from one activity to another, your energy leaks...If you're doing that all the time, little of your energy is going toward traction.
10. A Harvard study found that the busier knowledge workers were, the less creative they were; this study found that as workers became more busy , they did less creative thinking activities such as; brainstorming. They reported fewer insights and their work was also rated as less creative by their colleagues .
11. Noise level can also affect your ability to think creatively...studies suggest that a background noise level of about seventy decibels is optimal for idea generation.
12. Things are not difficult to make; what is difficult is putting ourselves in the state of mind to make them.
Via Armad V.
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መቀለ ከተማ የስልክ አገልግሎት አገኘች።
በመቀለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ።
በጦርነቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የስልክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት መቐለ ላይ የተሳካ ጥሪ ማድረግ መቻሉን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና ተከናውኖ በ27 ከተሞች የስልክና ሌሎች የቴሌኮም አገልግሎቶችን ማስጀመር ተችሏል ብለዋል።
የቴሌኮም አገልግሎቱ ዳግም መጀመር በመቻሉ 61 የባንክ ቅርንጫፎችም ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ እንደተቻለ ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ተናግረዋል።
EBC
በመቀለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ።
በጦርነቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የስልክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት መቐለ ላይ የተሳካ ጥሪ ማድረግ መቻሉን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና ተከናውኖ በ27 ከተሞች የስልክና ሌሎች የቴሌኮም አገልግሎቶችን ማስጀመር ተችሏል ብለዋል።
የቴሌኮም አገልግሎቱ ዳግም መጀመር በመቻሉ 61 የባንክ ቅርንጫፎችም ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ እንደተቻለ ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ተናግረዋል።
EBC
🔷Supreme Court Of Oromia For Fresh Graduates
Position - Zonal Court Attorney
Required No:76
Qualification: LLB /Degree in Law
Experience: Not Required
Apply here
👇👇👇
https://shegerjobs.com/job/supreme-court-of-oromia/
Deadline: January 12/2023
Share for your friends
👇👇👇
Position - Zonal Court Attorney
Required No:76
Qualification: LLB /Degree in Law
Experience: Not Required
Apply here
👇👇👇
https://shegerjobs.com/job/supreme-court-of-oromia/
Deadline: January 12/2023
Share for your friends
👇👇👇
ዐቃቤ ሕግ አነስተኛ የቴምብር ቀረጥ ለመክፈል በማሰብ ንብረት ከሸጠችበት ትክክለኛ ዋጋ አሳንሳ ገልጻለች ባላት ግለሰብ ላይ ክስ መስርቷል፡፡
ዐቃቤ ህግ ሲፈን አበራ ገመቹ የተባለችው የ27 ዓመት ወጣት የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 123(1) (ለ) ስር የተደነገገውን በመተላለፍ የቴምብር ቀረጥ ላለመክፈል ወይም አነስተኛ የቴምብር ቀረጥ ለመክፈል በማሰብ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ከፈጸመችበት ትክክለኛ ዋጋ አሳንሳ በመግለጽ በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሳለች ባላት ግለሰብ ላይ ነው ክስ የመሰረተው፡፡
የዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ከሆነ ተከሳሽ መኖሪያ ቤቷን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 7‚700.000 (ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺ) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ ግን በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች የገለጸች በመሆኑ እንዲሁም በሌላ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ቤቱን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 17‚000.000 (አስራ ሰባት ሚሊዮን) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች በመግለጽ የሰነዶቹን ትከክለኛ ባህሪ የደበቀች በመሆኑ ክስ ቀርቦባታል፡፡
በቀረበው ክስ ላይ ክርክር በመደረግ ላይ የሚገኝ ሲሆን ይህን ወንጀል ጨምሮ ተከሳሿ ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በጋራ በአንድ መዝገብ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ክርክሩ በግልጽ ችሎት እተከናወነ ይገኛል፡፡
https://t.me/lawsocieties
ዐቃቤ ህግ ሲፈን አበራ ገመቹ የተባለችው የ27 ዓመት ወጣት የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 123(1) (ለ) ስር የተደነገገውን በመተላለፍ የቴምብር ቀረጥ ላለመክፈል ወይም አነስተኛ የቴምብር ቀረጥ ለመክፈል በማሰብ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ከፈጸመችበት ትክክለኛ ዋጋ አሳንሳ በመግለጽ በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሳለች ባላት ግለሰብ ላይ ነው ክስ የመሰረተው፡፡
የዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ከሆነ ተከሳሽ መኖሪያ ቤቷን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 7‚700.000 (ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺ) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ ግን በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች የገለጸች በመሆኑ እንዲሁም በሌላ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ቤቱን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 17‚000.000 (አስራ ሰባት ሚሊዮን) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች በመግለጽ የሰነዶቹን ትከክለኛ ባህሪ የደበቀች በመሆኑ ክስ ቀርቦባታል፡፡
በቀረበው ክስ ላይ ክርክር በመደረግ ላይ የሚገኝ ሲሆን ይህን ወንጀል ጨምሮ ተከሳሿ ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በጋራ በአንድ መዝገብ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ክርክሩ በግልጽ ችሎት እተከናወነ ይገኛል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በሲቪል መማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተዘጋጁት አራት መመሪያዎች በፍትህ ሚኒስቴር እና በባለስል መስሪያ ቤቱ ድህረ ገጽ ከተለቀቁበት ጊዜ አንስቶ ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወጥተው በፍትህ ሚንስቴር ቁጥር የተሰጣቸው መመሪያዎች ፡-
1. ስለ ድርጅቶች መዋሃድ፣ መከፋፈል፣ መለወጥና መፍረስ የወጣ መመሪያ ቁጥር 936/2015
2. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ የሚሰማሩበትን ሁኔታ ለመወሰኝ የወጣ መመሪያ ቁጥር 937/2015
3. የአገር በቀል ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 938/2015 እንዲሁም
4. የጥቅም ግጭትን ለማስቀረት የወጣ መመሪያ ቁጥር 939/2015 የሚሉት ናቸው፡፡
ሙሉ መመሪያዎቹን በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዌብሳይት፡- www.acso.gov.et
ሕጎች - ACSO
ወይም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚንስቴር ድህረ ገጽ
ህጎች (eag.gov.et)
ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወጥተው በፍትህ ሚንስቴር ቁጥር የተሰጣቸው መመሪያዎች ፡-
1. ስለ ድርጅቶች መዋሃድ፣ መከፋፈል፣ መለወጥና መፍረስ የወጣ መመሪያ ቁጥር 936/2015
2. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ የሚሰማሩበትን ሁኔታ ለመወሰኝ የወጣ መመሪያ ቁጥር 937/2015
3. የአገር በቀል ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 938/2015 እንዲሁም
4. የጥቅም ግጭትን ለማስቀረት የወጣ መመሪያ ቁጥር 939/2015 የሚሉት ናቸው፡፡
ሙሉ መመሪያዎቹን በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዌብሳይት፡- www.acso.gov.et
ሕጎች - ACSO
ወይም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚንስቴር ድህረ ገጽ
ህጎች (eag.gov.et)
ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
https://www.ethiopianreporter.com/113716/
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source…
ሁሉም የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የጥቅም ግጭቶች ሲፈጠሩ፣ የሚፈቱበትና አስተዳደራዊ ዕርምጃዎችን የሚወስዱበት ሥርዓት በራሳቸው እንዲፈጥሩ የሚያስገድድ መመርያ ወጣ፡፡ ከዚህ በፊት ሕግ ስላልወጣና የማይገደዱ ቢሆንም፣ በዚህ መመርያ ግን ሁሉም ማኅበራት
የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ሠራተኞቹ ከቢሮ ሳይወጡ ከ2 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር በላይ አላግባብ አበል በልተዋል።
የማዕከሉ ሠራተኞች ባልተሳተፉበት ስብሰባ አበል ያወራርዱ እንደነበር እና ከሕግ አግባብ ውጭ የሆኑ ግዥዎች ሲፈጸሙ ነበር ተብሏል፡፡
በዚህም ከ46 ሺሕ ብር በላይ ከመስሪያ ቤቱ ውጭ ላሉ ባለሙያዎች ክፍያ ተፈጽሟል የተባለ ሲሆን፣ ከ204 ሺሕ ብር በላይም ለጸረ ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ በሕግ አግባብ ውጭ የተከፈለ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲስ ማለዳ
via #housinginaddisababa
https://t.me/lawsocieties
የማዕከሉ ሠራተኞች ባልተሳተፉበት ስብሰባ አበል ያወራርዱ እንደነበር እና ከሕግ አግባብ ውጭ የሆኑ ግዥዎች ሲፈጸሙ ነበር ተብሏል፡፡
በዚህም ከ46 ሺሕ ብር በላይ ከመስሪያ ቤቱ ውጭ ላሉ ባለሙያዎች ክፍያ ተፈጽሟል የተባለ ሲሆን፣ ከ204 ሺሕ ብር በላይም ለጸረ ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ በሕግ አግባብ ውጭ የተከፈለ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲስ ማለዳ
via #housinginaddisababa
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በስልካችን ላይ ሊኖሩ የማይገቡ አደገኛ መተግበሪያዎቸ
በውስጣቸው አጥፊ ቫይረሶችን የያዙ ነገር ግን አገልግሎት የሚሰጡ በመመስል የተሰሩ መተግበሪያዎች አሉ። ቀጥለው የተዘረዘሩ መተግበሪያዎች በስልኮቻችን ላይ ካሉ ልናጠፋቸው ይገባል።
የመተግበሪዎቹን መጠሪያ በተከታዩ ሊንክ ያገኛሉ፤ https://am.al-ain.com/article/apps-you-have-delete-from-smartphones
በውስጣቸው አጥፊ ቫይረሶችን የያዙ ነገር ግን አገልግሎት የሚሰጡ በመመስል የተሰሩ መተግበሪያዎች አሉ። ቀጥለው የተዘረዘሩ መተግበሪያዎች በስልኮቻችን ላይ ካሉ ልናጠፋቸው ይገባል።
የመተግበሪዎቹን መጠሪያ በተከታዩ ሊንክ ያገኛሉ፤ https://am.al-ain.com/article/apps-you-have-delete-from-smartphones
አል ዐይን ኒውስ
በስልካችን ላይ ሊኖሩ የማይገቡ አደገኛ መተግበሪያዎች
ቀጥለው የተዘረዘሩ መተግበሪያዎች በስልኮቻችን ላይ ካሉ ልናጠፋቸው ይገባል
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (ጉዳይ አስፈፃሚ🔷issue executor (Guday Asfetsami))