የፌዴራል የገቢ ግብር ደንብ
የፌዴራል የገቢ ግብር ደንብ ደንብ ቁጥር 410/2009 በደንብ ቁጥር 485/2014 እና በደንብ ቁጥር 520/2014 ተሻሽሏል። ይህንን ማሻሻያዎች በአንድ በማካተት በነጋሪ መተግበሪያ አካትተናል። ደንቡን እና ማሻሻያዎቹን በአንድ ቦታ ከነጋሪ መተግበሪያ ያግኙ፤
ደንብ ቁጥር 410/2009 - ስለፌደራል የገቢ ግብር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የገቢ ግብር ደንብ
http://negari.abyssinialaw.com/laws?id=162
የፌዴራል የገቢ ግብር ደንብ ደንብ ቁጥር 410/2009 በደንብ ቁጥር 485/2014 እና በደንብ ቁጥር 520/2014 ተሻሽሏል። ይህንን ማሻሻያዎች በአንድ በማካተት በነጋሪ መተግበሪያ አካትተናል። ደንቡን እና ማሻሻያዎቹን በአንድ ቦታ ከነጋሪ መተግበሪያ ያግኙ፤
ደንብ ቁጥር 410/2009 - ስለፌደራል የገቢ ግብር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የገቢ ግብር ደንብ
http://negari.abyssinialaw.com/laws?id=162
Trainee Attorney
United Insurance Company S.C. Ethiopia
Hawassa
Full–time
Hibret Insurance Vacancy Fresh Graduates Hibret Insurance S.C invites fresh graduates and qualified applicants for the following job positions. The United Insurance Company SC, better known as UNIC-ETHIOPIA, was established by 87 Ethiopians (individuals and enterprises) in November 1994 with an authorized capital of Br 25 million and an initial paid up capital of Br 8.073 million. Through the United Insurance S.C. Online Insurance Service Use your phone or computer at any time from any location to find out the cost of insurance for free.
POSITION:
Trainee Attorney Education: LLB GPA 3.25 and above Experience: Zero year Speaking, Listening, writing and Reading Oromifa is advantageous.
Knowledge and skill:
Excellent communication skill and Personality, Written & spoken English language proficiency, Excellent computer skill. Salary: As per the Company scale.
Place of Work: Addis Ababa Deadline: December 16,2022
How to Apply:
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within seven working days of the first date of this announcement to United Insurance, Hawassa Branch in person. THE UNITED INSURANCE COMPANY SC HAWASSA BRANCH TEL: 0462206610
https://t.me/lawsocieties
United Insurance Company S.C. Ethiopia
Hawassa
Full–time
Hibret Insurance Vacancy Fresh Graduates Hibret Insurance S.C invites fresh graduates and qualified applicants for the following job positions. The United Insurance Company SC, better known as UNIC-ETHIOPIA, was established by 87 Ethiopians (individuals and enterprises) in November 1994 with an authorized capital of Br 25 million and an initial paid up capital of Br 8.073 million. Through the United Insurance S.C. Online Insurance Service Use your phone or computer at any time from any location to find out the cost of insurance for free.
POSITION:
Trainee Attorney Education: LLB GPA 3.25 and above Experience: Zero year Speaking, Listening, writing and Reading Oromifa is advantageous.
Knowledge and skill:
Excellent communication skill and Personality, Written & spoken English language proficiency, Excellent computer skill. Salary: As per the Company scale.
