#ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት እንዳይፀድቅ ጥያቄ ቀረበ::#
ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ በአገልግሎት ላይ የቆየውን ‹‹የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ›› እንዲተካ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይሁንታን አግኝቶ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሁለት ሳምንታት በፊት የቀረበው ‹‹የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት ረቂቅ›› እንዳይፀድቅ ጥያቄ ቀረበ፡፡
ጥያቄውን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረበው፣ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር ሲሆን፣ ረቂቁ እንዳይፀድቅ ጥያቄ ያቀረበው፣ በቀረበው ረቂቅ የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች ላይ መሻሻል፣ መስተካከልና እንደ አዲስ መካተት ያለባቸው ነጥቦች ስላሉ መሆኑን በመጥቀስ ነው፡፡ የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ጠበቃ ፊሊጶስ ዓይናለም ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እንደ ሕግ ባለሙያ ረቂቁን ሲፈትሹት ወይም ሲያነቡት ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች መስተካከል፣ መታረምና ያልተካተቱት መጨመር አለባቸው፡፡ ምክንያቱም ሕጉ ከፀደቀ በኋላ ለዘመናት የሚያገለግል መሆን ስላለበት መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ረቂቁ ሕግ በ1954 ዓ.ም. ፀድቆ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ለ58 ዓመታት ሲያገለግል የቆየና በማገልገል ላይ ያለን ሕግ የሚተካ መሆኑን የገለጹት አቶ ፊልጶስ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ሕግ፣ ከአራት ጊዜ በላይ የተረቀቀና ለአሥር ዓመታት ውይይት ተደርጎበት የነበረ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
ከለውጥ በኋላ የተቋቋመው የሕግና ፍትሕ ማሻሻያ ምክር ቤት ከተቋቋመ በኋላ እንደገና ታይቶና ለውይይት ቀርቦ በጥሩ ሁኔታ የተዘጋጀ መሆኑንም አቶ ፊልጶስ ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20 እና 21 ድንጋጌዎች ስለ የሕግ አማካዎች (ጠበቆች) ደንግጎ የሚገኝ ሆኖ ሳለ፣ አዲሱ ረቂቅ ሕግ ሥነ ሥርዓት ግን ስለጠበቆች ያለው ነገር እንደሌለ ተናግረዋል፡፡
ረቂቁ፣ ፍርድ ቤቶች፣ ዓቃቤ ሕግንና ፖሊስን አካቶ እያለ ለፍትሕ ሥርዓቱ ከፍተኛ ዕገዛና ድጋፍ የሚሰጠውን ጠበቃ ሳያካትት መቅረቱ ትክክል ስላልሆነ፣ ሊታረምና መካተት እንደሚገባውም አስረድተዋል፡፡
ረቂቁ በትርጉም ክፍሉ ስለ ተከላካይ ጠበቃ ትርጉም ሲሰጥ እንኳን ጠበቃን ዝም ብሎ ማለፉ፣ ‹‹ጠበቆች የፍትሕ አካሉ አይደሉም›› እንደማለት ስለሆነ፣ በደንብ ታይቶ ሊታረም እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ ረቂቁ በጣም ብዙ በጎ ነገሮች እንዳሉት ጠቁመው፣ ለዓቃቤ ሕግና ለፖሊስ የሰጠው ሥልጣን ሰፊ ከመሆኑ አንፃር ግዴታም ሊጥልበት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ከፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅም ጋር ስለሚጋጭ በደንብ ሊታይ እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
ፍርድ ቤት፣ ፖሊስና ዓቃቤ ሕግና በጋራ ዕቅድ አውጥተው እንዲሠሩ የሚደነግገው ክፍል፣ የፍርድ ቤቶችን ነፃነት የሚገፉ በመሆኑ ሊታሰብበትና በደንብ ሊታይ እንደሚገባም መክረዋል፡፡ በረቂቁ የተጠቀሱ ድንጋጌዎች እርስ በርሳቸውና ከሕገ መንግሥቱ ድንጋጌዎች ጋርም ስለሚጋጩ፣ የሕግ ባለሙያዎች ተወያይተውና ሙያዊ አስተያየቶቻቸውን ሳይሰጡ እንዳይፀድቅ፣ ምክር ቤቱ የውይይት መድረክ እንዲያዘጋጅላቸው በደብዳቤ መጠየቃቸውን አቶ ፊልጶስ ተናግረዋል፡፡ ጉዳዩ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ መሆኑን ጠቁመው፣ ‹‹የፍትሕ ሥርዓት ማስከበር ከሕግ አወጣጥ ስለሚጀምር ረቂቁ በደንብ መፈተሽ አለበት፤›› ብለዋል፡፡
ለክልል በፌዴራል የሚሰጠው ሥልጣን፣ ስለባህላዊ የዕርቅ መፍቻ ዘዴዎች፣ ስለዋስትና መብት፣ ስለይግባኝና ሌሎችም በረቂቁ የተጠቀሱ ድንጋጌዎች ጥልቅ ውይይትና ዕይታ ስለሚፈልጉ፣ በተለይ የሕግ ባለሙያዎች ሳይወያዩበት እንዳይፀድቅ መጠየቃቸውን ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል፡፡ ምክር ቤቱ ከጉዳዩ አሳሳቢነት አንፃር ተመልክቶ ሐሳባቸውን እንደሚቀበላቸውም ያላቸውን እምነት ተናግረዋል፡፡ ምንጭ፡- ሪፖርተር ጋዜጣ ታምሩ ጽጌ እንደዘገበው
ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ በአገልግሎት ላይ የቆየውን ‹‹የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ›› እንዲተካ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይሁንታን አግኝቶ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሁለት ሳምንታት በፊት የቀረበው ‹‹የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት ረቂቅ›› እንዳይፀድቅ ጥያቄ ቀረበ፡፡
ጥያቄውን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረበው፣ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር ሲሆን፣ ረቂቁ እንዳይፀድቅ ጥያቄ ያቀረበው፣ በቀረበው ረቂቅ የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች ላይ መሻሻል፣ መስተካከልና እንደ አዲስ መካተት ያለባቸው ነጥቦች ስላሉ መሆኑን በመጥቀስ ነው፡፡ የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ጠበቃ ፊሊጶስ ዓይናለም ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እንደ ሕግ ባለሙያ ረቂቁን ሲፈትሹት ወይም ሲያነቡት ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች መስተካከል፣ መታረምና ያልተካተቱት መጨመር አለባቸው፡፡ ምክንያቱም ሕጉ ከፀደቀ በኋላ ለዘመናት የሚያገለግል መሆን ስላለበት መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ረቂቁ ሕግ በ1954 ዓ.ም. ፀድቆ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ለ58 ዓመታት ሲያገለግል የቆየና በማገልገል ላይ ያለን ሕግ የሚተካ መሆኑን የገለጹት አቶ ፊልጶስ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ሕግ፣ ከአራት ጊዜ በላይ የተረቀቀና ለአሥር ዓመታት ውይይት ተደርጎበት የነበረ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
ከለውጥ በኋላ የተቋቋመው የሕግና ፍትሕ ማሻሻያ ምክር ቤት ከተቋቋመ በኋላ እንደገና ታይቶና ለውይይት ቀርቦ በጥሩ ሁኔታ የተዘጋጀ መሆኑንም አቶ ፊልጶስ ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20 እና 21 ድንጋጌዎች ስለ የሕግ አማካዎች (ጠበቆች) ደንግጎ የሚገኝ ሆኖ ሳለ፣ አዲሱ ረቂቅ ሕግ ሥነ ሥርዓት ግን ስለጠበቆች ያለው ነገር እንደሌለ ተናግረዋል፡፡
ረቂቁ፣ ፍርድ ቤቶች፣ ዓቃቤ ሕግንና ፖሊስን አካቶ እያለ ለፍትሕ ሥርዓቱ ከፍተኛ ዕገዛና ድጋፍ የሚሰጠውን ጠበቃ ሳያካትት መቅረቱ ትክክል ስላልሆነ፣ ሊታረምና መካተት እንደሚገባውም አስረድተዋል፡፡
ረቂቁ በትርጉም ክፍሉ ስለ ተከላካይ ጠበቃ ትርጉም ሲሰጥ እንኳን ጠበቃን ዝም ብሎ ማለፉ፣ ‹‹ጠበቆች የፍትሕ አካሉ አይደሉም›› እንደማለት ስለሆነ፣ በደንብ ታይቶ ሊታረም እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ ረቂቁ በጣም ብዙ በጎ ነገሮች እንዳሉት ጠቁመው፣ ለዓቃቤ ሕግና ለፖሊስ የሰጠው ሥልጣን ሰፊ ከመሆኑ አንፃር ግዴታም ሊጥልበት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ከፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅም ጋር ስለሚጋጭ በደንብ ሊታይ እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
ፍርድ ቤት፣ ፖሊስና ዓቃቤ ሕግና በጋራ ዕቅድ አውጥተው እንዲሠሩ የሚደነግገው ክፍል፣ የፍርድ ቤቶችን ነፃነት የሚገፉ በመሆኑ ሊታሰብበትና በደንብ ሊታይ እንደሚገባም መክረዋል፡፡ በረቂቁ የተጠቀሱ ድንጋጌዎች እርስ በርሳቸውና ከሕገ መንግሥቱ ድንጋጌዎች ጋርም ስለሚጋጩ፣ የሕግ ባለሙያዎች ተወያይተውና ሙያዊ አስተያየቶቻቸውን ሳይሰጡ እንዳይፀድቅ፣ ምክር ቤቱ የውይይት መድረክ እንዲያዘጋጅላቸው በደብዳቤ መጠየቃቸውን አቶ ፊልጶስ ተናግረዋል፡፡ ጉዳዩ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ መሆኑን ጠቁመው፣ ‹‹የፍትሕ ሥርዓት ማስከበር ከሕግ አወጣጥ ስለሚጀምር ረቂቁ በደንብ መፈተሽ አለበት፤›› ብለዋል፡፡
ለክልል በፌዴራል የሚሰጠው ሥልጣን፣ ስለባህላዊ የዕርቅ መፍቻ ዘዴዎች፣ ስለዋስትና መብት፣ ስለይግባኝና ሌሎችም በረቂቁ የተጠቀሱ ድንጋጌዎች ጥልቅ ውይይትና ዕይታ ስለሚፈልጉ፣ በተለይ የሕግ ባለሙያዎች ሳይወያዩበት እንዳይፀድቅ መጠየቃቸውን ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል፡፡ ምክር ቤቱ ከጉዳዩ አሳሳቢነት አንፃር ተመልክቶ ሐሳባቸውን እንደሚቀበላቸውም ያላቸውን እምነት ተናግረዋል፡፡ ምንጭ፡- ሪፖርተር ጋዜጣ ታምሩ ጽጌ እንደዘገበው
ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
የታጠቁ ዘራፊዎች ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ነው” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡
ሁሉም ሰው ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነውና፡፡ ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ፡፡ ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም ” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይኼ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡
ዘራፊዎቹ ያለምንም ችግር ቤታቸው ገቡ፡፡ ከዘራፊዎቹ መካከል ልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘቡ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡ ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ’ የበለጠ ዋጋ አለው፡፡
ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቆይ ተረጋጋ! እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዘና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡ ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት፡፡ ሱፐርቫይዘሩም አለ፣ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!”
