‹‹በጎ ፍቃድ ማለት ለሌሎች ሲባል እራስን አሳልፎ መስጠት ነው››
*******************************************************************
በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ዙሪያ ለኤጀንሲው ማኔጅመንት አባላት እና ለተወሰኑ ቡድን መሪዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጂማ ዲልቦ እንደተናገሩት ተቋሙ በ1113/2011 ከተሰጠው ስልጣን መካከል በኅብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎትና በጎ ፍቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር ማድረግ ሲሆን የዛሬው ስልጠናም በዚህ ልክ በመረዳት ስራዎችን ማከናወን እንዲቻል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
‹‹በጎ ፍቃድ ማለት ለሌሎች ሲባል እራስን አሳልፎ መስጠት ነው›› የሚሉት ዋና ዳይሬክተሩ መልካም የሚያደርግ ሰው ክፋት የማድረግ እድሉ ያነሰ ነው በመሆኑም በማህበረሰቡ ዘንድ የበጎ ፍቃድ ስራ እንዲጎለብት ከማድረግ አንጻር ተግባሩን እንድንመራ በመደረጉ እድለኛ ያደርገናል ብለዋል፡፡
ይህንን ተግባር ውጤታማ ለማድረግ የህግ ማዕቀፍ አንዲኖረው ማስቻል እና ተቋማዊ ማድረግ በመሰረታዊነት ትኩረት አድርገን የምንሰራባቸው ተግባራት ናቸው በማለት ስራዎችን ስንሰራ ሃገራችንን እያሰብን እንዲሁም ሃላፊነቱ እንዳለበት ሰው ትኩረት ሰጥተን መስራት አለብን ሲሉ ለሰልጣኞቹ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመጨረሻም ይህ ስልጠና የተሳካ እንዲሆን እና የሁል ግዜ ተባባሪያችን ለሆኑት CSSP2 ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡
ስልጠናውን የሰጡልን በኤጀንሲው የበጎ ፍቃድ ከፍተኛ አማካሪ አቶ እስቲበል ምትኩ ሲሆኑ በገለጻቸው በጎ ፍቃድ ማለት የሰዓት፣የገንዘብ ወይም የሌሎች ጉዳይ ሳይሆን ልብን የመስጠት ጉዳይ መሆኑን አብራተው ሃገራችን በርካታ የበጎ አድራጎት ባህል ልምምዶች ያላት ቢሆንም አገልግሎቱን የሚሰጡ ባለሙያ እና ተቋማት ቁጥር ያለመታወቅ እንዲሁም በኢኮኖሚው እና በማህበራዊ ዘርፉ ያደረገው አስተዋጽኦ መረጃ ያለመኖሩ በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች በመሆናቸው ሊሰራበት ይገባል ብለዋል፡፡
በጎ ፍቃድ በዘልማድ የሚመራ ሳይሆን ዓለማቀፍ ደረጃ /standard/ ያለው በመሆኑ በዛ መሰረት መመራት ይገባዋል በማለት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስንሰራ ብዙሃነትን እና የሃገሪቱን ህግ ማክበር፣የማህበረሰቡን ጥቅም ማስቀደም፣ቀጣይነት ያለው አገልግሎት ማረጋገጥ፣ግልጽነትና ተጠያቂነት ማስፈን እና ባለቤትነትን ማዳበር የሚሉ የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም መርሆችን ማወቅና ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡
የበጎ ፍቃድ ምንነት በጎ ፍቃደኛ ማን ነው፣በጎ ፍቃድ አግልግሎት በኢትዮጵያ፣የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም፣የበጎ ፍቃድ አይነቶችና ትኩረት የሚሹ ጉዳዬች እንዲሁም መሰል ርዕሰ ጉዳዬች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋል፡፡
ከላይ ከተገለጸው ርዕስ በተጨማሪ የስነ ምግባር መመሪያ እና የቡድን ግንባታ /team building/ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል፡፡
via Agency for civil society organization (ACSO)
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
*******************************************************************
በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ዙሪያ ለኤጀንሲው ማኔጅመንት አባላት እና ለተወሰኑ ቡድን መሪዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጂማ ዲልቦ እንደተናገሩት ተቋሙ በ1113/2011 ከተሰጠው ስልጣን መካከል በኅብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎትና በጎ ፍቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር ማድረግ ሲሆን የዛሬው ስልጠናም በዚህ ልክ በመረዳት ስራዎችን ማከናወን እንዲቻል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
‹‹በጎ ፍቃድ ማለት ለሌሎች ሲባል እራስን አሳልፎ መስጠት ነው›› የሚሉት ዋና ዳይሬክተሩ መልካም የሚያደርግ ሰው ክፋት የማድረግ እድሉ ያነሰ ነው በመሆኑም በማህበረሰቡ ዘንድ የበጎ ፍቃድ ስራ እንዲጎለብት ከማድረግ አንጻር ተግባሩን እንድንመራ በመደረጉ እድለኛ ያደርገናል ብለዋል፡፡