Place of Work: Addis Ababa Deadline: December 16,2022
How to Apply:
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within seven working days of the first date of this announcement to United Insurance, Hawassa Branch in person. THE UNITED INSURANCE COMPANY SC HAWASSA BRANCH TEL: 0462206610
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የገጠር መሬት ውርስ ክርክር የይርጋ ጊዜ እና መቆጠር የሚጀምርበት ጊዜ
-------------------—--_____-_-__-
#የፌ/ጠ/ፍ/ቤት የሰ/መዝ/ቁ 186329
#መ
የተወሰነ
#(ያልታተመ)
#የገጠር መሬት የውርስ ክርክርን አስመልክቶ የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1000(1) ስር ያለው ጠቅላላ የውርስ ህግ ይርጋ ጊዜ ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ፣
#የገጠር መሬት የውርስ ክርክር ይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው የወራሽነት ማስረጃ ከተወሰደበት ጊዜ ጀምሮ ሳይሆን መሬቱ በሌላ ወራሽ ወይም ወራሽ ያልሆነ ሰው ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ፣
#በገጠር መሬት ክርክርም ቢሆን በወራሾች መካከል ከሆነ በፍ/ህግ ቁ ጥር 1000(1) ስር የተደነገገው የ3 ዓመት የይርጋ ጊዜ፣ ወራሽ በሆነና ባልሆነ መካከል ባለ ክርክር ደግሞ የፍ/ህግ ቍጥር 1845 ስር የተቀመጠር የ10 ዓመት ይርጋ ጊዜ ተፈፃሚ የሚሆን ስለመሆኑ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ውሳኔ ነው።
-------------------—--_____-_-__-
#የፌ/ጠ/ፍ/ቤት የሰ/መዝ/ቁ 186329
#መ
የተወሰነ
#(ያልታተመ)
#የገጠር መሬት የውርስ ክርክርን አስመልክቶ የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1000(1) ስር ያለው ጠቅላላ የውርስ ህግ ይርጋ ጊዜ ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ፣
#የገጠር መሬት የውርስ ክርክር ይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው የወራሽነት ማስረጃ ከተወሰደበት ጊዜ ጀምሮ ሳይሆን መሬቱ በሌላ ወራሽ ወይም ወራሽ ያልሆነ ሰው ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ፣
#በገጠር መሬት ክርክርም ቢሆን በወራሾች መካከል ከሆነ በፍ/ህግ ቁ ጥር 1000(1) ስር የተደነገገው የ3 ዓመት የይርጋ ጊዜ፣ ወራሽ በሆነና ባልሆነ መካከል ባለ ክርክር ደግሞ የፍ/ህግ ቍጥር 1845 ስር የተቀመጠር የ10 ዓመት ይርጋ ጊዜ ተፈፃሚ የሚሆን ስለመሆኑ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ውሳኔ ነው።
የችሎት ዜና
በአስገድዶ መድፈር የተከሰሰዉ ግለሰብ በ8 ዓመት ከ5 ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ
ተከሳሽ- ሳሙኤል ሽሙ ተገኘ
እድሜ 28 ዓመት
አድራሻ ደሴ ከተማ 010 ቀበሌ መገናኛ
