ፖሊስ ተከሳሹን ፈልጎ እንዳጣ ቢናገርም ተከሳሹ ግን በድብቅ ችሎት እየገባ ክሱን አዳምጦ ይወጣ ነበር።
አቢሲኒያ ባንክን የ6.1ሚሊዮን ብር አሳጥተዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል ከተከሰሱ ከ 5 ተከሳሾች መካከል አንደኛ ተከሳሽ አይተንፍሱ እንዳሻው ይባላል።
ይህ ተከሳሽ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር።
በመጨረሻም ፖሊስ ተከሳሹን በመኖሪያ አድራሻው አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ገልጾ መልስ መስጠቱን ተከትሎ ተከሳሹ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ተደርጓል። ከጋዜጣ ጥሪው በኋላ ተከሳሹ በችሎት አለመቅረቡን ተከትሎ በሌለበት መዝገቡ እንዲቀጥል ብይን ተሰጥቶ ነበር።
ይሁንና ግን ተከሳሹ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የችሎቱ ዳኞች በአካል ስለማይለዩት ተደብቆ ችሎት እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ይወጣ ነበር። በዚህ መልኩ ተከሳሹ ተደብቆ ሲገባ አንደኛዋ ተከሳሽ ለፍርድ ቤት ለሚገኙ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር እንዲያውሉት ብትጠቁማቸውም በቁጥጥር ስር ሳያውሉት ቀርተዋል። ተከሳሹም ሳይያዝ ከችሎት ወጥቶ ይሄዳል። ይህንን ሁኔታ ተከሳሿ ለችሎቱ ዳኞች ጥቆማ ሰጥታለች።
የችሎቱ ዳኞች አርብ ዕለት በነበረ ቀጠሮ ጉዳዩን ለማጣራት የተከሳሹ የአክስት ልጅ የሆነ በዚሁ መዝገብ ለቀረበ ግለሰብ ተከሳሹን በሚመለከት ጥያቄ አቅርበዋል።
''በቁጥጥር ስር ያልዋለውን አይተንፍሱ የሚባለው ተከሳሽ እዚህ ሲመጣ አይተኸዋል ወይ?'' ተብሎ የቀረበለት ግለሰብም በበኩሉ ''አዎ አይቼዋለሁ፣ እኔ እንደሚፈለግ አላቅም እንጂ ፍርድ ቤት እየመጣ ተከታትሎ ሲሄድ አይቻለው'' ሲል መልስ ሰጥቷል።
ተከሳሹን ፖሊስ በአድራሻው ማግኘት አልቻልኩም ብሎ መልስ መስጠቱን ተከትሎ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ተብሎ ብይን ከተሰጠ በኋላ በዚህ ደረጃ ፍርድ ቤት ተደብቆ እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ሲሄድ በቁጥጥር ስር የሚያውለው የፖሊስ አካል አለመኖሩ የችሎቱ ዳኞችን አበሳጭቷል።
ፖሊስ ለቆመለት አላማን መተግበር ሲገባው በቸልተኝነት ተከሳሹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር ባለመዋሉ የተፈጠረ ችግር መሆኑን የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
''የዳኝነት ስራ ግልፅ ነው፣ የሚደበቅ ነገር የለም" ሲሉ ያብራሩት ሰብሳቢ ዳኛው የታሰረ ሰው ጥቆማ እየሰጠ ተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ገብቶ እየተንቀሳቀሰ ሌላው ማረሚያ ቤት ወርዶ የሚታይበት ሂደት በፍትህ ስርዓቱ ላይ መጥፎ አሻራ ጥሎ የሚያልፍ መሆኑን ገልጸዋል።
የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፍርድ ቤት ብቻ አደለም ያሉት ሰብሳቢ ዳናው ፖሊስ ተከሳሾችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ እንደተቋም በተገቢ በጥረት ሊሰራ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ አጠቃላይ ይህ መዝገብ በሚመለከት ችሎቱ ለታህሳስ 25 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ታሪክ አዱኛ
አቢሲኒያ ባንክን የ6.1ሚሊዮን ብር አሳጥተዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል ከተከሰሱ ከ 5 ተከሳሾች መካከል አንደኛ ተከሳሽ አይተንፍሱ እንዳሻው ይባላል።
ይህ ተከሳሽ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር።
በመጨረሻም ፖሊስ ተከሳሹን በመኖሪያ አድራሻው አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ገልጾ መልስ መስጠቱን ተከትሎ ተከሳሹ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ተደርጓል። ከጋዜጣ ጥሪው በኋላ ተከሳሹ በችሎት አለመቅረቡን ተከትሎ በሌለበት መዝገቡ እንዲቀጥል ብይን ተሰጥቶ ነበር።
