የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ/ ለፌዴራል ጠበቆች በሙሉ
በፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መሰረት የጠበቆች ማህበር የተቋቋመ ሲሆን፣ ማህበሩን ስራ ከማስጀመር አንፃር የማህበሩን የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራው ፍትሀ ሚኒስቴር መሆኑን በአዋጁ አንቀፅ 59 (1) ላይ ተመልክቷል፡፡
በዚሁ መሰረት ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ማህበር እና ከኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች የተካተቱባቸው አብይ እና ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው የማህበሩን የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድና ማህበሩን ስራ ለማስጀመር የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን በዚሁ አግባብ የማህበሩ የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔው ጥር 8 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ 24 ቀበሌ በሚገኘው ኮከብ አዳራሽ ይካሂዳል፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 52(3) መሰረት ማኅበሩ ሁሉንም የፈዴራል ጥብቅና ፍቃድ የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በአባልነት ያቀፈ በመሆኑ ማናቸውም የፌዴራል ጥብቅና ፈቃድ ያላችሁ ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች በጉባኤው ላይ እንድትሳተፉ ይህ ጥሪ የተላለፈ ሲሆን፣ ጉባኤው የተሳታፊዎች ቁጥር ግምት ውስጥ ሳይገባ በጉባኤው ላይ በተገኙ አባላት የሚካሄድና የተለያዩ ውሳኔዎችን የሚያሳልፍ በመሆኑና ይህም ውሳኔ በሁሉም የፌዴራል ጥበቅና ፈቃድ ባላቸው የህግ ባለሙያዎችና የጥብቅና ድርጀቶች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን በመሆኑ፣ ይህንን ተገንዝባችሁ በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ እንድትሳተፉ ፍትህ ሚኒስቴር ጥሪውን ያቀርባል::
በዚህ ጉባዔ ላይ የማህበሩ ስራ አስፈጻሚ አባላት እንዲሁም የማህበሩ ፕሬዘዳንት እና ምክትል ፕሬዘዳንት የሚመረጡ ሲሆን ሌሎችም ክንውኖች የሚካሄዱ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
በፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መሰረት የጠበቆች ማህበር የተቋቋመ ሲሆን፣ ማህበሩን ስራ ከማስጀመር አንፃር የማህበሩን የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራው ፍትሀ ሚኒስቴር መሆኑን በአዋጁ አንቀፅ 59 (1) ላይ ተመልክቷል፡፡
በዚሁ መሰረት ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ማህበር እና ከኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች የተካተቱባቸው አብይ እና ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው የማህበሩን የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድና ማህበሩን ስራ ለማስጀመር የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን በዚሁ አግባብ የማህበሩ የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔው ጥር 8 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ 24 ቀበሌ በሚገኘው ኮከብ አዳራሽ ይካሂዳል፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 52(3) መሰረት ማኅበሩ ሁሉንም የፈዴራል ጥብቅና ፍቃድ የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በአባልነት ያቀፈ በመሆኑ ማናቸውም የፌዴራል ጥብቅና ፈቃድ ያላችሁ ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች በጉባኤው ላይ እንድትሳተፉ ይህ ጥሪ የተላለፈ ሲሆን፣ ጉባኤው የተሳታፊዎች ቁጥር ግምት ውስጥ ሳይገባ በጉባኤው ላይ በተገኙ አባላት የሚካሄድና የተለያዩ ውሳኔዎችን የሚያሳልፍ በመሆኑና ይህም ውሳኔ በሁሉም የፌዴራል ጥበቅና ፈቃድ ባላቸው የህግ ባለሙያዎችና የጥብቅና ድርጀቶች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን በመሆኑ፣ ይህንን ተገንዝባችሁ በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ እንድትሳተፉ ፍትህ ሚኒስቴር ጥሪውን ያቀርባል::
በዚህ ጉባዔ ላይ የማህበሩ ስራ አስፈጻሚ አባላት እንዲሁም የማህበሩ ፕሬዘዳንት እና ምክትል ፕሬዘዳንት የሚመረጡ ሲሆን ሌሎችም ክንውኖች የሚካሄዱ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
“አስገድዶ ደፍሮኛል” ስትል በሐሰት የወነጀለችው ተከሳሽ በፅኑ እስራትና በገንዘብ ነተቀጣች
ተከሳሽ ዘማ ደባሽ የተባለችው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀጽ 447/ለ/ ላይ የተደነገገውን ድንጋጌ በመተላለፍ በፈፀመችው በሐሰት መወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መስርቶባታል፡፡
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሿ የሌላውን ሰው ንጽህና እያወቀች ጥቅምት 22 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ በአራዳ ክፍለ ከተማ ጋንዲ ሆስፒታል ምርመራ ክፍል በመስከረም ወር 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 አካባቢ ቴዎድሮስ አበበ የተባለ ግለሰብ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት ተቀጥራ ስትኖር “አልጋ አንጥፊ ብሎ ጠርቶኝ አስገድዶ ደፍሮኛል” በማለት ቃል ሰጥታ ተጠርጣሪው ተይዞ ጊዜ ቀጠሮ ከተጠየቀበት በኋላ ታህሳስ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ለኮልፌ ቀራኒዮ ፖሊስ መምሪያ ሴቶችና ህፃናት ምርመራ ክፍል ከቤቱ መውጣት ፈልጌ እንጂ አልደፈረኝም በማለት በድጋሜ ቃል የሰጠች በመሆኑ በፈፀመችው በሐሰት መወንጀል ወይም መክሰስ ወንጀል ተከሳለች፡፡
ዐቃቤ ህግ በበኩሉ ተከሳሿ የተከሰሰችበትን የወንጀል ድርጊት እንደ ክሱ ሙሉ በሙሉ ያመነች በመሆኑ ባመነችው መሰረት በተከሳሿ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ይሰጥልኝ ሲል አቅርቧል፡፡ ፍርድ ቤቱም ተከሳሿ በተከሰሰችበት ድንጋጌ ስር በዝርዝር ያመነች በመሆኑ ባመነችው መሰረት ጥፋተኛ ነሽ ብሏታል፡፡
ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ፈጣን የወንጀል ችሎትም ታህሳስ 13 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ በ1 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እና አምስት መቶ ብር የገንዘብ መቀጮ እንድትቀጣ ሲል ወስኖባታል፡፡
ተከሳሽ ዘማ ደባሽ የተባለችው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀጽ 447/ለ/ ላይ የተደነገገውን ድንጋጌ በመተላለፍ በፈፀመችው በሐሰት መወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መስርቶባታል፡፡
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሿ የሌላውን ሰው ንጽህና እያወቀች ጥቅምት 22 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ በአራዳ ክፍለ ከተማ ጋንዲ ሆስፒታል ምርመራ ክፍል በመስከረም ወር 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 አካባቢ ቴዎድሮስ አበበ የተባለ ግለሰብ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት ተቀጥራ ስትኖር “አልጋ አንጥፊ ብሎ ጠርቶኝ አስገድዶ ደፍሮኛል” በማለት ቃል ሰጥታ ተጠርጣሪው ተይዞ ጊዜ ቀጠሮ ከተጠየቀበት በኋላ ታህሳስ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ለኮልፌ ቀራኒዮ ፖሊስ መምሪያ ሴቶችና ህፃናት ምርመራ ክፍል ከቤቱ መውጣት ፈልጌ እንጂ አልደፈረኝም በማለት በድጋሜ ቃል የሰጠች በመሆኑ በፈፀመችው በሐሰት መወንጀል ወይም መክሰስ ወንጀል ተከሳለች፡፡
ዐቃቤ ህግ በበኩሉ ተከሳሿ የተከሰሰችበትን የወንጀል ድርጊት እንደ ክሱ ሙሉ በሙሉ ያመነች በመሆኑ ባመነችው መሰረት በተከሳሿ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ይሰጥልኝ ሲል አቅርቧል፡፡ ፍርድ ቤቱም ተከሳሿ በተከሰሰችበት ድንጋጌ ስር በዝርዝር ያመነች በመሆኑ ባመነችው መሰረት ጥፋተኛ ነሽ ብሏታል፡፡
ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ፈጣን የወንጀል ችሎትም ታህሳስ 13 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ በ1 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እና አምስት መቶ ብር የገንዘብ መቀጮ እንድትቀጣ ሲል ወስኖባታል፡፡
የኢኮኖሚ አሻጥር ምንነት እና ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ህጋዊ አንድምታዎቹ
*
የአንድ ሀገር እሴት መገለጫ መገኛው ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ መስተጋብሮች ናቸው፡፡ አንድ አገር አገር ሆኖ እንዲቀጥል ሶስቱ ዋና ዋና አምዶች ተጣጥመው እና ተመጋግበው መቀጠላቸው የግድ እና አስፈላጊ ነው፡፡ የኢኮኖሚ መዛባት ፖለቲካውን በእጅጉ የሚጫነው ሲሆን ፖለቲካው የተረጋጋ ባልሆነ ጊዜ ሁሉ ኢኮኖሚው ተፈጥሯዊ ዑደቱ ተስተጓጉሎ በማህበራዊ ዘርፉ ትርምስ ይፈጠራል፡፡ ስለሆነም የሀገር ምሰሶ የሆኑትን እነዚህ ሶስት እሴቶች መጠበቅ ማጎልበት እና ማሳደግ ትልቁ የመንግስታት ሚና ነው፡፡
በሀገራችን ኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች መነሻ ኢኮኖሚው ሲፈተን መንግስትም ፈተናውን ለማለፍ የተለያዩ ጥረቶችን ሲያደርግ ማስተዋሉ የተለመደ ነው፡፡ በተለይም ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሀገር ውስጥ እና በውጪ ያሉ ሀይሎች አሁን ያወጁትን የቃታ ጦርነት ከማወጃቸው በፊት የኢኮኖሚ ጦርነት በማወጅ የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ አሻጥሮችን በመንደፍ እና በመተግበር መንግስትን ሲገዳደሩ የተስተዋለ ሲሆን የዚህ ውጤት ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት፣ መሰረታዊ የሆኑትን ጨምሮ የእቃና አገልግሎት ዋጋ ንረት እና እጥረት፣ የውጪ ምንዛሪ እጥረት፣ የስራአጥ ቁጥር መጨመር፣ የኑሮ ውድነት እና የመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን አስከትሏል፡፡ እነዚህ ችግሮች በምላሹ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በህዝቡ ላይ ቅሬታ እና ጉርምርምታን በመፍጠር መንግስቱ ደካማ ነው በአግባቡ እየመራ አይደለም ለሚሉ የውጪ እና የውስጥ ሃይሎች ፖለቲካዊ ትርፍ አስገኝቷል፡፡ ለመሆኑ ኢኮኖሚ ማለት ምን ማለት ነው፣ የኢኮኖሚ አሻጥርስ ምንድነው እንዴት ይፈፀማል ከህግ አንፃር እንዴት ይታያል የሚለው በዚህ አጭር ፅሁፍ ይዳሰሳል፡፡
ኢኮኖሚ ምንድነው?
ኢኮኖሚ /ምጣኔ ሃብት/ ማለት የአንድ ሃገር የምርት እና ፍጆታን በማመጣጠን ሀብት የሚተዳደርበት ስርአት ሲሆን ይህን ስርዓት የሚያጠናው ዘርፍ ደግሞ ኢኮኖሚክስ ይባላል፡፡ ኢኮኖሚክስ ከማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የሚመደብ የእቃዎችን አመራረት ክፍፍል እና አጠቃቀም የግለሰቦች፣ መንግስት እና ድርጅቶች ምርጫ፣ ሀብታቸውን የሚያወጡበት እና የሚጠቀሙበትን ሁኔታ ወዘተ--- የሚያጠና ዘርፍ ነው፡፡ በተፈጥሮ የሰዎች ፍላጎት ገደብ አልባ ሲሆን ያሉ ሀብቶች ደግሞ ውስን ናቸው ኢኮኖሚክስ እነዚህ ውስን ሃብቶች ፍትሀዊነት ባለው መልኩ እንዴት ሊከፋፈሉ እንደሚችሉ ያጠናል፡፡ ዘርፉ ሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ያሉት ሲሆን microeconomics እና macroeconomics በመባል ይታወቃሉ፡፡ የመጀመሪያው ስለውስን ነገሮች ለአብነት ስለ ግለሰቦች የንግድ ተቋማት የመሳሰሉትን በመለየት ስለምርታቸው ምርጫቸው ለገበያው የሚሰጡትን ምላሽ እና ውሳኔ አሰጣጣቸውን የመሳሰሉትን ያጠናል፡፡ ሁለተኛው የኢኮኖሚ ክፍል ዋና ዋና የኢኮኖሚ መመዘኛ ነጥቦችን መሰረት በማድረግ ጠቅላላ ኢኮኖሚውን ይገመግማል ያጠናል፡፡ የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ የሁለቱ ኢኮኖሚ ክፍሎች ውቅር ነው፡፡
የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ ጤነኛ ነው የሚባለው ፍላጎት እና አቅርቦት የተጣጣመ ወይም በእንግሊዘኛው demand = supply ሲሆን ነው፡፡ ፍላጎቱ በዝቶ አቅርቦቱ ካነሰ ወይም አቅርቦቱ እያለ ከዋጋ አንፃር ተደራሽ ካልሆነ እንዲሁም አቅርቦቱ እያለ ፈላጊ ከሌለም ኢኮኖሚው ተፈጥሮአዊ ዑደቱን ጠብቆ በአግባቡ እየሄደ እንዳልሆነ ያሳያል፡፡
ሰዎች ተሰባስበው በአንድ አገዛዝ ስር መኖር ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ አሁን እስከደረሰበት ዘመናዊ የመንግስት አስተዳደር ጊዜ ድረስ የመንግስታት አንዱና ዋናው ሃላፊነት የሚያስተዳድሯቸውን ህዝቦች ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ማስጠበቅ ነው፡፡ ይህን ለማድረግ መንግስታት ህግ ከማውጣት አንስቶ እጥረት በሚስተዋልበት አጋጣሚ ሁሉ እቃዎችን በማቅረብ አገልግሎቶችን በመስጠት የህዝቡን ፍላጎት ለመሙላት እና ቅቡልነት ለማግኘት ሲጥሩ ይስተዋላል፡፡ የኢኮኖሚው ጤነኛ መሆን አለመሆን ለህዝቡ አስተዳዳሪ /መንግስታት/ በህብረተሰቡ ተቀባይነት ለማግኘት ወይም ላለማግኘት አይነተኛ ሚና ይጫወታል፡፡
ኢኮኖሚ አገር እንደሀገር መንግስት እንደመንግስት እንዲቀጥል ያለው ሚና የጎላ ከመሆኑ አንፃር ስልጣን ላይ ባለ መንግስት ቅሬታ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ወይም የፖለቲካ ፓርቲዎች ከውስጥም ከውጪም ያሉ የመንግስቱ ተቃዋሚዎች ኢኮኖሚውን በመረበሽ መንግስትን ተቀባይነት ለማሳጣት እንደ አንድ የፖለቲካ መታገያ ስልት ሲጠቀሙበት ይስተዋላል፡፡ በሌላም በኩል ገንዘብ መሰብሰብ እና ብልፅግናን አላማ ያደረጉ በየደረጃው ያሉ ነጋዴዎች ያላግባብ ሀብት ለመሰብሰብ እና ይበልጥ ለመበልፀግ በማሰብ ኢኮኖሚው ጤነኛ ሆኖ እንዳይቀጥል የሚያደርጉ ተግባራቶችን የሚከወኑ ሲሆን ይህ በሙያው አጠራር የኢኮኖሚ አሻጥር /economic sabotage/ በመባል ይታወቃል፡፡
የኢኮኖሚ አሻር /Economic sabotage/ ምንድነው፡- ዳንኤል ፕሮቶር የተባሉ ኢኮኖሚስት ሲተረጉሙት Economic sabotage is the practice of undermining the economy of a nation. It is a tactic used to pressure governments. በማለት ይተረጉሙታል ወደ አማርኛው ሲመለስ የኢኮኖሚ አሻጥር የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ እንዳያድግ፣ ውጤታማ እንዳይሆን፣ አቅም እንዲያንሰው እና እንዲረበሽ የማድረግ ተግባር ነው፡፡
ይህ ተግባር መንግስት ላይ ጫና መፍጠሪያ ዘዴ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል እንደማለት ነው፡፡ አጥቂዎች ትኩረት አድርገው የሚነሱት ገበያውን ነው ዋናው ተግባራቸውም በገበያው ላይ የአቅርቦት እጥረት እንዲፈጠር ማድረግ ወይም የህብረተሰቡ የመግዛት አቅም እንዲዳካም ማድረግ ወይም ከሚፈለገው በላይ አቅርቦት እንዲኖር ማድረግ ወይም ፍላጎት እንዳይኖር ወይም እንዲቀንስ ማድረግ ወዘተ----ነው፡፡ ይህ ሁነት ገበያው ላይ እንዲገለፅ ከጀርባ አይነተ ብዙ አሻጥሮች ይሰራሉ፡፡ ገበያ በአግባቡ ካልተመራ የአንድን አገርን ኢኮኖሚ ለመጉዳት እና መንግስትን ለማዳከም አይነተኛ መሳሪያ ነው፡፡
የኢኮኖሚ አሻጥር በሀገር ውስጥ ያለን መንግስት ከመጫን ባለፈ አንድ አገር የሌላኛውን አገር መንግስት በማጥቃት እጅ ለመጠምዘዝ ጥቅም ላይ ሲውል ይታያል፡፡ የኢኮኖሚ አሻጥር እንደፖለቲካ መታገያ ጥቅም ላይ ከዋለ ብዙ ዘመናትን ያስቆጠረ ሲሆን አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ በአለማቀፍ ደረጃ በሁሉም ሀገሮች ተግባራዊ ሆኖ ይገኛል፡፡ በተለይም ኃያላን አገሮች ከነሱ ጥቅም ተቃራኒ ሆኖ በሚቆም መንግስት ላይ የመጀመሪያው የሚወስዱት እርምጃ በኢኮኖሚ አሻጥር መንግስቱን ማዳከም ሲሆን አሻጥር የሚፈፀምበት መንግስት አሻጥሩን መቋቋም ሲያቅተው ታዛዥ መንግስት ሆኖ ይቀጥላል አልያም በህዝባዊ አመፅ እንዲወገድ ይደረጋል፡፡ በቅርቡ በሰሜን አፍሪካ አገራት የታየው እና ብዙውን የአካባቢው አገራት የፖለቲካ ስርዓት የቀየረው አረብ ስፕሪንግ በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ከፍተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ መነሻ በኃያላኑ አገራት ተደርሶ ስፖንሰር የተደረገ ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል የለም ሰፊው ህብረተሰብ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ አይደለም የሚል አጀንዳ የተሸከሙ ወጣቶች ያነሱት ተቃውሞ ነው፡፡
*
የአንድ ሀገር እሴት መገለጫ መገኛው ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ መስተጋብሮች ናቸው፡፡ አንድ አገር አገር ሆኖ እንዲቀጥል ሶስቱ ዋና ዋና አምዶች ተጣጥመው እና ተመጋግበው መቀጠላቸው የግድ እና አስፈላጊ ነው፡፡ የኢኮኖሚ መዛባት ፖለቲካውን በእጅጉ የሚጫነው ሲሆን ፖለቲካው የተረጋጋ ባልሆነ ጊዜ ሁሉ ኢኮኖሚው ተፈጥሯዊ ዑደቱ ተስተጓጉሎ በማህበራዊ ዘርፉ ትርምስ ይፈጠራል፡፡ ስለሆነም የሀገር ምሰሶ የሆኑትን እነዚህ ሶስት እሴቶች መጠበቅ ማጎልበት እና ማሳደግ ትልቁ የመንግስታት ሚና ነው፡፡
በሀገራችን ኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች መነሻ ኢኮኖሚው ሲፈተን መንግስትም ፈተናውን ለማለፍ የተለያዩ ጥረቶችን ሲያደርግ ማስተዋሉ የተለመደ ነው፡፡ በተለይም ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሀገር ውስጥ እና በውጪ ያሉ ሀይሎች አሁን ያወጁትን የቃታ ጦርነት ከማወጃቸው በፊት የኢኮኖሚ ጦርነት በማወጅ የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ አሻጥሮችን በመንደፍ እና በመተግበር መንግስትን ሲገዳደሩ የተስተዋለ ሲሆን የዚህ ውጤት ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት፣ መሰረታዊ የሆኑትን ጨምሮ የእቃና አገልግሎት ዋጋ ንረት እና እጥረት፣ የውጪ ምንዛሪ እጥረት፣ የስራአጥ ቁጥር መጨመር፣ የኑሮ ውድነት እና የመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን አስከትሏል፡፡ እነዚህ ችግሮች በምላሹ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በህዝቡ ላይ ቅሬታ እና ጉርምርምታን በመፍጠር መንግስቱ ደካማ ነው በአግባቡ እየመራ አይደለም ለሚሉ የውጪ እና የውስጥ ሃይሎች ፖለቲካዊ ትርፍ አስገኝቷል፡፡ ለመሆኑ ኢኮኖሚ ማለት ምን ማለት ነው፣ የኢኮኖሚ አሻጥርስ ምንድነው እንዴት ይፈፀማል ከህግ አንፃር እንዴት ይታያል የሚለው በዚህ አጭር ፅሁፍ ይዳሰሳል፡፡
ኢኮኖሚ ምንድነው?