የሆነው ግለሰብ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፊ.ድ.ሪ የወ/ህ/ አንቀፅ 620(2) (ሀናለ) የተመለከተውን በመተላለፍ ሚያዚያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከሌሊቱ በግምት 7፡00 ሰአት ሲሆን በደሴ ከተማ ቀበሌ 010 ልዩ ቦታዉ መገናኛ እየተባለ ከሚጠራዉ ቤቱ እድሜዋ 16 ዓመት የሆናትን የግል ተበዳይ፤ በቤት ሰራተኝነት ቀጥሯት በቁጥጥሩ ስር የምትገኘዉን፤ ከቤቱ በረንዳ ላይ አፋን በማፈንና አንገቷን በማነቅ አስገድዶ የደፍራትና ክብረ ንጽህናዋን የገረሰሰ በመሆኑ፤ ከዛም በኋላ በተለያዩ ቀናት ድርጊቱን የደጋገመው በመሆኑ በፈጸመዉ አስገድዶ መድፈር ወንጀል ክስ ተከሶ መቅረቡ ነው የውሳኔው መነሻ።
ምርመራዉን የደሴ ከተማ 4ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ አጣርቶ ለደሴ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት በማቅረብ ዐ/ህግም ክሱን በማጠናቀር ለደሴ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት አቀረበ፡፡
በመሆኑም የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳዩን በመመርመር የሰዉና የሰነድ ማስረጃዎችን በመስማትና በማየት የጥፋተኝነት ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡
በመጨረሻም ጥፋተኛዉን ያርማል ሌሎችን ያስተምራል ባለው በ 8 ዓመት ከ 5 ወር/በስምንት ዓመት ከአምስት ወር/ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤትም ህብረተሰቡም ከዚህ ቅጣት እንዲማርበትና አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ ሂደት ነቅቶ እንዲሳተፍ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት -የህ/ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት
በአስገድዶ መድፈር የተከሰሰዉ ግለሰብ በ8 ዓመት ከ5 ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ
ተከሳሽ- ሳሙኤል ሽሙ ተገኘ
እድሜ 28 ዓመት
አድራሻ ደሴ ከተማ 010 ቀበሌ መገናኛ
የሆነው ግለሰብ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፊ.ድ.ሪ የወ/ህ/ አንቀፅ 620(2) (ሀናለ) የተመለከተውን በመተላለፍ ሚያዚያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከሌሊቱ በግምት 7፡00 ሰአት ሲሆን በደሴ ከተማ ቀበሌ 010 ልዩ ቦታዉ መገናኛ እየተባለ ከሚጠራዉ ቤቱ እድሜዋ 16 ዓመት የሆናትን የግል ተበዳይ፤ በቤት ሰራተኝነት ቀጥሯት በቁጥጥሩ ስር የምትገኘዉን፤ ከቤቱ በረንዳ ላይ አፋን በማፈንና አንገቷን በማነቅ አስገድዶ የደፍራትና ክብረ ንጽህናዋን የገረሰሰ በመሆኑ፤ ከዛም በኋላ በተለያዩ ቀናት ድርጊቱን የደጋገመው በመሆኑ በፈጸመዉ አስገድዶ መድፈር ወንጀል ክስ ተከሶ መቅረቡ ነው የውሳኔው መነሻ።
ምርመራዉን የደሴ ከተማ 4ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ አጣርቶ ለደሴ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት በማቅረብ ዐ/ህግም ክሱን በማጠናቀር ለደሴ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት አቀረበ፡፡
በመሆኑም የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳዩን በመመርመር የሰዉና የሰነድ ማስረጃዎችን በመስማትና በማየት የጥፋተኝነት ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡
በመጨረሻም ጥፋተኛዉን ያርማል ሌሎችን ያስተምራል ባለው በ 8 ዓመት ከ 5 ወር/በስምንት ዓመት ከአምስት ወር/ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤትም ህብረተሰቡም ከዚህ ቅጣት እንዲማርበትና አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ ሂደት ነቅቶ እንዲሳተፍ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት -የህ/ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት
በፍትሐብሔር ክርክር ቅድመ-ሙግት ሂደት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
የዚህ ጽሑፍ ዋና ትኩረት ከሙግት በፊት ያሉ ሥነ-ሥርዓታዊ ሂደቶች አንድን ክርክር ላይ ያላቸዉን ሚና ማጉላት እና ፋይዳቸዉን ማሳየት ነዉ፡፡ በፍትሐ ብሔር ክርክር ሂደት ቅደመ ሙግት የሚባለዉ ለክርክሩ መሪ ጭብጥ ተይዞ ግራ ቀኙ ማስረጃ ማሰማት ከመጀመራቸዉ በፊት ያለዉ ሂደት ነዉ፡፡ በፍትሐ ብሔር ክርክር ዋናዉ ሙግት የሚጀምረዉ ጭብጥ ተይዞ በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 257 እና ተከታይ ድንጋጌዎቹ ተከራካሪዎች ማስረጃዎቻቸዉ የሚያስረዷቸዉን ጭብጥ እያስመዘገቡ ማስረጃ ማሰማት ሲጀምሩ ነዉ፡፡ ከዋናዉ ሙግት በፊት ባለዉ የቅድመ ሙግት ሂደት በዋናነት ክስና ማስረጃ ማቅረብ፣ መጥሪያ ማድረስ፣ መልስ እና ማስረጃ መቅረብ፣ ክስ መሰማት እና የክስ መቃወሚያዉ ላይ የመወሰን ተግባሮች ይፈፀማሉ፡፡ ይህ የክርክር ሂደት ክርክሩን ለመምራት ዋና መሰረት የሆነዉ ነዉ፡፡ የክርክሩ አቅጣጫ የሚወሰነዉም በዚህ የክርክር ደረጃ ላይ በሚሰሩ ስራዎች ነዉ፡፡ ክርክሩን ግልፅ እና አጭር በሆነ ሂደት ለመፈፀም የሚያስችለዉም የቅድመ ሙግት ሂደቱ ጤናማ መሆን ከቻለ ነዉ፡፡
ክርክሩ ሳይንዛዛ እንዲያልቅ ከተፈለገ በቅደመ ሙግት ሂደት መከናወን ያለባቸዉ ነገሮች ሁሉ ጥንቅቅ ብለዉ መከናወን ይጠበቅባቸዋል፡፡ ክርክሩ ወደ ኋላ እንዳይመለስ ከተፈለገም በቅድመ ሙግት ሂድት የሚከናወነዉ መጥሪያ አደራረስ ሰርዓት በተገቢዉ መንገድ መፈፀም ይኖርበታል፡፡ ከሙግት በፊት በዳኛዉ ሆነ በሬጅስትራር ሊከናወኑ የሚገቡ ብዙ ጉዳዮች ያሉ ቢሆንም ለዚህ ጽኁፍ ዓላማ ሲባል ሶስት ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት ይደረጋል፡፡ የመጀመሪያዉ ክስ እና መልስ ሲቀርብ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 145 መሰረት እንዲቀርብ የሚጠየቀዉን ማስረጃ ይመለከታል፡፡ ሁለተኛዉ መልስ በሬጅስትራር የማቀባበል ስርዓት ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጉዳዮች ናቸዉ፡፡ ሶስተኛዉ ክስ ከመስማት ጋር በተገናኘ መቃወሚያ እና ፍሬ ነገር ክርክሮች የሚደረጉበት ሁኔታ ይመለከታል፡፡ ይህ ጽሑፍም ሶስቱን ጉዳዮች በሕግ ያላቸዉን ማዕቀፍ እና ተግባራዊ አፈፃፀማቸዉን በመዳሰስ ከሥነ-ሥርዓት ሕጉ ዓላማ አንፃር ለክርክር ፍጥነት፣ ግልፅነት እና ፍትሐዊነት ያላቸዉን አስተዋጽዖ ይዳስሳል፡፡
በ፦ ፍቃዱ አንዳርጌ መኮንን
https://www.abyssinialaw.com/blog/pre-trial-proceedings
የዚህ ጽሑፍ ዋና ትኩረት ከሙግት በፊት ያሉ ሥነ-ሥርዓታዊ ሂደቶች አንድን ክርክር ላይ ያላቸዉን ሚና ማጉላት እና ፋይዳቸዉን ማሳየት ነዉ፡፡ በፍትሐ ብሔር ክርክር ሂደት ቅደመ ሙግት የሚባለዉ ለክርክሩ መሪ ጭብጥ ተይዞ ግራ ቀኙ ማስረጃ ማሰማት ከመጀመራቸዉ በፊት ያለዉ ሂደት ነዉ፡፡ በፍትሐ ብሔር ክርክር ዋናዉ ሙግት የሚጀምረዉ ጭብጥ ተይዞ በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 257 እና ተከታይ ድንጋጌዎቹ ተከራካሪዎች ማስረጃዎቻቸዉ የሚያስረዷቸዉን ጭብጥ እያስመዘገቡ ማስረጃ ማሰማት ሲጀምሩ ነዉ፡፡ ከዋናዉ ሙግት በፊት ባለዉ የቅድመ ሙግት ሂደት በዋናነት ክስና ማስረጃ ማቅረብ፣ መጥሪያ ማድረስ፣ መልስ እና ማስረጃ መቅረብ፣ ክስ መሰማት እና የክስ መቃወሚያዉ ላይ የመወሰን ተግባሮች ይፈፀማሉ፡፡ ይህ የክርክር ሂደት ክርክሩን ለመምራት ዋና መሰረት የሆነዉ ነዉ፡፡ የክርክሩ አቅጣጫ የሚወሰነዉም በዚህ የክርክር ደረጃ ላይ በሚሰሩ ስራዎች ነዉ፡፡ ክርክሩን ግልፅ እና አጭር በሆነ ሂደት ለመፈፀም የሚያስችለዉም የቅድመ ሙግት ሂደቱ ጤናማ መሆን ከቻለ ነዉ፡፡
ክርክሩ ሳይንዛዛ እንዲያልቅ ከተፈለገ በቅደመ ሙግት ሂደት መከናወን ያለባቸዉ ነገሮች ሁሉ ጥንቅቅ ብለዉ መከናወን ይጠበቅባቸዋል፡፡ ክርክሩ ወደ ኋላ እንዳይመለስ ከተፈለገም በቅድመ ሙግት ሂድት የሚከናወነዉ መጥሪያ አደራረስ ሰርዓት በተገቢዉ መንገድ መፈፀም ይኖርበታል፡፡ ከሙግት በፊት በዳኛዉ ሆነ በሬጅስትራር ሊከናወኑ የሚገቡ ብዙ ጉዳዮች ያሉ ቢሆንም ለዚህ ጽኁፍ ዓላማ ሲባል ሶስት ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት ይደረጋል፡፡ የመጀመሪያዉ ክስ እና መልስ ሲቀርብ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 145 መሰረት እንዲቀርብ የሚጠየቀዉን ማስረጃ ይመለከታል፡፡ ሁለተኛዉ መልስ በሬጅስትራር የማቀባበል ስርዓት ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጉዳዮች ናቸዉ፡፡ ሶስተኛዉ ክስ ከመስማት ጋር በተገናኘ መቃወሚያ እና ፍሬ ነገር ክርክሮች የሚደረጉበት ሁኔታ ይመለከታል፡፡ ይህ ጽሑፍም ሶስቱን ጉዳዮች በሕግ ያላቸዉን ማዕቀፍ እና ተግባራዊ አፈፃፀማቸዉን በመዳሰስ ከሥነ-ሥርዓት ሕጉ ዓላማ አንፃር ለክርክር ፍጥነት፣ ግልፅነት እና ፍትሐዊነት ያላቸዉን አስተዋጽዖ ይዳስሳል፡፡
በ፦ ፍቃዱ አንዳርጌ መኮንን
https://www.abyssinialaw.com/blog/pre-trial-proceedings
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በግምት የተወሰነ የታክስ ስሌት ስህተትን ስለማረም
ባለሥልጣኑ በታክስ ሕግ መሠረት ለታክስ ከፋዩ የሰጠው የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ወይም ሌላ ሰነድ በታክስ ሕግ ወይም በጉዳዩ ኩነቶች ላይ ትርጉም ጥያቄ የማያስነሳ የጹሑፍ፣የሂሳብ ስሌት ወይም ሌላ ማንኛውንም ስህተት የያዘ በሚሆንበት ጊዜ ባለሥልጣኑ ስህተቱን ለማረም ሲባል የታክስ ስሌት ማስታወቂያውን ወይም ሌላውን ሰነድ የታክስ ስሌት ማስታወቂያው ወይም ሰነዱ ለታክስ ከፋዩ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5/አምስት/ ዓመታት ውስጥ ማሻሻል ይቻላል፡፡
በዚህ መሠረት የሚታረም የታክስ ስህተት የሚባለው:-
• የመደመር፣ የመቀነስ፣ የማባዛትና የማካፈል ስህተት፣
• በስሌት ማጠቃለያ ላይ ከመንደርደሪያ ሀሳብ መለየት ወይም መቃረን፣
• ከአንድ የሒሳብ ቁጥር ከፊት ወይም ከኋላ የቁጥር መጨመር ወይም መቀነስ ወይም የሒሳብ ቁጥር ቦታ መቀያየር (transposition)፣
• የገቢ ወይም የወጪ ኮድ አመዘጋገብ ስህተት፣
• የቃል ወይም የሐረግ በአዎንታ ወይም አሉታ መቀያየር፣
• የሒሳብ ቁጥር ወይም ሀሳብ መተው ወይም መዘለል (omission)፣
• ከግብር ነጻ የሆነ ገቢን ግብር በሚከፈል ገቢ ውስጥ መጨመር፣