በሚቀጥለው ቀን፡፡ ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡ ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው፤ ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን – 20 ሚሊየን ብቻ! በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡ ሌባ ከመሆን መማር ይሻላል ማለት ይህ አይደል?i (Africa’s elites are lords of poverty! ያለው ማን ነበር?)
የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤ የደስታ ግምጃ አድምቆታል፡፡ በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡ ይኼንን “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ዋነኞቹ ዘራፊዎች እነማን ናቸው? የሚል ጥያቄ ማስቀመጥ ፈልጌ የነበረ ቢሆንም ከወቅቱ ጋር ላይሄድ ይችላል ብዬ በማሰብ ትቼዋለሁ፡፡
#ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
የታጠቁ ዘራፊዎች ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ነው” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡
ሁሉም ሰው ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነውና፡፡ ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ፡፡ ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም ” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይኼ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡
ዘራፊዎቹ ያለምንም ችግር ቤታቸው ገቡ፡፡ ከዘራፊዎቹ መካከል ልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘቡ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡ ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ’ የበለጠ ዋጋ አለው፡፡
ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቆይ ተረጋጋ! እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዘና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡ ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት፡፡ ሱፐርቫይዘሩም አለ፣ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!”
በሚቀጥለው ቀን፡፡ ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡ ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው፤ ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን – 20 ሚሊየን ብቻ! በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡ ሌባ ከመሆን መማር ይሻላል ማለት ይህ አይደል?i (Africa’s elites are lords of poverty! ያለው ማን ነበር?)
የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤ የደስታ ግምጃ አድምቆታል፡፡ በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡ ይኼንን “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ዋነኞቹ ዘራፊዎች እነማን ናቸው? የሚል ጥያቄ ማስቀመጥ ፈልጌ የነበረ ቢሆንም ከወቅቱ ጋር ላይሄድ ይችላል ብዬ በማሰብ ትቼዋለሁ፡፡
#ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
21/10/2020
Legal Officer
Bunna Insurance S.C. -Ethiopia
Addis Ababa, Ethiopia
FULL_TIME Insurance Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
JOB REQUIREMENT
Qualification:- LLB Degree in Law
Experience: – 2 Years of Relevant Experience
Knowledge and Skill:- Excellent Communication Skill and Personality Written & Spoken Afaan Oromo Language is Advantageous
Place of work: – Addis Ababa, Head Office
Salary & Benefits: As per the salary scale of the Company with Other benefit packages.
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located Around Sarbet behind Africa Union Bunna Insurance S.C Head Quarter within 5 working days of this announcement.
Human Resource Management Division
Bunna Insurance S.C
Tel. 011- 1- 57-60-54/011-1-56 57 78
About Bunna Insurance S.C. -Ethiopia
https://t.me/lawsocieties
Legal Officer
Bunna Insurance S.C. -Ethiopia
Addis Ababa, Ethiopia
FULL_TIME Insurance Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
JOB REQUIREMENT
Qualification:- LLB Degree in Law
Experience: – 2 Years of Relevant Experience
Knowledge and Skill:- Excellent Communication Skill and Personality Written & Spoken Afaan Oromo Language is Advantageous
Place of work: – Addis Ababa, Head Office
Salary & Benefits: As per the salary scale of the Company with Other benefit packages.
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located Around Sarbet behind Africa Union Bunna Insurance S.C Head Quarter within 5 working days of this announcement.
Human Resource Management Division
Bunna Insurance S.C
Tel. 011- 1- 57-60-54/011-1-56 57 78
About Bunna Insurance S.C. -Ethiopia
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️ via @vote
አለ ቻናላችን ዉስጥ በብዛት በአባልነት እየተሳተፉ ያሉ እካላትን ለማወቅ እና ሌሎች ስራዎችን መስራት ያስችለን ዘንድ አለ እነሆ ትብብርን ይጠይቃል። ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መሰረት ሙሉልን ...........
public poll
📮fifth year (5) – 186
👍👍👍👍👍👍👍 42%
♨️LL.B – 79
👍👍👍 18%
🛎fourth year (4) – 50
👍👍 11%
💊third year (3) – 42
👍👍 9%
📕LL.M – 35
👍 8%
🩸second year (2) – 18
👍 4%
⛔Re exam – 17
👍 4%
♥️other field graduate – 7
▫️ 2%
🧲First year (1) – 6
▫️ 1%
🔵Other field student – 4
▫️ 1%
👥 444 people voted so far. Poll closed.
public poll
📮fifth year (5) – 186
👍👍👍👍👍👍👍 42%
♨️LL.B – 79
👍👍👍 18%
🛎fourth year (4) – 50
👍👍 11%
💊third year (3) – 42
👍👍 9%
📕LL.M – 35
👍 8%
🩸second year (2) – 18
👍 4%
⛔Re exam – 17
👍 4%
♥️other field graduate – 7
▫️ 2%
🧲First year (1) – 6
▫️ 1%
🔵Other field student – 4
▫️ 1%
👥 444 people voted so far. Poll closed.
አለሕግAleHig ️ via @vote
''የ5ኛ አመት የህግ ተማሪዎች የመዉጫ ፈተና(exit exam) ይራዘም ወይስ በታቀደለት ቀን ይሁን? ከታች ያሉትን ምርጫዎች click በማድረግ ድምፅ ይሥጡ እና የአብዛኛዉ ተማሪ ፍላጎት የትኛዉ እንደሆነ ለሚመለከተዉ አካል እናሣዉቅ‼️
public poll
❤️ይራዘም – 474
👍👍👍👍👍👍👍 80%
❤️እዳይራዘም – 87
👍 15%
❌consortium የሚወስነውን እንቀበላለን – 32
▫️ 5%
👥 593 people voted so far. Poll closed.
public poll
❤️ይራዘም – 474
👍👍👍👍👍👍👍 80%
❤️እዳይራዘም – 87
👍 15%
❌consortium የሚወስነውን እንቀበላለን – 32
▫️ 5%
👥 593 people voted so far. Poll closed.
ለ5ኛ አመት Exit Exam ፈተና
የእናንተ ድምፅ ለቅዳሜው የ consortium ስብሰባ እና ውሳኔ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ድምፅ ስጡ‼️‼️
ድምፅ እንዲሰጡ ❤️Share❤️ አድርጉ
https://t.me/lawsocieties
የእናንተ ድምፅ ለቅዳሜው የ consortium ስብሰባ እና ውሳኔ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ድምፅ ስጡ‼️‼️
ድምፅ እንዲሰጡ ❤️Share❤️ አድርጉ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from Lawyer Aschalew
ሰላም የተከበራችሁ አባላት! ከህዳር 1 - 4 ይሰጣል በተባለው የ exit exam ላይ ሀሳቤን ልስጥ።
በቅድሚያ፣ በግሩፑ ውስጥ በዚህ ጉዳይ ላይ የተንፀባረቁትን ሀሳቦች አይቻለሁ። አንዱ ይራዘም ሲል፣ ሌላው በተወሰነልን ግዜ እንፈተን ይላል! ለክርክሩ መነሻ የሆነውን መሰረታዊ ምክንያት ስንመረምር፣ ምክንያቱ የኮሮና ወደ ሀገራችን መግባትና መስፋፋት ሆኖ እናገኘዋለን። በዚህም ምክንያት፣ ግንቦት ላይ ሊሰጥ የታሰበው ፈተና የተለያዩ ምክረሀሳቦችን አልፎ በመጨረሻ ህዳር ላይ እንዲሆን መወሰኑን አውቀናል። ከምክረ ሀሳቦቹ አንዱ፣ በ2012 አ.ም በነሀሴ ወር ላይ ፈተናውን ለመስጠት ታስቦ እንደነበር አንዳንድ ምንጮች ተናግረዋል። ይህም የሆነው፣ ተመራቂዎች ሰኔ ወይም ሀምሌ ላይ ወደ ግቢ ይመለሳሉ፣ ለማንበብም ቢያንስ አንድ ወር ይኖራቸዋል በሚል ሀሳብ ነበር።
አሁንም፣ በህዳር እንዲሆን የተወሰነው፣ ተመራቂዎች በመስከረም ወር መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመርያ አከባቢ ወደ ግቢ ይመለሳሉ በሚል assumption እንደሆነ እናስባለን። ነገር ግን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ወደ ግቢ የመመለሻ ቀኑን ከጥቅምት 23 - 30 በማድረጉ፣ የታሰበው የማንበቢያው ግዜ ሙሉ በሙሉ መክኗል፣ ባክኗል!
