አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
"ያላግባብ ጉዳይን ማጓተት" የሙስና ወንጀል መሆኑን ያውቃሉ?
==================
“የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007” አንቀጽ 18 ላይ እንደተመለከተው:-
ማንኛውም የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሠራተኛ በኃላፊነቱ ወይም በሥራው ምክንያት በቀረበለት ጉዳይ ላይ ጥቅም ካለው ማንኛውም ሰው በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ጥቅም ለማግኘት በጉዳዩ ላይ ጥቅም ያለውን ማንኛንውም ወገን ወይም ለመጥቀም ወይም ለመጉዳት ሲል ከህግ፣ ከስራ ደንብ፣ ከመመርያ ወይም ከተለመደው አሰራር ውጪ ያለበቂ ምክንያት ያልወሰነ፣ ያዘገየ ወይም ባለጉዳይን ያጉላላ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ በመቀጮ ወይም በቀላል እስራት ወይም ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ አስራት እና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል፡፡
Via Henok taye law office
በ internship እና
#በበጎ #ፈቃድ አገልግሎት ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ።
#ተመዝገቡ
ሁሌ አርብ አርብ በአካል እየተገናኘን የተለያዩ ስልጠና እና አቅጣጫ የሚሰጥበት ቀን ስለሆነ ከዚህ በታች በሚገኘው አድራሻ በአካል በመቅረብ መሳተፍ ትችላላችሁ።
ሳር ቤት ADAMS Pavilion ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር S14
በአካል ተገኙ እንላለን።
Transparency International Ethiopia

ስልክ +251118279746

@Transparency_Ethiopia_Bot

ethiopiatransparency@gmail.com

@TransparencyEthiopia

https://t.me/TransparencyEthiopia
Junior Associate

The Firm:

Aman Assefa and Associates Law Office is a full service law office engaged in providing legal advisory and representation in Ethiopia. It’s reputed as a pioneer in the corporate and transactional law practice in Ethiopia. At Aman Assefa & Associates, we provide commercial, investment, transaction advisory, labor relations, taxation, projects and project finance, energy, intellectual property, banking, construction, environment and related legal services for almost 20 years in Ethiopia. Our clients consist of both foreign and domestic investors and range from start-ups to prominent multi-nationals.

Aman Assefa & Associates is an alliance firm of Bowmans, an international legal practice based in South Africa.

Practice Area: Dispute Resolution | Due Diligence, Compliance & Investigation | Competition | Corporate Service | Company Law Advisory | Employment | Merger & Acquisitions | Intellectual Property |Private Equity and Financing | Privatization | Infrastructure and projects | Transportation and Logistics | Project Finance, PPP and Public Procurement | Regulatory and Government Affairs | Tax | Trade Practice & Anti-Trust

Industry: Manufacturing | Construction and Real Estate | Mining and Energy | Transportation and Logistics | Consumer Goods & Retail | Telecommunications | Healthcare | Hospitability | Media and Entertainment | Fintech | Banking and Insurance/Financial Services | Agriculture

 Position Summary:

A first-year associate is an entry level attorney. Entry-level and first-year associates perform a variety of tasks under heavy supervision and should be familiar with Ethiopia legal concepts and procedures. The role requires a general understanding of the law and transactional commercial advisory services rendered by the Office. The Junior Associate is required to work in the different practice and industry areas along with the other lawyers in the Office.

Specific Responsibilities and Deliverables:

Conduct extensive legal research on various legal practice areas and industries under the supervision of Senior Associates,

Represent Clients before various government and other entity engagement to undertake client tasks such as company establishment, renewal of licenses and registration, document authentications and other execution of tasks at such entities,

Assist in the preparation of client engagement documents such as proposal, response for proposals (RFPs), and engagement letters.

Maintain client files in an organized fashion to ensure up-to-date information is handy for other attorneys and support staff;

Engage in any project or work of any practice area and/or industry as assigned by the Office;

Working as part of a team and taking an active part in sharing knowledge and experience with the team, and

Attending internal and external meetings.

Job Requirements:

Experience and Qualification  

A qualified lawyer with excellent academics credentials with LLB.

0 - 3 years of relevant experience.

General understanding of legal trends, developments and changes and ability to adapt those changes. 

Excellent research, drafting, communication and writing skills.

Attention to detail, accuracy and strong time management skills.

Strong relationship management skills. 

How To Apply:

Applications are only accepted via email. Please send your applications on  career@aaclo.com

Application is open for 10 (ten days) consecutive days from the day it has been announced.