ኢኮኖሚ /ምጣኔ ሃብት/ ማለት የአንድ ሃገር የምርት እና ፍጆታን በማመጣጠን ሀብት የሚተዳደርበት ስርአት ሲሆን ይህን ስርዓት የሚያጠናው ዘርፍ ደግሞ ኢኮኖሚክስ ይባላል፡፡ ኢኮኖሚክስ ከማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የሚመደብ የእቃዎችን አመራረት ክፍፍል እና አጠቃቀም የግለሰቦች፣ መንግስት እና ድርጅቶች ምርጫ፣ ሀብታቸውን የሚያወጡበት እና የሚጠቀሙበትን ሁኔታ ወዘተ--- የሚያጠና ዘርፍ ነው፡፡ በተፈጥሮ የሰዎች ፍላጎት ገደብ አልባ ሲሆን ያሉ ሀብቶች ደግሞ ውስን ናቸው ኢኮኖሚክስ እነዚህ ውስን ሃብቶች ፍትሀዊነት ባለው መልኩ እንዴት ሊከፋፈሉ እንደሚችሉ ያጠናል፡፡ ዘርፉ ሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ያሉት ሲሆን microeconomics እና macroeconomics በመባል ይታወቃሉ፡፡ የመጀመሪያው ስለውስን ነገሮች ለአብነት ስለ ግለሰቦች የንግድ ተቋማት የመሳሰሉትን በመለየት ስለምርታቸው ምርጫቸው ለገበያው የሚሰጡትን ምላሽ እና ውሳኔ አሰጣጣቸውን የመሳሰሉትን ያጠናል፡፡ ሁለተኛው የኢኮኖሚ ክፍል ዋና ዋና የኢኮኖሚ መመዘኛ ነጥቦችን መሰረት በማድረግ ጠቅላላ ኢኮኖሚውን ይገመግማል ያጠናል፡፡ የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ የሁለቱ ኢኮኖሚ ክፍሎች ውቅር ነው፡፡
የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ ጤነኛ ነው የሚባለው ፍላጎት እና አቅርቦት የተጣጣመ ወይም በእንግሊዘኛው demand = supply ሲሆን ነው፡፡ ፍላጎቱ በዝቶ አቅርቦቱ ካነሰ ወይም አቅርቦቱ እያለ ከዋጋ አንፃር ተደራሽ ካልሆነ እንዲሁም አቅርቦቱ እያለ ፈላጊ ከሌለም ኢኮኖሚው ተፈጥሮአዊ ዑደቱን ጠብቆ በአግባቡ እየሄደ እንዳልሆነ ያሳያል፡፡
ሰዎች ተሰባስበው በአንድ አገዛዝ ስር መኖር ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ አሁን እስከደረሰበት ዘመናዊ የመንግስት አስተዳደር ጊዜ ድረስ የመንግስታት አንዱና ዋናው ሃላፊነት የሚያስተዳድሯቸውን ህዝቦች ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ማስጠበቅ ነው፡፡ ይህን ለማድረግ መንግስታት ህግ ከማውጣት አንስቶ እጥረት በሚስተዋልበት አጋጣሚ ሁሉ እቃዎችን በማቅረብ አገልግሎቶችን በመስጠት የህዝቡን ፍላጎት ለመሙላት እና ቅቡልነት ለማግኘት ሲጥሩ ይስተዋላል፡፡ የኢኮኖሚው ጤነኛ መሆን አለመሆን ለህዝቡ አስተዳዳሪ /መንግስታት/ በህብረተሰቡ ተቀባይነት ለማግኘት ወይም ላለማግኘት አይነተኛ ሚና ይጫወታል፡፡
ኢኮኖሚ አገር እንደሀገር መንግስት እንደመንግስት እንዲቀጥል ያለው ሚና የጎላ ከመሆኑ አንፃር ስልጣን ላይ ባለ መንግስት ቅሬታ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ወይም የፖለቲካ ፓርቲዎች ከውስጥም ከውጪም ያሉ የመንግስቱ ተቃዋሚዎች ኢኮኖሚውን በመረበሽ መንግስትን ተቀባይነት ለማሳጣት እንደ አንድ የፖለቲካ መታገያ ስልት ሲጠቀሙበት ይስተዋላል፡፡ በሌላም በኩል ገንዘብ መሰብሰብ እና ብልፅግናን አላማ ያደረጉ በየደረጃው ያሉ ነጋዴዎች ያላግባብ ሀብት ለመሰብሰብ እና ይበልጥ ለመበልፀግ በማሰብ ኢኮኖሚው ጤነኛ ሆኖ እንዳይቀጥል የሚያደርጉ ተግባራቶችን የሚከወኑ ሲሆን ይህ በሙያው አጠራር የኢኮኖሚ አሻጥር /economic sabotage/ በመባል ይታወቃል፡፡
የኢኮኖሚ አሻር /Economic sabotage/ ምንድነው፡- ዳንኤል ፕሮቶር የተባሉ ኢኮኖሚስት ሲተረጉሙት Economic sabotage is the practice of undermining the economy of a nation. It is a tactic used to pressure governments. በማለት ይተረጉሙታል ወደ አማርኛው ሲመለስ የኢኮኖሚ አሻጥር የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ እንዳያድግ፣ ውጤታማ እንዳይሆን፣ አቅም እንዲያንሰው እና እንዲረበሽ የማድረግ ተግባር ነው፡፡
ይህ ተግባር መንግስት ላይ ጫና መፍጠሪያ ዘዴ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል እንደማለት ነው፡፡ አጥቂዎች ትኩረት አድርገው የሚነሱት ገበያውን ነው ዋናው ተግባራቸውም በገበያው ላይ የአቅርቦት እጥረት እንዲፈጠር ማድረግ ወይም የህብረተሰቡ የመግዛት አቅም እንዲዳካም ማድረግ ወይም ከሚፈለገው በላይ አቅርቦት እንዲኖር ማድረግ ወይም ፍላጎት እንዳይኖር ወይም እንዲቀንስ ማድረግ ወዘተ----ነው፡፡ ይህ ሁነት ገበያው ላይ እንዲገለፅ ከጀርባ አይነተ ብዙ አሻጥሮች ይሰራሉ፡፡ ገበያ በአግባቡ ካልተመራ የአንድን አገርን ኢኮኖሚ ለመጉዳት እና መንግስትን ለማዳከም አይነተኛ መሳሪያ ነው፡፡
የኢኮኖሚ አሻጥር በሀገር ውስጥ ያለን መንግስት ከመጫን ባለፈ አንድ አገር የሌላኛውን አገር መንግስት በማጥቃት እጅ ለመጠምዘዝ ጥቅም ላይ ሲውል ይታያል፡፡ የኢኮኖሚ አሻጥር እንደፖለቲካ መታገያ ጥቅም ላይ ከዋለ ብዙ ዘመናትን ያስቆጠረ ሲሆን አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ በአለማቀፍ ደረጃ በሁሉም ሀገሮች ተግባራዊ ሆኖ ይገኛል፡፡ በተለይም ኃያላን አገሮች ከነሱ ጥቅም ተቃራኒ ሆኖ በሚቆም መንግስት ላይ የመጀመሪያው የሚወስዱት እርምጃ በኢኮኖሚ አሻጥር መንግስቱን ማዳከም ሲሆን አሻጥር የሚፈፀምበት መንግስት አሻጥሩን መቋቋም ሲያቅተው ታዛዥ መንግስት ሆኖ ይቀጥላል አልያም በህዝባዊ አመፅ እንዲወገድ ይደረጋል፡፡ በቅርቡ በሰሜን አፍሪካ አገራት የታየው እና ብዙውን የአካባቢው አገራት የፖለቲካ ስርዓት የቀየረው አረብ ስፕሪንግ በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ከፍተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ መነሻ በኃያላኑ አገራት ተደርሶ ስፖንሰር የተደረገ ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል የለም ሰፊው ህብረተሰብ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ አይደለም የሚል አጀንዳ የተሸከሙ ወጣቶች ያነሱት ተቃውሞ ነው፡፡
በተለይም መንግስት ተዳክሞ በሚገኝበት ወቅት ወይም ትኩረቱን በሌላ ስራ ላይ አድርጎ በሚገኝበት ወቅት የኢኮኖሚ አሻጥር ከውስጥም ከውጪም ዘርፉን አብዝቶ፣ ይበልጥ ጠንክሮ ጎልቶ እና ተደጋግሞ ይስተዋላል፡፡ ለመሆኑ ኢኮኖሚው መንግስት በሚፈልገው አቅጣጫ እንዳይሄድ የሚያደርጉ የኢኮኖሚ አሻጥር /economic sabotage/ መፈፀሚያ ስልቶች ምን ምንድናቸው? ተግባራቶቹ እጅግ ሰፊ እና ውስብስብ ሲሆኑ ተደጋግመው በስፋት የሚፈፀሙት እንደሚከተለው በወፍበረር ተቃኝተዋል፡፡
1/ ምርቶችን ማከማቸት ፡-
ማከማቸት ማለት እቃዎች ከተመረቱበት አላማ ውጪ ምክንያታዊ ከሆነ ጊዜ በላይ ይዞ የማቆየት ተግባር ነው፡፡ ይህ ተግባር አንዱ የንግድ ባህሪ እንደመሆኑ እቃዎቹ የተከማቹበትን ጊዜ መጠን እና አላማ ከግምት ውስጥ በማስገባት ተገቢ ነው የሚባልበት አጋጣሚዎች ያሉ ሲሆን፡፡ በተቃራኒው ደግሞ ተገቢ ያልሆነ የማከማቸት ተግባር ይስተዋላል፡፡ የእቃዎች ከተገቢው መጠን እና ጊዜ በላይ መከማቸት በገበያ ላይ የእቃዎችን እጥረት በመፍጠር የኢኮኖሚውን ጤነኛ እንቅስቃሴ ያስተጓጉላል በተለይም ማከማቸቱ ለንሮ አስፈላጊ በመሆኑ እቃዎች ላይ ከሆነ ከኢኮኖሚ መናጋት ባለፈ የሚያመጣው ማህበራዊ ምስቅልቅል እና ፖለቲካዊ ቅሬታ ከፍተኛ ነው፡፡ ማከማቸት ለተለያየ አላማ ሊፈፀም ይችላል የመጀመሪያው ዋጋ በመጨመር የተሻለ ትርፍ ለማግኘት በማሰብ ሲሆን ሌላው እና ውስን የፖለቲካ አላማ ያላቸው ግለሰቦች ተናበው የሚሰሩት ሰው ሰራሽ የእቃዎች እጥረት እንዲከሰት በማድረግ ህብረተሰቡ በመንግስት ላይ ቅሬታ በማሳደር መንግስትን እንዲቃወም በማድረግ የመንግስት ለውጥ እንዲመጣ አላማን ይዞ የሚፈፀም ነው፡፡
2/ ጥቁር ገበያ፡-
ይህ ተግባር ገንዘቦችን በተለይም የውጪ ሀገር ገንዘቦችን ከባንኮች ቁጥጥር ውጪ በማድረግ የፋይናንስ ስርዓቱን የመረበሽ ተግባር ነወ፡፡ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አብዛኛው የፍጆታ እቃዎች ከውጪ በሚያስገቡ እና የውጪ ንግድ ሚዛናቸው ያልተመጣጠነ በሆነ ሀገራት የውጪ ምንዛሪ ያለው ሚና እጅጉን የጎላ ነው፡፡ መንግስት የህብረተሰቡን ፍላጎት ከመድሃኒት ጀምሮ እስከ አልባሳት እና ጥቃቅን እቃዎች ጭምር አብዛኛውን የሚያሟላው ከውጪ በሚገቡ ምርቶች ሲሆን እነዚህ ምርቶች የሚገዙት ደግሞ በውጪ ምንዛሪ ነው፡፡ ጥቁር ገበያ መንግስት ሊያገኝ የሚገባውን የውጪ ምንዛሪ እንዳያገኝ ያለውንም በአግባቡ እንዳይጠቀም ህጋዊ ነጋዴዎች ደግሞ ከባንኮች ማግኘት የሚገባቸውን የውጪ ምንዛሪ እንዳያገኙ ያደርጋል፡፡ በምላሹ ህጋዊ ነጋዴዎች ዶላር ፍለጋ ጥቁር ገበያውን ይቀላቀላሉ የጥቁር ገበያ የዶላር ዋጋ ከባንኮች ይልቅ ከፍተኛ በመሆኑ በውጪ ምንዛሪው የሚመጣው እቃ ዋጋም በዚያው ልክ ከፍ ይላል ወይም ከውጪ የሚገቡ እቃዎች እጥረት እንዲከሰት ያደርጋል በሀገር ውስጥ የሚመረቱት ደግሞ ዋጋቸው እንዲጨምር ያደርጋል ሁኔታው በሰፋ እና ከተደጋገመ ሁሉን አቀፍ የዋጋ ግሽበት በማስከተል ኢኮኖሚውን ሊገዳደር ይችላል፡፡ ከሁሉም በላይ ህዝቡ ከመንግስት ሊያገኝ የሚጠብቀውን መሰረታዊ አገልግሎት እና አቅርቦት እንዳያገኝ የሚያደርግ በመሆኑ ህብረተሰቡ በመንግስት ላይ ቅሬታ እንዲያቀርብ ይሆናል፡፡ ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚው ላይ ከሚያደርሰው ጫና ባለፈ በተለያየ መንገድ ሽብርተኝነትን ለመደገፍ ሊውል ይችላል፡፡
3/ የአገልግሎት ወይም የምርት ማቋረጥ፡-
አንዳንድ የምርት ወይም የአገልግሎት አይነቶች በባህሪያቸው በሚወስዱት ካፒታል፣ በሚጠቀሙት የተማረ የሰው ሀይል የተነሳ በውስን ሰዎች የሚሰሩበት አጋጣሚ ይኖራል የእነዚህ ምርቶች ወይም አገልግሎቶት ሰጪ ተቋማት ባለቤቶች ለግል ወይም ፖለቲካዊ አላማቸው መሳካት ሲሉ ምርቶቹን እና አገልግሎቶቹን በማቋረጥ የእቃዎች እና አገልግሎቶች እጥረት እንዲከሰት በማድረግ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ አለመረጋጋት እንዲከሰት የሚያደርጉበት ሁኔታ ይስተዋላል፡፡ ለአብነት በሀገራችን ከለውጡ ማግስት ከጅቡቲ አዲስ አበባ ፈሳሽ እና ደረቅ እቃ አጓጓዥ አገር አቋጭ ተሸርካሪ ማህበራት ስራ በማቆም በሀገር ውስጥ የእቃዎች እጥረት እንዲከሰት እንዲሁም መንግስት አላስፈላጊ የወደብ ኪራይ እንዲከፍል በማድረግ የፈጠሩት ተግዳሮት በመንግስት ደረጃ እውቅና ያገኘ ጉዳይ ነው፡፡
4/ ኮንትሮባንድ፡-
ኮንትሮባንድ እቃዎች መንግስት ያስቀመጠው የቁጥጥር ስርዓትን ሳያልፉ እና ተገቢው ቀረጥና ታክስ ሳይከፈልባቸው በድብቅ ወደሀገር ውስጥ የማስገባት ተግባር ነው፡፡ ይህ ተግባር የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች ያሉት ሲሆን የመጀመሪያው መንግስት በቀረጥና ታክስ መልክ ሊያገኝ የሚገባውን ገንዘብ እንዳያገኝ ያደርጋል፣ በመቀጠል የእቃዎች ዋጋ እንዲረክስ በማድረግ ህጋዊ ነጋዴዎች ከገበያ እንዲወጡ ያደርጋል አለፍ ሲልም ጥራታቸውን ያልጠበቁ እቃዎች መንግስት የማያውቃቸው ገንዘቦች፣ ጦር መሳሪያዎች እና የመሳሰሉት ወደሀገር ውስጥ እንዲገቡ በማድረግ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ምስቅልቅል ያስከትላል፡፡
5. ህገወጥ ሃዋላ
ወደ አንድ ሃገር የሚገባ ወይም ከአንድ ሃገር የሚወጣ ገንዘብ በተዘረጋ የፋይናንስ ስርአት ውስጥ ማለፍ እና ፈቃድ በተሰጣቸው ፋይናንሻል ተቋማት አማካኝነት ማለፍ ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ በዚህ ገንዘብ የመላክ እና የመቀበል ሂደት ሃገሪቷ ማግኘት የሚገባትን የውጭ ምንዛሬ እንዳታገኝ ያደርጋል፡፡ የገንዘብ ማስተላለፍ ተግባራት በህገወጥ አስተላላፊዎች አማካኝነት ፈቃድ ከተሰጣቸው የፋይናንስ ተቋማት ውጪ ሲደረግ የሃገሪቷን ኢኮኖሚ የማዳከም እና በመንግስት ላይ ጫና የመፍጠር ውጤት ያለው ተግባር ነው፡፡
6. ህገወጥ የሆነ የከበሩ ማእድናት ንግድ
የከበሩ ማእድናት እንደ ወርቅ፣ብር፣ኦፓል የመሳሰሉት ማእድናት መንግስት ቁጥጥር የሚያደርግባቸው እና በተዘረጋላቸው የንግድ ስርአት ለገበያ መቅረብ ያለባቸው ምርቶች ናቸው፡፡ በዚህ በተዘረጋ ስርአት ውስጥ የሚደረግ ግብይት ሀገሪቷ ከማእድናቱ ግብይት የምታገኘውን ትክክለኛ ገቢ ለማወቅ እና ሃብቱን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችላት ቢሆንም ይህ ግብይት ከስርአቱ ውጪ ሲደረግ ከግብይቱ መገኘት ያለበት ገቢ እንዳይገኝ በማድረግ የሃገር ኢኮኖሚ ላይ ተፅህኖ የመፍፀር አቅም ይኖረዋል፡፡
7. ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር
ገንዘብ በፋንናንሽያል ተቋማጥ ውስጥ እንዲዘዋወር ይፈለጋል፡፡ ይህ የሚሆንበት ምክንያት ገንዘቡ በኢኮኖሚው ውስጥ ሰርኩሌት እንዲሆን በቂ የካሽ እና የብድር አቅርቦት እንዲኖር የማድረግ ሚና ይኖረዋል፡፡ አንድ መንግስት በባንክ ውስጥ ያለ ተቀማጭ ገንዘብ እና በቂ የገንዘብ ኖት የማይኖረው ከሆነ ለኢኮኖሚው ግብአት የሚሆን የብድር አቅርቦት ሊኖረው የማይችል ከመሆኑም በላይ ኢኮኖሚውን እና የባንክ ስርአቱን በተገቢው እነዳይቆጣጠረው ያደረገዋል፡፡ የባንኮችን ብድር የማቅረብ አቅም ለማዳከም እና ስርአቱ ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሰብ የገንዘብ ኖቶችን አከማችቶ በመያዝና ከባንክ ስርአት ውጪ እንዲሆን የማድረግ ተግባር አንዱ የኢኮኖሚ አሻጥር ተግባር ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
የኢኮኖሚ አሻጥር ከህግ አንፃር
1/ ምርቶችን ማከማቸት ፡-
