LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-1
On the first day, the participants are discussing the legal nature and justifiability of Economic Social Cultural rights-ESC rights under international law and Ethiopian law as well as the model of adjudicator of ESC rights and experiences so far.
#socioeconomic #socioeconomicrights #socialjustices
#Ethiopia #HumanRight #HumanRightLawyers #LawyersforHumanRights #LHR
Day-1
On the first day, the participants are discussing the legal nature and justifiability of Economic Social Cultural rights-ESC rights under international law and Ethiopian law as well as the model of adjudicator of ESC rights and experiences so far.
#socioeconomic #socioeconomicrights #socialjustices
#Ethiopia #HumanRight #HumanRightLawyers #LawyersforHumanRights #LHR
በሁለት ወር ተራዝሟል !
ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ ሰጣቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፋይናንስ ውስጥ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር ለባንኮች አዲስ የደንበኛ ማንነት እንዲያዘጋጁ ያስቀመጠውን የግዜ ገደብ ማራዘሙን ሰምተናል።
ምንጩ ያልታወቀና የህገወጥ ገንዘብ ለመከታተል ወይም በተጭበረበሩ ሰነዶች የሚገላበጠውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ሁሉም ባንኮች ደንበኞቻቸው እነማን እንደሆኑ እንዲያጣሩ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ ጥንቅቅ አድርገው እንዲይዙ ብሔራዊ ባንክ ተጨማሪ የ2 ወር ቀነ ገደብ መስጠቱን ሰምተናል።
ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ ሰብስበውና አጣርተው ለማጠናቀቅ ብሔራዊ ባንክ የ ስድስት ወር ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር።
የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ደንበኞች ከሚሞሏቸው መረጃዎች ተጨማሪ ዝርዝር የደንበኛን መረጃ ጭምር እንዲጠየቁ ያስገድዳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች የውስጥ የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ማዘዙ ይታወሳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች ባንኮች መመሪያውን ለመተግበር ሲሞክሩ ቆይተዋል።
ሆኖም የተሰጠው ቀን ገደብ በመጠናቀቂያው ሰዓት ጥድፊያና ግርግር ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኛቸውን መረጃ እንዲሰንዱ ተጨማሪ የሁለት ወር ግዜ መስጠቱን ሰምተናል። ShegerFM
ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ ሰጣቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፋይናንስ ውስጥ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር ለባንኮች አዲስ የደንበኛ ማንነት እንዲያዘጋጁ ያስቀመጠውን የግዜ ገደብ ማራዘሙን ሰምተናል።
ምንጩ ያልታወቀና የህገወጥ ገንዘብ ለመከታተል ወይም በተጭበረበሩ ሰነዶች የሚገላበጠውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ሁሉም ባንኮች ደንበኞቻቸው እነማን እንደሆኑ እንዲያጣሩ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ ጥንቅቅ አድርገው እንዲይዙ ብሔራዊ ባንክ ተጨማሪ የ2 ወር ቀነ ገደብ መስጠቱን ሰምተናል።
ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ ሰብስበውና አጣርተው ለማጠናቀቅ ብሔራዊ ባንክ የ ስድስት ወር ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር።
የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ደንበኞች ከሚሞሏቸው መረጃዎች ተጨማሪ ዝርዝር የደንበኛን መረጃ ጭምር እንዲጠየቁ ያስገድዳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች የውስጥ የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ማዘዙ ይታወሳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች ባንኮች መመሪያውን ለመተግበር ሲሞክሩ ቆይተዋል።
ሆኖም የተሰጠው ቀን ገደብ በመጠናቀቂያው ሰዓት ጥድፊያና ግርግር ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኛቸውን መረጃ እንዲሰንዱ ተጨማሪ የሁለት ወር ግዜ መስጠቱን ሰምተናል። ShegerFM
የስንብት ክፍያ እና ካሳ እንደ ገቢ ይቆጠራሉ?