Email subject should have the ‘Job Title’ followed by ‘Full Name’

Applications received after the closing date will not be accepted.

Posted: 10.22.2021

Deadline: 11.01.2021

Job Category: Legal

Employment: Full time

Location: Addis Ababa
Aman Assefa & Associates Law Office
New_Ethiopian_Commercial_Code_Proclamation_No_1243_2021_English.pdf
2.7 MB
አዲሱ የንግድ ሕግ እንግሊዝኛ ቅጂ ከዚህ ያግኙ፤
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version
ፓስፖርቶችን በህገ-ወጥ መንገድ ሲያዘጋጁ ነበር የተባሉ 10 የኢሚግሬሽን ሰራተኞች ታሰሩ
October 26, 2021
ሰራተኞቹ መንግስትን ከ1 ሚሊዮን በላይ ብር አክስረዋል ተብሏል
ፖሊስ ፓስፖርቶችን በህገ-ወጥ መንገድ ሲያዘጋጁ ነበር ያላቸውን 10 የኢሚግሬሽን ሰራተኞች አሰረ፡፡
የኢሚግሬሽን፣ የዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ሰራተኞች ናቸው የተባለላቸው አስሩ ሰራተኞች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
የ5 አመት ህጻን አስገድዳ የደፈረችው ወጣት በእስር ተቀጣች
ተጠርጣሪዎቹ ህጋዊውን የፓስፖርት አሰጣጥ ሂደት ወደ ጎን በመተው፣ የፓስፖርት ባለቤቶችን ሙሉ መረጃ በመቀየር እና በአንድ ማእከል መጠናቀቅ የነበረበትን አገልግሎት ወደ ተለያዩ ቅርንጫፎች በማዘዋወር ወንጀሉን በኔትወርክ መፈፀማቸውን በፌዴራል ፖሊስ የሙስና ወንጀሎች ዳይሬክተር ኮማንደር ታደሰ አያሌው ለኢቲቪ ገልፀዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ከደላሎች ጋር በፈጠሩት የጥቅም ትስስር በወንጀል የሚፈለጉ ግለሰቦች እና የውጭ ሀገር ዜጎችም ጭምር ፓስፖርት እንዲያገኙ ከማስቻል ባለፈ መንግስት ሊያገኝ ይችል የነበረውን ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳሳጡም ነው ኮማንደር ታደሰ የተናገሩት።
የ5 አመት ህጻን አስገድዳ የደፈረችው ወጣት በእስር ተቀጣች
ተከሳሿ በፈጸመችው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የ33 ወራት እስር ተፈርዶባታል
እንደ ፍትህ ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ ተከሳሽ ጌጤ ባልቶሌ ትባላለች፤ የ20 ዓመት ወጣት ናት፡፡ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 627/4/ለ ስር የተመለከተዉን ተላልፋ በፈጸመችዉ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ክስ ተመስርቶባት ጉዳዩ በክርክር ላይ ቆይቷል፡፡
ተከሳሽ ከእርሷ ጋር ተቃራኒ ጾታ ካለዉ የ5 ዓመት ህጻን ልጅ ጋር ሐምሌ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ በግምት 10፡00 ሰዓት ሲሆን እንዲሁም ከተጠቀሰዉ ቀን በፊትም በተለያዩ ቀናት በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታዉ የካ አባዶ ኮንዶሚኒየም በሚገኘዉ መኖሪያ ቤት ዉስጥ በሞግዚትነት የምታሳድገዉን የ5 ዓመት ህጻን አይኑን በማሰር እና ስሜቱን በማነሳሳት የግብረስጋ ድፍረት ወንጀል መፈጸሟን በማስረጃ በማረጋገጥ ክስ የተመሰረተ ስለመሆኑ የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ያስረዳል፡፡

ተከሳሽም ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም በፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 5ኛ ወንጀል ችሎት ቀርባ የእምነት ክህደት ቃሏን ስትጠየቅ ድርጊቱን ስለመፈጸሟ እንዲሁም ጥፋተኛ ስለመሆኗ በዝርዝር ያመነች በመሆኑ በተከሰሰችበት የወንጀል ድንጋጌ ስር የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባታል፡፡
በዚህም መሰረት ጥቅምት 02 ቀን 2014 ዓ.ም የዋለው ችሎት ተከሳሽ በ2 ዓመት ከ9 ወራት ጽኑ እስራት እንድትቀጣ ወስኖባታል ተብሏል፡፡