• በአንድ ታክስ ከፋይ ሒሳብ ውስጥ የሌላ ታክስ ከፋይ ሒሳብ መጨመር ወይም ማቀያየር፣
• የታክስ መጣኔን ወይም የትርፍ ህዳግን መሳሳት፣
• በታክስ ቅሬታ አጣሪ የሥራ ክፍል፣ በታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ወይም በመደበኛ ፍ/ቤት እንዲስተካከል የተወሰነን ጉዳይ አለማስተካከል፣
• በዚህ መሠረት ስህተት ሊታረም የሚለው በታክስ ውሳኔ መጠን ላይ በመጨመር ወይም በመቀነስ ለውጥ የሚያመጣ ሲሆን ብቻ ሆኖ ለውጥ የማያመጣ በመሆኑ የማይታረም ስህተት ሲኖር ለታክስ ከፋዩ በጽሑፍ ይገለጻል፡፡
በግምት የተወሰነ የታክስ ስሌት ቀጥሎ በተመለከተው መንገድ የሚታረም ይሆናል፡፡
🔹የግምት የታክስ ውሳኔ ላይ ስህተት አለበት የሚል ታክስ ከፋይ የግምት ታክስ ስሌት ማስታወቂያ በተሰጠው ከ5 ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የታክስ ስሌቱን ላከናወነው ወይም ውሳኔውን ለሰጠው የሥራ ሂደት ጥያቄውን በጽሑፍ በማቅረብ ስህተቱ እንዲታረምለት ሊጠይቅ ይችላል፡፡
🔹የግምት ታክስ ስሌቱን የሠራው ሥራ ሂደት የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ለታክስ ከፋዩ ከተሰጠ በኋላ በታክስ ስሌትና አወሳሰን ሂደት የተፈጸመ ግልጽና የማያከራክር ስህተት የፈፀመውን ባለሙያ ወይም የሌላ ባለሙያ አስተያየት ጭምር በማያያዝ ስህተቱ እንዲታረም የውሳኔ ሀሳብ ለቅ/ጽ/ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ያቀርባል፡፡
🔹የቅ/ጽ/ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ስህተቱ እንዲታረም ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት በአግባቡ መመርመር ያለበት ሲሆን አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ የውሳኔ ሀሳብ ያቀረበለትን ባለሙያና የሥራ ሂደት አስተባባሪን ጠርቶ ማነጋገርና ማወያየት ይችላል፡፡
🔹ታክስ ከፋዩ ጥያቄ ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በጥያቄው ላይ ውሳኔ መስጠት አለበት፡፡
🔹የቅ/ጽ/ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ሊታረም የሚል ስህተት አለመኖሩን በመግለጽ ውሳኔ የሰጠ እንደሆነ ታክስ ከፋዩ በውሳኔው ላይ ቅሬታ ካለው ውሳኔው በደረሰው በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለዋና መ/ቤቱ የሚመለከተው ዳይሬክቶሬት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ዳይሬክቶሬቱም በ2 የሥራ ቀናት ውስጥ እንደ ጉዳዩ ሁኔታ ለሀገር ውስጥ ታክስ ከፋይ ወይም ለሕግ ማስከበር ም/ዋና ዳይሬክተር (ሚኒስትር ዴኤታ) ያስተላልፋል፡፡
🔹በቀረበው ቅሬታ ላይ የሀገር ውስጥ ታክስ ወይም የሕግ ማስከበር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ለጥያቄው በቀረበ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ሊሰጥበት ይገባል፡፡
🔹 በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ታክስ ከፋይ ውሳኔው በደረሰው በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለዋና ዳይሬክተሩ በጽ/ቤቱ በኩል ሊያቀርብ ይችላል፡፡
🔹ጥያቄው በቀረበ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት በኩል ለታክስ ከፋዩ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል፡፡