ይሁንና ግን ተከሳሹ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የችሎቱ ዳኞች በአካል ስለማይለዩት ተደብቆ ችሎት እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ይወጣ ነበር። በዚህ መልኩ ተከሳሹ ተደብቆ ሲገባ አንደኛዋ ተከሳሽ ለፍርድ ቤት ለሚገኙ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር እንዲያውሉት ብትጠቁማቸውም በቁጥጥር ስር ሳያውሉት ቀርተዋል። ተከሳሹም ሳይያዝ ከችሎት ወጥቶ ይሄዳል። ይህንን ሁኔታ ተከሳሿ ለችሎቱ ዳኞች ጥቆማ ሰጥታለች።
የችሎቱ ዳኞች አርብ ዕለት በነበረ ቀጠሮ ጉዳዩን ለማጣራት የተከሳሹ የአክስት ልጅ የሆነ በዚሁ መዝገብ ለቀረበ ግለሰብ ተከሳሹን በሚመለከት ጥያቄ አቅርበዋል።
''በቁጥጥር ስር ያልዋለውን አይተንፍሱ የሚባለው ተከሳሽ እዚህ ሲመጣ አይተኸዋል ወይ?'' ተብሎ የቀረበለት ግለሰብም በበኩሉ ''አዎ አይቼዋለሁ፣ እኔ እንደሚፈለግ አላቅም እንጂ ፍርድ ቤት እየመጣ ተከታትሎ ሲሄድ አይቻለው'' ሲል መልስ ሰጥቷል።
ተከሳሹን ፖሊስ በአድራሻው ማግኘት አልቻልኩም ብሎ መልስ መስጠቱን ተከትሎ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ተብሎ ብይን ከተሰጠ በኋላ በዚህ ደረጃ ፍርድ ቤት ተደብቆ እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ሲሄድ በቁጥጥር ስር የሚያውለው የፖሊስ አካል አለመኖሩ የችሎቱ ዳኞችን አበሳጭቷል።
ፖሊስ ለቆመለት አላማን መተግበር ሲገባው በቸልተኝነት ተከሳሹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር ባለመዋሉ የተፈጠረ ችግር መሆኑን የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
''የዳኝነት ስራ ግልፅ ነው፣ የሚደበቅ ነገር የለም" ሲሉ ያብራሩት ሰብሳቢ ዳኛው የታሰረ ሰው ጥቆማ እየሰጠ ተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ገብቶ እየተንቀሳቀሰ ሌላው ማረሚያ ቤት ወርዶ የሚታይበት ሂደት በፍትህ ስርዓቱ ላይ መጥፎ አሻራ ጥሎ የሚያልፍ መሆኑን ገልጸዋል።
የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፍርድ ቤት ብቻ አደለም ያሉት ሰብሳቢ ዳናው ፖሊስ ተከሳሾችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ እንደተቋም በተገቢ በጥረት ሊሰራ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ አጠቃላይ ይህ መዝገብ በሚመለከት ችሎቱ ለታህሳስ 25 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ታሪክ አዱኛ
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና
ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈
ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና
ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈
ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
233903.pdf
615.1 KB
ሰ/መ/ቁ 233903 ጥቅም 08 ቀን 2015 ዓ.ም
በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻው ሌላ ቦታ መሆኑ እንዲሁም የስራ ሁኔታው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚያንቀሳቅሰው መሆኑ በሚል የዋስትና መብቱ ሊያጣ አይገባም።
በመዝገቡ ላይ የችሎቱ ሐተታ እንደሚከተለው ይነበባል።
“በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገመንግስት አንቀጽ 32 ለማንኛውም ኢትዮጲያዊ ከተረጋገጠው የመዘዋወር መብት አኳያ አመልካቾች በሐገሪቱ አካባቢ የመዘዋወር እና የመኖሪያ ቦታ የመመስረት መብት አላቸው ፡፡ ስለሆነም አመልካቾች የሌላ ቦታ ነዋሪ መሆናቸው ብቻውን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 ንዑስ አንቀፅ 6 የተረጋገጠላቸው በዋስ የመልቀቅ መብት እንዲነፈግ የማድረግ እና በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 25 የተደነገገውን በሕግ ፊት እኩል የመሆንና እኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብትን የሚጥስ በመሆኑ ተቀባይነት ያለው ምክንያት አይደለም፡፡”
በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻው ሌላ ቦታ መሆኑ እንዲሁም የስራ ሁኔታው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚያንቀሳቅሰው መሆኑ በሚል የዋስትና መብቱ ሊያጣ አይገባም።
በመዝገቡ ላይ የችሎቱ ሐተታ እንደሚከተለው ይነበባል።
“በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገመንግስት አንቀጽ 32 ለማንኛውም ኢትዮጲያዊ ከተረጋገጠው የመዘዋወር መብት አኳያ አመልካቾች በሐገሪቱ አካባቢ የመዘዋወር እና የመኖሪያ ቦታ የመመስረት መብት አላቸው ፡፡ ስለሆነም አመልካቾች የሌላ ቦታ ነዋሪ መሆናቸው ብቻውን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 ንዑስ አንቀፅ 6 የተረጋገጠላቸው በዋስ የመልቀቅ መብት እንዲነፈግ የማድረግ እና በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 25 የተደነገገውን በሕግ ፊት እኩል የመሆንና እኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብትን የሚጥስ በመሆኑ ተቀባይነት ያለው ምክንያት አይደለም፡፡”
ሊሞቱ የደረሱ ሰዎች የሚቆጫቸው
10 ነገሮች
#Ethiopia | በተለያየ ህመም ምክኒያት በህይወት ጥቂት ጊዜ የቀራቸው ሰዎች ቀሪ ጊዜያቸውን ያለ ስቃይ እንዲያሳልፉ ህክምና የሚያገኙበት ቦታ Hospice ይባላል። ሆስፒስ ውስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሞያዎች እነዚህን ከጥቂት ሳምንታት እስከ ጥቂት ወራት የቀራቸው ሰዎች በህይወታቸው ምን እንደሚቆጫቸው ጠይቀዋቸው የሚከተሉትን 10 ነጥቦች አግኝተዋል።
1) ደስተኛ አልነበርኩም- ህይወቴን በሚገባ enjoy አላደረግሁም።
2) በእውቀት ራሴን አላሳደግሁም። ለመማር ብዙ እድል ነበረኝ ግን አልተማርኩም።
3) እራሴን አልተንከባከብኩም-ጥሩ እንቅልፍ አልተኛሁም፤ ስፖርት አልሰራሁም፤ አመጋገቤ ላይ አልተጠነቀቅኩም፤ የጤና ምርመራ በሰአቱ አላደረግሁም።
4) የኖርኩት በቂምና በጥላቻ ነው-ሁሉም ነገር እንደዚህ ማለፉ ለማይቀር ለምን በቂምና በጥላቻ ራሴንም ሰዎችንም ጎዳሁ?
5) ለቤተሰቤ ጊዜ አልሰጠሁም-ላይ ታች ስል ከልጆቼ ጋር አልተጫወትኩም፤ ወላጆቼን እንደምወዳቸው አልነገርኳቸውም። አብሬያቸው ጊዜ አላሳለፍኩም።
6) ሰዎችን አልረዳሁም- ብዙ የእኔን እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎች ነበሩ። አቅሙ እያለኝ እኔ ግን 'ቢዚ' ስለነበርኩ አልደረስኩላቸውም።
7) ህልሜን አልኖርኩም- ለብዙ አመታት ለአንድ መስሪያቤት ተቀጥሬ ነው የሰራሁት እንጂ የራሴን ህልም አልኖርኩም።
8) ያለምክኒያት ነው የለፋሁት- በማይጠቅሙኝ ነገሮች ተጠምጄ በጣም ስለፋ ነበር።
9) ለሰዎች ፍቅሬን አልገለፅኩም- ለምወዳቸው ሰዎች 'እወድሀለሁ' ወይም 'እወድሻለሁ' አላልኩም።ፍቅሬን ከመግለፅ ይልቅ እኮሳተራለሁ።
10) ሀይማኖትን እንቅ ነበረ- መንፈሳዊነትን እጠላ ነበር። አሁን መጨረሻዬ ላይ እስከምደርስ ወደ አምላኬ ዞር አላልኩም ነበር።
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ https://t.me/lawsocieties
10 ነገሮች
#Ethiopia | በተለያየ ህመም ምክኒያት በህይወት ጥቂት ጊዜ የቀራቸው ሰዎች ቀሪ ጊዜያቸውን ያለ ስቃይ እንዲያሳልፉ ህክምና የሚያገኙበት ቦታ Hospice ይባላል። ሆስፒስ ውስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሞያዎች እነዚህን ከጥቂት ሳምንታት እስከ ጥቂት ወራት የቀራቸው ሰዎች በህይወታቸው ምን እንደሚቆጫቸው ጠይቀዋቸው የሚከተሉትን 10 ነጥቦች አግኝተዋል።
1) ደስተኛ አልነበርኩም- ህይወቴን በሚገባ enjoy አላደረግሁም።
2) በእውቀት ራሴን አላሳደግሁም። ለመማር ብዙ እድል ነበረኝ ግን አልተማርኩም።
3) እራሴን አልተንከባከብኩም-ጥሩ እንቅልፍ አልተኛሁም፤ ስፖርት አልሰራሁም፤ አመጋገቤ ላይ አልተጠነቀቅኩም፤ የጤና ምርመራ በሰአቱ አላደረግሁም።
4) የኖርኩት በቂምና በጥላቻ ነው-ሁሉም ነገር እንደዚህ ማለፉ ለማይቀር ለምን በቂምና በጥላቻ ራሴንም ሰዎችንም ጎዳሁ?