ይህንን ተግባር ውጤታማ ለማድረግ የህግ ማዕቀፍ አንዲኖረው ማስቻል እና ተቋማዊ ማድረግ በመሰረታዊነት ትኩረት አድርገን የምንሰራባቸው ተግባራት ናቸው በማለት ስራዎችን ስንሰራ ሃገራችንን እያሰብን እንዲሁም ሃላፊነቱ እንዳለበት ሰው ትኩረት ሰጥተን መስራት አለብን ሲሉ ለሰልጣኞቹ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመጨረሻም ይህ ስልጠና የተሳካ እንዲሆን እና የሁል ግዜ ተባባሪያችን ለሆኑት CSSP2 ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡
ስልጠናውን የሰጡልን በኤጀንሲው የበጎ ፍቃድ ከፍተኛ አማካሪ አቶ እስቲበል ምትኩ ሲሆኑ በገለጻቸው በጎ ፍቃድ ማለት የሰዓት፣የገንዘብ ወይም የሌሎች ጉዳይ ሳይሆን ልብን የመስጠት ጉዳይ መሆኑን አብራተው ሃገራችን በርካታ የበጎ አድራጎት ባህል ልምምዶች ያላት ቢሆንም አገልግሎቱን የሚሰጡ ባለሙያ እና ተቋማት ቁጥር ያለመታወቅ እንዲሁም በኢኮኖሚው እና በማህበራዊ ዘርፉ ያደረገው አስተዋጽኦ መረጃ ያለመኖሩ በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች በመሆናቸው ሊሰራበት ይገባል ብለዋል፡፡
በጎ ፍቃድ በዘልማድ የሚመራ ሳይሆን ዓለማቀፍ ደረጃ /standard/ ያለው በመሆኑ በዛ መሰረት መመራት ይገባዋል በማለት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስንሰራ ብዙሃነትን እና የሃገሪቱን ህግ ማክበር፣የማህበረሰቡን ጥቅም ማስቀደም፣ቀጣይነት ያለው አገልግሎት ማረጋገጥ፣ግልጽነትና ተጠያቂነት ማስፈን እና ባለቤትነትን ማዳበር የሚሉ የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም መርሆችን ማወቅና ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡
የበጎ ፍቃድ ምንነት በጎ ፍቃደኛ ማን ነው፣በጎ ፍቃድ አግልግሎት በኢትዮጵያ፣የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም፣የበጎ ፍቃድ አይነቶችና ትኩረት የሚሹ ጉዳዬች እንዲሁም መሰል ርዕሰ ጉዳዬች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋል፡፡
ከላይ ከተገለጸው ርዕስ በተጨማሪ የስነ ምግባር መመሪያ እና የቡድን ግንባታ /team building/ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል፡፡
via Agency for civil society organization (ACSO)
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ‼️
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ‼️‼️‼️
የህግ ትምህርት መውጫ ፈተና አጭር ገለፃ።
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የህግ ትምህርት መውጫ ፈተና አጭር ገለፃ።
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ለ2013 የሕግ መውጫ ፈተና በአዲስ አበባ ለመውሠድ የተመዘባችሁ ሁሉ ፈተናው የሚሰጥ በት ቦታ አራት ኪሎ ዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመሆኑ በ26/11/13 በ4:00 ተገኝታችሁ ስለ ፈተና ገለጻ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
#join and #Share https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#join and #Share https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
1243_2013_አዲሱ_የንግድ_ሕግ_በብርሃንና_ሰላም_እንደታተመው.pdf
3.6 MB
የአዲሱ የንግድ ሕግ ትክክለኛ አማርኛ ቅጅ ከዚህ ያግኙ። ይህ ቅጂ በብርሃንና ሰላም የታተመው ነው፤
Lawyer /Attorney/
Job Description:
Our company has engaged in export Pulses, Oilseeds, Spices, Cotton and Coffee from biggest farms of Ethiopia, import vehicles, construction heavy machinery, branded tires, spare parts, quality construction reinforcement bars, plastics products and raw materials for factories, Agriculture, Transportation and transit services. Now, our company wants to employ well qualified and experienced Personnel who can fulfill the following responsibilities and experience.