ማከማቸት ማለት እቃዎች ከተመረቱበት አላማ ውጪ ምክንያታዊ ከሆነ ጊዜ በላይ ይዞ የማቆየት ተግባር ነው፡፡ ይህ ተግባር አንዱ የንግድ ባህሪ እንደመሆኑ እቃዎቹ የተከማቹበትን ጊዜ መጠን እና አላማ ከግምት ውስጥ በማስገባት ተገቢ ነው የሚባልበት አጋጣሚዎች ያሉ ሲሆን፡፡ በተቃራኒው ደግሞ ተገቢ ያልሆነ የማከማቸት ተግባር ይስተዋላል፡፡ የእቃዎች ከተገቢው መጠን እና ጊዜ በላይ መከማቸት በገበያ ላይ የእቃዎችን እጥረት በመፍጠር የኢኮኖሚውን ጤነኛ እንቅስቃሴ ያስተጓጉላል በተለይም ማከማቸቱ ለንሮ አስፈላጊ በመሆኑ እቃዎች ላይ ከሆነ ከኢኮኖሚ መናጋት ባለፈ የሚያመጣው ማህበራዊ ምስቅልቅል እና ፖለቲካዊ ቅሬታ ከፍተኛ ነው፡፡ ማከማቸት ለተለያየ አላማ ሊፈፀም ይችላል የመጀመሪያው ዋጋ በመጨመር የተሻለ ትርፍ ለማግኘት በማሰብ ሲሆን ሌላው እና ውስን የፖለቲካ አላማ ያላቸው ግለሰቦች ተናበው የሚሰሩት ሰው ሰራሽ የእቃዎች እጥረት እንዲከሰት በማድረግ ህብረተሰቡ በመንግስት ላይ ቅሬታ በማሳደር መንግስትን እንዲቃወም በማድረግ የመንግስት ለውጥ እንዲመጣ አላማን ይዞ የሚፈፀም ነው፡፡
2/ ጥቁር ገበያ፡-
ይህ ተግባር ገንዘቦችን በተለይም የውጪ ሀገር ገንዘቦችን ከባንኮች ቁጥጥር ውጪ በማድረግ የፋይናንስ ስርዓቱን የመረበሽ ተግባር ነወ፡፡ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አብዛኛው የፍጆታ እቃዎች ከውጪ በሚያስገቡ እና የውጪ ንግድ ሚዛናቸው ያልተመጣጠነ በሆነ ሀገራት የውጪ ምንዛሪ ያለው ሚና እጅጉን የጎላ ነው፡፡ መንግስት የህብረተሰቡን ፍላጎት ከመድሃኒት ጀምሮ እስከ አልባሳት እና ጥቃቅን እቃዎች ጭምር አብዛኛውን የሚያሟላው ከውጪ በሚገቡ ምርቶች ሲሆን እነዚህ ምርቶች የሚገዙት ደግሞ በውጪ ምንዛሪ ነው፡፡ ጥቁር ገበያ መንግስት ሊያገኝ የሚገባውን የውጪ ምንዛሪ እንዳያገኝ ያለውንም በአግባቡ እንዳይጠቀም ህጋዊ ነጋዴዎች ደግሞ ከባንኮች ማግኘት የሚገባቸውን የውጪ ምንዛሪ እንዳያገኙ ያደርጋል፡፡ በምላሹ ህጋዊ ነጋዴዎች ዶላር ፍለጋ ጥቁር ገበያውን ይቀላቀላሉ የጥቁር ገበያ የዶላር ዋጋ ከባንኮች ይልቅ ከፍተኛ በመሆኑ በውጪ ምንዛሪው የሚመጣው እቃ ዋጋም በዚያው ልክ ከፍ ይላል ወይም ከውጪ የሚገቡ እቃዎች እጥረት እንዲከሰት ያደርጋል በሀገር ውስጥ የሚመረቱት ደግሞ ዋጋቸው እንዲጨምር ያደርጋል ሁኔታው በሰፋ እና ከተደጋገመ ሁሉን አቀፍ የዋጋ ግሽበት በማስከተል ኢኮኖሚውን ሊገዳደር ይችላል፡፡ ከሁሉም በላይ ህዝቡ ከመንግስት ሊያገኝ የሚጠብቀውን መሰረታዊ አገልግሎት እና አቅርቦት እንዳያገኝ የሚያደርግ በመሆኑ ህብረተሰቡ በመንግስት ላይ ቅሬታ እንዲያቀርብ ይሆናል፡፡ ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚው ላይ ከሚያደርሰው ጫና ባለፈ በተለያየ መንገድ ሽብርተኝነትን ለመደገፍ ሊውል ይችላል፡፡
3/ የአገልግሎት ወይም የምርት ማቋረጥ፡-
አንዳንድ የምርት ወይም የአገልግሎት አይነቶች በባህሪያቸው በሚወስዱት ካፒታል፣ በሚጠቀሙት የተማረ የሰው ሀይል የተነሳ በውስን ሰዎች የሚሰሩበት አጋጣሚ ይኖራል የእነዚህ ምርቶች ወይም አገልግሎቶት ሰጪ ተቋማት ባለቤቶች ለግል ወይም ፖለቲካዊ አላማቸው መሳካት ሲሉ ምርቶቹን እና አገልግሎቶቹን በማቋረጥ የእቃዎች እና አገልግሎቶች እጥረት እንዲከሰት በማድረግ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ አለመረጋጋት እንዲከሰት የሚያደርጉበት ሁኔታ ይስተዋላል፡፡ ለአብነት በሀገራችን ከለውጡ ማግስት ከጅቡቲ አዲስ አበባ ፈሳሽ እና ደረቅ እቃ አጓጓዥ አገር አቋጭ ተሸርካሪ ማህበራት ስራ በማቆም በሀገር ውስጥ የእቃዎች እጥረት እንዲከሰት እንዲሁም መንግስት አላስፈላጊ የወደብ ኪራይ እንዲከፍል በማድረግ የፈጠሩት ተግዳሮት በመንግስት ደረጃ እውቅና ያገኘ ጉዳይ ነው፡፡
4/ ኮንትሮባንድ፡-
ኮንትሮባንድ እቃዎች መንግስት ያስቀመጠው የቁጥጥር ስርዓትን ሳያልፉ እና ተገቢው ቀረጥና ታክስ ሳይከፈልባቸው በድብቅ ወደሀገር ውስጥ የማስገባት ተግባር ነው፡፡ ይህ ተግባር የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች ያሉት ሲሆን የመጀመሪያው መንግስት በቀረጥና ታክስ መልክ ሊያገኝ የሚገባውን ገንዘብ እንዳያገኝ ያደርጋል፣ በመቀጠል የእቃዎች ዋጋ እንዲረክስ በማድረግ ህጋዊ ነጋዴዎች ከገበያ እንዲወጡ ያደርጋል አለፍ ሲልም ጥራታቸውን ያልጠበቁ እቃዎች መንግስት የማያውቃቸው ገንዘቦች፣ ጦር መሳሪያዎች እና የመሳሰሉት ወደሀገር ውስጥ እንዲገቡ በማድረግ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ምስቅልቅል ያስከትላል፡፡
5. ህገወጥ ሃዋላ
ወደ አንድ ሃገር የሚገባ ወይም ከአንድ ሃገር የሚወጣ ገንዘብ በተዘረጋ የፋይናንስ ስርአት ውስጥ ማለፍ እና ፈቃድ በተሰጣቸው ፋይናንሻል ተቋማት አማካኝነት ማለፍ ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ በዚህ ገንዘብ የመላክ እና የመቀበል ሂደት ሃገሪቷ ማግኘት የሚገባትን የውጭ ምንዛሬ እንዳታገኝ ያደርጋል፡፡ የገንዘብ ማስተላለፍ ተግባራት በህገወጥ አስተላላፊዎች አማካኝነት ፈቃድ ከተሰጣቸው የፋይናንስ ተቋማት ውጪ ሲደረግ የሃገሪቷን ኢኮኖሚ የማዳከም እና በመንግስት ላይ ጫና የመፍጠር ውጤት ያለው ተግባር ነው፡፡
6. ህገወጥ የሆነ የከበሩ ማእድናት ንግድ
የከበሩ ማእድናት እንደ ወርቅ፣ብር፣ኦፓል የመሳሰሉት ማእድናት መንግስት ቁጥጥር የሚያደርግባቸው እና በተዘረጋላቸው የንግድ ስርአት ለገበያ መቅረብ ያለባቸው ምርቶች ናቸው፡፡ በዚህ በተዘረጋ ስርአት ውስጥ የሚደረግ ግብይት ሀገሪቷ ከማእድናቱ ግብይት የምታገኘውን ትክክለኛ ገቢ ለማወቅ እና ሃብቱን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችላት ቢሆንም ይህ ግብይት ከስርአቱ ውጪ ሲደረግ ከግብይቱ መገኘት ያለበት ገቢ እንዳይገኝ በማድረግ የሃገር ኢኮኖሚ ላይ ተፅህኖ የመፍፀር አቅም ይኖረዋል፡፡
7. ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር
ገንዘብ በፋንናንሽያል ተቋማጥ ውስጥ እንዲዘዋወር ይፈለጋል፡፡ ይህ የሚሆንበት ምክንያት ገንዘቡ በኢኮኖሚው ውስጥ ሰርኩሌት እንዲሆን በቂ የካሽ እና የብድር አቅርቦት እንዲኖር የማድረግ ሚና ይኖረዋል፡፡ አንድ መንግስት በባንክ ውስጥ ያለ ተቀማጭ ገንዘብ እና በቂ የገንዘብ ኖት የማይኖረው ከሆነ ለኢኮኖሚው ግብአት የሚሆን የብድር አቅርቦት ሊኖረው የማይችል ከመሆኑም በላይ ኢኮኖሚውን እና የባንክ ስርአቱን በተገቢው እነዳይቆጣጠረው ያደረገዋል፡፡ የባንኮችን ብድር የማቅረብ አቅም ለማዳከም እና ስርአቱ ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሰብ የገንዘብ ኖቶችን አከማችቶ በመያዝና ከባንክ ስርአት ውጪ እንዲሆን የማድረግ ተግባር አንዱ የኢኮኖሚ አሻጥር ተግባር ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
የኢኮኖሚ አሻጥር ከህግ አንፃር
የተለያዩ ሀገራት የኢኮኖሚ አሻጥር መፈፀምን በግልፅ ወንጀል አድርገው የደነገጉ ሲሆን /ለአብነት አውስትራሊያ እና ፊሊፒንስ/ አንዳንድ ሀገራት ደግሞ የኢኮኖሚ አሻጥርን በጥቅሉ ሳይሆን የኢኮኖሚ አሻጥር ለመፈፀም የሚረዱ ተግባራቶችን በመለየት ወንጀል ሲያደርጓቸው ይስተዋላል፡፡
ከሀገራችን አንፃር ህግ አውጪው ሁለተኛውን አማራጭ የተከተለ ይመስላል፡፡ የኢፌደሪ የወንጀል ህግ ርዕስ 4 ምእራፍ አንድ ከአንቀፅ 343 ጀምሮ በተከታዮቹ ድንጋጌዎች በመንግስት የኢኮኖሚ እና የገንዘብ ጥቅሞች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች የተዘረዘሩ ሲሆን የኢኮኖሚ አሻጥር ወንጀል ሆኖ አልተደነገገም፡፡ በልዩ ህጎችም የኢኮኖሚ አሻጥርን ወንጀል አድርጎ የደነገገ ልዩ ህግ የለም፡፡ ይህ ማለት ግን ተግባሩ የተፈቀደ ነው ማለት አይደለም ከወንጀል ህጉ ጀምሮ በተለያዩ ልዩ ህጎች ውስጥ የኢኮኖሚ አሻጥር ለመፈፀም ያስችላሉ የተባሉ ተግባራቶች ወንጀል ተደርገው ይገኛል ለአብነት፡- የንግድ ውድድር እና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 913/2006 አንቀፅ 43/4/ በገበያ ላይ እጥረት ያለባቸውን መሰረታዊ ምርቶች ማከማቸት ወንጀል እንደሆነ ይደነግጋል፣ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀፅ 168/1/ ኮንትሮባንድ ወንጀል መሆኑን ይደነግጋል፣ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 446 ተከታዮቹ እንዲሁም በብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/200 መሰረት በውጪ ምንዛሪ መነገድ፣ ያለፈቃድ መያዝ እና መጠቀም ወንጀል ተደርጓል፡፡
ይህም በመሆኑ የኢኮኖሚ አሻጥር ያልተከለከለ ተግባር ነው ተብሎ ሊወሰድ የሚችል አይደለም፡፡
ሲጠቃለል ኢኮኖሚ ብቻውን የሚቆም ሳይሆን ከማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለው ነው፡፡ የኢኮኖሚ አሻጥር በግለሰቦች ላይ ከሚያመጣው ማህበራዊ ቀውስ አንስቶ በመንግስት ላይ የሚያስከትለው ፖለቲካዊ መናጋት እና አለመረጋጋት ከፍተኛ ነው ህጋዊ ነጋዴውም ነግዶ ለማትረፍ ጠንካራ የመግዛት አቅም ያለው ማህበረሰብ እና የተረጋጋ የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ስርዓት የሰፈነባት ሀገር ይሻል፡፡ ስለሆነም መንግስት እንደመንግስት ጥብቅ የቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት ኢኮኖሚውን ሊጠበቅ እና አሻጥረኞችንም ለህግ ማቅረብ የግዴታዎቹ ሁሉ ዋነኛ አድርጎ ሊሰራበት ይገባል በሌላ በኩል ህዝቡ እና የንግድ ማህበረሰቡ እንደ-አንድ የድርጊቱ ሰለባ የኢኮኖሚ አሻር የሚፈፅሙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ባለመተባበር እና ፈፃሚዎቹ ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንዲቻል ተገቢውን ጥቆማ ለህግ አካላት በመስጠት የበኩሉን አስተዋፅኦ ሊወጣ ይገባል፡፡
ከሀገራችን አንፃር ህግ አውጪው ሁለተኛውን አማራጭ የተከተለ ይመስላል፡፡ የኢፌደሪ የወንጀል ህግ ርዕስ 4 ምእራፍ አንድ ከአንቀፅ 343 ጀምሮ በተከታዮቹ ድንጋጌዎች በመንግስት የኢኮኖሚ እና የገንዘብ ጥቅሞች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች የተዘረዘሩ ሲሆን የኢኮኖሚ አሻጥር ወንጀል ሆኖ አልተደነገገም፡፡ በልዩ ህጎችም የኢኮኖሚ አሻጥርን ወንጀል አድርጎ የደነገገ ልዩ ህግ የለም፡፡ ይህ ማለት ግን ተግባሩ የተፈቀደ ነው ማለት አይደለም ከወንጀል ህጉ ጀምሮ በተለያዩ ልዩ ህጎች ውስጥ የኢኮኖሚ አሻጥር ለመፈፀም ያስችላሉ የተባሉ ተግባራቶች ወንጀል ተደርገው ይገኛል ለአብነት፡- የንግድ ውድድር እና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 913/2006 አንቀፅ 43/4/ በገበያ ላይ እጥረት ያለባቸውን መሰረታዊ ምርቶች ማከማቸት ወንጀል እንደሆነ ይደነግጋል፣ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀፅ 168/1/ ኮንትሮባንድ ወንጀል መሆኑን ይደነግጋል፣ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 446 ተከታዮቹ እንዲሁም በብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/200 መሰረት በውጪ ምንዛሪ መነገድ፣ ያለፈቃድ መያዝ እና መጠቀም ወንጀል ተደርጓል፡፡
ይህም በመሆኑ የኢኮኖሚ አሻጥር ያልተከለከለ ተግባር ነው ተብሎ ሊወሰድ የሚችል አይደለም፡፡
ሲጠቃለል ኢኮኖሚ ብቻውን የሚቆም ሳይሆን ከማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለው ነው፡፡ የኢኮኖሚ አሻጥር በግለሰቦች ላይ ከሚያመጣው ማህበራዊ ቀውስ አንስቶ በመንግስት ላይ የሚያስከትለው ፖለቲካዊ መናጋት እና አለመረጋጋት ከፍተኛ ነው ህጋዊ ነጋዴውም ነግዶ ለማትረፍ ጠንካራ የመግዛት አቅም ያለው ማህበረሰብ እና የተረጋጋ የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ስርዓት የሰፈነባት ሀገር ይሻል፡፡ ስለሆነም መንግስት እንደመንግስት ጥብቅ የቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት ኢኮኖሚውን ሊጠበቅ እና አሻጥረኞችንም ለህግ ማቅረብ የግዴታዎቹ ሁሉ ዋነኛ አድርጎ ሊሰራበት ይገባል በሌላ በኩል ህዝቡ እና የንግድ ማህበረሰቡ እንደ-አንድ የድርጊቱ ሰለባ የኢኮኖሚ አሻር የሚፈፅሙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ባለመተባበር እና ፈፃሚዎቹ ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንዲቻል ተገቢውን ጥቆማ ለህግ አካላት በመስጠት የበኩሉን አስተዋፅኦ ሊወጣ ይገባል፡፡
Legal Advocate
Hagbes Private Limited Company
Addis Ababa
Full–time
Legal Advocate Job Description: Job Requirements: At least five(5) years of related preferable experience in labor, civil and criminal court litigation .
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through until January 3,2022. Posted:12.28.2021 Deadline:01.03.2022 Job Category:Legal Employment:Full time Location:Addis Ababa, Addis Ababa
Hagbes Private Limited Company
Addis Ababa
Full–time
Legal Advocate Job Description: Job Requirements: At least five(5) years of related preferable experience in labor, civil and criminal court litigation .