በግሩፑ የተነሱትን የሁለቱንም ወገን ተከራካሪዎች የመከራከሪያ ሀሳቦች እንደሚከተለው መዝነናል።
አንዱ ወገን፣ ፈተናው መራዘም አለበት በሚል አቋም የሚከተሉትን ምክንያቶች ዘርዝሯል።
1. ለሰባት ወራት ያህል ተፈታኞች ከlibrary ርቀው የትምህርት መፅሀፎች በሌሉበት፣ ኢንተርኔትና መብራት በሌለበት እልም ባለው የገጠሩ አከባቢ ስለሚኖሩ እነሱን ታሳቢ ማድረግ ያስፈልጋል። የተወሰነው ውሳኔ ግን ተፈታኞችን ያማከለ አይደለም።
2. ከተማ አከባቢ ሆነውም teaching materials በ soft copy ለማንበብ PC ወይም smart phone የሌላቸው ብዙ ተፈታኞችን ከግንዛቤ ውስጥ አላካተተም።
3. በጥቅምት 30 ገብተን ያለምንም ዝግጅትና orientation ህዳር አንድ መፈተን አስቸጋሪ ነው። የሚሉና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው የመከራከርያ ነጥቦች ተነስተዋል።
በሌላ በኩልም፣ ፈተናው መራዘም የለበትም የሚለውን አቋም የሚደግፉት ተከራካሪዎች፣ የሚከተሉትን የመከራከርያ ነጥቦች አንስተው ተከራክረዋል።
1. ለሰባት ወራት ያህል አንብበናል፣ ባናነብም ትምህርት አስጠልቶናል ቶሎ እንገላገል!
2. ገጠር ባሉ ተፈታኞች አታሳቡ፣ እነሱንም ወክላችሁ አትከራከሩ።
3. ምንም ምክንያት አያስፈልግም ዝም ብለን እንፈተን፣ ቀኑ ሲራዘም ፈተናው የሚቀር መሰላችሁ እንዴ?
3. ቀኑ በተራዘመ ቁጥር ያነበብነውን እንረሳዋለን። የሚሉና ይህን መሰል ሌሎች የመከራከሪያ ነጥቦችም ተነስተዋል።
እኛም፣ በሁለቱም ወገን የተነሱትን የመከራከሪያ ነጥቦች ካለው ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር እንደሚከተለው መርምረናል።
ፈተናው እንዲራዘም የጠየቀው ወገን ያነሳቸው ነጥቦች በሙሉ አግባብነት ያለው መሆኑን አረጋግጠናል።
ነገር ግን፣ በሌላኛው ወገን የተነሳው ሀሳብ፣ 1. ገጠር የሚኖሩ ተመራቂዎችን መወከል አትችሉም ለሚለው፣ እነሱ ካልወከሏቸውና በእነሱ ቦታ ሆነው ካልተከራከሩላቸው፣ ገጠር ላሉ ተፈታኞች ማን ድምፅ ይሆናል? ምክንያቱም ኢንተርኔትም ሆነ መብራት ስለሌላቸው እንኳን ማጥናት አሁን የያዝነውን ክርክር እንኳ ለመካፈልና ድምፃቸውን ለማሰማት አልቻሉም። 2. ምንም ምክንያት አያስፈልግም ዝም ብለን እንፈተን ለሚለው ደሞ፣ ለሁሉም ነገር ምክንያት ያስፈልጋል። እንደውም እኛ የህግ ማህበረሰብ ውስጥ ያለነው ደሞ ከሌሎች በላይ በምክንያታዊነት ማመን ይጠበቅብናል! እንኳን እኛ፣ ከእያንዳንዱ የህግ አንቀፅና ንኡስ አንቀፅ ጀርባ ምክንያት ሊኖር ግድ ነው።
ኧረ ይብቃኝ አስለፈለፋችሁኝ!
ስለዚህ፣ ከላይ በጠቀስነው ምክንያት፣ የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል።
ውሳኔ;
1. ፈተናው መራዘም የለበትም ማለታችሁ ሳይሆን፣ ፈተናው እንዳይራዘም ያነሳችሁት የመከራከሪያ ሀሳቦች ተገቢነት የላቸውም ብለናል።
2. ከህዳር 1 - 4 እንዲሰጥ የተወሰነው ውሳኔ ተሽሮ የመፈተኛው ቀን እንዲራዘም የማዘዝ ድፍረት ስለሌለን፣ በትህትና ቀኑ እንዲራዘም እንጠይቃለን።
መዝገቡ አልተዘጋም።
የአስር ጣቶች የማይነበብ ፊርማ አለበት።
😂😂😂😂😂🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
በቅድሚያ፣ በግሩፑ ውስጥ በዚህ ጉዳይ ላይ የተንፀባረቁትን ሀሳቦች አይቻለሁ። አንዱ ይራዘም ሲል፣ ሌላው በተወሰነልን ግዜ እንፈተን ይላል! ለክርክሩ መነሻ የሆነውን መሰረታዊ ምክንያት ስንመረምር፣ ምክንያቱ የኮሮና ወደ ሀገራችን መግባትና መስፋፋት ሆኖ እናገኘዋለን። በዚህም ምክንያት፣ ግንቦት ላይ ሊሰጥ የታሰበው ፈተና የተለያዩ ምክረሀሳቦችን አልፎ በመጨረሻ ህዳር ላይ እንዲሆን መወሰኑን አውቀናል። ከምክረ ሀሳቦቹ አንዱ፣ በ2012 አ.ም በነሀሴ ወር ላይ ፈተናውን ለመስጠት ታስቦ እንደነበር አንዳንድ ምንጮች ተናግረዋል። ይህም የሆነው፣ ተመራቂዎች ሰኔ ወይም ሀምሌ ላይ ወደ ግቢ ይመለሳሉ፣ ለማንበብም ቢያንስ አንድ ወር ይኖራቸዋል በሚል ሀሳብ ነበር።
አሁንም፣ በህዳር እንዲሆን የተወሰነው፣ ተመራቂዎች በመስከረም ወር መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመርያ አከባቢ ወደ ግቢ ይመለሳሉ በሚል assumption እንደሆነ እናስባለን። ነገር ግን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ወደ ግቢ የመመለሻ ቀኑን ከጥቅምት 23 - 30 በማድረጉ፣ የታሰበው የማንበቢያው ግዜ ሙሉ በሙሉ መክኗል፣ ባክኗል!
በግሩፑ የተነሱትን የሁለቱንም ወገን ተከራካሪዎች የመከራከሪያ ሀሳቦች እንደሚከተለው መዝነናል።
አንዱ ወገን፣ ፈተናው መራዘም አለበት በሚል አቋም የሚከተሉትን ምክንያቶች ዘርዝሯል።
1. ለሰባት ወራት ያህል ተፈታኞች ከlibrary ርቀው የትምህርት መፅሀፎች በሌሉበት፣ ኢንተርኔትና መብራት በሌለበት እልም ባለው የገጠሩ አከባቢ ስለሚኖሩ እነሱን ታሳቢ ማድረግ ያስፈልጋል። የተወሰነው ውሳኔ ግን ተፈታኞችን ያማከለ አይደለም።
2. ከተማ አከባቢ ሆነውም teaching materials በ soft copy ለማንበብ PC ወይም smart phone የሌላቸው ብዙ ተፈታኞችን ከግንዛቤ ውስጥ አላካተተም።
3. በጥቅምት 30 ገብተን ያለምንም ዝግጅትና orientation ህዳር አንድ መፈተን አስቸጋሪ ነው። የሚሉና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው የመከራከርያ ነጥቦች ተነስተዋል።
በሌላ በኩልም፣ ፈተናው መራዘም የለበትም የሚለውን አቋም የሚደግፉት ተከራካሪዎች፣ የሚከተሉትን የመከራከርያ ነጥቦች አንስተው ተከራክረዋል።
1. ለሰባት ወራት ያህል አንብበናል፣ ባናነብም ትምህርት አስጠልቶናል ቶሎ እንገላገል!
2. ገጠር ባሉ ተፈታኞች አታሳቡ፣ እነሱንም ወክላችሁ አትከራከሩ።
3. ምንም ምክንያት አያስፈልግም ዝም ብለን እንፈተን፣ ቀኑ ሲራዘም ፈተናው የሚቀር መሰላችሁ እንዴ?
