#አለ_ህግ
#አለ_ችሎት
#አለ_ስራ
#አለ_ዜና
#አለ_ትምህረት
#አለ_ልዩ ልዩ
......................
የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው።
contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
@lawsocieties
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
#አለ_ችሎት
#አለ_ስራ
#አለ_ዜና
#አለ_ትምህረት
#አለ_ልዩ ልዩ
......................
የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው።
contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
@lawsocieties
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 42.docx
43.2 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade.pdf
272.5 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 42.docx
43.2 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 4.pptx
118 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
Trade remedies.pptx
73.9 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade.pdf
272.5 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 42.docx
43.2 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
trade 4.pptx
118 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
Trade remedies.pptx
73.9 KB
Forwarded from አለሕግAleHig ️
Law Of Traders & Bisness Organizations.pptx
408.1 KB
አለሕግAleHig ️
የህግ የበላይነት ብዙ ምሁራን በየፊናቸው በምርምርና ጥናት ባገኙት እውቀት ተመርኩዘው የህግ የበላይነት መርህ ምንነት፤ ይዘትና ፋይዳውን አስመልክቶ አያሌ ንድፈ ሀሳባዊ ትንታኔዎችን አቅርበዋል፡፡ በአገራችን ደግሞ አባቶችና እናቶች በልባቸው ከተጻፈው እውነትና ከልምድ ከቀዱት ቱባ እውቀት በመነሳት የህግ የበላይነትን ጽንስ ሀሳብ በአንድ አባባል እንዲህ ይገልጹታል፡፡ “በፍርድ ከሄደች በቅሎዬ ያለፍርድ የሄደች…
የስልጣን ክፍፍል
የስልጣን ክፍፍል በአገራችን ህገ መንግስታዊ መርህ ሲሆን ህግ አውጭው፤ ህግ ተርጓሚውና ህግ አስፈፃሚው ያላቸውን ስልጣን ከፋፍሎ ያስቀምጣል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚህ መርህ በተቃራኒ የአስተዳደር ህግ ከተግባራዊ ምክንያቶች የተነሳ ስራ አስፈፃሚው አካል ሕግ ከማስፈፀም ስልጣኑ በተጨማሪ ህግ የማውጣትና ህግ የመተርጐም ተግባራትን እንዲያከናውን በልዩ ሁኔታ ይፈቅዳል፡፡ እነዚህ ተደራራቢ ስልጣናት የመንግስት አስተዳደርን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ በልዩ ሁኔታ የተሰጡ እንጂ በመርህ ደረጃ ከስልጣን ክፍፍል መሰረተ ሀሳብ ጋር ይጋጫሉ፡፡ ስለሆነም የህገ መንግስቱ የስልጣን ክፍፍል መርህ የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች ደንብና መመሪያ የማውጣት እና ዳኝነታዊ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን በአፈፃፀም ረገድ በጠባቡ እንዲተረጐም በማድረግ የዚህ ስልጣናቸው ገደብ ሆኖ ያገለግላል፡፡
ይኸው መርህ ፍርድ ቤቶች ሚናቸው እስከየት ድረስ እንደሚዘልቅ ይወስናል፡፡ መደበኛ ፍ/ቤት በህግ ተለይተው በታወቁ የምርመራ ምክንያቶች ስልጣን ካልተሰጠው በስተቀር በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊት ከማረም መቆጠብ ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቶች በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊትን የሚያርሙ ከሆነ በስራ አስፈፃሚው ስልጣን ጣልቃ በመግባት የስልጣን ክፍፍል መርህን ይጥሳሉ፡፡
የስልጣን ክፍፍል በአገራችን ህገ መንግስታዊ መርህ ሲሆን ህግ አውጭው፤ ህግ ተርጓሚውና ህግ አስፈፃሚው ያላቸውን ስልጣን ከፋፍሎ ያስቀምጣል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚህ መርህ በተቃራኒ የአስተዳደር ህግ ከተግባራዊ ምክንያቶች የተነሳ ስራ አስፈፃሚው አካል ሕግ ከማስፈፀም ስልጣኑ በተጨማሪ ህግ የማውጣትና ህግ የመተርጐም ተግባራትን እንዲያከናውን በልዩ ሁኔታ ይፈቅዳል፡፡ እነዚህ ተደራራቢ ስልጣናት የመንግስት አስተዳደርን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ በልዩ ሁኔታ የተሰጡ እንጂ በመርህ ደረጃ ከስልጣን ክፍፍል መሰረተ ሀሳብ ጋር ይጋጫሉ፡፡ ስለሆነም የህገ መንግስቱ የስልጣን ክፍፍል መርህ የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች ደንብና መመሪያ የማውጣት እና ዳኝነታዊ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን በአፈፃፀም ረገድ በጠባቡ እንዲተረጐም በማድረግ የዚህ ስልጣናቸው ገደብ ሆኖ ያገለግላል፡፡
ይኸው መርህ ፍርድ ቤቶች ሚናቸው እስከየት ድረስ እንደሚዘልቅ ይወስናል፡፡ መደበኛ ፍ/ቤት በህግ ተለይተው በታወቁ የምርመራ ምክንያቶች ስልጣን ካልተሰጠው በስተቀር በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊት ከማረም መቆጠብ ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቶች በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊትን የሚያርሙ ከሆነ በስራ አስፈፃሚው ስልጣን ጣልቃ በመግባት የስልጣን ክፍፍል መርህን ይጥሳሉ፡፡
ደረጃ እና እርከን እንዴት ይወጣል .pdf
820.4 KB
በወንጀል ቅጣት ሂደት ደረጃ እና እርከን ያልወጣላቸውን ወንጀሎች ደረጃና እርከን ሲወጣ ስህተት መኖሩ፤ ተመጣጣኝና ወጥ ቅጣት አለመኖሩ፣ እና የቅጣት አነሰ በዛ ይግባኛኝ በፍ/ቤቶቻችን መስተዋሉ፣ እና በቴክኒካል ቅጣት አሰራር ችግር ምክኒያት የቅጣት አሰጣጥ እና አተገባበር ችግር መኖሩ እና በአንዳንድ ደኞች ቅጣትን በአግባቡ ማሰላት አለመቻል ስለሚስተዋል ዳኞች ቅጣትን ለመወሰን ደረጃ እና እርከን በማዉጣት የሚወስደዉን ጊዜ ለመቆጠብ ብሎም ይህንን ደረጃ እና እርከን ለማዉጣት የሚቸገሩ ዳኞችን በመረዳት በወንጀል ዉሳኔ አሰጣጥ ጊዜ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 2/2006 መሰረት ደረጃ ያልወጣላቸዉን የወንጀል ድንጋጌዎችን በተመለከት ደረጃ እና እርከን እንዴት ይወጣል? የሚለዉን የቀመር አወጣጥ ችግር ይቀርፋል ያሉትን መፍትሄ ለፍርድ ቤታችን በማስፈለጉ ይህ ፅሁፍ ተዘጋጅቷል፡፡