5) ለቤተሰቤ ጊዜ አልሰጠሁም-ላይ ታች ስል ከልጆቼ ጋር አልተጫወትኩም፤ ወላጆቼን እንደምወዳቸው አልነገርኳቸውም። አብሬያቸው ጊዜ አላሳለፍኩም።
6) ሰዎችን አልረዳሁም- ብዙ የእኔን እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎች ነበሩ። አቅሙ እያለኝ እኔ ግን 'ቢዚ' ስለነበርኩ አልደረስኩላቸውም።
7) ህልሜን አልኖርኩም- ለብዙ አመታት ለአንድ መስሪያቤት ተቀጥሬ ነው የሰራሁት እንጂ የራሴን ህልም አልኖርኩም።
8) ያለምክኒያት ነው የለፋሁት- በማይጠቅሙኝ ነገሮች ተጠምጄ በጣም ስለፋ ነበር።
9) ለሰዎች ፍቅሬን አልገለፅኩም- ለምወዳቸው ሰዎች 'እወድሀለሁ' ወይም 'እወድሻለሁ' አላልኩም።ፍቅሬን ከመግለፅ ይልቅ እኮሳተራለሁ።
10) ሀይማኖትን እንቅ ነበረ- መንፈሳዊነትን እጠላ ነበር። አሁን መጨረሻዬ ላይ እስከምደርስ ወደ አምላኬ ዞር አላልኩም ነበር።
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ https://t.me/lawsocieties
ሞት መቼ እንደሚመጣ አይታወቅም። በየሰአቱ በአለማችን 7500 ሰዎች ይሞታሉ። በየቀኑ በአለም አቀፍ ደረጃ 180ሺ ሰዎች ይሞታሉ። ሞት ማን ጋር መቼ እንደሚመጣ አይታወቅም። ደስተኛ ሆነን፣ ህልማችንን እየኖርን፣ ራሳችንን እየተንከባከብን፣ብዙም ኮስታራ ሳንሆን፣ ከምንወዳቸው ሰዎች ጋር ጊዜ እያሳለፍን በይቅርታ ልብ እንዲሁም በመንፈሳዊነት መኖር ሞት ሲመጣ እዳንፀፀት የሚያግዙ ነጥቦች ይመስሉኛል።
ያለ አእምሮ ጤና፤ ጤና የለም!!!
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ Dawit Dreams ላይ ከተናገረው የተወሰደ።
https://t.me/lawsocieties
ያለ አእምሮ ጤና፤ ጤና የለም!!!
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ Dawit Dreams ላይ ከተናገረው የተወሰደ።
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
https://www.ethiopianreporter.com/113716/
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source…
ሁሉም የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የጥቅም ግጭቶች ሲፈጠሩ፣ የሚፈቱበትና አስተዳደራዊ ዕርምጃዎችን የሚወስዱበት ሥርዓት በራሳቸው እንዲፈጥሩ የሚያስገድድ መመርያ ወጣ፡፡ ከዚህ በፊት ሕግ ስላልወጣና የማይገደዱ ቢሆንም፣ በዚህ መመርያ ግን ሁሉም ማኅበራት
ከገቢዎች ጋር የተያያዙ ህጎችን ያውቃሉ‼️.....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
👉የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008
👉የፌደራል የገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 410/2009
👉ከገቢ ግብር ነፃ የተደረጉ ገቢዎች አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2011
👉የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011
👉የትርፍ ሰዓት መመሪያ ቁጥር 133/2010
👉የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ ቁጥር 351/1995
👉የወጪ መጋራት ደንብ ቁጥር 154/2000
👉የወጪ መጋራት መመሪያ ማሻሻያ ቁጥር 2/2009
።።።።ሼር ይደረግ።።።።
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
👉የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008
👉የፌደራል የገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 410/2009
👉ከገቢ ግብር ነፃ የተደረጉ ገቢዎች አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2011
👉የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011
👉የትርፍ ሰዓት መመሪያ ቁጥር 133/2010
👉የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ ቁጥር 351/1995
👉የወጪ መጋራት ደንብ ቁጥር 154/2000
👉የወጪ መጋራት መመሪያ ማሻሻያ ቁጥር 2/2009
።።።።ሼር ይደረግ።።።።
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
"ውድ #የአለ_ህግ ቤተሰቦች የ #Ale_Hig ን ዩቲዩብ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
https://www.youtube.com/@Lawsocieties