3. ቀኑ በተራዘመ ቁጥር ያነበብነውን እንረሳዋለን። የሚሉና ይህን መሰል ሌሎች የመከራከሪያ ነጥቦችም ተነስተዋል።
እኛም፣ በሁለቱም ወገን የተነሱትን የመከራከሪያ ነጥቦች ካለው ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር እንደሚከተለው መርምረናል።
ፈተናው እንዲራዘም የጠየቀው ወገን ያነሳቸው ነጥቦች በሙሉ አግባብነት ያለው መሆኑን አረጋግጠናል።
ነገር ግን፣ በሌላኛው ወገን የተነሳው ሀሳብ፣ 1. ገጠር የሚኖሩ ተመራቂዎችን መወከል አትችሉም ለሚለው፣ እነሱ ካልወከሏቸውና በእነሱ ቦታ ሆነው ካልተከራከሩላቸው፣ ገጠር ላሉ ተፈታኞች ማን ድምፅ ይሆናል? ምክንያቱም ኢንተርኔትም ሆነ መብራት ስለሌላቸው እንኳን ማጥናት አሁን የያዝነውን ክርክር እንኳ ለመካፈልና ድምፃቸውን ለማሰማት አልቻሉም። 2. ምንም ምክንያት አያስፈልግም ዝም ብለን እንፈተን ለሚለው ደሞ፣ ለሁሉም ነገር ምክንያት ያስፈልጋል። እንደውም እኛ የህግ ማህበረሰብ ውስጥ ያለነው ደሞ ከሌሎች በላይ በምክንያታዊነት ማመን ይጠበቅብናል! እንኳን እኛ፣ ከእያንዳንዱ የህግ አንቀፅና ንኡስ አንቀፅ ጀርባ ምክንያት ሊኖር ግድ ነው።
ኧረ ይብቃኝ አስለፈለፋችሁኝ!
ስለዚህ፣ ከላይ በጠቀስነው ምክንያት፣ የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል።
ውሳኔ;
1. ፈተናው መራዘም የለበትም ማለታችሁ ሳይሆን፣ ፈተናው እንዳይራዘም ያነሳችሁት የመከራከሪያ ሀሳቦች ተገቢነት የላቸውም ብለናል።
2. ከህዳር 1 - 4 እንዲሰጥ የተወሰነው ውሳኔ ተሽሮ የመፈተኛው ቀን እንዲራዘም የማዘዝ ድፍረት ስለሌለን፣ በትህትና ቀኑ እንዲራዘም እንጠይቃለን።
መዝገቡ አልተዘጋም።
የአስር ጣቶች የማይነበብ ፊርማ አለበት።
😂😂😂😂😂🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
........የህግ የበላይነት በጣም ሰፊና በርካታ መርሆችን ያቀፈ ፅንሰ ሀሳብ ነው፡፡ በአጭሩ እና ቀለል ባለ አገላለፅ የህግ የበላይነት ማለት በህግ መሠረት መግዛት እና መተዳደር ማለት ነው፡፡ በዚህ ውስጥ በርካታ ጉዳዮች ይኖራሉ፡፡ በህግ መሰረት መገዛት ሲባል በምን አይነት ህግ የሚለው የመጀመሪያ ጥያቄ ነው፡፡ ህግ ማለት በአንድ ሀገር የሚኖሩ ሰዎች መብትና ጥቅማቸው የሚረጋገጥበት አስገዳጅ በሁሉም ሊከበርና ሊፈፀም የሚገባ ስርአት ሲሆን ከህጎች ሁሉ የበላይ ከሆነው ህገ መንግስት ጀምሮ አዋጆችን፣ ደንቦችና መመሪያዎችን ያጠቃልላል፡፡
እነዚህ ህጎች የሚወጡት በአንድ ሀገር ባሉ ህዝቦች ፈቃድና ስምምነት መሰረት በቀጥታና በተወካዮቻቸው አማካኝነት በሚወስኑትና በሚደነግጉት መሰረት የሚወጣ ነው፡፡ በተጨማሪም ህጎቹ መሰረታዊ የህግ መርሆችን እና ሀገሪቷ የተቀበለቻቸውን አለማቀፍ አስገዳጅ ለሰው ልጆች የሚገቡ ሰብአዊ መብቶችን በተከተለ መንገድ እንዲሆን ይጠበቃል፡፡ እነዚህ ህጎች የህዝቡን እና በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ግንኙነቶችን የሚመለከቱ አጠቃላይ ጉዳዮችን የሚገዙ ናቸው፡፡ ከነዚህም ውስጥ ስርአተ መንግስትን፣ የመንግስት አስተዳደር ሁኔታን፣ ህዝቡ ራሱን በራሱ እና በተወካዮቹ አማካኝነት እንዴት እንደሚገዛ፣ እንደሚተዳደር፣ የምርጫ ስርአቱን፣ መብቶቹን፣ መብቶቹ የሚጥሱ ሰዎችም እንዴት በወንጀል እንደሚጠየቁ፣ ውሎች በምን መልኩ እንደሚገቡና እንደሚከበሩ፣ የንግድ ስርአቱ እንዴት እንደሚመራ፣ የቤተሰብና ጋብቻ ስርአት እንዴት እንደሚጠበቅ፣ ውዘተ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
የህግ የበላይነት ስንል በህግ መሰረት መገዛት ወይም መተዳደር ነው የሚለውን ካየን በኋላ ማን ባወጣው ህግ ነው የምንተዳደረው የሚለው ጥያቄ መታየት አለበት፡፡ የአንድ ሀገር ህዝብ የሚተዳደረው በተስማማበትና ራሱ በራሱ ሊሆነ ይገባል፡፡ ይህን ለማድረግ ደግሞ የአንድ ሀገር ህዝብ ሁሉም በአንድ ጊዜ እነዚህን ዝርዝር የአስተዳደር ህግጋት ላይ ለመስማማትም ሆነ ለማውጣት ስለማይችል ተወካዮችን መርጦ በተወካዮቹ አማካኝነት እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ አብዛኛው በሚስማማበትና በተቻለ መጠን በክርከርና በድርድር በምክር ቤትና በጉባኤ መክሮና ዘክሮ ሁሉም የሚያማክል ህግ ይወጣል፡፡
በዚህ መልኩ በሚወጡ ህጎች የአንድ ሀገር ህዝቦች ይተዳደራሉ፡፡ በየደረጃው ያሉ ደንቦችና መመሪያዎችም በተመሳሳይ መልኩ በህዝብ ተወካዮች በሚሰጥ ፈቃድና ውክልና ወይም ስልጣን መሰረት በተቋማትና በአስፈፃሚዎች ይወጣል፡፡
የህግን ምንነት እና ህጉን ማን ያወጣዋል የሚለውን ጉዳዮች ካየን በኋላ የሚነሳው ጥያቄ ህጉን ማን ተግባራዊ ያደርገዋል እንዲሁም በህጉ መሰረት ዜጎችና ህዝቦች እየተዳደሩ መሆኑን ማን ያረጋግጣል ወይም በአጭሩ ማን በህጉ መሰረት ያስተዳድራል የሚለው ነጥብ መታየት አለበት፡፡ የህግ የበላይነት ሲባል የግለሰብ ወይም የንጉስ ወይም የሆነ ቡድን አስተዳደር ማለት አይደለም፡፡
ይልቁንም የህዝብ አስተዳደር ማለት ነው፡፡ ይህም የሚሆነው ህዝቡ የተስማማበት ወይም በተወካዮቹ አማካኝነት ባወጣው ህግ መሰረት አስተዳደር እንዴት እንደሚመረጥ፣ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚያስተዳድር፣ እንዴት እንደሚያስተዳድር፣ ስልጣኑ ምን እንደሆነ፣ ሀላፊነቱ ምን እንደሆነ በተደነገገው መሰረት የሚመራ ነው፡፡ በዚህም መሰረት የህግ የበላይነት የሚረጋገጠው በህግ መሰረት በሚመረጥ የህዝብ ወኪል በመሆነ አስተዳደር በወጠለት ህግ መሰረት ሲያስተዳድር የህግ የበላይነት ተረጋገጠ ለማለት ይቻላል፡፡
ከዚህ መሰረታዊና ቀለል ባለ መልኩ ከቀረበው አጠቃላይ ሀሳብ በማስከተል በህግ ይዘት ውስጥ፣ በህግ አወጣጥ ሂደት እና በህጉ አተገባበር ወይም አፈፃፀም ረገድ ስላሉ የህግ መርሆች እንደሚከተለው በአጭሩ ይገለፃል፡፡
ህዝብ የሚተዳደርበት ህግ የበላይ የሆነው እና የበለጠ የሰፊው ህዝብ ተሳትፎና ቅቡልነት ያለው ህገ መንግስት የበላይነት መሆኑ ሊረጋገጥ ይገባል፡፡ አንድም በህገ መንግስቱ ባራሱ የህጎች ሁሉ የበላይ መሆኑ በማወጅና በተግባርም እርሱን የሚጣረሱ ሌሎች ህጎችና አፈፃፀሞች ወይም ተግባራት ውድቅ እንዲሆኑ የሚደረግበት ስርአት መኖር ይህን ያረጋግጣል፡፡ ከዚህ በተጓዳኝ ለሰብአዊ መብቶች ከፍ ባለ ደረጃ በህግ እውቅና መሰጠቱ እና ተጥሰው ሲገኙም መፍትሄ የሚሰጥበት ስርአት እና የዚህም ውጤታማ አፈፃፀም መኖር የህግ የበላይነት መኖር ማሳያ ነው፡፡