በሰ/መ/ቁ 61549 (አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን እና ተጠሪ ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም ህዳር 6 ቀን 2004 ዓ.ም. ቅጽ 13) በተሰጠ የህግ ትርጉም ካሳና የስንብት ክፍያ የመክፈል ግዴታ የተጣለበት አሠሪ ክፍያውን ከመፈጸሙ በፊት የገቢ ግብር ቀንሶ ማስቀረት ይኖርበታል፡፡ ለአመልካች አቤቱታ መንስኤ የሆነው የሰበታ ሐዋሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር በነበራቸው የሥራ ክርክር እንዲከፈላቸው የተወሰነላቸው የስንብት ክፍያ፣ ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ግብር ተቀናሽ ሳይደረግ አመልካች በደመወዛቸው በጥቅሉ አስቦ እንዲከፍላቸው ትዕዛዝ በመስጠቱ ሲሆን በትዕዛዙ ቅር በመሰኘት አመልካች ለዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተሰርዟል፡፡ በመቀጠል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በመጨረሻ አመልካች ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ ትዕዛዙና ውሳኔዎቹ ተሽረዋል፡፡
አመልካች ለሰበር አቤቱታ መሰረት ያደረገው የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 286/94 እና የገቢ ግብር ደንብ ቁ. 78/1994 ሲሆን ችሎቱ የገቢ ግብር አዋጁን አንቀጽ 10 በመጥቀስ እንዳብራራው ማናቸውም ሰው በመቀጠር ከሚያገኘው ገቢ ግብር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ማናቸውም ቀጣሪም በሚከፍለው እያንዳንዱ ክፍያ ግብሩን የመቀነስና ለመንግስት ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ በተጨማሪም በገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 78/1994 አንቀጽ 13 ስር የገቢ ግብር እንደማይከፈልባቸው ከተዘረዘሩት ውስጥ የስንብት ክፍያ፣ካሳ እና ለተጠሪ ይከፈሉ የተባሉት ሌሎች ክፍያዎች ግብር እንደማይከፈልባቸው አልተደነገገም፡፡ ስለሆነም ተጠሪ ከተወሰኑላት ክፍያዎች ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ ሊደረግ ይገባል፡፡
ከካሳ እና ስንብት ክፍያ በተጨማሪ ሌሎች ከአሠሪና ሠራተኛ ህግ የሚመነጩ ክፍያዎችም የገቢ ግብር ይከፈልባቸዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 101040 /አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ እነ አቶ ተፈሪ አሳልፈው ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ቅጽ 18/ የሥራ ውል ሲቋረጥ በገንዘብ ተለውጦ በሚከፈለው የዓመት ፈቃድ ላይ እንዲሁም በሰ/መ/ቁ 65330 /አመልካች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ተክሌ ጋረደው (6 ሰዎች) ሰኔ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11/ ለጡረታ ክፍያ የአገልግሎት ዘመን እና የዕድሜ መስፈርት የማያሟሉ የመንግስት ሠራተኞች ከሥራ ሲሰናበቱ ለመልሶ ማቋቋሚያ ድጋፍ እንዲውል በሚከፈላቸው ክፍያ ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ መደረግ እንዳለበት ተመልክቷል፡፡
#henoktayelawoffice
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በሰ/መ/ቁ 61549 (አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን እና ተጠሪ ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም ህዳር 6 ቀን 2004 ዓ.ም. ቅጽ 13) በተሰጠ የህግ ትርጉም ካሳና የስንብት ክፍያ የመክፈል ግዴታ የተጣለበት አሠሪ ክፍያውን ከመፈጸሙ በፊት የገቢ ግብር ቀንሶ ማስቀረት ይኖርበታል፡፡ ለአመልካች አቤቱታ መንስኤ የሆነው የሰበታ ሐዋሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር በነበራቸው የሥራ ክርክር እንዲከፈላቸው የተወሰነላቸው የስንብት ክፍያ፣ ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ግብር ተቀናሽ ሳይደረግ አመልካች በደመወዛቸው በጥቅሉ አስቦ እንዲከፍላቸው ትዕዛዝ በመስጠቱ ሲሆን በትዕዛዙ ቅር በመሰኘት አመልካች ለዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተሰርዟል፡፡ በመቀጠል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በመጨረሻ አመልካች ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ ትዕዛዙና ውሳኔዎቹ ተሽረዋል፡፡
አመልካች ለሰበር አቤቱታ መሰረት ያደረገው የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 286/94 እና የገቢ ግብር ደንብ ቁ. 78/1994 ሲሆን ችሎቱ የገቢ ግብር አዋጁን አንቀጽ 10 በመጥቀስ እንዳብራራው ማናቸውም ሰው በመቀጠር ከሚያገኘው ገቢ ግብር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ማናቸውም ቀጣሪም በሚከፍለው እያንዳንዱ ክፍያ ግብሩን የመቀነስና ለመንግስት ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ በተጨማሪም በገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 78/1994 አንቀጽ 13 ስር የገቢ ግብር እንደማይከፈልባቸው ከተዘረዘሩት ውስጥ የስንብት ክፍያ፣ካሳ እና ለተጠሪ ይከፈሉ የተባሉት ሌሎች ክፍያዎች ግብር እንደማይከፈልባቸው አልተደነገገም፡፡ ስለሆነም ተጠሪ ከተወሰኑላት ክፍያዎች ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ ሊደረግ ይገባል፡፡
ከካሳ እና ስንብት ክፍያ በተጨማሪ ሌሎች ከአሠሪና ሠራተኛ ህግ የሚመነጩ ክፍያዎችም የገቢ ግብር ይከፈልባቸዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 101040 /አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ እነ አቶ ተፈሪ አሳልፈው ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ቅጽ 18/ የሥራ ውል ሲቋረጥ በገንዘብ ተለውጦ በሚከፈለው የዓመት ፈቃድ ላይ እንዲሁም በሰ/መ/ቁ 65330 /አመልካች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ተክሌ ጋረደው (6 ሰዎች) ሰኔ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11/ ለጡረታ ክፍያ የአገልግሎት ዘመን እና የዕድሜ መስፈርት የማያሟሉ የመንግስት ሠራተኞች ከሥራ ሲሰናበቱ ለመልሶ ማቋቋሚያ ድጋፍ እንዲውል በሚከፈላቸው ክፍያ ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ መደረግ እንዳለበት ተመልክቷል፡፡
#henoktayelawoffice
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#የፌዴራል የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ማውጣት ለምትፈልጉ #እንዳያልፋችሁ ከመጋቢት 05/2014 እስከ መጋቢት 16/2014 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል!!
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Happening right now...
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-2
The participants continue to discuss in detail the protection of economic, social and cultural rights in the Ethiopian legal system. The protection of economic social cultural rights jurisprudence in Ethiopia and share their experiences on the topic. They also discuss the steps lawyers have to take to protect these groups of rights.
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-2
The participants continue to discuss in detail the protection of economic, social and cultural rights in the Ethiopian legal system. The protection of economic social cultural rights jurisprudence in Ethiopia and share their experiences on the topic. They also discuss the steps lawyers have to take to protect these groups of rights.
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties