#Moot_Court
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት ላለፉት 4 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የምስለ-ችሎት (Moot Court) ውድድር ግንቦት 20/ 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ በተካሄደው የፍጻሜ ዝግጅት ፍፃሜውን አግኝቷል።
በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረው የዘንድሮው ውድድር ፦
➡️ በአዲስ አበባ፣
➡️ አዳማ፣
➡️ ሀዋሳ፣
➡️ ሆሳዕና፣
➡️ ሚዛን፣
➡️ ጋምቤላ፣
➡️ አሶሳ፣
➡️ ሰመራ፣
➡️ ሐረር፣
➡️ ድሬዳዋ፣
➡️ ጅግጅጋ እና ጎንደር ከተሞች የተካሄዱ ሲሆን በ10 ክልሎች እና 2 ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ 63 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 130 ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡
በክልላዊ የቃል ክርክር ውድድሮች 1ኛ እና 2ኛ የወጡ 24 ተወዳዳሪ ቡድኖች የጽሑፍ ክርክራቸውን ለኢሰመኮ በመላክ የተወዳደሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ 8 ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግንቦት 15-20 ቀን 2014 ዓ.ም በሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ዙሮች ተወዳድረዋል።
ከነዚህም ውስጥ ከወላይታ ከተማ፣ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት የመጡት ተማሪ ሳያት ደሳለኝ እና ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ እንዲሁም፣ ከጎንደር ከተማ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኮሙኒቲ ት/ቤት የመጡት ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ ግማሽ ፍፃሜ አሸናፊዎች በመሆን ለፍፃሜ ውድድር መቅረብ ችለዋል።
ዛሬ በተደረጉው ውድድር ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ #ከጎንደር_ዩኒቨርሲቲ_ኮሙኒቲ_ትምህት_ቤት የ2ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
(ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ እና ፎቶዎች ከላይ ተያይዟል)
#EHRC
#tikvahethiopia @lawsocieties
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት ላለፉት 4 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የምስለ-ችሎት (Moot Court) ውድድር ግንቦት 20/ 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ በተካሄደው የፍጻሜ ዝግጅት ፍፃሜውን አግኝቷል።
በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረው የዘንድሮው ውድድር ፦
➡️ በአዲስ አበባ፣
➡️ አዳማ፣
➡️ ሀዋሳ፣
➡️ ሆሳዕና፣
➡️ ሚዛን፣
➡️ ጋምቤላ፣
➡️ አሶሳ፣
➡️ ሰመራ፣
➡️ ሐረር፣
➡️ ድሬዳዋ፣
➡️ ጅግጅጋ እና ጎንደር ከተሞች የተካሄዱ ሲሆን በ10 ክልሎች እና 2 ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ 63 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 130 ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡
በክልላዊ የቃል ክርክር ውድድሮች 1ኛ እና 2ኛ የወጡ 24 ተወዳዳሪ ቡድኖች የጽሑፍ ክርክራቸውን ለኢሰመኮ በመላክ የተወዳደሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ 8 ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግንቦት 15-20 ቀን 2014 ዓ.ም በሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ዙሮች ተወዳድረዋል።
ከነዚህም ውስጥ ከወላይታ ከተማ፣ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት የመጡት ተማሪ ሳያት ደሳለኝ እና ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ እንዲሁም፣ ከጎንደር ከተማ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኮሙኒቲ ት/ቤት የመጡት ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ ግማሽ ፍፃሜ አሸናፊዎች በመሆን ለፍፃሜ ውድድር መቅረብ ችለዋል።
ዛሬ በተደረጉው ውድድር ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ #ከጎንደር_ዩኒቨርሲቲ_ኮሙኒቲ_ትምህት_ቤት የ2ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
(ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ እና ፎቶዎች ከላይ ተያይዟል)
#EHRC
#tikvahethiopia @lawsocieties
For Women Lawyers........ 🙏👇👇
Dear all,
Greetings from EWLA Head Office!
Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, (for Media Defence 23 to 25 August 2022)
Kindly find the details using the link below
https://www.mediadefence.org/news/call-for-applications-east-africa-women-litigation-surgery/
Kind regards!
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Dear all,
Greetings from EWLA Head Office!
Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, (for Media Defence 23 to 25 August 2022)
Kindly find the details using the link below
https://www.mediadefence.org/news/call-for-applications-east-africa-women-litigation-surgery/
Kind regards!
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Media Defence
[NOW CLOSED] Call for Applications: East Africa Women Litigation Surgery - Media Defence
23 to 25 August 2022, Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, Rwanda, Tanzania and Uganda to participate in a forthcoming litigation surgery on the right to freedom of expression and digital…
ሁለት ነገር!