በተመሳሳይ እኩልነት እና ፍትሀዊነት ለህግ የበለይነት መኖር አስፈላጊ መርሆች ናቸው፡፡ ህግ ለሁሉም በእኩል የሚየገለግል መሆኑ እና ሁሉም ከህግ በታች መሆኑ ብሎም ህጉ በሁሉም ላይ በእኩል ሲፈፀም የህግ የበላይነት መኖሩን ያመለክታል፡፡ ህጉ በሚፈፀምበት ወቅትም በፍትሀዊነት እና ሰብአዊነት በተላበሰ መለኩ በርትእ በመተሳሰብና በወንድማማችነት ሲፈፀም የበለጠ ፍትሀዊ ይሆናል፡፡
በሌላ በኩል የህዝብ ተሳትፎ የሚረጋገጥበት የዴሞክራሲ ስርአት ማለትም የምርጫና የህዝብ በመንግስት አስተዳደር የሚኖረው ተሳትፎ የተረገጋገጠና የተከበረ መሆኑ ሌላው ማሳያ ነው፡፡ የመንግስት አስተዳደርም በግልፅነትና ህዝብን በማሳተፍ መከወኑ በአንፃሩም ስህተትና ጥፋት ሲያጋጥምም የተጠያቂነት ስርአት መኖሩ ስርአቱ የተደላደለና የዘፈቀደ አለመሆኑ ተቋማዊ መሆኑን ጥሩ ማሳያ ይሆናል፡፡
ይህን ተጠያቂነት ለማጠናከርም ስልጣን በአንድ አካል ላይ እንዳይከማች የመንግስት ስልጣንን የሚከፋፍል የህግ ስርአት መዘርጋቱ የህግ የበላይነትን የበለጠ ለማረጋገጥ ያግዛል፡፡ የተከማቸ ስልጣን ለቁጥጥርና ተጠያቂነት አመቺ ባለመሆኑ አስተዳደሩ በህግ አውጪ፣ አስፈፃሚና ተርጓሚ ወይም ዳኝነት አካላት መከፋፈሉ አንዱ የሰራውን ሌላው ለመከታተልና ለማረም እድል በመስጠት የተጠናከረ የህግ የበላይነትን ያሰፍናል፡፡ ከዚህ አንፃር ሌላው በህግ የበላይነት ውስጥ ተግባራ ሆኖ ሊታይ የሚገባው መርህ የዳኝነት ነፃነት ነው፡፡
የዳኝነት አካሉ ከአስፈፃሚው ውጭ ሆኖ ዜጎች ከመንግስትም ሆነ ከሌሎች ግለሰቦች በደል ወይም የመብት መጓደል ሲደርስባቸው ጥያቄያቸውን አቀርበው መፍትሄ የሚያገኙበትን ዋስትና የሚሰጥ ይሆናል፡፡ በመጨረሻም ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሚነሳው መርህ የመሰማት መብት ወይም (ዲዩ ፕሮሰስ) ስርአት ሊኖር ይገባል፡፡ በህግ መሰረት የዜጎችን መብትና ጥቅም የሚነካ እርምጃ ወይም ውሳኔ ሊወሰድ ሲል የሚመለከታቸውን ሰዎች የማስታወቅ ቅሬታም ካላቸው እንዲያቀርቡ እና በፍትሀዊነት ውሳኔ የሚሰጥበት ስርአት መኖሩ የህግ የበላይነትን የሚያረጋግጥ ይሆናል፡፡
በአጠቃላይ የህግ የበላይነት ለመልካም አስተዳደር፣ ለእድገት እና ለሰላም ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ትልቅ እሴት ነው፡፡ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ ደግሞ ከላይ እንደተመለከተው እያንዳንዱ ዜጋም ሆነ የመንግስት አካልና ተቋማት ትልቅ ድርሻና ሀላፊነት እነዳለባቸው በግልፅ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህም ሲባል መንግስት እና ሀላፊዎች በህግ መሰረት ብቻ በግልፅነትና ህዝብን በማሳተፍ ስራቸውን ማከናወን፣ ህግ አውጪዎች ምክንያታዊና ፍትሀዊ ህጎችን እንዲሁም የተሟሉ የህግ ስርአቶችን መዘርጋት፣ የዳኝነት አካሉ የዜጎችን የመሰማት መብት ጠብቆ በነፃነት ፍትሀዊ ውሳኔዎችን መስጠት
፣ ዜጎች ደግሞ አንዱ የሌላውን በህግ የተሰጠ መብት ማክበር፣ በመንግስት አስተዳደር ተሳትፎ ማድረግ፣ ጥያቄዎችን እና መብትን በህግ ስርአት መሰረት ማስፈፀምይጠበቅባቸዋል፡፡
በመሆኑም ዜጎች እና የህዝብ አገልጋዮች ይህን ሰፊ የህግ የበላይነት ማእቀፍ መረዳትና መብትና ግዴታን ማወቅ ለህግ የበላይነት መስፈን...
እነዚህ ህጎች የሚወጡት በአንድ ሀገር ባሉ ህዝቦች ፈቃድና ስምምነት መሰረት በቀጥታና በተወካዮቻቸው አማካኝነት በሚወስኑትና በሚደነግጉት መሰረት የሚወጣ ነው፡፡ በተጨማሪም ህጎቹ መሰረታዊ የህግ መርሆችን እና ሀገሪቷ የተቀበለቻቸውን አለማቀፍ አስገዳጅ ለሰው ልጆች የሚገቡ ሰብአዊ መብቶችን በተከተለ መንገድ እንዲሆን ይጠበቃል፡፡ እነዚህ ህጎች የህዝቡን እና በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ግንኙነቶችን የሚመለከቱ አጠቃላይ ጉዳዮችን የሚገዙ ናቸው፡፡ ከነዚህም ውስጥ ስርአተ መንግስትን፣ የመንግስት አስተዳደር ሁኔታን፣ ህዝቡ ራሱን በራሱ እና በተወካዮቹ አማካኝነት እንዴት እንደሚገዛ፣ እንደሚተዳደር፣ የምርጫ ስርአቱን፣ መብቶቹን፣ መብቶቹ የሚጥሱ ሰዎችም እንዴት በወንጀል እንደሚጠየቁ፣ ውሎች በምን መልኩ እንደሚገቡና እንደሚከበሩ፣ የንግድ ስርአቱ እንዴት እንደሚመራ፣ የቤተሰብና ጋብቻ ስርአት እንዴት እንደሚጠበቅ፣ ውዘተ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
የህግ የበላይነት ስንል በህግ መሰረት መገዛት ወይም መተዳደር ነው የሚለውን ካየን በኋላ ማን ባወጣው ህግ ነው የምንተዳደረው የሚለው ጥያቄ መታየት አለበት፡፡ የአንድ ሀገር ህዝብ የሚተዳደረው በተስማማበትና ራሱ በራሱ ሊሆነ ይገባል፡፡ ይህን ለማድረግ ደግሞ የአንድ ሀገር ህዝብ ሁሉም በአንድ ጊዜ እነዚህን ዝርዝር የአስተዳደር ህግጋት ላይ ለመስማማትም ሆነ ለማውጣት ስለማይችል ተወካዮችን መርጦ በተወካዮቹ አማካኝነት እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ አብዛኛው በሚስማማበትና በተቻለ መጠን በክርከርና በድርድር በምክር ቤትና በጉባኤ መክሮና ዘክሮ ሁሉም የሚያማክል ህግ ይወጣል፡፡
በዚህ መልኩ በሚወጡ ህጎች የአንድ ሀገር ህዝቦች ይተዳደራሉ፡፡ በየደረጃው ያሉ ደንቦችና መመሪያዎችም በተመሳሳይ መልኩ በህዝብ ተወካዮች በሚሰጥ ፈቃድና ውክልና ወይም ስልጣን መሰረት በተቋማትና በአስፈፃሚዎች ይወጣል፡፡
የህግን ምንነት እና ህጉን ማን ያወጣዋል የሚለውን ጉዳዮች ካየን በኋላ የሚነሳው ጥያቄ ህጉን ማን ተግባራዊ ያደርገዋል እንዲሁም በህጉ መሰረት ዜጎችና ህዝቦች እየተዳደሩ መሆኑን ማን ያረጋግጣል ወይም በአጭሩ ማን በህጉ መሰረት ያስተዳድራል የሚለው ነጥብ መታየት አለበት፡፡ የህግ የበላይነት ሲባል የግለሰብ ወይም የንጉስ ወይም የሆነ ቡድን አስተዳደር ማለት አይደለም፡፡
ይልቁንም የህዝብ አስተዳደር ማለት ነው፡፡ ይህም የሚሆነው ህዝቡ የተስማማበት ወይም በተወካዮቹ አማካኝነት ባወጣው ህግ መሰረት አስተዳደር እንዴት እንደሚመረጥ፣ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚያስተዳድር፣ እንዴት እንደሚያስተዳድር፣ ስልጣኑ ምን እንደሆነ፣ ሀላፊነቱ ምን እንደሆነ በተደነገገው መሰረት የሚመራ ነው፡፡ በዚህም መሰረት የህግ የበላይነት የሚረጋገጠው በህግ መሰረት በሚመረጥ የህዝብ ወኪል በመሆነ አስተዳደር በወጠለት ህግ መሰረት ሲያስተዳድር የህግ የበላይነት ተረጋገጠ ለማለት ይቻላል፡፡