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through until January 3,2022. Posted:12.28.2021 Deadline:01.03.2022 Job Category:Legal Employment:Full time Location:Addis Ababa, Addis Ababa
ጋብቻ በሚፈርስበት ወቅት የባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል ሥነ-ሥርዓት ከሰበር ውሳኔዎች ጋር ተገናዝቦ የቀረበ
በ፡ ሙሉቀን ሰይድ
በዚህ አጭር ጽሁፍ የጋራ ንብረት ክፍፍልን በተመለከተ አከራካሪ ከሆኑ ጉዳዩች መካከል የትኞቹ ንብረቶች የተጋቢዎቹ የጋራ ንብረት ይባላሉ፤ ተጋቢዎቹስ ምን ያህል ምጣኔ ድርሻ በንብረቶቹ ላይ ይኖራቸዋል፤ የጋር ንብረት ክፍፍል ጥያቄስ በምን ያህል ጊዜ ውስጥ ሊቀርብ ይገባዋል የሚሉ ነጥቦችን የፌዴራሉ የቤተሰብ ህግ እና ከተመረጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ውሳኔ አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2018-procedures-of-partition-of-common-property-after-divorce
በ፡ ሙሉቀን ሰይድ
በዚህ አጭር ጽሁፍ የጋራ ንብረት ክፍፍልን በተመለከተ አከራካሪ ከሆኑ ጉዳዩች መካከል የትኞቹ ንብረቶች የተጋቢዎቹ የጋራ ንብረት ይባላሉ፤ ተጋቢዎቹስ ምን ያህል ምጣኔ ድርሻ በንብረቶቹ ላይ ይኖራቸዋል፤ የጋር ንብረት ክፍፍል ጥያቄስ በምን ያህል ጊዜ ውስጥ ሊቀርብ ይገባዋል የሚሉ ነጥቦችን የፌዴራሉ የቤተሰብ ህግ እና ከተመረጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ውሳኔ አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2018-procedures-of-partition-of-common-property-after-divorce
የንግድ ሥራ የመስራት መብት
----------------------------
1. መግቢያ
በኢትዮጵያ ዉስጥ ግለሰብ ነጋዴዎችም ሆኑ የንግድ ማኅበራት ማንኛዉንም የንግድ ሥራ ለማካሄድ ተመዝግበዉና የንግድ ሥራ ፈቃድ ወስደዉ መሆን እንዳለበት በህግ ተደንጓል (አዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም ከነ ማሻሻያ አዋጁ 1150/2011 ዓ.ም)፡፡ በተጨማሪም የንግድ ስም ፣ የኢንቨስትመንት ፈቃድ እና ሌሎች የንግድ የንግድ ሥራ ለመስራት የሚያስፈልጉ ጉዳዮች ተሟልተዉ መሆን አለበት፡፡ ይህ አጭር ጽሁፍ የንግድ ሥራ የመስራት መብት በመያየዝ ዋና ዋና ሀሳቦችን ለማስጨበጥ የሚሞከርበት ሲሆን እነርሱም የንግድ ሥራ በጠቅላላዉ፤ የንግድ ሥራ ምንነት፣የንግድ ሥራ የመስራት መብት ከህገ መንግስቱ እና ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንፃር፣የንግድ ሥራን የመስራት ነፃነትና መብት እና መሰረታዊ የንግድ ሥነ-ምግባር መርሆች ላይ ይሆናሉ፡፡
2. የንግድ ሥራ በጠቅላላዉ
ግለሰብ ወይም ግለሰቦች በተናጠልም ሆነ በመደራጀት ኑሮን ለማሸነፍ፣ ሀብት ለማካበት፣ ለመበልጸግና ደስተኛ ሆኖ ለመኖር የተለያዩ የንግድ ድርጅቶችን በማቋቋም የንግድ ሥራ ይሰራሉ፡፡ ስኬታማ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ የንግድ ሥራ በመጀመሩ ብቻ ሳይሆን የተፈጠረዉ ስራ የሚገዛበትን፣ የሚመራበትን መሠረታዊ የሆኑ የንግድ መስፈርቶች / Elements / የንግድ ህግንና የንግድ ሥነ-ምግባርን ማወቅ ወይም መረዳት ሲቻል ነዉ፡፡ የንግድ ሥራ ከሀገሮች ዕድገት ጋር በእጅጉ የተሳሰረ ነዉ፡፡ የትስስሩ ሰንሰለት የሚጀምረዉ በግለሰብ ደረጃ ንግድን ከማካሄድ ሲሆን በተደራጀ መልክ እስከ ማስኬድ ድረስ ነዉ፡፡ ይህ አሁን ላሉት በግለሰብ ብቻ ሳይሆን በንግድ ማኅበራትና ኩባንያዎችን ለመስራትም መሠረት ነዉ፡፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲሱ የንግድ ህግ ዉስጥ በርከት ያሉ ስራዎችን በማቀፍና ካፒታል በማሰባሰብ በግለሰብ ደረጃም ሆነ በባለአክስዮኖች በሚመሰረቱ የንግድ ማኅበራት የወደደዉና የፈቀደዉን የንግድ ሥራ የመስራት መብት አለዉ፡፡ ማንኛዉም ሰዉ ግለሰብ ወይም ድርጅት (ማኅበር) በህግ ካልተከለከለ ወይም ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ሥራ በስተቀር የመረጠዉን ሕጋዊ የሆነዉን ማንኛዉንም የንግድ ሥራ የመስራት መብት አለዉ፡፡ አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ ህግ አንቀጽ 22 ላይ በተገለፀዉ መሰረት ሀሳቡን ያጠናክረዋል፡፡
3. የንግድ ሥራ ምንነት
ንግድ ማለት ትርፍ ለማግኘት ሲባል የሚንቀሳቀሱም ሆነ የማይንቀሳቀሱ ነገሮችን አምርቶ ወይም ገዝቶ የመሸጥና የመለወጥ ሂደት ነዉ፡፡ የተለያዩ የቴክኒካል አገልገሎቶችን እና ሙያዊ አገልግሎቶችን ለአገልግሎት ፈላጊዎች የመስጠት ሂደትንም ይጨምራል፡፡ ይሁን እንጂ ማንኛዉም ግዥና ሽያጭ ንግድ አይደለም፡፡ የንግድ ስራ ተከናዉኗል ለማለት ሽያጭ እና ግዢዉ በቋሚነት እና በድግግሞሽ የሚከናወን መሆን አለበት፡፡ ከዚህ ላይ ንግድ እና ነጋዴ ሚለዉን ማየቱ ተገቢ ነዉ፡፡ ንግድ ማለት የሰዉ ልጅ ፍላጎትና ምኞትን ለማሟላት፣የኑሮ ደረጃዉን ከፍ ለማድረግና ከንግድ እንቅስቀሴዉም ትርፍ ለማግኘት፣ ምርት ለማቅረብና አገልግሎት ለመስጠት የሚደረግ ማንኛዉም እንቅስቃሴ ነዉ፡፡ ከዚህ የምንረዳዉ የንግድ ሥራ ትርፍ ለማግኘት ሲባል የተለያዩ ምርቶችን ወይም ዕቃዎችን የመግዛትና የመሸጥ ወይም የተለያዩ የሙያ አገልግሎቶችን የመስጠት ሂደት መሆኑን ነዉ፡፡ በመሆኑም የንግድ ሥራ ማለት ነጋዴ የሚሰራዉ ማንኛዉንም ሥራ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 3 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ለንግድ ዓላማ እየተዘጋጁ የሚሸጡ ማናቸዉም ዕቀዎችም ሆኑ ትርፍ ለማግኘት ሲባል ለአገልግሎት ፈላጊዎች የሚሰጡ ቴክኒካዊ (ሙያዊ) አገልግሎቶች በሕግና በንግድ ሥነ-ምግባር መግዛት አለባቸዉ፡፡ ለዚህም ዋናዉ ነጋዴዉ ነዉ፡፡ የንግድ ምዝገባና ሥራ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 ን ለማሻሻል ተደንግጎ በወጣዉ አዋጅ ቁጥር 1150/2011 ዓ.ም ነጋዴ ማለት ንግድን የሙያ ሥራዉ አድርጎ ተገቢ ጥቅም ለማግኘት በንግድ ህጉ እና በኢትዮጵያ የንግድ ሥራ ፈቃድ መስጫ መደብ የተዘረዘሩትን ማንኛዉንም ስራዎች የሚሰራ የሚል ነዉ፡፡ በአዲሱ የኢትዮጵያ የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243 /2013 ዓ.ም አንቀጽ 5 ላይ የተዘረዘሩትን ሥራዎች የሚሰራ ወይም አገልግሎት የሚሰጥ የንግድ ሥራ ነዉ ተብሎ በሕግ የተደነገገዉን ሥራ የሚሰራ ማንኛዉም ሰዉ ነዉ ተብሎ ተተርጉሟል፡፡ በአደጉ ሀገራት ያሉት የንግድ መህበረሰቦች ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን የመሸጥ ሥራን እንደ መሠረታዊ የንግድ እንቀስቀሴአቸዉ ያደርጉታል፡፡ ለምሳሌ እ.ኤ.አ በ2001 ብቻ በአሜሪካ 10 ትሪሊዮን የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ያላቸዉ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ተሸጠዋል፡፡ በሌሎች ያደጉና በማደግ ላይ በሚገኙ የዓለማችን አገራትም ዕቃዎችና አገልግሎቶች እንደዚሁ ይሸጣሉ፡፡
4. የንግድ ሥራ የመስራት መብት ከህገ መንግስቱ እና ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንፃር
ማንም ሰዉ ሥራ የመስራት፣ሥራዉን በነፃነት የመምረጥ፣በትክክለኛና በአመቺ የሥራ ሁኔታ ዉስጥ የመሥራትና ከሥራ አጥነት የመዳን መብት ያለዉ መሆኑን የሰብአዊ መብቶች ሁሉ አቀፍ መግለጫ (1948) አንቀጽ 23 (1) ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም የኢኮኖሚ፣የማኅበራዊና የባሕላዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃልኪዳን (1966) በክፍል ሶስት አንቀጽ 6 የመሥራት መብት ማንኛዉም ሰዉ በነፃ ፈቃዱ የመረጠዉን ወይም የተቀበለዉን ሥራ ሰርቶ ሕይወቱን ለመምራት እንዲችል ዕድል መስጠትን ይጨምራል በማለት አስፍሯል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 41 ላይ ግልጽ በሆነ በማያሻማ ሁኔታ የኢኮኖሚ የማኅበራዊና የባሕል መብቶች በሚለዉ ስር፡-
• ማንኛዉም ኢትጵያዊ በሀገሪቱ ዉስጥ በማንኛዉም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የመሰማራትና ለመተዳደሪያዉ የመረጠዉን ስራ የመሥራት መብት አለዉ በሚል እና
• ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደሪያዉን ሥራዉንና ሙያዉን የመምረጥ መብት አለዉ በማለት ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በመሆኑም የንግድ ሥራ እንደሌሎች ሥራዎች ሁሉ የንግድ ሥራ ለመስራት የፈለገ እና ለንግድ ሥራ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን በማሟላት ለሕግና ለሞራል የማይቃረኑ የንግድ ሥራዎች በመሰመራት የሚሰራ ሥራ መሆኑ በዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ህጎች መሰረት ያለዉ ነዉ፡፡
5. የንግድ ሥራን የመስራት ነፃነትና መብት
በህግ ተለይተዉ የተከለከሉ ነገሮች ወይም ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድርን የሚመለከቱ ክልከላዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ማንኛዉም ሰዉ ማንኛዉንም የንግድ ሥራ የመስራት ነፃነት እንዳለዉ በአዲሱ የኢትዮጵያ የንግድ ህግ አንቀጽ 21 ተደንግጎ የሚገኝ ሲሆን ይህ የተሰጠዉ ለሀገር ዉስጥ ነጋዴዎች ነዉ፡፡ በዉጭ ሀገር ስለተቋቋመ ወይም በዉጭ ሀገር ስለሚሰራ ማኅበርና ሀገር ዉስጥ ተመስርቶ በዉጭ ሀገር ስለሚቋቋም ቅርንጫፍ በአዲሱ ንግድ ሕግ አንቀጽ 579 ላይ የዉጭ ሀገር የግል ድርጅት፣ የንግድ ማኅበር ወይም ሌላ ተመሳሳይ ድርጅት ኢትዮጵያ ዉስጥ ቅርንጫፍ ከፍቶ በኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ዉስጥ የመሳተፍ መብት አላቸዉ፡፡ ሆኖም መጀመሪያ በንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም በሌላ አግባብ ያለዉ የባለስልጣን መስሪያቤት በሚያዘዉ የንግድ መዝገብ ዉስጥ መመዘገብ ያለበት መሆኑም ተገልጿል፡፡
----------------------------
1. መግቢያ
በኢትዮጵያ ዉስጥ ግለሰብ ነጋዴዎችም ሆኑ የንግድ ማኅበራት ማንኛዉንም የንግድ ሥራ ለማካሄድ ተመዝግበዉና የንግድ ሥራ ፈቃድ ወስደዉ መሆን እንዳለበት በህግ ተደንጓል (አዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም ከነ ማሻሻያ አዋጁ 1150/2011 ዓ.ም)፡፡ በተጨማሪም የንግድ ስም ፣ የኢንቨስትመንት ፈቃድ እና ሌሎች የንግድ የንግድ ሥራ ለመስራት የሚያስፈልጉ ጉዳዮች ተሟልተዉ መሆን አለበት፡፡ ይህ አጭር ጽሁፍ የንግድ ሥራ የመስራት መብት በመያየዝ ዋና ዋና ሀሳቦችን ለማስጨበጥ የሚሞከርበት ሲሆን እነርሱም የንግድ ሥራ በጠቅላላዉ፤ የንግድ ሥራ ምንነት፣የንግድ ሥራ የመስራት መብት ከህገ መንግስቱ እና ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንፃር፣የንግድ ሥራን የመስራት ነፃነትና መብት እና መሰረታዊ የንግድ ሥነ-ምግባር መርሆች ላይ ይሆናሉ፡፡
2. የንግድ ሥራ በጠቅላላዉ
ግለሰብ ወይም ግለሰቦች በተናጠልም ሆነ በመደራጀት ኑሮን ለማሸነፍ፣ ሀብት ለማካበት፣ ለመበልጸግና ደስተኛ ሆኖ ለመኖር የተለያዩ የንግድ ድርጅቶችን በማቋቋም የንግድ ሥራ ይሰራሉ፡፡ ስኬታማ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ የንግድ ሥራ በመጀመሩ ብቻ ሳይሆን የተፈጠረዉ ስራ የሚገዛበትን፣ የሚመራበትን መሠረታዊ የሆኑ የንግድ መስፈርቶች / Elements / የንግድ ህግንና የንግድ ሥነ-ምግባርን ማወቅ ወይም መረዳት ሲቻል ነዉ፡፡ የንግድ ሥራ ከሀገሮች ዕድገት ጋር በእጅጉ የተሳሰረ ነዉ፡፡ የትስስሩ ሰንሰለት የሚጀምረዉ በግለሰብ ደረጃ ንግድን ከማካሄድ ሲሆን በተደራጀ መልክ እስከ ማስኬድ ድረስ ነዉ፡፡ ይህ አሁን ላሉት በግለሰብ ብቻ ሳይሆን በንግድ ማኅበራትና ኩባንያዎችን ለመስራትም መሠረት ነዉ፡፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲሱ የንግድ ህግ ዉስጥ በርከት ያሉ ስራዎችን በማቀፍና ካፒታል በማሰባሰብ በግለሰብ ደረጃም ሆነ በባለአክስዮኖች በሚመሰረቱ የንግድ ማኅበራት የወደደዉና የፈቀደዉን የንግድ ሥራ የመስራት መብት አለዉ፡፡ ማንኛዉም ሰዉ ግለሰብ ወይም ድርጅት (ማኅበር) በህግ ካልተከለከለ ወይም ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ሥራ በስተቀር የመረጠዉን ሕጋዊ የሆነዉን ማንኛዉንም የንግድ ሥራ የመስራት መብት አለዉ፡፡ አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ ህግ አንቀጽ 22 ላይ በተገለፀዉ መሰረት ሀሳቡን ያጠናክረዋል፡፡
3. የንግድ ሥራ ምንነት
ንግድ ማለት ትርፍ ለማግኘት ሲባል የሚንቀሳቀሱም ሆነ የማይንቀሳቀሱ ነገሮችን አምርቶ ወይም ገዝቶ የመሸጥና የመለወጥ ሂደት ነዉ፡፡ የተለያዩ የቴክኒካል አገልገሎቶችን እና ሙያዊ አገልግሎቶችን ለአገልግሎት ፈላጊዎች የመስጠት ሂደትንም ይጨምራል፡፡ ይሁን እንጂ ማንኛዉም ግዥና ሽያጭ ንግድ አይደለም፡፡ የንግድ ስራ ተከናዉኗል ለማለት ሽያጭ እና ግዢዉ በቋሚነት እና በድግግሞሽ የሚከናወን መሆን አለበት፡፡ ከዚህ ላይ ንግድ እና ነጋዴ ሚለዉን ማየቱ ተገቢ ነዉ፡፡ ንግድ ማለት የሰዉ ልጅ ፍላጎትና ምኞትን ለማሟላት፣የኑሮ ደረጃዉን ከፍ ለማድረግና ከንግድ እንቅስቀሴዉም ትርፍ ለማግኘት፣ ምርት ለማቅረብና አገልግሎት ለመስጠት የሚደረግ ማንኛዉም እንቅስቃሴ ነዉ፡፡ ከዚህ የምንረዳዉ የንግድ ሥራ ትርፍ ለማግኘት ሲባል የተለያዩ ምርቶችን ወይም ዕቃዎችን የመግዛትና የመሸጥ ወይም የተለያዩ የሙያ አገልግሎቶችን የመስጠት ሂደት መሆኑን ነዉ፡፡ በመሆኑም የንግድ ሥራ ማለት ነጋዴ የሚሰራዉ ማንኛዉንም ሥራ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 3 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ለንግድ ዓላማ እየተዘጋጁ የሚሸጡ ማናቸዉም ዕቀዎችም ሆኑ ትርፍ ለማግኘት ሲባል ለአገልግሎት ፈላጊዎች የሚሰጡ ቴክኒካዊ (ሙያዊ) አገልግሎቶች በሕግና በንግድ ሥነ-ምግባር መግዛት አለባቸዉ፡፡ ለዚህም ዋናዉ ነጋዴዉ ነዉ፡፡ የንግድ ምዝገባና ሥራ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 ን ለማሻሻል ተደንግጎ በወጣዉ አዋጅ ቁጥር 1150/2011 ዓ.ም ነጋዴ ማለት ንግድን የሙያ ሥራዉ አድርጎ ተገቢ ጥቅም ለማግኘት በንግድ ህጉ እና በኢትዮጵያ የንግድ ሥራ ፈቃድ መስጫ መደብ የተዘረዘሩትን ማንኛዉንም ስራዎች የሚሰራ የሚል ነዉ፡፡ በአዲሱ የኢትዮጵያ የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243 /2013 ዓ.ም አንቀጽ 5 ላይ የተዘረዘሩትን ሥራዎች የሚሰራ ወይም አገልግሎት የሚሰጥ የንግድ ሥራ ነዉ ተብሎ በሕግ የተደነገገዉን ሥራ የሚሰራ ማንኛዉም ሰዉ ነዉ ተብሎ ተተርጉሟል፡፡ በአደጉ ሀገራት ያሉት የንግድ መህበረሰቦች ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን የመሸጥ ሥራን እንደ መሠረታዊ የንግድ እንቀስቀሴአቸዉ ያደርጉታል፡፡ ለምሳሌ እ.ኤ.አ በ2001 ብቻ በአሜሪካ 10 ትሪሊዮን የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ያላቸዉ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ተሸጠዋል፡፡ በሌሎች ያደጉና በማደግ ላይ በሚገኙ የዓለማችን አገራትም ዕቃዎችና አገልግሎቶች እንደዚሁ ይሸጣሉ፡፡
4. የንግድ ሥራ የመስራት መብት ከህገ መንግስቱ እና ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንፃር
ማንም ሰዉ ሥራ የመስራት፣ሥራዉን በነፃነት የመምረጥ፣በትክክለኛና በአመቺ የሥራ ሁኔታ ዉስጥ የመሥራትና ከሥራ አጥነት የመዳን መብት ያለዉ መሆኑን የሰብአዊ መብቶች ሁሉ አቀፍ መግለጫ (1948) አንቀጽ 23 (1) ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም የኢኮኖሚ፣የማኅበራዊና የባሕላዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃልኪዳን (1966) በክፍል ሶስት አንቀጽ 6 የመሥራት መብት ማንኛዉም ሰዉ በነፃ ፈቃዱ የመረጠዉን ወይም የተቀበለዉን ሥራ ሰርቶ ሕይወቱን ለመምራት እንዲችል ዕድል መስጠትን ይጨምራል በማለት አስፍሯል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 41 ላይ ግልጽ በሆነ በማያሻማ ሁኔታ የኢኮኖሚ የማኅበራዊና የባሕል መብቶች በሚለዉ ስር፡-
• ማንኛዉም ኢትጵያዊ በሀገሪቱ ዉስጥ በማንኛዉም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የመሰማራትና ለመተዳደሪያዉ የመረጠዉን ስራ የመሥራት መብት አለዉ በሚል እና
• ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደሪያዉን ሥራዉንና ሙያዉን የመምረጥ መብት አለዉ በማለት ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በመሆኑም የንግድ ሥራ እንደሌሎች ሥራዎች ሁሉ የንግድ ሥራ ለመስራት የፈለገ እና ለንግድ ሥራ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን በማሟላት ለሕግና ለሞራል የማይቃረኑ የንግድ ሥራዎች በመሰመራት የሚሰራ ሥራ መሆኑ በዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ህጎች መሰረት ያለዉ ነዉ፡፡
5. የንግድ ሥራን የመስራት ነፃነትና መብት
በህግ ተለይተዉ የተከለከሉ ነገሮች ወይም ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድርን የሚመለከቱ ክልከላዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ማንኛዉም ሰዉ ማንኛዉንም የንግድ ሥራ የመስራት ነፃነት እንዳለዉ በአዲሱ የኢትዮጵያ የንግድ ህግ አንቀጽ 21 ተደንግጎ የሚገኝ ሲሆን ይህ የተሰጠዉ ለሀገር ዉስጥ ነጋዴዎች ነዉ፡፡ በዉጭ ሀገር ስለተቋቋመ ወይም በዉጭ ሀገር ስለሚሰራ ማኅበርና ሀገር ዉስጥ ተመስርቶ በዉጭ ሀገር ስለሚቋቋም ቅርንጫፍ በአዲሱ ንግድ ሕግ አንቀጽ 579 ላይ የዉጭ ሀገር የግል ድርጅት፣ የንግድ ማኅበር ወይም ሌላ ተመሳሳይ ድርጅት ኢትዮጵያ ዉስጥ ቅርንጫፍ ከፍቶ በኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ዉስጥ የመሳተፍ መብት አላቸዉ፡፡ ሆኖም መጀመሪያ በንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም በሌላ አግባብ ያለዉ የባለስልጣን መስሪያቤት በሚያዘዉ የንግድ መዝገብ ዉስጥ መመዘገብ ያለበት መሆኑም ተገልጿል፡፡