MAIN DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
Monitor legal risk in the documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk.
Interpret laws, rulings and regulations for natural and juristic persons.
Conduct legal research and gather evidence.
Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed.
Explain the law and give legal advice.
Offer legal representation at arbitration or mediation hearings.
Draft, review and manage wills, trusts, estates, contracts and deeds.
Manage regulatory and compliance-related services.
Offer legal representation to clients in court proceedings on civil or criminal matters.
Job Requirements:
REQUIRED QUALIFICATION
Education & Experience
BA Degree or 2nd Degree in Law
For BA 6 years and above and for 2nd Degree 4 years and above
Excellent computer Skill
Good Behavior and Excellent Communication Skill
Skills
A natural leader who displays sound judgment and attention to detail.
Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
How To Apply:
Interested applicants can submit their application, CVs and non-returnable photocopies of their credentials in person or send through e-mail within 10 days of this announcement.
Address፡ Debrezeit road Beklobet, Garad Building 2nd floor #2-17
Tel. +251 11 470 39 40/0114 67 05 51
E-mail: muley2003@gmail.com
Posted:07.30.2021
Deadline 08.09.2021
Job Category: Legal
Employment: Full time
Location: Addis Ababa
MULEY ADDISU Import and Export
#ሼር #Share @lawsocieties
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Job Description:
Our company has engaged in export Pulses, Oilseeds, Spices, Cotton and Coffee from biggest farms of Ethiopia, import vehicles, construction heavy machinery, branded tires, spare parts, quality construction reinforcement bars, plastics products and raw materials for factories, Agriculture, Transportation and transit services. Now, our company wants to employ well qualified and experienced Personnel who can fulfill the following responsibilities and experience.
MAIN DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
Monitor legal risk in the documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk.
Interpret laws, rulings and regulations for natural and juristic persons.
Conduct legal research and gather evidence.
Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed.
Explain the law and give legal advice.
Offer legal representation at arbitration or mediation hearings.
Draft, review and manage wills, trusts, estates, contracts and deeds.
Manage regulatory and compliance-related services.
Offer legal representation to clients in court proceedings on civil or criminal matters.
Job Requirements:
REQUIRED QUALIFICATION
Education & Experience
BA Degree or 2nd Degree in Law
For BA 6 years and above and for 2nd Degree 4 years and above
Excellent computer Skill
Good Behavior and Excellent Communication Skill
Skills
A natural leader who displays sound judgment and attention to detail.
Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
How To Apply:
Interested applicants can submit their application, CVs and non-returnable photocopies of their credentials in person or send through e-mail within 10 days of this announcement.
Address፡ Debrezeit road Beklobet, Garad Building 2nd floor #2-17
Tel. +251 11 470 39 40/0114 67 05 51
E-mail: muley2003@gmail.com
Posted:07.30.2021
Deadline 08.09.2021
Job Category: Legal
Employment: Full time
Location: Addis Ababa
MULEY ADDISU Import and Export
#ሼር #Share @lawsocieties
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from TIRUNEH FELEGEHIYIWOT
4_Law_Notice_for_A_A_Center_examinee_Law_Exit_Exam_2013.docx
16.6 KB