ከዚህ መሰረታዊና ቀለል ባለ መልኩ ከቀረበው አጠቃላይ ሀሳብ በማስከተል በህግ ይዘት ውስጥ፣ በህግ አወጣጥ ሂደት እና በህጉ አተገባበር ወይም አፈፃፀም ረገድ ስላሉ የህግ መርሆች እንደሚከተለው በአጭሩ ይገለፃል፡፡
ህዝብ የሚተዳደርበት ህግ የበላይ የሆነው እና የበለጠ የሰፊው ህዝብ ተሳትፎና ቅቡልነት ያለው ህገ መንግስት የበላይነት መሆኑ ሊረጋገጥ ይገባል፡፡ አንድም በህገ መንግስቱ ባራሱ የህጎች ሁሉ የበላይ መሆኑ በማወጅና በተግባርም እርሱን የሚጣረሱ ሌሎች ህጎችና አፈፃፀሞች ወይም ተግባራት ውድቅ እንዲሆኑ የሚደረግበት ስርአት መኖር ይህን ያረጋግጣል፡፡ ከዚህ በተጓዳኝ ለሰብአዊ መብቶች ከፍ ባለ ደረጃ በህግ እውቅና መሰጠቱ እና ተጥሰው ሲገኙም መፍትሄ የሚሰጥበት ስርአት እና የዚህም ውጤታማ አፈፃፀም መኖር የህግ የበላይነት መኖር ማሳያ ነው፡፡
በተመሳሳይ እኩልነት እና ፍትሀዊነት ለህግ የበለይነት መኖር አስፈላጊ መርሆች ናቸው፡፡ ህግ ለሁሉም በእኩል የሚየገለግል መሆኑ እና ሁሉም ከህግ በታች መሆኑ ብሎም ህጉ በሁሉም ላይ በእኩል ሲፈፀም የህግ የበላይነት መኖሩን ያመለክታል፡፡ ህጉ በሚፈፀምበት ወቅትም በፍትሀዊነት እና ሰብአዊነት በተላበሰ መለኩ በርትእ በመተሳሰብና በወንድማማችነት ሲፈፀም የበለጠ ፍትሀዊ ይሆናል፡፡
በሌላ በኩል የህዝብ ተሳትፎ የሚረጋገጥበት የዴሞክራሲ ስርአት ማለትም የምርጫና የህዝብ በመንግስት አስተዳደር የሚኖረው ተሳትፎ የተረገጋገጠና የተከበረ መሆኑ ሌላው ማሳያ ነው፡፡ የመንግስት አስተዳደርም በግልፅነትና ህዝብን በማሳተፍ መከወኑ በአንፃሩም ስህተትና ጥፋት ሲያጋጥምም የተጠያቂነት ስርአት መኖሩ ስርአቱ የተደላደለና የዘፈቀደ አለመሆኑ ተቋማዊ መሆኑን ጥሩ ማሳያ ይሆናል፡፡
ይህን ተጠያቂነት ለማጠናከርም ስልጣን በአንድ አካል ላይ እንዳይከማች የመንግስት ስልጣንን የሚከፋፍል የህግ ስርአት መዘርጋቱ የህግ የበላይነትን የበለጠ ለማረጋገጥ ያግዛል፡፡ የተከማቸ ስልጣን ለቁጥጥርና ተጠያቂነት አመቺ ባለመሆኑ አስተዳደሩ በህግ አውጪ፣ አስፈፃሚና ተርጓሚ ወይም ዳኝነት አካላት መከፋፈሉ አንዱ የሰራውን ሌላው ለመከታተልና ለማረም እድል በመስጠት የተጠናከረ የህግ የበላይነትን ያሰፍናል፡፡ ከዚህ አንፃር ሌላው በህግ የበላይነት ውስጥ ተግባራ ሆኖ ሊታይ የሚገባው መርህ የዳኝነት ነፃነት ነው፡፡
የዳኝነት አካሉ ከአስፈፃሚው ውጭ ሆኖ ዜጎች ከመንግስትም ሆነ ከሌሎች ግለሰቦች በደል ወይም የመብት መጓደል ሲደርስባቸው ጥያቄያቸውን አቀርበው መፍትሄ የሚያገኙበትን ዋስትና የሚሰጥ ይሆናል፡፡ በመጨረሻም ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሚነሳው መርህ የመሰማት መብት ወይም (ዲዩ ፕሮሰስ) ስርአት ሊኖር ይገባል፡፡ በህግ መሰረት የዜጎችን መብትና ጥቅም የሚነካ እርምጃ ወይም ውሳኔ ሊወሰድ ሲል የሚመለከታቸውን ሰዎች የማስታወቅ ቅሬታም ካላቸው እንዲያቀርቡ እና በፍትሀዊነት ውሳኔ የሚሰጥበት ስርአት መኖሩ የህግ የበላይነትን የሚያረጋግጥ ይሆናል፡፡
በአጠቃላይ የህግ የበላይነት ለመልካም አስተዳደር፣ ለእድገት እና ለሰላም ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ትልቅ እሴት ነው፡፡ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ ደግሞ ከላይ እንደተመለከተው እያንዳንዱ ዜጋም ሆነ የመንግስት አካልና ተቋማት ትልቅ ድርሻና ሀላፊነት እነዳለባቸው በግልፅ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህም ሲባል መንግስት እና ሀላፊዎች በህግ መሰረት ብቻ በግልፅነትና ህዝብን በማሳተፍ ስራቸውን ማከናወን፣ ህግ አውጪዎች ምክንያታዊና ፍትሀዊ ህጎችን እንዲሁም የተሟሉ የህግ ስርአቶችን መዘርጋት፣ የዳኝነት አካሉ የዜጎችን የመሰማት መብት ጠብቆ በነፃነት ፍትሀዊ ውሳኔዎችን መስጠት
፣ ዜጎች ደግሞ አንዱ የሌላውን በህግ የተሰጠ መብት ማክበር፣ በመንግስት አስተዳደር ተሳትፎ ማድረግ፣ ጥያቄዎችን እና መብትን በህግ ስርአት መሰረት ማስፈፀምይጠበቅባቸዋል፡፡
በመሆኑም ዜጎች እና የህዝብ አገልጋዮች ይህን ሰፊ የህግ የበላይነት ማእቀፍ መረዳትና መብትና ግዴታን ማወቅ ለህግ የበላይነት መስፈን...
አለሕግAleHig ️ via @vote
አለ ቻናላችን ዉስጥ በብዛት በአባልነት እየተሳተፉ ያሉ እካላትን ለማወቅ እና ሌሎች ስራዎችን መስራት ያስችለን ዘንድ አለ እነሆ ትብብርን ይጠይቃል። ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መሰረት ሙሉልን ...........
public poll
📮fifth year (5) – 186
👍👍👍👍👍👍👍 42%
♨️LL.B – 79
👍👍👍 18%
🛎fourth year (4) – 50
👍👍 11%
💊third year (3) – 42
👍👍 9%
📕LL.M – 35
👍 8%
🩸second year (2) – 18
👍 4%
⛔Re exam – 17
👍 4%
♥️other field graduate – 7
▫️ 2%
🧲First year (1) – 6
▫️ 1%
🔵Other field student – 4
▫️ 1%
👥 444 people voted so far. Poll closed.
public poll
📮fifth year (5) – 186
👍👍👍👍👍👍👍 42%
♨️LL.B – 79
👍👍👍 18%
🛎fourth year (4) – 50
👍👍 11%
💊third year (3) – 42
👍👍 9%
📕LL.M – 35
👍 8%
🩸second year (2) – 18
👍 4%
⛔Re exam – 17
👍 4%
♥️other field graduate – 7
▫️ 2%
🧲First year (1) – 6
▫️ 1%
🔵Other field student – 4
▫️ 1%
👥 444 people voted so far. Poll closed.
አለሕግAleHig ️ via @vote
''የ5ኛ አመት የህግ ተማሪዎች የመዉጫ ፈተና(exit exam) ይራዘም ወይስ በታቀደለት ቀን ይሁን? ከታች ያሉትን ምርጫዎች click በማድረግ ድምፅ ይሥጡ እና የአብዛኛዉ ተማሪ ፍላጎት የትኛዉ እንደሆነ ለሚመለከተዉ አካል እናሣዉቅ‼️
public poll
❤️ይራዘም – 474
👍👍👍👍👍👍👍 80%
❤️እዳይራዘም – 87
👍 15%
❌consortium የሚወስነውን እንቀበላለን – 32
▫️ 5%
👥 593 people voted so far. Poll closed.
public poll
❤️ይራዘም – 474
👍👍👍👍👍👍👍 80%
❤️እዳይራዘም – 87
👍 15%
❌consortium የሚወስነውን እንቀበላለን – 32
▫️ 5%
👥 593 people voted so far. Poll closed.
👍ለ5ኛ አመት Exit Exam ፈተና
ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ እንሁን የእናንተ ድምፅ ❤️ለቅዳሜው የ consortium ስብሰባ ወሳኝ ነው ድምፅ ስጡ‼️‼️
🔴ድምፅ እንዲሰጡ ❤️Share❤️ አድርጉ
https://t.me/lawsocieties
ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ እንሁን የእናንተ ድምፅ ❤️ለቅዳሜው የ consortium ስብሰባ ወሳኝ ነው ድምፅ ስጡ‼️‼️
🔴ድምፅ እንዲሰጡ ❤️Share❤️ አድርጉ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️ pinned «''የ5ኛ አመት የህግ ተማሪዎች የመዉጫ ፈተና(exit exam) ይራዘም ወይስ በታቀደለት ቀን ይሁን? ከታች ያሉትን ምርጫዎች click በማድረግ ድምፅ ይሥጡ እና የአብዛኛዉ ተማሪ ፍላጎት የትኛዉ እንደሆነ ለሚመለከተዉ አካል እናሣዉቅ‼️ public poll ❤️ይራዘም – 474 👍👍👍👍👍👍👍 80% ❤️እዳይራዘም – 87 👍 15% ❌consortium የሚወስነውን እንቀበላለን – 32 ▫️ 5% 👥 593…»
የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር በኢትዮጵያ ለመጀመሪ ጊዜ ተመሰረተ
የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር ምስረታ ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም ከፍተኛ የስራ ሀላፉዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ይፋ ተደረገ፡፡
የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገራችን የተቋቋመ ሙያዊ የአካል ጉዳተኞች ማህበር መሆኑ የዛሬው ቀን ታሪካዊና ለአካል ጉዳተኞች ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ የማህበሩ መስራች እና የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴ ገልፀዋል፡፡
በእለቱ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በክብር እንግድነት ተገኝተው እለቱን አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ክብርት ወ/ሮ ማዓዛ አሸናፊ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና ክቡር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር በማህበሩ መመስረት የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ በቀጣይ ከማሀበሩ ጋር በጋራ በመሆን ስራዎችን አጠናክረው እንደሚሰሩ ቃል ገብተዋል፡፡
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር ምስረታ ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም ከፍተኛ የስራ ሀላፉዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ይፋ ተደረገ፡፡
የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገራችን የተቋቋመ ሙያዊ የአካል ጉዳተኞች ማህበር መሆኑ የዛሬው ቀን ታሪካዊና ለአካል ጉዳተኞች ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ የማህበሩ መስራች እና የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴ ገልፀዋል፡፡
በእለቱ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በክብር እንግድነት ተገኝተው እለቱን አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ክብርት ወ/ሮ ማዓዛ አሸናፊ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና ክቡር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር በማህበሩ መመስረት የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ በቀጣይ ከማሀበሩ ጋር በጋራ በመሆን ስራዎችን አጠናክረው እንደሚሰሩ ቃል ገብተዋል፡፡
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በመንግስት የተዘነጉት ተመራቂ የሕግ ተማሪዎች:-
ቀደም ሲል ሀገር አቀፉ የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከህዳር 1-4 ድረስ በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሰጥ አቅጣጫ ተቀምጦ የነበረ ቢሆንም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በአንፃሩ ከጥቅምት 23 እስከ 30 ድረስ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ለተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ እንዲያደርጉ ወስኗል።
ለኢትዮ ኤፍ ኤም ቅሬታቸውን ያቀረቡ የ5ተኛ ዓመት የህግ ተማሪዎች ፈተናውን የምንወስድበት ቀንና ወደ ግቢ እንድንገባ የተቆረጠው ቀን ምንም አይነት የዝግጅት ጊዜ የማይሰጥ ከመሆኑም በላይ በተጣደፈ ሁኔታ እንድንፈተን እየተገደድን ነው በማለት ተናግረዋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ5ተኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው ፀጋ አየለ ለጣቢያችን እንደገለፀው ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ ፈተናውን እንደምንወስድ መርሀ ግብር የወጣ ቢሆንም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ሊቋረጥ ችሏል፡፡
አሁን በወጣው መረሀ ግብር መሰረት ከጥቅምት 23 እስከ 30 ድረስ ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎቻቸው እንዲገቡ አቅጣጫ ተቀምቷል፡፡
በሌላ መልኩ ሀገር አቀፍ የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀነ-ገደብ ከህዳር 1 እስከ 4 ነው፡፡
የወጣው ፕሮግራም ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደገባን ፈተና ላይ እንድንቀመጥ የሚያስገድደን ነው፡፡ በቂ የዝግጅት ጊዜ አልተሰጠንም፡፡
ሆኖም በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ጥቅምት 30 ወደ ግቢ የሚገባ ተማሪ በነጋታው ፈተና ላይ እንዲቀመጥ ይገደዳል፡፡
በብዙ ምክንያቶች 1 ቀን ዘግይቶ የሚገባ ተማሪማ ጭራሽ ፈተናው ላይ አይደርስም ይላል ተማሪ ፀጋ አየለ፡፡
ከ15 ቀናት በፊት ቀድመን መግባት ሲኖርብን አልያም ወደ ግቢ ከገባን በኋላ ቢያንስ የ15 ቀናት የመዘጋጃ ጊዜ በተሰጠን ነበር፡፡ ያ ባለመሆኑ በተጣደፈ ሁኔታ ሀገር አቀፍ ፈተናውን እንድንወስድ እየተደረግን ነው ሲል ነግሮናል፡፡
ሌላኛዋ ኢትዮ ኤፍ ኤም ያነጋገራት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ5 ዓመት የህግ ተማሪ ዮርዳኖስ ግርማ በበኩሏ በኮቪድ ምክንያት ከዩኒቨርሲቲ እንድንወጣ ሲደረግ ለፈተናው የምናነባቸውን በቂ ሀንዳውቶችና ሞጁሎችን ይዘን አልወጣንም፡፡ ከዩኒቨርሲቲ ከወጣን በኋላም ወደ ስራ በመሰማራታችን በቂ የማንበቢያ ጊዜ አልነበረንም፡፡ በመሆኑም ወደ ግቢ የምንገባበትና ለመውጫ ፈተናው የምንቀመጥበት ጊዜ ሰሌዳ የተጠጋጋ በመሆኑ ዳግም ሊጤን ይገባል ትላለች፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤምም የተማሪዎቹን ቅሬታ ፈተናውን ለእጩ ተመራቂዎች የሚያዘጋጀው ለፌደራል ፍትህ እና ህግ ምርምር ኢኒስትቲዩት አቅርቧል፡፡
በኢንስቲትዩቱ የህግ ትምህርትና ስልጠና ማሻሻያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ መስፍን እሸቱ ለጣቢያው በሰጡት ምላሽ ፈተናውን ያለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ ለመስጠት ተወስኖ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ ነገር ግን በኮቪድ ምክንያት ማከናወን አለመቻሉን ገልፀው ለዘንድሮ መተላለፉን ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም ሀገር አቀፍ የህግ ትምህርት ቤቶቹን የሚወክሉ አካላት ማለትም የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ፤ አገር አቀፍ የፈተናዎች ኤጀንሲ ፤ ለፌደራል ፍትህ እና ህግ ምርምር ኢኒስትቲዩት ፤ የህግ ትምህርት ቤቶች ማህበር እና ተወካዮች በተገኙበት ከህዳር 1 እስከ 4 ለመስጠት ተወስኗል፡፡
በዚህም ኢንስቲትዩቱ ለሁሉም ዩኒቨርስቲዎች በተወሰነው ቀን ፈተናው እንዲሰጥ ደብዳቤ መላኩን አመልክተዋል፡፡ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ጋር የነበረን ስምምነት የህግ ተማሪዎች ለፈተናው ሲባል ከሌሎች ተማሪዎች ቀደም ብለው ይገባሉ የሚል ነበር ይላሉ፡፡
ይሁን እንጂ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ከ45ቱም የዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንቶች ጋር ባካሄደው ስብሰባ አጠቃላይ ተመራቂ ተማሪዎች ከጥቅምት 23 እስከ 30 እንዲገቡ ወስኗል፡፡ በዚህም ሳቢያ የፕሮግራም መጠጋጋት ሊፈጠር ችሏል ይላሉ፡፡
ሆኖም ይህንን የፕሮግራም መጠጋጋት በተመለከተ በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው አጠቃላይ የህግ ትምህርት ቤቶች ስብሰባ ላይ እንደገና ለማጤን ይሞከራል፡፡ በስብሰባው ጉዳዩን የተመለከተ አንድ ውሳኔ ላይ ይደረሳል ብለን እንጠብቃለን ፤ እርሱን ውሳኔ ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በማሳወቅ ኢንስቲትዩቱ መልስ ይጠብቃል ብለዋል አቶ መስፍን።