6. መሰረታዊ የንግድ ሥነ-ምግባር መርሆች
መርህ / Principle / ማለት የሰዎች ድርጊቶችን የሚገዛ ሰዎች የተለያዩ የንግድም ሆነ ማንኛዉም ድርጊቶች በሚፈጽሙበት ጊዜ የሚመሩበትና ሚያከብሩት ደንብ ነዉ፡፡ ንግድ ሰፊና መሠረታዊ የወቅቱ የሰዉ ልጅ እንቅስቃሴ አካል፣ የኢኮኖሚ ዘርፍና የኅሊና ጉዳይም እየሆነ የመጣ እንቅስቃሴ በመሆኑ በንግድ ሥነ-ምግባር መገዛት አለበት፡፡ የንግድ ሥነ-ምግባር መርሆች የሚባሉት ፡-
1ኛ. ልዩነቶችን የማስወገድ መርህ፣
2ኛ. የደንበኖች ፍላጎትን የመጠበቅ መርህ፣
3ኛ. በንግድ እንቀስቃሴ ግልፅነትን የማበሰር መርህ፣
4ኛ. የምርቶች ደህንነትን የመጠበቅ መርህ
5ኛ. የአገልግሎት ደኅንነት መርህ፣
6ኛ. ሙስናን የማሰወገድ መርህ
7ኛ. የዉጭ ኢንቨስተሮችን የመሳብ መርህ
8ኛ. አገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት የማብሰር መርህ
9ኛ. የአከባቢ ደኅንነት የመጠበቅ መርህ
10ኛ. አግባቢነት ያለዉ ንግድ ዉድድርን የማብሰር መርህ የሚሉት ናቸዉ፡፡
በአጠቃላይ በህግ ያልተከለከሉና የተፈቀዱ የንግድ ሥራዎችን የሚሰራ ሰዉ ነጋዴ የሚባልና የነጋዴ መብቶች ያሉት ሲሆን ጎን ለጎን ደግሞ የነጋዴ ግዴታዎችንም ማክበር ይኖርበታል፡፡ ንግድ ሶስት ሰዎችን በቤተሰብነት አቅፎ ይዟል፡፡ አነዚህም የንግዱ ማኅበረሰብ፣ የንግዱ ተጠቃሚ ማኅበረሰብና መንግስት ናቸዉ፡፡ ስለዚህ የንግዱ ማኅበረሰብ (ነጋዴዎች) ንግዳቸዉን ለማካሄድና ስኬታማ መሆን የሚችሉት የደንብኞችንና የመንግስት ፍላጎትና ጥቅምን ማክበር ሲችሉ ነዉ፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
መርህ / Principle / ማለት የሰዎች ድርጊቶችን የሚገዛ ሰዎች የተለያዩ የንግድም ሆነ ማንኛዉም ድርጊቶች በሚፈጽሙበት ጊዜ የሚመሩበትና ሚያከብሩት ደንብ ነዉ፡፡ ንግድ ሰፊና መሠረታዊ የወቅቱ የሰዉ ልጅ እንቅስቃሴ አካል፣ የኢኮኖሚ ዘርፍና የኅሊና ጉዳይም እየሆነ የመጣ እንቅስቃሴ በመሆኑ በንግድ ሥነ-ምግባር መገዛት አለበት፡፡ የንግድ ሥነ-ምግባር መርሆች የሚባሉት ፡-
1ኛ. ልዩነቶችን የማስወገድ መርህ፣
2ኛ. የደንበኖች ፍላጎትን የመጠበቅ መርህ፣
3ኛ. በንግድ እንቀስቃሴ ግልፅነትን የማበሰር መርህ፣
4ኛ. የምርቶች ደህንነትን የመጠበቅ መርህ
5ኛ. የአገልግሎት ደኅንነት መርህ፣
6ኛ. ሙስናን የማሰወገድ መርህ
7ኛ. የዉጭ ኢንቨስተሮችን የመሳብ መርህ
8ኛ. አገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት የማብሰር መርህ
9ኛ. የአከባቢ ደኅንነት የመጠበቅ መርህ
10ኛ. አግባቢነት ያለዉ ንግድ ዉድድርን የማብሰር መርህ የሚሉት ናቸዉ፡፡
በአጠቃላይ በህግ ያልተከለከሉና የተፈቀዱ የንግድ ሥራዎችን የሚሰራ ሰዉ ነጋዴ የሚባልና የነጋዴ መብቶች ያሉት ሲሆን ጎን ለጎን ደግሞ የነጋዴ ግዴታዎችንም ማክበር ይኖርበታል፡፡ ንግድ ሶስት ሰዎችን በቤተሰብነት አቅፎ ይዟል፡፡ አነዚህም የንግዱ ማኅበረሰብ፣ የንግዱ ተጠቃሚ ማኅበረሰብና መንግስት ናቸዉ፡፡ ስለዚህ የንግዱ ማኅበረሰብ (ነጋዴዎች) ንግዳቸዉን ለማካሄድና ስኬታማ መሆን የሚችሉት የደንብኞችንና የመንግስት ፍላጎትና ጥቅምን ማክበር ሲችሉ ነዉ፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Senior Legal Officer
African Union
Addis Ababa
Full–time
[ad_1] Position description The Senior Legal Officer reports to the Deputy Director, Africa CDC and technically to the African Union Office of Legal Council (AU-OLC). Working in close collaboration with the AU-OLC, the incumbent shall provide legal advisory services to staff of the Africa CDC Secretariat, Regional Collaborating Centres (RCC) and National Public Health Institutes (NPHI) Main Functions • Provide technical support in the preparation and implementation of programmes developed out of Africa CDC’s strategic plan; • Ensure effective coordination and implementation at various levels; • Liaise with Member States, Regional Economic Communities (RECs), and other stakeholders on relevant matters; • Prepare and develop reports, budget and work programmes related to the functioning of the Office; • Provide technical support for the development of resource mobilization strategy with stakeholders coordination; • Manage and supervise employees under his/her supervision with regard to organization and performance evaluation; • Conduct complex analysis and generate accurate reports in a timely manner for Africa CDC’S and AU’s internal use; • Liaise with the various Departments/Units of the Commission for coordination and alignment purposes; • Participate in preparation of budgets for the Office in accordance with relevant frameworks. Support the promotion of the activities of the Africa CDC including preparing leaflets, guidelines and fact sheets as may be required; • Actively contribute in the development of strategies, policies, programmes and plans. Specific Responsibilities • Draft or assist in the drafting of legal texts and memoranda ensure that the interests of the Africa CDC are protected and ideals of the African Union are not compromised and offer advice on issues and disputes that may arise from their application; • Provide legal services to Africa CDC to ensure legality in decision-making and compliance with the AU rules and regulations; • Liaise with relevant Africa CDC divisions and assist in drafting and validating Legal frameworks; • Conduct legal research and proffer legal opinions on matters raised by Africa CDC; • Draft and review host agreements between the AU/Africa CDC and Regional Collaborating Centres; • Review and assist in drafting administrative contracts and agreements such as Memorandums of Understanding, Grant Agreements, Letters of Agreements, contracts of engagement of personnel, consultants and contracts awarded for the procurement of goods or services; • Participate in meetings of relevant legal nature on behalf of Africa CDC; • Advise on Legal Issues relating to conflict prevention, management and resolution; • Serve as focal point between Africa CDC and Office of the Legal Counsel; • Provide legal advice on the interpretation of legal texts relating to administrative and institutional matters; • Liaise with the Office of the Legal Counsel in negotiating Agreements where Africa CDC is a party; • Follow up agreements with partners as well as with the Office of the Legal Counsel; • Perform any other relevant functions as may be assigned by the Supervisor.
Qualifications • University Master’s Degree in Law with emphasis in the area of Global Health Law, Public Health Law, Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with seven (7) years of relevant work experience out of which three (3) at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization; OR • University Bachelor Degree in Law with emphasis in the area of Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with at least ten (10) years of relevant work experience out of which three (3) years of relevant work experience should be at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization..; • Relevant work experience refers to a progressively responsible experience in legal practice or related area, at least one of which should
African Union
Addis Ababa
Full–time
[ad_1] Position description The Senior Legal Officer reports to the Deputy Director, Africa CDC and technically to the African Union Office of Legal Council (AU-OLC). Working in close collaboration with the AU-OLC, the incumbent shall provide legal advisory services to staff of the Africa CDC Secretariat, Regional Collaborating Centres (RCC) and National Public Health Institutes (NPHI) Main Functions • Provide technical support in the preparation and implementation of programmes developed out of Africa CDC’s strategic plan; • Ensure effective coordination and implementation at various levels; • Liaise with Member States, Regional Economic Communities (RECs), and other stakeholders on relevant matters; • Prepare and develop reports, budget and work programmes related to the functioning of the Office; • Provide technical support for the development of resource mobilization strategy with stakeholders coordination; • Manage and supervise employees under his/her supervision with regard to organization and performance evaluation; • Conduct complex analysis and generate accurate reports in a timely manner for Africa CDC’S and AU’s internal use; • Liaise with the various Departments/Units of the Commission for coordination and alignment purposes; • Participate in preparation of budgets for the Office in accordance with relevant frameworks. Support the promotion of the activities of the Africa CDC including preparing leaflets, guidelines and fact sheets as may be required; • Actively contribute in the development of strategies, policies, programmes and plans. Specific Responsibilities • Draft or assist in the drafting of legal texts and memoranda ensure that the interests of the Africa CDC are protected and ideals of the African Union are not compromised and offer advice on issues and disputes that may arise from their application; • Provide legal services to Africa CDC to ensure legality in decision-making and compliance with the AU rules and regulations; • Liaise with relevant Africa CDC divisions and assist in drafting and validating Legal frameworks; • Conduct legal research and proffer legal opinions on matters raised by Africa CDC; • Draft and review host agreements between the AU/Africa CDC and Regional Collaborating Centres; • Review and assist in drafting administrative contracts and agreements such as Memorandums of Understanding, Grant Agreements, Letters of Agreements, contracts of engagement of personnel, consultants and contracts awarded for the procurement of goods or services; • Participate in meetings of relevant legal nature on behalf of Africa CDC; • Advise on Legal Issues relating to conflict prevention, management and resolution; • Serve as focal point between Africa CDC and Office of the Legal Counsel; • Provide legal advice on the interpretation of legal texts relating to administrative and institutional matters; • Liaise with the Office of the Legal Counsel in negotiating Agreements where Africa CDC is a party; • Follow up agreements with partners as well as with the Office of the Legal Counsel; • Perform any other relevant functions as may be assigned by the Supervisor.
Qualifications • University Master’s Degree in Law with emphasis in the area of Global Health Law, Public Health Law, Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with seven (7) years of relevant work experience out of which three (3) at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization; OR • University Bachelor Degree in Law with emphasis in the area of Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with at least ten (10) years of relevant work experience out of which three (3) years of relevant work experience should be at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization..; • Relevant work experience refers to a progressively responsible experience in legal practice or related area, at least one of which should