🔹ስህተቱ እንዲታረም ከተወሰነ፡- የታረመው ውሳኔ የመጀመሪያ ውሳኔ በሰጠው የሥራ ክፍል በኩል የተስተካከለ የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ለታክስ ከፋዩ ይሰጣል፡፡
🔹ለታክስ ከፋዩ ተስተካክሎ የሚሰጠው የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ቀደም ሲል የተሰጠው የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ የተሻረ መሆኑን የሚገልጽና ስህተቱ በታረመበት ጊዜ ያለውን ቀንና ቁጥር የያዘ መሆን አለበት፡፡
🔹ስህተትን ለማረም የሚወስደው ጊዜ በታክስ ውሳኔ ላይ በመደበኛ መንገድ ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜን ከመቆጠር የሚያስቀር አይሆንም፡፡
🔹ከላይ በተዘረዘሩት መሠረት የሚቀርብ ስህተት የማረም ጥያቄ ጉዳዩ በቅሬታ ወይም በይግባኝ ወይም በፍ/ቤት ደረጃ ደርሶ የታየ ቢሆንም የሚስተናገድ ይሆናል፡፡
via #taxandbusinesslawblog
https://t.me/lawsocieties
ባለሥልጣኑ በታክስ ሕግ መሠረት ለታክስ ከፋዩ የሰጠው የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ወይም ሌላ ሰነድ በታክስ ሕግ ወይም በጉዳዩ ኩነቶች ላይ ትርጉም ጥያቄ የማያስነሳ የጹሑፍ፣የሂሳብ ስሌት ወይም ሌላ ማንኛውንም ስህተት የያዘ በሚሆንበት ጊዜ ባለሥልጣኑ ስህተቱን ለማረም ሲባል የታክስ ስሌት ማስታወቂያውን ወይም ሌላውን ሰነድ የታክስ ስሌት ማስታወቂያው ወይም ሰነዱ ለታክስ ከፋዩ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5/አምስት/ ዓመታት ውስጥ ማሻሻል ይቻላል፡፡
በዚህ መሠረት የሚታረም የታክስ ስህተት የሚባለው:-
• የመደመር፣ የመቀነስ፣ የማባዛትና የማካፈል ስህተት፣
• በስሌት ማጠቃለያ ላይ ከመንደርደሪያ ሀሳብ መለየት ወይም መቃረን፣
• ከአንድ የሒሳብ ቁጥር ከፊት ወይም ከኋላ የቁጥር መጨመር ወይም መቀነስ ወይም የሒሳብ ቁጥር ቦታ መቀያየር (transposition)፣
• የገቢ ወይም የወጪ ኮድ አመዘጋገብ ስህተት፣
• የቃል ወይም የሐረግ በአዎንታ ወይም አሉታ መቀያየር፣
• የሒሳብ ቁጥር ወይም ሀሳብ መተው ወይም መዘለል (omission)፣
• ከግብር ነጻ የሆነ ገቢን ግብር በሚከፈል ገቢ ውስጥ መጨመር፣
• በአንድ ታክስ ከፋይ ሒሳብ ውስጥ የሌላ ታክስ ከፋይ ሒሳብ መጨመር ወይም ማቀያየር፣
• የታክስ መጣኔን ወይም የትርፍ ህዳግን መሳሳት፣
• በታክስ ቅሬታ አጣሪ የሥራ ክፍል፣ በታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ወይም በመደበኛ ፍ/ቤት እንዲስተካከል የተወሰነን ጉዳይ አለማስተካከል፣
• በዚህ መሠረት ስህተት ሊታረም የሚለው በታክስ ውሳኔ መጠን ላይ በመጨመር ወይም በመቀነስ ለውጥ የሚያመጣ ሲሆን ብቻ ሆኖ ለውጥ የማያመጣ በመሆኑ የማይታረም ስህተት ሲኖር ለታክስ ከፋዩ በጽሑፍ ይገለጻል፡፡
በግምት የተወሰነ የታክስ ስሌት ቀጥሎ በተመለከተው መንገድ የሚታረም ይሆናል፡፡
🔹የግምት የታክስ ውሳኔ ላይ ስህተት አለበት የሚል ታክስ ከፋይ የግምት ታክስ ስሌት ማስታወቂያ በተሰጠው ከ5 ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የታክስ ስሌቱን ላከናወነው ወይም ውሳኔውን ለሰጠው የሥራ ሂደት ጥያቄውን በጽሑፍ በማቅረብ ስህተቱ እንዲታረምለት ሊጠይቅ ይችላል፡፡
🔹የግምት ታክስ ስሌቱን የሠራው ሥራ ሂደት የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ለታክስ ከፋዩ ከተሰጠ በኋላ በታክስ ስሌትና አወሳሰን ሂደት የተፈጸመ ግልጽና የማያከራክር ስህተት የፈፀመውን ባለሙያ ወይም የሌላ ባለሙያ አስተያየት ጭምር በማያያዝ ስህተቱ እንዲታረም የውሳኔ ሀሳብ ለቅ/ጽ/ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ያቀርባል፡፡
🔹የቅ/ጽ/ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ስህተቱ እንዲታረም ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት በአግባቡ መመርመር ያለበት ሲሆን አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ የውሳኔ ሀሳብ ያቀረበለትን ባለሙያና የሥራ ሂደት አስተባባሪን ጠርቶ ማነጋገርና ማወያየት ይችላል፡፡
🔹ታክስ ከፋዩ ጥያቄ ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በጥያቄው ላይ ውሳኔ መስጠት አለበት፡፡
🔹የቅ/ጽ/ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ሊታረም የሚል ስህተት አለመኖሩን በመግለጽ ውሳኔ የሰጠ እንደሆነ ታክስ ከፋዩ በውሳኔው ላይ ቅሬታ ካለው ውሳኔው በደረሰው በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለዋና መ/ቤቱ የሚመለከተው ዳይሬክቶሬት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ዳይሬክቶሬቱም በ2 የሥራ ቀናት ውስጥ እንደ ጉዳዩ ሁኔታ ለሀገር ውስጥ ታክስ ከፋይ ወይም ለሕግ ማስከበር ም/ዋና ዳይሬክተር (ሚኒስትር ዴኤታ) ያስተላልፋል፡፡
🔹በቀረበው ቅሬታ ላይ የሀገር ውስጥ ታክስ ወይም የሕግ ማስከበር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ለጥያቄው በቀረበ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ሊሰጥበት ይገባል፡፡
🔹 በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ታክስ ከፋይ ውሳኔው በደረሰው በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለዋና ዳይሬክተሩ በጽ/ቤቱ በኩል ሊያቀርብ ይችላል፡፡
🔹ጥያቄው በቀረበ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት በኩል ለታክስ ከፋዩ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል፡፡
🔹ስህተቱ እንዲታረም ከተወሰነ፡- የታረመው ውሳኔ የመጀመሪያ ውሳኔ በሰጠው የሥራ ክፍል በኩል የተስተካከለ የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ለታክስ ከፋዩ ይሰጣል፡፡
🔹ለታክስ ከፋዩ ተስተካክሎ የሚሰጠው የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ቀደም ሲል የተሰጠው የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ የተሻረ መሆኑን የሚገልጽና ስህተቱ በታረመበት ጊዜ ያለውን ቀንና ቁጥር የያዘ መሆን አለበት፡፡
🔹ስህተትን ለማረም የሚወስደው ጊዜ በታክስ ውሳኔ ላይ በመደበኛ መንገድ ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜን ከመቆጠር የሚያስቀር አይሆንም፡፡
🔹ከላይ በተዘረዘሩት መሠረት የሚቀርብ ስህተት የማረም ጥያቄ ጉዳዩ በቅሬታ ወይም በይግባኝ ወይም በፍ/ቤት ደረጃ ደርሶ የታየ ቢሆንም የሚስተናገድ ይሆናል፡፡
via #taxandbusinesslawblog
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/