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!
2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!
2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#NIB International Bank#
▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager,✅ Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV
▪️Deadline - June 06/2022
▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager,✅ Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV
▪️Deadline - June 06/2022
#Job
#Assistant_Attorney
Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa
applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Assistant_Attorney
Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa
applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Debub Global Bank#
▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, ✅Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3LSEOac
▪️Deadline - June 03/2022
▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, ✅Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3LSEOac
▪️Deadline - June 03/2022
Elelanajobs.com - The Home of Your Career Opportunity
Debub Global Bank is hiring - Elelanajobs.com
Debub Global Bank S.C. is a privately owned share company which has started operation on August 28, 2012. The bank is established to provide a wide range of banking services to both domestic and international businesses with quality customer services, higher…
ETHIOPIAN LABOUR RIGHTS WATCH
የኢትዮጵያ ሰራተኞች መብቶች ተሟጋች
Job Title: Legal Aid Provider
Application Deadline: June 13 Number Required: Two
Duration: Six Months
Location: Addis Ababa, Ethiopia Type of Appointment: Full-Time
Description
Ethiopian Labour Rights Watch (ELRW) is preparing to implement a project which is aimed at strengthening the provision of free legal aid services to women workers by setting up 2 free landline telephone services (hotlines) targeting female domestic workers and vulnerable women working in the informal sector. To this end, ELRW is looking to hire two female legal aid assistants who would be required to provide legal aid and consultation to the aforementioned vulnerable groups through phone calls.
Qualifications
Law degree from an accredited university in Ethiopia
How to apply
All interested applicants shall submit their most recent CV and a cover letter not exceeding 150 words on why they are interested and why they are the perfect fit for this position via info@ethiopianlabour.org with the subject line Legal Aid Provider Position.
Selected applicants will be contacted for an interview.
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የኢትዮጵያ ሰራተኞች መብቶች ተሟጋች
Job Title: Legal Aid Provider
Application Deadline: June 13 Number Required: Two
Duration: Six Months
Location: Addis Ababa, Ethiopia Type of Appointment: Full-Time
Description
Ethiopian Labour Rights Watch (ELRW) is preparing to implement a project which is aimed at strengthening the provision of free legal aid services to women workers by setting up 2 free landline telephone services (hotlines) targeting female domestic workers and vulnerable women working in the informal sector. To this end, ELRW is looking to hire two female legal aid assistants who would be required to provide legal aid and consultation to the aforementioned vulnerable groups through phone calls.
Qualifications
Law degree from an accredited university in Ethiopia
How to apply
All interested applicants shall submit their most recent CV and a cover letter not exceeding 150 words on why they are interested and why they are the perfect fit for this position via info@ethiopianlabour.org with the subject line Legal Aid Provider Position.
Selected applicants will be contacted for an interview.
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የተሻሻለ የትምህርት ደረጃ ለሃገር መከላከያ ሰራዊት የቅጥር ማስታወቅያ!!
ወረዳ ወጣቶች የተላለፈ የእናት ሃገር ጥሪ!! የበርካታ የሙያ ባለቤት የሆነው የሃገር መከላከያ ሚኒስተር የትምህርት ደረጃው ከ 6ኛ ክፍል በላይ የሆኑትን የወረዳችንን ወጣቶችን ንስር በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ለመቅጠር መስፈርቱን የሚያሟሉ የወረዳችን ወጣቶች ከግንቦት 15/9/ እስከ 30/9/2014 ዓመተምህረት ድረስ በወረዳ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ምዝገባ እየተካሄደ ስለሆነ የሃገር ፍቅር ያላችሁ ወጣቶች እንድትመዘገቡ ጥሪ ያችንን እናስተላልፈለን ::
ወረዳ ወጣቶች የተላለፈ የእናት ሃገር ጥሪ!! የበርካታ የሙያ ባለቤት የሆነው የሃገር መከላከያ ሚኒስተር የትምህርት ደረጃው ከ 6ኛ ክፍል በላይ የሆኑትን የወረዳችንን ወጣቶችን ንስር በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ለመቅጠር መስፈርቱን የሚያሟሉ የወረዳችን ወጣቶች ከግንቦት 15/9/ እስከ 30/9/2014 ዓመተምህረት ድረስ በወረዳ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ምዝገባ እየተካሄደ ስለሆነ የሃገር ፍቅር ያላችሁ ወጣቶች እንድትመዘገቡ ጥሪ ያችንን እናስተላልፈለን ::