be in an international setting. More specifically, the candidate should be experienced in the provision of legal advisory services in an organization dealing with multilateral issues, Ministries of Health/Departments of Justice/International Affairs or Cooperation of Member States, or such other relevant organizations and institutions; • Experience in providing legal advice and counsel to public health or related public sector programmes, of which 3 years at a specialist/expertise level. Required Skills Functional Skills • Knowledge of legal policies, practices and procedures and ability to apply them in an organizational setting; • Ability to identify issues, formulate opinions, make conclusions and recommendations in individual and team setting; • Demonstrable skills in issue identification, opinion formulation, and in documenting conclusions and recommendations; • Demonstrable legal writing skills and other writing skills to prepare responses for inquiries, reports, proposals, etc.; • Excellent organizational and time-management skills; • General knowledge of office administrative support procedures and processes; • Knowledge of interpersonal relationship practices to meet and deal with persons of diverse backgrounds; • Demonstrated ability with regard to computer skills, including excellent word-processing capabilities, proficiency with e-mail and internet applications and experience in using office software applications such as MS Excel, Power Point and Word; • Proficiency in one of the African Union working languages (Arabic, English, French, Portuguese or Spanish) is required. Knowledge of one or more of the other AU working languages would be an added advantage. Personal Abilities • Ability to work under pressure, stay on track and meet deadlines; • Analytical and problem solving abilities; • Proven ability to use clear, concise language in correspondence as well as including content fitting for the purpose and audiences when preparing written briefs and reports; • Adaptive, patient, resourceful, resilient and flexible; • Pro-active and solutions oriented. Application instructions Please be sure to indicate that you saw this position on ngotenders.net Apply Now To help us track our recruitment effort, please indicate in your email/cover letter where (ngotenders.net) you saw this job posting
African Union❗️
African Union❗️
የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ/ ለፌዴራል ጠበቆች በሙሉ
በፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መሰረት የጠበቆች ማህበር የተቋቋመ ሲሆን፣ ማህበሩን ስራ ከማስጀመር አንፃር የማህበሩን የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራው ፍትሀ ሚኒስቴር መሆኑን በአዋጁ አንቀፅ 59 (1) ላይ ተመልክቷል፡፡
በዚሁ መሰረት ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ማህበር እና ከኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች የተካተቱባቸው አብይ እና ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው የማህበሩን የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድና ማህበሩን ስራ ለማስጀመር የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን በዚሁ አግባብ የማህበሩ የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔው ጥር 8 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ 24 ቀበሌ በሚገኘው ኮከብ አዳራሽ ይካሂዳል፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 52(3) መሰረት ማኅበሩ ሁሉንም የፈዴራል ጥብቅና ፍቃድ የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በአባልነት ያቀፈ በመሆኑ ማናቸውም የፌዴራል ጥብቅና ፈቃድ ያላችሁ ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች በጉባኤው ላይ እንድትሳተፉ ይህ ጥሪ የተላለፈ ሲሆን፣ ጉባኤው የተሳታፊዎች ቁጥር ግምት ውስጥ ሳይገባ በጉባኤው ላይ በተገኙ አባላት የሚካሄድና የተለያዩ ውሳኔዎችን የሚያሳልፍ በመሆኑና ይህም ውሳኔ በሁሉም የፌዴራል ጥበቅና ፈቃድ ባላቸው የህግ ባለሙያዎችና የጥብቅና ድርጀቶች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን በመሆኑ፣ ይህንን ተገንዝባችሁ በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ እንድትሳተፉ ፍትህ ሚኒስቴር ጥሪውን ያቀርባል::
በፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መሰረት የጠበቆች ማህበር የተቋቋመ ሲሆን፣ ማህበሩን ስራ ከማስጀመር አንፃር የማህበሩን የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራው ፍትሀ ሚኒስቴር መሆኑን በአዋጁ አንቀፅ 59 (1) ላይ ተመልክቷል፡፡
በዚሁ መሰረት ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ማህበር እና ከኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች የተካተቱባቸው አብይ እና ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው የማህበሩን የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድና ማህበሩን ስራ ለማስጀመር የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን በዚሁ አግባብ የማህበሩ የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔው ጥር 8 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ 24 ቀበሌ በሚገኘው ኮከብ አዳራሽ ይካሂዳል፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 52(3) መሰረት ማኅበሩ ሁሉንም የፈዴራል ጥብቅና ፍቃድ የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በአባልነት ያቀፈ በመሆኑ ማናቸውም የፌዴራል ጥብቅና ፈቃድ ያላችሁ ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች በጉባኤው ላይ እንድትሳተፉ ይህ ጥሪ የተላለፈ ሲሆን፣ ጉባኤው የተሳታፊዎች ቁጥር ግምት ውስጥ ሳይገባ በጉባኤው ላይ በተገኙ አባላት የሚካሄድና የተለያዩ ውሳኔዎችን የሚያሳልፍ በመሆኑና ይህም ውሳኔ በሁሉም የፌዴራል ጥበቅና ፈቃድ ባላቸው የህግ ባለሙያዎችና የጥብቅና ድርጀቶች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን በመሆኑ፣ ይህንን ተገንዝባችሁ በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ እንድትሳተፉ ፍትህ ሚኒስቴር ጥሪውን ያቀርባል::
....በዚህ ጉባዔ ላይ የማህበሩ ስራ አስፈጻሚ አባላት እንዲሁም የማህበሩ ፕሬዘዳንት እና ምክትል ፕሬዘዳንት የሚመረጡ ሲሆን ሌሎችም ክንውኖች የሚካሄዱ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
#እቁብን_ከሕግ_አንፃር
በሀገራችን እቁብ በእጅጉ የተለመደ ባህላዊ የቁጠባ ዘዴ ነው።ይህ ባህላዊ የቁጠባ ዘዴ በየመንደሩ፣ በየአካባቢው የዳበረ መሆኑን በምሳሌያዊ አነጋገራችን ጭምር ሰውን ሰው ያሰኘው እቁብ ነው በሚል ዳብሮ እቁብ በመግባት እና በመቆጠብ የብርን መብረር መገደብ እንደሚቻል በማህበረሰባችን ዳብሮ እቁብ በቁጥር የተወሰኑ ሰዎች ስምምነት በማድረግና ለስምምነቱም ተገዢ በመሆን በቡድን ሆነው በተወሰነ ጊዜ የተወሰነ የገንዘብ መጠን በመሰብሰብ በየዙሩ የተሰበሰበውን ገንዘብ ስምምነት ያደረጉት ሰዎች በየተራ የሚወስዱበት ባህላዊ የቁጠባ ማህበር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ከባንክ ወይም ከሌሎች የቁጠባ ማህበራት የሚለይበት በብዙ ነገሮች ሲሆን በተደራጀ ተቋማት የሚካሄድ ባለመሆኑ፣ ዘመናዊና የተደራጀ አሰራርን የማይከተል፣ ወለድ የማይከፈልበት፣የሚመራበት ሕግ ወይም ተቆጣጣሪ አካል ወይም በህግ የታወቀ መብትና ግዴታዎችን መቀበል የሚያስችል ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ማህበር ነው።
በሕጋችን እቁብን በሚመለከት የተቀመጠ የተለየ የህግ ማእቀፍና ድንጋጌ የለም። እቁብ ከሁለት በላይ የተሰበሰቡ ሰዎችን የሚይዝ ማህበር ቢሆንም እንደ ማህበር ተመዝግቦ እውቅና ሊያገኝ እንደማይችል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 አንቀፅ 3(3) (ለ) መሰረት አዋጁ በዕድር፣ ዕቁብና መሰል ባሕላዊ ስብስቦች ላይ ተፈፃሚ እንደማይሆን ተደንግጓል። በፍትሀ ብሔር ሕጉ የማህበራት ድንጋጌ መሰረትም መዝግቦ ለእቁብ እውቅና የሚሰጥ አካልም ስለሌለ እቁቦች ሕጋዊ ሰውነት ያላቸው ማህበራት ስላልሆኑ ሊከሱ ሊከሰሱ አይችሉም።
ነገር ግን እቁብተኞች የገቡት የውል ስምምነት አለ።የተወሰነውን ገንዘብ በየጊዜው በመክፈል በእጣ ወይም በስምምነነት በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የተስማሙበትን ገንዘብ እንዲከፈላቸው ተስማምተዋል። ይህም በአባላቱ መካከል በተደረገው የውል ስምምነት መሰረት አባላቱ መዋጣት ያለባቸውን ግዴታ ማለትም የእቁብ ገንዘቡን የመክፈል እቁብ ወጥቶላቸው ገንዘብ የወሰዱ ከሆነም የወሰዱትን የእቁብ ገንዘብ ሙሉ እስኪመለስ ድረስ ገንዘቡን የመክፈል ግዴታ ያለባቸው ናቸው፡፡ይሄም ግዴታ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1678 እና 1731 (1) መሰረት በህጉ አግባብ የተቋቋሙ ውሎች ባቋቋሟቸው ሰዎች ላይ ህግ ናቸው በሚለው መሠረታዊ ከውል ህግ መሰረት ይመነጫል፡፡ በመሆኑም ግዴታዎች ይፈጠራሉ። የእቁብ ገንዘብ የበሉ ሰዎች የሚቀርባቸውን ክፍያ የመክፈል ግዴታ አለባቸው። ሰብሳቢው ከሌላው አባል በመሰረቱ የተለየ ግዴታ እና መብት የለውም መክንያቱም ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ማህበር በመሆኑ ነው። ነገር ግን በዉላቸው ሰብሳቢው ከሌላው አባል የተለየ መብት እና ግዴታ እንዳለበት በውላቸው ካረጋገጡ ሰብሳቢውን ይሄንኑ ውል መሰረት በማድረግ መጠየቅ ይችላል።
ሌላው የእቁብተኞቹን ግዴታና መብቶች በፅሁፍ እንዲሆኑ የሚያስገድድ ሕግ ባይኖርም በፅሁፍ እንዲደረግ ይመከራል። የፅሁፉም ጥቅም በምን ያህል ጊዜ የእቁቡ ገንዘብ መከፈል እንዳለበት፣ ሳይከፈል ቢቀር ሀላፊነቱን ማን እንደሚወስድ፣ አባላት ከእቁቡ መውጣት ስለሚችሉበት ሁናቴ፣የከፈሉት ገንዘብ ተመላሽ መሆን አለመሆኑ ቀሪ ገንዘብ የመክፈል ግዴታን በተመለከተ አባላት ሊገደዱ የሚችሉት በግልፅ የሰጡትን ስምምነት መሰረት በማድረግ ወደፊት ለሚነሱ የህግ ክርክሮች እንደ ማስረጃ ያገለግላል።
በመጨረሻም የእቁብ ገንዘብ የበሉ ሰዎች ቀሪ ክፍያ ስለመክፈላቸው በፍታብሄር ህጋችን ከአንቀጽ 1920 ጀምሮ የተደነገጉትን አግባብነት ያላቸው የዋስትና ድንጋጌዎች መሰረት በማድረግ የአንድነት አና የነጠላ ዋስትና በፅሁፍ፣ምስክሮች ባሉበት የገንዘቡ መጠን ተገልፆ ዋሶችን ማስፈረሙ በተለያየ ምክንያት እቁብ የበሉ ሰዎች ሲጠፉ ዋሱን ለመጠየቅ ስለሚረዳ በዚሁ አግባብ ማከናወን ይገባል።
ባጠቃላይ ወደፊት የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ የእቁብተኞቹን መብትና ግዴታ የሚደነግግ ዝርዝር የውል ስምምነት ቢኖራቸው ይሄም ስምምነት ሁሉም እቁብተኞች በፊርማቸው እንዲያረጋግጡት ስንል እንመክራለን።
መልካም ቀን።
በማስረሻ የሺጥላ
ጠበቃ HenokTayeLawoffice
https://t.me/lawsocieties
በሀገራችን እቁብ በእጅጉ የተለመደ ባህላዊ የቁጠባ ዘዴ ነው።ይህ ባህላዊ የቁጠባ ዘዴ በየመንደሩ፣ በየአካባቢው የዳበረ መሆኑን በምሳሌያዊ አነጋገራችን ጭምር ሰውን ሰው ያሰኘው እቁብ ነው በሚል ዳብሮ እቁብ በመግባት እና በመቆጠብ የብርን መብረር መገደብ እንደሚቻል በማህበረሰባችን ዳብሮ እቁብ በቁጥር የተወሰኑ ሰዎች ስምምነት በማድረግና ለስምምነቱም ተገዢ በመሆን በቡድን ሆነው በተወሰነ ጊዜ የተወሰነ የገንዘብ መጠን በመሰብሰብ በየዙሩ የተሰበሰበውን ገንዘብ ስምምነት ያደረጉት ሰዎች በየተራ የሚወስዱበት ባህላዊ የቁጠባ ማህበር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ከባንክ ወይም ከሌሎች የቁጠባ ማህበራት የሚለይበት በብዙ ነገሮች ሲሆን በተደራጀ ተቋማት የሚካሄድ ባለመሆኑ፣ ዘመናዊና የተደራጀ አሰራርን የማይከተል፣ ወለድ የማይከፈልበት፣የሚመራበት ሕግ ወይም ተቆጣጣሪ አካል ወይም በህግ የታወቀ መብትና ግዴታዎችን መቀበል የሚያስችል ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ማህበር ነው።
በሕጋችን እቁብን በሚመለከት የተቀመጠ የተለየ የህግ ማእቀፍና ድንጋጌ የለም። እቁብ ከሁለት በላይ የተሰበሰቡ ሰዎችን የሚይዝ ማህበር ቢሆንም እንደ ማህበር ተመዝግቦ እውቅና ሊያገኝ እንደማይችል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 አንቀፅ 3(3) (ለ) መሰረት አዋጁ በዕድር፣ ዕቁብና መሰል ባሕላዊ ስብስቦች ላይ ተፈፃሚ እንደማይሆን ተደንግጓል። በፍትሀ ብሔር ሕጉ የማህበራት ድንጋጌ መሰረትም መዝግቦ ለእቁብ እውቅና የሚሰጥ አካልም ስለሌለ እቁቦች ሕጋዊ ሰውነት ያላቸው ማህበራት ስላልሆኑ ሊከሱ ሊከሰሱ አይችሉም።
ነገር ግን እቁብተኞች የገቡት የውል ስምምነት አለ።የተወሰነውን ገንዘብ በየጊዜው በመክፈል በእጣ ወይም በስምምነነት በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የተስማሙበትን ገንዘብ እንዲከፈላቸው ተስማምተዋል። ይህም በአባላቱ መካከል በተደረገው የውል ስምምነት መሰረት አባላቱ መዋጣት ያለባቸውን ግዴታ ማለትም የእቁብ ገንዘቡን የመክፈል እቁብ ወጥቶላቸው ገንዘብ የወሰዱ ከሆነም የወሰዱትን የእቁብ ገንዘብ ሙሉ እስኪመለስ ድረስ ገንዘቡን የመክፈል ግዴታ ያለባቸው ናቸው፡፡ይሄም ግዴታ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1678 እና 1731 (1) መሰረት በህጉ አግባብ የተቋቋሙ ውሎች ባቋቋሟቸው ሰዎች ላይ ህግ ናቸው በሚለው መሠረታዊ ከውል ህግ መሰረት ይመነጫል፡፡ በመሆኑም ግዴታዎች ይፈጠራሉ። የእቁብ ገንዘብ የበሉ ሰዎች የሚቀርባቸውን ክፍያ የመክፈል ግዴታ አለባቸው። ሰብሳቢው ከሌላው አባል በመሰረቱ የተለየ ግዴታ እና መብት የለውም መክንያቱም ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ማህበር በመሆኑ ነው። ነገር ግን በዉላቸው ሰብሳቢው ከሌላው አባል የተለየ መብት እና ግዴታ እንዳለበት በውላቸው ካረጋገጡ ሰብሳቢውን ይሄንኑ ውል መሰረት በማድረግ መጠየቅ ይችላል።
ሌላው የእቁብተኞቹን ግዴታና መብቶች በፅሁፍ እንዲሆኑ የሚያስገድድ ሕግ ባይኖርም በፅሁፍ እንዲደረግ ይመከራል። የፅሁፉም ጥቅም በምን ያህል ጊዜ የእቁቡ ገንዘብ መከፈል እንዳለበት፣ ሳይከፈል ቢቀር ሀላፊነቱን ማን እንደሚወስድ፣ አባላት ከእቁቡ መውጣት ስለሚችሉበት ሁናቴ፣የከፈሉት ገንዘብ ተመላሽ መሆን አለመሆኑ ቀሪ ገንዘብ የመክፈል ግዴታን በተመለከተ አባላት ሊገደዱ የሚችሉት በግልፅ የሰጡትን ስምምነት መሰረት በማድረግ ወደፊት ለሚነሱ የህግ ክርክሮች እንደ ማስረጃ ያገለግላል።
በመጨረሻም የእቁብ ገንዘብ የበሉ ሰዎች ቀሪ ክፍያ ስለመክፈላቸው በፍታብሄር ህጋችን ከአንቀጽ 1920 ጀምሮ የተደነገጉትን አግባብነት ያላቸው የዋስትና ድንጋጌዎች መሰረት በማድረግ የአንድነት አና የነጠላ ዋስትና በፅሁፍ፣ምስክሮች ባሉበት የገንዘቡ መጠን ተገልፆ ዋሶችን ማስፈረሙ በተለያየ ምክንያት እቁብ የበሉ ሰዎች ሲጠፉ ዋሱን ለመጠየቅ ስለሚረዳ በዚሁ አግባብ ማከናወን ይገባል።
ባጠቃላይ ወደፊት የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ የእቁብተኞቹን መብትና ግዴታ የሚደነግግ ዝርዝር የውል ስምምነት ቢኖራቸው ይሄም ስምምነት ሁሉም እቁብተኞች በፊርማቸው እንዲያረጋግጡት ስንል እንመክራለን።
መልካም ቀን።
በማስረሻ የሺጥላ
ጠበቃ HenokTayeLawoffice
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#በአዲስ_አበባ የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ እገዳ ተጣለ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ እገዳ ጥሏል፡፡
ቢሮው በመዲናዋ በሞተር ብስክሌት ምክንያት የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችንና ህገ ወጥ ድርጊቶችን መከላከል የሚያስችል የሞተር ብስክሌት ፈቃድና ቁጥጥር መመሪያ በማውጣት ወደስራ መገባቱ አስታውሷል።
በአሁኑ ወቅት ውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ በርካታ የዲያስፖራ አባላት ወደሀገራቸው እየገቡ ይገኛል፡፡
በተያያዘ ወቅቱ የበዓል ሰሞን እንደመሆኑ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች ከቦታ ቦታ በብዛት እንቅስቃሴ እያደረጉ ሲሆን፥ ይህን ተከትሎ በከተማዋ የትራፊክ መጨናነቅ እና የዝርፊያ ምልክቶች እየታዩ ነው ሲል አሳውቋል።
ስለሆነ ከታህሳስ 22/2014 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ ቁጥጥር እንዲደረግ እና እርምጃ እንዲወሰድ ቢሮው ለሚመለከተው አካል የስራ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡
AACATC
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ እገዳ ጥሏል፡፡
ቢሮው በመዲናዋ በሞተር ብስክሌት ምክንያት የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችንና ህገ ወጥ ድርጊቶችን መከላከል የሚያስችል የሞተር ብስክሌት ፈቃድና ቁጥጥር መመሪያ በማውጣት ወደስራ መገባቱ አስታውሷል።
በአሁኑ ወቅት ውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ በርካታ የዲያስፖራ አባላት ወደሀገራቸው እየገቡ ይገኛል፡፡
በተያያዘ ወቅቱ የበዓል ሰሞን እንደመሆኑ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች ከቦታ ቦታ በብዛት እንቅስቃሴ እያደረጉ ሲሆን፥ ይህን ተከትሎ በከተማዋ የትራፊክ መጨናነቅ እና የዝርፊያ ምልክቶች እየታዩ ነው ሲል አሳውቋል።
ስለሆነ ከታህሳስ 22/2014 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ ቁጥጥር እንዲደረግ እና እርምጃ እንዲወሰድ ቢሮው ለሚመለከተው አካል የስራ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡
AACATC
የዳይሬክተሮች እና የተቆጣጣሪ ቦርድ ኃላፊነት እና ተጠያቂነት በአዲሱ የንግድ ሕግ
መግቢያ
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የንግድ ሕግ (አዋጅ ቁጥር 1243/ 2013) የንግድ ማኅበራት ማለት ሰዎች መዋጮ አዋጥተው በኅብረት በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በመሰማራት ከሚገኘው ትርፍ ተከፋይ ለመሆን በስምምነት የሚያቋቁሟቸዉ ማኅበራት እንደሆኑ ተደንግጓል፡፡ ሕጉ ሁለት የንግድ ማሕበራት በዳይሬክተሮች ቦርድ እንዲመሩ የፈቀደ ሲሆን እኒህም የአክሲዮን ማኅበር /Share Company/ እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር/ Praivate Limited Company/ ናቸው፡፡ የንግድ ማኅበር ዳይሬክተሮች ማኅበሩን ለማስተዳደር የሚያስችላቸዉ ሰፊ ሥልጣን አላቸዉ፡፡ ማኅበሩም ከዳይሬክተሮች ጥሩ አገልግሎት ማግኘት የሚችለዉ ዳይሬክተሮቹ በተናጠል ሲሰሩ ሳይሆን እዉቀታቸዉንና ጥረታቸዉን አንድ ላይ አስተባበረዉ ሲሰሩ ነዉ፡፡ በመሆኑም ዳይሬክተሮች ሥራቸዉን የሚያከናዉኑት እየተሰበሰቡ ወሳኔ በማሳለፍ ነዉ፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የዳይሬክተሮች ቦርድ ትርጉም፣ የዳይሬክተሮችና የተቆጣጣሪ ቦርድ አወቃቀር፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሥልጣንና ግዴታ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት እና ተጠያቂነት የሚሉትን እንመለከታለን፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ትርጉም
የንግድ ማኅበራት የተፈጥሮ ሰዎች ባይሆኑም ሕጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ አካላት ናቸዉ፡፡ የንግድ ማኅበራት በራሳቸዉ ተግባሮችን ማከናወን ስለማይችሉ የማኅበሩን ሀሳብና ተግባር የሚያከናዉኑላቸዉ እና ንግዱን የሚመሩላቸዉ የተፈጥሮ ሰዎች ያስፈልጓቸዋል፡፡ እነዚህ ሰዎች የማኅበሩ የአስተዳደር የዳይሬክተሮች ቦርድ ይባላሉ፡፡ ይህ የተቆጣጣሪ ቦርድንም ይጨምራል፡፡ የማኅበሩ ዳይሬክተሮች ለማኅበሩ ስኬት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ፡፡ ማኅበሩ ጥሩ ካፒታልና ጥሩ ዓላማ ቢኖረዉም በጥሩ አስተዳደር ካልተመራ አጥጋቢ ዉጤት አያስገኝም፡፡
የዳይሬክተሮችና የተቆጣጣሪ ቦርድ አወቃቀር
አዲሱ የንግድ ሕግ የዳይሬክተሮች ቦርድን በተመለከተ በአንቀጽ 296 የደነገገው ቀድሞ ከነበረው ዘርዘር ያለ ሲሆን፣ ዋናዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው፡፡ የአክሲዮን ማኅበር በባለ አክስዮኖች የሚመረጡ ቁጥራቸው ከሦስት እስከ አስራ ሦስት በሚደርሱ የዳይሬክተሮች ቦርድ የሚተዳደር መሆኑ (የዳይሬክተሮች ቦርድ አባለት የተፈጥሮ ሰዉ ወይም ሕጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ ድርጅቶች ሊሆኑ ይችላሉ)፣ከዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት መካከል ከ2/3ኛ በማኅበሩ የዕለት ተዕለት ሥራ አመራር ወስጥ የሥራ አስፈፃሚነት / Executive/ ሚና የሌላቸዉ መሆኑ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርም በአስገዳጅነት ባይሆንም በፈቃዱ ከሦስት እስከ ሰባት የሚደርሱ አባላት ያሉት ቦርድ ሊኖረው እንደ ሚችል በሕጉ 513 ስር ተደንግጎ ይገኛል ፡፡ እንዲሁም በአንቀጽ 331 መሰረት የአክሲዮን ማኅበር በአስገዳጅነት ሳይሆን በፈቃዱ ቁጥራቸው ከከሦስት እስከ አምስት የሆነ ባለአክሲዮን የሆኑ ሰዎችን ብቻ የሚይዝ ተቆጣጣሪ ቦርድ ሊኖረው ይችላል፡፡ የዚህ ቦርድ ዓላማ ስሙ እንደሚያመለክተው በማኅበሩ ላይም ሆነ በሥራ አመራሩ ላይ ቁጥጥር ማድረግና እርምጃ እንዲወስድ ለማኅበሩ ጠቅላ ጉባዔ ማቅረብ ወይም የሚታረም ከሆነ ለቦርዱ ሀሳብ ማቅረብ ብቻ ነው፡፡ ከቀድሞው ሕግ በተለየ ቁጥራቸውን ከ1/3 ያልበለጡ ባለአክሲዮኖች ያልሆኑ ሰዎች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ሆነው ሊመረጡ ይችላሉ፡፡ ይህም ማኅበሩ የልዩ ዕውቀት ባለቤት የሆኑ የማኅበሩ አባል ያልሆኑ ሰዎችን በሥራ አመራሩ ለማሳተፍ ያስችለዋል፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሥልጣንና ግዴታ
የንግድ ማኅበር ዳይሬክተሮች ማኅበሩን ወክለዉ የማስተዳደር፣ የመቆጣጠር እና የመምራት ስልጣን አላቸዉ፡፡ ይህንን ሥልጣናቸዉን በመጠቀም የንግድ ማኅበሩ እንዲያከናዉን የተፈቀደለትን ተግባር ይፈጽማሉ፡፡ ሥልጣናቸዉ መጠን እና ዝርዝር የሚገለጸዉ፡- በህግ፣ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና በባለአክስዮኖች ጉባዔ በሚተላለፉ ዉሳኔዎች (ቃለ-ጉባዔዎች) ነዉ፡፡
በንግድ ሕግ አንቀጽ 315 መሠረት የዳይሬክተሮች ቦርድ በሕግ በማኅበሩ መመሥረቻ ጽሑፍ ወይም ጠቅላላ ጉባዔ የተሰጡትን ውሳኔዎች ተግባራዊ የማድረግ ግዴታ ያለበት ሲሆን የማኅበሩን ፋይናስ በአግባቡ ማስተዳደር፣ ማኅበሩን ለአደጋ ተጋላጭ እንዳይሆን ተገቢውን አሠራር መዘርጋት፣ የማኅበሩ አስፈላጊ የሆኑ የሒሳብና ሌሎች ሰነዶች በአግባቡ ማስተዳደርና እንዲያዙ ማድረግ፣ የማኅበሩን ጠቅላላ ጉባዔ ማዘጋጀትና መጥራት ማኅበሩ 3/4 ካፒታሉን ሲያጣ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ መጥራት እና ማኅበሩ እዳውን የመክፈል አቅሙ ሲቀንስ መልሶ የማደራጀት ሥራ ወይም የኪሳራ ሥነ ሥርዓት እንዲጀምር የማድረግ ተግባርና ግዴታ አለባቸው፡፡ ለማኅበሩ ተገቢ ስትራቴጂካዊ የሆነ አመራር በመስጠት ኩባንያውን ውጤታማና አቅም ያለው ማድረግ የቦርዱ ዋና ኃላፊነት ነው፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ በማኅበሩ መመሥረቻ ጽሁፍና ሕግ መሠረት በአንድነት ሥራቸውን የሚያካሄዱና የማኅበሩ እንደራሴ ሆነው በማኅበሩ ስም የማኅበሩን ጉዳይ የመፈጸም መብት አለባቸው፡፡
የቦርድ አባላት ለማኅበሩ የመታመን ግዴታ (Duty of Loyalty) ያለባቸው ሲሆን ማኅበሩን የበለጠ ስኬታማ ያደርጋል ብለው ያመኑበትን በቅን ልቦና መተግበር አለባቸው፡፡ ይህንን ተግባራዊ ሲያደርጉም የመላው ባለአክሲዮኖችን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩና የማኅበሩን የረዥም ጊዜ ጥቅም፣ የሠራተኞች ጥቅም፣ የባለገንዘቦችን ጥቅም፣ ሥራውን በማኅበረሰቡና በአካባቢው ላይ የሚኖረውን ተፅዕኖ ግምት ውስጥ ማስገባት እንዳለባቸው በንግድ ሕጉ አንቀጽ 316 ሥር ተመልክቷል፡፡ ይህ ድንጋጌ በርካታ ግዴታዎችን የያዘና የቦርድ ዳይሬክተሮች ኃላፊነት ምን ያህል የከበደ መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ኃላፊነቱ በሚወጣበት ጊዜ በነፃነትና በመሰለው (Independent Judgment) መንገድ መወሰን አለበት፡፡ የመወሰን ነፃነቱን ግን አስቀድሞ በመመሥረቻ ጽሑፍ ወይም ከኩባያው ጋር በተገባ ስምምነት የተወሰነ ከሆነ ግን ገደቡ የተጠበቀ አንደሆነ በንግድ ሕጉ አንቀጽ 317 (2) ተመልክቷል፡፡ ዳይሬክተሩ በነፃነትና ይወሰናል ማለት ግን የማኅበሩን መመሥረቻ ጽሑፍ፣ የጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔ ወይም ሕግ በመጣስ ይወስናል ማለት አይደለም፡፡ በነፃነትና በመሰለው የሚወሰነው በሕጉ ወይም በማኅበሩ ሕገ ደንብ ማዕቀፍ ሆኖ ፍቅደ ሥልጣኑን (Discretion) በሚጠቀምበት ጊዜ ነው፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ሌላው ግዴታ ኃላፊነቱን በጥንቃቄ በብልህነትና በትጋት (Duty to Exercise Reasonable Skill, Care and Diligence) መወጣት እንደሆነ በንግድ ሕጉ በአንቀጽ 318 ላይ ተመልክቷል፡፡ ጥንቃቄ፣ ትጋት ወይም ብልህነት እንዴት ይለካል የሚለው አከራካሪ ቢሆንም የንግድ ሕግ፣ ኃላፊነቱ በምክንያታዊ ደረጃ ትጉህ የሆነ የቦርድ አባል ሊኖረው ከሚገባው ጠቅላላ ዕውቀት ብልኃትና ጥንቃቄ አንፃር የሚለካ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ ይህም አንፃራዊ (Subjective Standard) መለኪያ ነው፡፡
መግቢያ
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የንግድ ሕግ (አዋጅ ቁጥር 1243/ 2013) የንግድ ማኅበራት ማለት ሰዎች መዋጮ አዋጥተው በኅብረት በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በመሰማራት ከሚገኘው ትርፍ ተከፋይ ለመሆን በስምምነት የሚያቋቁሟቸዉ ማኅበራት እንደሆኑ ተደንግጓል፡፡ ሕጉ ሁለት የንግድ ማሕበራት በዳይሬክተሮች ቦርድ እንዲመሩ የፈቀደ ሲሆን እኒህም የአክሲዮን ማኅበር /Share Company/ እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር/ Praivate Limited Company/ ናቸው፡፡ የንግድ ማኅበር ዳይሬክተሮች ማኅበሩን ለማስተዳደር የሚያስችላቸዉ ሰፊ ሥልጣን አላቸዉ፡፡ ማኅበሩም ከዳይሬክተሮች ጥሩ አገልግሎት ማግኘት የሚችለዉ ዳይሬክተሮቹ በተናጠል ሲሰሩ ሳይሆን እዉቀታቸዉንና ጥረታቸዉን አንድ ላይ አስተባበረዉ ሲሰሩ ነዉ፡፡ በመሆኑም ዳይሬክተሮች ሥራቸዉን የሚያከናዉኑት እየተሰበሰቡ ወሳኔ በማሳለፍ ነዉ፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የዳይሬክተሮች ቦርድ ትርጉም፣ የዳይሬክተሮችና የተቆጣጣሪ ቦርድ አወቃቀር፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሥልጣንና ግዴታ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት እና ተጠያቂነት የሚሉትን እንመለከታለን፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ትርጉም
የንግድ ማኅበራት የተፈጥሮ ሰዎች ባይሆኑም ሕጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ አካላት ናቸዉ፡፡ የንግድ ማኅበራት በራሳቸዉ ተግባሮችን ማከናወን ስለማይችሉ የማኅበሩን ሀሳብና ተግባር የሚያከናዉኑላቸዉ እና ንግዱን የሚመሩላቸዉ የተፈጥሮ ሰዎች ያስፈልጓቸዋል፡፡ እነዚህ ሰዎች የማኅበሩ የአስተዳደር የዳይሬክተሮች ቦርድ ይባላሉ፡፡ ይህ የተቆጣጣሪ ቦርድንም ይጨምራል፡፡ የማኅበሩ ዳይሬክተሮች ለማኅበሩ ስኬት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ፡፡ ማኅበሩ ጥሩ ካፒታልና ጥሩ ዓላማ ቢኖረዉም በጥሩ አስተዳደር ካልተመራ አጥጋቢ ዉጤት አያስገኝም፡፡
የዳይሬክተሮችና የተቆጣጣሪ ቦርድ አወቃቀር
አዲሱ የንግድ ሕግ የዳይሬክተሮች ቦርድን በተመለከተ በአንቀጽ 296 የደነገገው ቀድሞ ከነበረው ዘርዘር ያለ ሲሆን፣ ዋናዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው፡፡ የአክሲዮን ማኅበር በባለ አክስዮኖች የሚመረጡ ቁጥራቸው ከሦስት እስከ አስራ ሦስት በሚደርሱ የዳይሬክተሮች ቦርድ የሚተዳደር መሆኑ (የዳይሬክተሮች ቦርድ አባለት የተፈጥሮ ሰዉ ወይም ሕጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ ድርጅቶች ሊሆኑ ይችላሉ)፣ከዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት መካከል ከ2/3ኛ በማኅበሩ የዕለት ተዕለት ሥራ አመራር ወስጥ የሥራ አስፈፃሚነት / Executive/ ሚና የሌላቸዉ መሆኑ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርም በአስገዳጅነት ባይሆንም በፈቃዱ ከሦስት እስከ ሰባት የሚደርሱ አባላት ያሉት ቦርድ ሊኖረው እንደ ሚችል በሕጉ 513 ስር ተደንግጎ ይገኛል ፡፡ እንዲሁም በአንቀጽ 331 መሰረት የአክሲዮን ማኅበር በአስገዳጅነት ሳይሆን በፈቃዱ ቁጥራቸው ከከሦስት እስከ አምስት የሆነ ባለአክሲዮን የሆኑ ሰዎችን ብቻ የሚይዝ ተቆጣጣሪ ቦርድ ሊኖረው ይችላል፡፡ የዚህ ቦርድ ዓላማ ስሙ እንደሚያመለክተው በማኅበሩ ላይም ሆነ በሥራ አመራሩ ላይ ቁጥጥር ማድረግና እርምጃ እንዲወስድ ለማኅበሩ ጠቅላ ጉባዔ ማቅረብ ወይም የሚታረም ከሆነ ለቦርዱ ሀሳብ ማቅረብ ብቻ ነው፡፡ ከቀድሞው ሕግ በተለየ ቁጥራቸውን ከ1/3 ያልበለጡ ባለአክሲዮኖች ያልሆኑ ሰዎች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ሆነው ሊመረጡ ይችላሉ፡፡ ይህም ማኅበሩ የልዩ ዕውቀት ባለቤት የሆኑ የማኅበሩ አባል ያልሆኑ ሰዎችን በሥራ አመራሩ ለማሳተፍ ያስችለዋል፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሥልጣንና ግዴታ
የንግድ ማኅበር ዳይሬክተሮች ማኅበሩን ወክለዉ የማስተዳደር፣ የመቆጣጠር እና የመምራት ስልጣን አላቸዉ፡፡ ይህንን ሥልጣናቸዉን በመጠቀም የንግድ ማኅበሩ እንዲያከናዉን የተፈቀደለትን ተግባር ይፈጽማሉ፡፡ ሥልጣናቸዉ መጠን እና ዝርዝር የሚገለጸዉ፡- በህግ፣ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና በባለአክስዮኖች ጉባዔ በሚተላለፉ ዉሳኔዎች (ቃለ-ጉባዔዎች) ነዉ፡፡
በንግድ ሕግ አንቀጽ 315 መሠረት የዳይሬክተሮች ቦርድ በሕግ በማኅበሩ መመሥረቻ ጽሑፍ ወይም ጠቅላላ ጉባዔ የተሰጡትን ውሳኔዎች ተግባራዊ የማድረግ ግዴታ ያለበት ሲሆን የማኅበሩን ፋይናስ በአግባቡ ማስተዳደር፣ ማኅበሩን ለአደጋ ተጋላጭ እንዳይሆን ተገቢውን አሠራር መዘርጋት፣ የማኅበሩ አስፈላጊ የሆኑ የሒሳብና ሌሎች ሰነዶች በአግባቡ ማስተዳደርና እንዲያዙ ማድረግ፣ የማኅበሩን ጠቅላላ ጉባዔ ማዘጋጀትና መጥራት ማኅበሩ 3/4 ካፒታሉን ሲያጣ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ መጥራት እና ማኅበሩ እዳውን የመክፈል አቅሙ ሲቀንስ መልሶ የማደራጀት ሥራ ወይም የኪሳራ ሥነ ሥርዓት እንዲጀምር የማድረግ ተግባርና ግዴታ አለባቸው፡፡ ለማኅበሩ ተገቢ ስትራቴጂካዊ የሆነ አመራር በመስጠት ኩባንያውን ውጤታማና አቅም ያለው ማድረግ የቦርዱ ዋና ኃላፊነት ነው፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ በማኅበሩ መመሥረቻ ጽሁፍና ሕግ መሠረት በአንድነት ሥራቸውን የሚያካሄዱና የማኅበሩ እንደራሴ ሆነው በማኅበሩ ስም የማኅበሩን ጉዳይ የመፈጸም መብት አለባቸው፡፡
የቦርድ አባላት ለማኅበሩ የመታመን ግዴታ (Duty of Loyalty) ያለባቸው ሲሆን ማኅበሩን የበለጠ ስኬታማ ያደርጋል ብለው ያመኑበትን በቅን ልቦና መተግበር አለባቸው፡፡ ይህንን ተግባራዊ ሲያደርጉም የመላው ባለአክሲዮኖችን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩና የማኅበሩን የረዥም ጊዜ ጥቅም፣ የሠራተኞች ጥቅም፣ የባለገንዘቦችን ጥቅም፣ ሥራውን በማኅበረሰቡና በአካባቢው ላይ የሚኖረውን ተፅዕኖ ግምት ውስጥ ማስገባት እንዳለባቸው በንግድ ሕጉ አንቀጽ 316 ሥር ተመልክቷል፡፡ ይህ ድንጋጌ በርካታ ግዴታዎችን የያዘና የቦርድ ዳይሬክተሮች ኃላፊነት ምን ያህል የከበደ መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ኃላፊነቱ በሚወጣበት ጊዜ በነፃነትና በመሰለው (Independent Judgment) መንገድ መወሰን አለበት፡፡ የመወሰን ነፃነቱን ግን አስቀድሞ በመመሥረቻ ጽሑፍ ወይም ከኩባያው ጋር በተገባ ስምምነት የተወሰነ ከሆነ ግን ገደቡ የተጠበቀ አንደሆነ በንግድ ሕጉ አንቀጽ 317 (2) ተመልክቷል፡፡ ዳይሬክተሩ በነፃነትና ይወሰናል ማለት ግን የማኅበሩን መመሥረቻ ጽሑፍ፣ የጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔ ወይም ሕግ በመጣስ ይወስናል ማለት አይደለም፡፡ በነፃነትና በመሰለው የሚወሰነው በሕጉ ወይም በማኅበሩ ሕገ ደንብ ማዕቀፍ ሆኖ ፍቅደ ሥልጣኑን (Discretion) በሚጠቀምበት ጊዜ ነው፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ሌላው ግዴታ ኃላፊነቱን በጥንቃቄ በብልህነትና በትጋት (Duty to Exercise Reasonable Skill, Care and Diligence) መወጣት እንደሆነ በንግድ ሕጉ በአንቀጽ 318 ላይ ተመልክቷል፡፡ ጥንቃቄ፣ ትጋት ወይም ብልህነት እንዴት ይለካል የሚለው አከራካሪ ቢሆንም የንግድ ሕግ፣ ኃላፊነቱ በምክንያታዊ ደረጃ ትጉህ የሆነ የቦርድ አባል ሊኖረው ከሚገባው ጠቅላላ ዕውቀት ብልኃትና ጥንቃቄ አንፃር የሚለካ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ ይህም አንፃራዊ (Subjective Standard) መለኪያ ነው፡፡
ሌላው በቦርድ አባላት ላይ የተጣለው ግዴታ የጥቅም ግጭትን የማራቅ (Duty to Avoid Conflict of Interest) ነው፡፡ ማኅበሩ ሊጠቀምባቸው ቢችልም ባይችልም ዳይሬክተሩ የማኅበሩን ንብረት፣መረጃ ወይም የንግድ ዕድል ለግል ጥቅሙ እና ለሌላ ሰው ማዋል እንደማይችል በአንቀጽ 320 (1) (2) ሥር ተደንግጓል፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ ወይም የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ግን ክልከላውን በማንሳት ፈቃድ ሊሰጥ ይችላል፡፡ በቦርድ አባሉና በማኅበሩ መካከል የጥቅም ግጭት ሊፈጥር የሚችል ሁኔታ ካለ ወይም ሊደረግ የታሰበው ወይም የተደረገ ውል በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የቦርድ አባሉን ጥቅም ጋር የሚገናኝ ከሆነ ሁኔታውን በዝርዝር ለተቀሩት ዳይሬክተሮች በተሟላ መልኩ ሊገለጽላቸው ይገባል፡፡
በማኅበሩና ከማኅበሩ ጋር ቅርበት ባላቸው ሰዎች መካከል የሚደረግ ስምምነት በቅድሚያ በቦርዱ መፈቀድ እንዳለበት የጥቅም ግጭት ያለበት የቦርድ አባልም ድምፅ መስጠት እንደማይችል በአንቀጽ 306 ሥር ተመልክቷል፡፡
ዳይሬክተሮችን የሚመለከት ብድር ወይም ዋስትና በቅድሚያ በጠቅላላ ጉባዔ መፈቀድ ይገባዋል፡፡ ዳይሬክተሮችን ይህንን የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በጠቅላላ ጉባዔ ካልተፈቀደላቸው በስተቀር በራሳቸው ወይም በሦስተኛ ወገኖች ስም ከማኅበሩ ጋር መወዳደር ወይም ተወዳዳሪ የሆኑ የንግድ ማኅበራት ውስጥ አባል መሆን እንደማይችሉ በንግድ ሕግ ቁጥር 319 ሥር ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ያለ ቦርዱ ፈቃድ ከሦስተኛ ወገን ስጦታም ሆነ ሌላ ዓይነት ጥቅም መቀበል እንደማይችል በንግድ ሕግ ቁጥር 322 ላይ ተደንግጓል፡፡ ዳይሬክተሮች ማኅበሩን በሥራው ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ እንዳለባቸውና ዕዳውን መክፈል እንደማይችሉ እያወቁ ሥራውን መቀጠል (Reckless Trading) እንደሌለባቸው በንግድ ሕጉ ተመልክቷል፡፡
በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና ቃለ ጉባዔ ለዳይሬክተሮች የሚሰጠዉ የተግባር ግዴታ እንዳለ ሆኖ በህግ ከተሰጣቸዉ ግዴታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኛሉ፡፡
1. የዳይሬክተሮች ቦርድ በሕግ ፣ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም በባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ ዉሳኔ የሚሰጥ ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
2. የማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በአንድነት ሥራቸዉን የሚያካሂዱና ለማኅበሩ እንደራሴ መሆናቸዉን ወይም ከእነርሱ ዉስጥ አንዱ ለዚህ ተግባር በተለይ ስልጣን ያለዉ መሆኑን መለየት አለበት፡፡
3. ለማኅበሩ እንደራሴ እንዲሆኑ የተፈቀደላቸዉ ዳይሬክተሮች በማኅበሩ ስም የማኅበሩን ጉዳይ ለመፈጸም አስፈላጊ የሆኑትን ሥራዎች ሁሉ በእንደራሴነት የመሰራት መብት አላቸዉ በማለት አዲሱ የንግድ ሕግ በአንቀጽ 324 ላይ አስፍሯል፡፡
የአክስዮን ማኅበር የዳይሬክተሮች ቦርድ እነዚህ የተሰጡትን ሥልጣኖች መሰረት በማድረግ ዉሳኔዎችን የሚያስተላልፈዉ በቦርድ ስብሰባዎች ነዉ፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት እና ተጠያቂነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የአክስዮን አባል ቢሆኑም ባይሆኑም በአስተዳዳሪነት ሥራቸዉ ለሚያደርሱት ጥፋት ኃላፊነትና ተጠያቂነት ያለባቸዉ ሲሆን እነዚህም የፍትሐብሔር ኃላፊነት እና የወንጀል ተጠያቂነት ናቸዉ፡፡ የወንጀል ተጠያቂነት ማለትም በወንጀል ተከሶ የገንዘብ ቅጣትና እስር ሊወሰንባቸዉ ይችላል፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ፍትሐብሔራዊ ኃላፊነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ በሕግና በማኅበሩ መመሥረቻ ጽሁፍ ውስጥ የተመለከቱ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ካልተወጡ ወይም ከጣሱ በኃላፊነት ይጠየቃሉ፡፡
ለማኅበሩ ያለባቸዉ ኃላፈነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በህግ፣በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እንዲሁም በጠቅላላ ጉባዔ ዉሳኔዎች የተሰጠቸዉን የአስተዳደር የሥልጣን ወሰን ሳያልፉ ተግባሮቻቸዉን በጥንቃቄ መፈጸም አለባቸዉ፡፡በቅን ልቦና( ህሊና) እና በጥንቃቄ ባለመስራታቸዉ በማኅበሩ ላይ ጉዳት እንዲደርስ ካደረጉ ለደረሰዉ ጉዳት ማኅበሩን ለመካስ በአንድነት ኃላፊዎች ይሆናሉ፡፡ ይህም በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 325 ተድግጎ ይገኛል፡፡ የቦርድ አካላት በተገቢው ጥንቃቄና ትጋት ስለማስረዳታቸው የማስረዳት ሸክም አለባቸው፡፡ ማኅበሩ በዳይሬክተሮች ላይ ክስ ማቅረብ የሚችለው ግን የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ሲወሰን ብቻ ነው፡፡ የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ወስኖ ማኅበሩ ክስ ያልመሠረተ እንደሆነ የማኅበሩን ካፒታል አሥር በመቶ የያዙ ባለአክሲዮኖች በማኅበሩ ስም በዳይሬክሮች ላይ ክስ የማቅረብ መብት አላቸው፡፡ ማኅበሩ በዳይሬክተሮች ላይ የሚያቀርበዉን ክስ ለመተዉ ወይም በግልግል ለመጨረስ ይችላል፡፡ ሆኖም ክሱን ለመተዉና በግልግል ለመጨረስ የሚቻለዉ ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቢያንስ አሥር በመቶ ድርሻ ያላቸዉ ባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔዉ ክስ ለመተዉ ወይም በግልግል ለመጨረስ የሰጠዉን ዉሳኔ ያልተቃወሙት እንደሆነ ነዉ በማለት በሕጉ አንቀጽ 328 ተደንግጓል፡፡
ለባለአክስዮኖች ያለባቸዉ ኃላፊነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በፈጸሙት ጥፋት የተነሳ በአንድ /በተወሰኑ ባለአክስዮኖች ላይ በቀጥታ ጉዳት ካደረሱ ጉዳቱን ለደረሰበት (ለደረሰባቸዉ) ባለአክስዮኖች ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የንግድ ህግ ይህ መብት ለባለአክስዮኖች የተሰጠዉ በቁጥር 355 ነዉ፡፡ ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቢያንስ አሥር በመቶ ድርሻ ባላቸዉ ባለአክሲዮኖች ጥያቄ በሚደረግ ምርመራ የሚደረግ ነዉ፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ባለአክስዮን በዳይሬክተሮች ላይ በቀጥታ ክስ ለማቅረብ በጠቅላላ ጉባዔ ካልተፈቀደለት በአማራጩ የንግድ ማኅበሩን የመክሰስ መብት ይኖረዋል፡፡
ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች (ሦስተኛ ወገኖች) ያለባቸዉ ኃላፊነት
ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተጠያቂነት ያለባቸዉ ሲሆን ዳይሬክተሮች የማኅበሩ ገንዘብ በሙሉ አንዲጠበቅ የማድረግ ግዴታቸዉን በጥንቃቄ መወጣት አለባቸዉ፡፡ ይህንን አስተዳደራዊ ጥንቃቄ በሚገባ ባለማድረጋቸዉ የተነሳ ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች ከማኅበሩ ላይ የሚጠይቁትን ገንዘብ ሳያገኙ ቢቀሩ (ለምሳሌ በማኅበሩ አንቀጾች እንዲቀመጥ የታዘዘዉን መጠባበቂያ ገንዘብ በአግባቡ እንዲቀመጥ ሳያደርጉ ቢቀሩ) ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች በኃላፊነት ተጠያቂዎች ይሆናሉ፡፡
ሦስተኛ ወገኖች ከማኅበሩ የሚጠይቁትን ገንዘብ ከማኅበሩ ንብረት ላይ ነዉ የሚወስዱት ፡፡ ነገርግን የማኅበሩ ንብረት የማኅበሩን ዕዳ ለመሸፈን ካልበቃ እና ላለመብቃቱ የዳይሬክተሮች ጥፋት ካለበት ገንዘብ ጠያቂዉ በዳይሬክተሮች አባላት ላይ በግል ክስ የማቅረብ መብት አላቸዉ፡፡ ዳይሬክተሮችን በግል ከሚያስጠይቁ ጉዳዮች መካከል ለማኅበሩ ጉዳይ በራሳቸዉ ስም ተዋዉሎ መገኘት፣ማኅበሩ ከሰጣቸዉ ሥልጣን ዉጪ በማኅበሩ ስም ቢሆንም ተግባሮችን ፈጽሞ መገኘት እና ለ 3ኛ ወገኖች የተሳሳተ ወይም የተጭበረበረ መግለጫ (ማስረጃ) መስጠት የመሳሰሉት ይገኙባቸዋል፡፡ ማኅበሩ በዳይሬክተሮች ላይ የሚያቀርበዉን ክስ ለመተዉ ቢወስን ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች በዳይሬክተሮች ላይ ክስ ለማቅረብ ያላቸዉን መብት አያስቀርም፡፡( አዲሱ የንግድ ሕግ 329 ይመለከቷል)፡፡
በማኅበሩና ከማኅበሩ ጋር ቅርበት ባላቸው ሰዎች መካከል የሚደረግ ስምምነት በቅድሚያ በቦርዱ መፈቀድ እንዳለበት የጥቅም ግጭት ያለበት የቦርድ አባልም ድምፅ መስጠት እንደማይችል በአንቀጽ 306 ሥር ተመልክቷል፡፡
ዳይሬክተሮችን የሚመለከት ብድር ወይም ዋስትና በቅድሚያ በጠቅላላ ጉባዔ መፈቀድ ይገባዋል፡፡ ዳይሬክተሮችን ይህንን የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በጠቅላላ ጉባዔ ካልተፈቀደላቸው በስተቀር በራሳቸው ወይም በሦስተኛ ወገኖች ስም ከማኅበሩ ጋር መወዳደር ወይም ተወዳዳሪ የሆኑ የንግድ ማኅበራት ውስጥ አባል መሆን እንደማይችሉ በንግድ ሕግ ቁጥር 319 ሥር ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ያለ ቦርዱ ፈቃድ ከሦስተኛ ወገን ስጦታም ሆነ ሌላ ዓይነት ጥቅም መቀበል እንደማይችል በንግድ ሕግ ቁጥር 322 ላይ ተደንግጓል፡፡ ዳይሬክተሮች ማኅበሩን በሥራው ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ እንዳለባቸውና ዕዳውን መክፈል እንደማይችሉ እያወቁ ሥራውን መቀጠል (Reckless Trading) እንደሌለባቸው በንግድ ሕጉ ተመልክቷል፡፡
በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና ቃለ ጉባዔ ለዳይሬክተሮች የሚሰጠዉ የተግባር ግዴታ እንዳለ ሆኖ በህግ ከተሰጣቸዉ ግዴታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኛሉ፡፡
1. የዳይሬክተሮች ቦርድ በሕግ ፣ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም በባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ ዉሳኔ የሚሰጥ ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
2. የማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በአንድነት ሥራቸዉን የሚያካሂዱና ለማኅበሩ እንደራሴ መሆናቸዉን ወይም ከእነርሱ ዉስጥ አንዱ ለዚህ ተግባር በተለይ ስልጣን ያለዉ መሆኑን መለየት አለበት፡፡
3. ለማኅበሩ እንደራሴ እንዲሆኑ የተፈቀደላቸዉ ዳይሬክተሮች በማኅበሩ ስም የማኅበሩን ጉዳይ ለመፈጸም አስፈላጊ የሆኑትን ሥራዎች ሁሉ በእንደራሴነት የመሰራት መብት አላቸዉ በማለት አዲሱ የንግድ ሕግ በአንቀጽ 324 ላይ አስፍሯል፡፡
የአክስዮን ማኅበር የዳይሬክተሮች ቦርድ እነዚህ የተሰጡትን ሥልጣኖች መሰረት በማድረግ ዉሳኔዎችን የሚያስተላልፈዉ በቦርድ ስብሰባዎች ነዉ፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት እና ተጠያቂነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የአክስዮን አባል ቢሆኑም ባይሆኑም በአስተዳዳሪነት ሥራቸዉ ለሚያደርሱት ጥፋት ኃላፊነትና ተጠያቂነት ያለባቸዉ ሲሆን እነዚህም የፍትሐብሔር ኃላፊነት እና የወንጀል ተጠያቂነት ናቸዉ፡፡ የወንጀል ተጠያቂነት ማለትም በወንጀል ተከሶ የገንዘብ ቅጣትና እስር ሊወሰንባቸዉ ይችላል፡፡
የዳይሬክተሮች ቦርድ ፍትሐብሔራዊ ኃላፊነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ በሕግና በማኅበሩ መመሥረቻ ጽሁፍ ውስጥ የተመለከቱ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ካልተወጡ ወይም ከጣሱ በኃላፊነት ይጠየቃሉ፡፡
ለማኅበሩ ያለባቸዉ ኃላፈነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በህግ፣በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እንዲሁም በጠቅላላ ጉባዔ ዉሳኔዎች የተሰጠቸዉን የአስተዳደር የሥልጣን ወሰን ሳያልፉ ተግባሮቻቸዉን በጥንቃቄ መፈጸም አለባቸዉ፡፡በቅን ልቦና( ህሊና) እና በጥንቃቄ ባለመስራታቸዉ በማኅበሩ ላይ ጉዳት እንዲደርስ ካደረጉ ለደረሰዉ ጉዳት ማኅበሩን ለመካስ በአንድነት ኃላፊዎች ይሆናሉ፡፡ ይህም በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 325 ተድግጎ ይገኛል፡፡ የቦርድ አካላት በተገቢው ጥንቃቄና ትጋት ስለማስረዳታቸው የማስረዳት ሸክም አለባቸው፡፡ ማኅበሩ በዳይሬክተሮች ላይ ክስ ማቅረብ የሚችለው ግን የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ሲወሰን ብቻ ነው፡፡ የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ወስኖ ማኅበሩ ክስ ያልመሠረተ እንደሆነ የማኅበሩን ካፒታል አሥር በመቶ የያዙ ባለአክሲዮኖች በማኅበሩ ስም በዳይሬክሮች ላይ ክስ የማቅረብ መብት አላቸው፡፡ ማኅበሩ በዳይሬክተሮች ላይ የሚያቀርበዉን ክስ ለመተዉ ወይም በግልግል ለመጨረስ ይችላል፡፡ ሆኖም ክሱን ለመተዉና በግልግል ለመጨረስ የሚቻለዉ ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቢያንስ አሥር በመቶ ድርሻ ያላቸዉ ባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔዉ ክስ ለመተዉ ወይም በግልግል ለመጨረስ የሰጠዉን ዉሳኔ ያልተቃወሙት እንደሆነ ነዉ በማለት በሕጉ አንቀጽ 328 ተደንግጓል፡፡
ለባለአክስዮኖች ያለባቸዉ ኃላፊነት
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በፈጸሙት ጥፋት የተነሳ በአንድ /በተወሰኑ ባለአክስዮኖች ላይ በቀጥታ ጉዳት ካደረሱ ጉዳቱን ለደረሰበት (ለደረሰባቸዉ) ባለአክስዮኖች ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የንግድ ህግ ይህ መብት ለባለአክስዮኖች የተሰጠዉ በቁጥር 355 ነዉ፡፡ ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቢያንስ አሥር በመቶ ድርሻ ባላቸዉ ባለአክሲዮኖች ጥያቄ በሚደረግ ምርመራ የሚደረግ ነዉ፡፡ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ባለአክስዮን በዳይሬክተሮች ላይ በቀጥታ ክስ ለማቅረብ በጠቅላላ ጉባዔ ካልተፈቀደለት በአማራጩ የንግድ ማኅበሩን የመክሰስ መብት ይኖረዋል፡፡
ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች (ሦስተኛ ወገኖች) ያለባቸዉ ኃላፊነት
ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተጠያቂነት ያለባቸዉ ሲሆን ዳይሬክተሮች የማኅበሩ ገንዘብ በሙሉ አንዲጠበቅ የማድረግ ግዴታቸዉን በጥንቃቄ መወጣት አለባቸዉ፡፡ ይህንን አስተዳደራዊ ጥንቃቄ በሚገባ ባለማድረጋቸዉ የተነሳ ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች ከማኅበሩ ላይ የሚጠይቁትን ገንዘብ ሳያገኙ ቢቀሩ (ለምሳሌ በማኅበሩ አንቀጾች እንዲቀመጥ የታዘዘዉን መጠባበቂያ ገንዘብ በአግባቡ እንዲቀመጥ ሳያደርጉ ቢቀሩ) ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች በኃላፊነት ተጠያቂዎች ይሆናሉ፡፡
ሦስተኛ ወገኖች ከማኅበሩ የሚጠይቁትን ገንዘብ ከማኅበሩ ንብረት ላይ ነዉ የሚወስዱት ፡፡ ነገርግን የማኅበሩ ንብረት የማኅበሩን ዕዳ ለመሸፈን ካልበቃ እና ላለመብቃቱ የዳይሬክተሮች ጥፋት ካለበት ገንዘብ ጠያቂዉ በዳይሬክተሮች አባላት ላይ በግል ክስ የማቅረብ መብት አላቸዉ፡፡ ዳይሬክተሮችን በግል ከሚያስጠይቁ ጉዳዮች መካከል ለማኅበሩ ጉዳይ በራሳቸዉ ስም ተዋዉሎ መገኘት፣ማኅበሩ ከሰጣቸዉ ሥልጣን ዉጪ በማኅበሩ ስም ቢሆንም ተግባሮችን ፈጽሞ መገኘት እና ለ 3ኛ ወገኖች የተሳሳተ ወይም የተጭበረበረ መግለጫ (ማስረጃ) መስጠት የመሳሰሉት ይገኙባቸዋል፡፡ ማኅበሩ በዳይሬክተሮች ላይ የሚያቀርበዉን ክስ ለመተዉ ቢወስን ከማኅበሩ ላይ ገንዘብ ለሚጠይቁ ሰዎች በዳይሬክተሮች ላይ ክስ ለማቅረብ ያላቸዉን መብት አያስቀርም፡፡( አዲሱ የንግድ ሕግ 329 ይመለከቷል)፡፡
የዳይሬክቶች ቦርድ አባላት የወንጀል ተጠያቂነት
የንግድ ማኅበር ዳይሬክተሮች የተሰጣቸዉን ኃላፊነት በአግባቡ ሳይወጡ ሲቀሩ ወይም የማኅበሩን ጥቅም በሚፃረር እና በሚጎዳ ሁኔታ ቢሰሩ ከሚኖርባቸዉ ፍትሐብሔራዊ ኃላፊነት በተጨማሪ የወንጀል ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል፡፡ ሥራዉን እንዲመራ በሕግ ወይም በዉል ግዴታ የተቀበለ ሰዉ (የንግድ ማኅበር አስተዳዳሪ) በተሰጠዉ ኃላፊነት ያለአግባብ በመገልገል ወይም የተጣለበትን ግዴታ ባለመፈጸም በሚጠብቀዉ (በሚያስተዳድረዉ) የንብረት ጥቅም ላይ ወይም በድርጅት አገልግሎት ላይ አስቦ ጉዳት ካደረሰ እንደነገሩ ክብደት በቀላል እስራት ወይም በገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ በኢፊዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 702 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡ አስተዳዳሪዉ ጥፋቱን የፈፀመዉ በቸልተኝነት የተፈፀመ ከሆነ በመቀጮ ወይም ከስድስት ወር በማይበልጥ ቀላል እስራት ይቀጣል፡፡ አስተዳዳሪዉ ጥፋቱን የፈፀመዉ የንብረት ጥቅም ለራሱ ወይም ለሌላ ሰዉ ለማስገኘት አስቦ ከሆነ ደግሞ ቅጣቱ ከአንድ ዓመት ያላነሰ ቀላል እስራት ሆኖ ከብር ከብር ሰላሳ ሺህ የማይበልጥ መቀጮ በተጨማሪ ይወሰንበታል፡፡ እንደሁኔታዉ የቅጣቱ መጠን ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል በወንጀል ሕግ በዝርዝር ተገልጧል፡፡ ጥፋቱ ከወንጀል ሕጉ በተጨማሪ ከነገሩ ጋር አግባብነት ባላቸዉ ሌሎች አዋጆችም ሊታይ ይችላል፡፡
በማኅበሩ ውስጥ የማታለል ድርጊት ተፈጽሞ ከሆነ የተወሰኑ ባለአክሲዮኖችን መብት የሚጎዳ ድርጊት ተፈጽሞ ከሆነ ሕገወጥ የሆነ ወይም የማታለል ድርጊት ያለበት አሠራር በማኅበሩ ውስጥ ያለ እንደሆነ የወንጀል ድርጊት ተፈጽሞ ከሆነ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ወይም ሌላ ሥልጣን ያለው አካል ምርመራ ሊያደርግና የአስተዳደር ወይም የወንጀል ክስ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግም በሕግ ወይም በውል ሥራ እንዲመራ ኃላፊነት የተሰጠው ሰው ኃላፊነቱን ሳይወጣ ጉዳት ያደረሰ መሆኑ ከተረጋገጠ እስከ አሥር ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና እስከ 50,000 ብር በሚደርስ መቀጫ ሊቀጣ ይችላል፡፡
በአጠቃላይ አዲሱ የንግድ ሕግ ውስጥ ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት በእጅጉ የገዘፈና ኃላፊነቱም የግል ሀብትና ንብረት ድረስ የሚመጣ፣ ለእስራት የሚዳርግ ስለሆነ ኃላፊነቱን የሚወስዱ ሰዎች ዝርዝር ጉዳዩን አውቀው ወደ ሥራው እንዲገቡ እናስገነዝባለን፡፡
የንግድ ማኅበር ዳይሬክተሮች የተሰጣቸዉን ኃላፊነት በአግባቡ ሳይወጡ ሲቀሩ ወይም የማኅበሩን ጥቅም በሚፃረር እና በሚጎዳ ሁኔታ ቢሰሩ ከሚኖርባቸዉ ፍትሐብሔራዊ ኃላፊነት በተጨማሪ የወንጀል ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል፡፡ ሥራዉን እንዲመራ በሕግ ወይም በዉል ግዴታ የተቀበለ ሰዉ (የንግድ ማኅበር አስተዳዳሪ) በተሰጠዉ ኃላፊነት ያለአግባብ በመገልገል ወይም የተጣለበትን ግዴታ ባለመፈጸም በሚጠብቀዉ (በሚያስተዳድረዉ) የንብረት ጥቅም ላይ ወይም በድርጅት አገልግሎት ላይ አስቦ ጉዳት ካደረሰ እንደነገሩ ክብደት በቀላል እስራት ወይም በገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ በኢፊዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 702 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡ አስተዳዳሪዉ ጥፋቱን የፈፀመዉ በቸልተኝነት የተፈፀመ ከሆነ በመቀጮ ወይም ከስድስት ወር በማይበልጥ ቀላል እስራት ይቀጣል፡፡ አስተዳዳሪዉ ጥፋቱን የፈፀመዉ የንብረት ጥቅም ለራሱ ወይም ለሌላ ሰዉ ለማስገኘት አስቦ ከሆነ ደግሞ ቅጣቱ ከአንድ ዓመት ያላነሰ ቀላል እስራት ሆኖ ከብር ከብር ሰላሳ ሺህ የማይበልጥ መቀጮ በተጨማሪ ይወሰንበታል፡፡ እንደሁኔታዉ የቅጣቱ መጠን ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል በወንጀል ሕግ በዝርዝር ተገልጧል፡፡ ጥፋቱ ከወንጀል ሕጉ በተጨማሪ ከነገሩ ጋር አግባብነት ባላቸዉ ሌሎች አዋጆችም ሊታይ ይችላል፡፡
በማኅበሩ ውስጥ የማታለል ድርጊት ተፈጽሞ ከሆነ የተወሰኑ ባለአክሲዮኖችን መብት የሚጎዳ ድርጊት ተፈጽሞ ከሆነ ሕገወጥ የሆነ ወይም የማታለል ድርጊት ያለበት አሠራር በማኅበሩ ውስጥ ያለ እንደሆነ የወንጀል ድርጊት ተፈጽሞ ከሆነ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ወይም ሌላ ሥልጣን ያለው አካል ምርመራ ሊያደርግና የአስተዳደር ወይም የወንጀል ክስ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግም በሕግ ወይም በውል ሥራ እንዲመራ ኃላፊነት የተሰጠው ሰው ኃላፊነቱን ሳይወጣ ጉዳት ያደረሰ መሆኑ ከተረጋገጠ እስከ አሥር ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና እስከ 50,000 ብር በሚደርስ መቀጫ ሊቀጣ ይችላል፡፡
በአጠቃላይ አዲሱ የንግድ ሕግ ውስጥ ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት በእጅጉ የገዘፈና ኃላፊነቱም የግል ሀብትና ንብረት ድረስ የሚመጣ፣ ለእስራት የሚዳርግ ስለሆነ ኃላፊነቱን የሚወስዱ ሰዎች ዝርዝር ጉዳዩን አውቀው ወደ ሥራው እንዲገቡ እናስገነዝባለን፡፡