የፈተናውን ቀን የተወሰነው በተቋማቱ የጋራ ውይይት መሆኑን የገለፁት አቶ መስፍን ቀኑ መስተካከል ካለበትም እነርሱን በማነጋገር ይሆናል፡፡ አለዚያ ግን ኢንስቲትዩት በራሱ ስልጣን የፈተናውን ቀን የሚቀይርበት ሁኔታ የለም በማለት ተናግረዋል፡፡
አቶ መስፍን እንደሚሉት ተማሪዎቹ አሁንም ቢሆን ምንም አይነት የመርሀ ግብር ለውጥ እንደሌለ መገንዘብ አለባቸው፡፡ እየሰራን የምንገኘው በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ነው፡፡ ፈተናው በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ይሰጥ አይሰጥ የሚለውን ጉዳይ የሚወስነው በሚቀጥለው ሳምንት የሚደረገው አጠቃላይ ስብሰባ ውሳኔ ይሆናልም ብለዋል፡፡
ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም
Ethio Fm
https://t.me/lawsocieties
ቀደም ሲል ሀገር አቀፉ የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከህዳር 1-4 ድረስ በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሰጥ አቅጣጫ ተቀምጦ የነበረ ቢሆንም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በአንፃሩ ከጥቅምት 23 እስከ 30 ድረስ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ለተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ እንዲያደርጉ ወስኗል።
ለኢትዮ ኤፍ ኤም ቅሬታቸውን ያቀረቡ የ5ተኛ ዓመት የህግ ተማሪዎች ፈተናውን የምንወስድበት ቀንና ወደ ግቢ እንድንገባ የተቆረጠው ቀን ምንም አይነት የዝግጅት ጊዜ የማይሰጥ ከመሆኑም በላይ በተጣደፈ ሁኔታ እንድንፈተን እየተገደድን ነው በማለት ተናግረዋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ5ተኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው ፀጋ አየለ ለጣቢያችን እንደገለፀው ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ ፈተናውን እንደምንወስድ መርሀ ግብር የወጣ ቢሆንም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ሊቋረጥ ችሏል፡፡
አሁን በወጣው መረሀ ግብር መሰረት ከጥቅምት 23 እስከ 30 ድረስ ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎቻቸው እንዲገቡ አቅጣጫ ተቀምቷል፡፡
በሌላ መልኩ ሀገር አቀፍ የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀነ-ገደብ ከህዳር 1 እስከ 4 ነው፡፡
የወጣው ፕሮግራም ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደገባን ፈተና ላይ እንድንቀመጥ የሚያስገድደን ነው፡፡ በቂ የዝግጅት ጊዜ አልተሰጠንም፡፡
ሆኖም በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ጥቅምት 30 ወደ ግቢ የሚገባ ተማሪ በነጋታው ፈተና ላይ እንዲቀመጥ ይገደዳል፡፡
በብዙ ምክንያቶች 1 ቀን ዘግይቶ የሚገባ ተማሪማ ጭራሽ ፈተናው ላይ አይደርስም ይላል ተማሪ ፀጋ አየለ፡፡
ከ15 ቀናት በፊት ቀድመን መግባት ሲኖርብን አልያም ወደ ግቢ ከገባን በኋላ ቢያንስ የ15 ቀናት የመዘጋጃ ጊዜ በተሰጠን ነበር፡፡ ያ ባለመሆኑ በተጣደፈ ሁኔታ ሀገር አቀፍ ፈተናውን እንድንወስድ እየተደረግን ነው ሲል ነግሮናል፡፡
ሌላኛዋ ኢትዮ ኤፍ ኤም ያነጋገራት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ5 ዓመት የህግ ተማሪ ዮርዳኖስ ግርማ በበኩሏ በኮቪድ ምክንያት ከዩኒቨርሲቲ እንድንወጣ ሲደረግ ለፈተናው የምናነባቸውን በቂ ሀንዳውቶችና ሞጁሎችን ይዘን አልወጣንም፡፡ ከዩኒቨርሲቲ ከወጣን በኋላም ወደ ስራ በመሰማራታችን በቂ የማንበቢያ ጊዜ አልነበረንም፡፡ በመሆኑም ወደ ግቢ የምንገባበትና ለመውጫ ፈተናው የምንቀመጥበት ጊዜ ሰሌዳ የተጠጋጋ በመሆኑ ዳግም ሊጤን ይገባል ትላለች፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤምም የተማሪዎቹን ቅሬታ ፈተናውን ለእጩ ተመራቂዎች የሚያዘጋጀው ለፌደራል ፍትህ እና ህግ ምርምር ኢኒስትቲዩት አቅርቧል፡፡
በኢንስቲትዩቱ የህግ ትምህርትና ስልጠና ማሻሻያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ መስፍን እሸቱ ለጣቢያው በሰጡት ምላሽ ፈተናውን ያለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ ለመስጠት ተወስኖ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ ነገር ግን በኮቪድ ምክንያት ማከናወን አለመቻሉን ገልፀው ለዘንድሮ መተላለፉን ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም ሀገር አቀፍ የህግ ትምህርት ቤቶቹን የሚወክሉ አካላት ማለትም የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ፤ አገር አቀፍ የፈተናዎች ኤጀንሲ ፤ ለፌደራል ፍትህ እና ህግ ምርምር ኢኒስትቲዩት ፤ የህግ ትምህርት ቤቶች ማህበር እና ተወካዮች በተገኙበት ከህዳር 1 እስከ 4 ለመስጠት ተወስኗል፡፡
በዚህም ኢንስቲትዩቱ ለሁሉም ዩኒቨርስቲዎች በተወሰነው ቀን ፈተናው እንዲሰጥ ደብዳቤ መላኩን አመልክተዋል፡፡ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ጋር የነበረን ስምምነት የህግ ተማሪዎች ለፈተናው ሲባል ከሌሎች ተማሪዎች ቀደም ብለው ይገባሉ የሚል ነበር ይላሉ፡፡
ይሁን እንጂ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ከ45ቱም የዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንቶች ጋር ባካሄደው ስብሰባ አጠቃላይ ተመራቂ ተማሪዎች ከጥቅምት 23 እስከ 30 እንዲገቡ ወስኗል፡፡ በዚህም ሳቢያ የፕሮግራም መጠጋጋት ሊፈጠር ችሏል ይላሉ፡፡
ሆኖም ይህንን የፕሮግራም መጠጋጋት በተመለከተ በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው አጠቃላይ የህግ ትምህርት ቤቶች ስብሰባ ላይ እንደገና ለማጤን ይሞከራል፡፡ በስብሰባው ጉዳዩን የተመለከተ አንድ ውሳኔ ላይ ይደረሳል ብለን እንጠብቃለን ፤ እርሱን ውሳኔ ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በማሳወቅ ኢንስቲትዩቱ መልስ ይጠብቃል ብለዋል አቶ መስፍን።
የፈተናውን ቀን የተወሰነው በተቋማቱ የጋራ ውይይት መሆኑን የገለፁት አቶ መስፍን ቀኑ መስተካከል ካለበትም እነርሱን በማነጋገር ይሆናል፡፡ አለዚያ ግን ኢንስቲትዩት በራሱ ስልጣን የፈተናውን ቀን የሚቀይርበት ሁኔታ የለም በማለት ተናግረዋል፡፡
አቶ መስፍን እንደሚሉት ተማሪዎቹ አሁንም ቢሆን ምንም አይነት የመርሀ ግብር ለውጥ እንደሌለ መገንዘብ አለባቸው፡፡ እየሰራን የምንገኘው በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ነው፡፡ ፈተናው በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ይሰጥ አይሰጥ የሚለውን ጉዳይ የሚወስነው በሚቀጥለው ሳምንት የሚደረገው አጠቃላይ ስብሰባ ውሳኔ ይሆናልም ብለዋል፡፡
ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም
Ethio Fm
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from Sisay
ቃንቄው ነኝ
ጎበዝ ምን እየተባለ ነው?? ያለፉትን ስምንት ወራት እንደጥሩ አጋጣሚ ተጠቅመን ለፈተናው መዘጋጀት ሲገባን "ወደ ቤቴ ተመልሼ ሥራ ስሰራ ስለነበር አላነብኩም ወይም የሚነበብ ነገር ከግቢ ይዘን ስላልወጣን " በሚል ተራ ምክንያት የፈተና ይራዘም ጥያቄ ማቅረብ በጣም አስደንጋጭ ነው :: ለመሆኑ ለስምንት ወራት ያልተዘጋጀ 'ተማሪ ' ሌላ አንድ አመት እንኳ ቢጨመር የሚዘጋጅ ይመስላችዋል? በምርመራ ቀጠሮ ምክንያት አንድን ቀላል ጉዳይ ለአመታት የሚጓትት ዳኛ የጀመረው ከፈተና ይራዘም ጥያቄ ሳይሆን አይቀርም ብሎ ማሰብ ትክክለኛ አመክንዮ ይምስላል:: ለመሆኑ ተማሪ ከግቢ ሲወጣ እኔዳያነብ የሚከለክል ግዴታ ፈርሞ የወጣ ይመስል ይህንን እንደ ምክንያት ማቅረብ በሌላው ተማሪ ጊዜ እንደ መቀለድ ይቆጠራል :: መፈተን የሚፈልጉና ጊዜያቸውን በአግባቡ የሚጠቀሙ ተማሪዎች መብት በምንም ምክንያት በእንዚህ አይነት ውሃ በማያነሳ ተራ ምክንያት መጨፍለቅ የለበትም:: ይህ ሲባል ግን ለመፈተን ዝግጁ ያልሆኑ ተማሪዎች ሌላ አማራጭ የላቸውም ማለት አይደለም : በቂ ጊዜ ወሰደው አንብበው በ Re-exam መውሰድ ይችላሉ :: የሚመለከተው አካልም ቢሆን ለመፈተን የሚፈልጉ ተማሪዎችን መብት በአንክሮ መመልከት ይኖርበታል :: አሳማኝና ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች ካሉ ግን ፈተናው ግፋ ቢል ከአንድ ወይም ሁለት ሳምንት በላይ መራዘም አይገባውም ::
Please let us act as a good and prudent lawyers.
ጎበዝ ምን እየተባለ ነው?? ያለፉትን ስምንት ወራት እንደጥሩ አጋጣሚ ተጠቅመን ለፈተናው መዘጋጀት ሲገባን "ወደ ቤቴ ተመልሼ ሥራ ስሰራ ስለነበር አላነብኩም ወይም የሚነበብ ነገር ከግቢ ይዘን ስላልወጣን " በሚል ተራ ምክንያት የፈተና ይራዘም ጥያቄ ማቅረብ በጣም አስደንጋጭ ነው :: ለመሆኑ ለስምንት ወራት ያልተዘጋጀ 'ተማሪ ' ሌላ አንድ አመት እንኳ ቢጨመር የሚዘጋጅ ይመስላችዋል? በምርመራ ቀጠሮ ምክንያት አንድን ቀላል ጉዳይ ለአመታት የሚጓትት ዳኛ የጀመረው ከፈተና ይራዘም ጥያቄ ሳይሆን አይቀርም ብሎ ማሰብ ትክክለኛ አመክንዮ ይምስላል:: ለመሆኑ ተማሪ ከግቢ ሲወጣ እኔዳያነብ የሚከለክል ግዴታ ፈርሞ የወጣ ይመስል ይህንን እንደ ምክንያት ማቅረብ በሌላው ተማሪ ጊዜ እንደ መቀለድ ይቆጠራል :: መፈተን የሚፈልጉና ጊዜያቸውን በአግባቡ የሚጠቀሙ ተማሪዎች መብት በምንም ምክንያት በእንዚህ አይነት ውሃ በማያነሳ ተራ ምክንያት መጨፍለቅ የለበትም:: ይህ ሲባል ግን ለመፈተን ዝግጁ ያልሆኑ ተማሪዎች ሌላ አማራጭ የላቸውም ማለት አይደለም : በቂ ጊዜ ወሰደው አንብበው በ Re-exam መውሰድ ይችላሉ :: የሚመለከተው አካልም ቢሆን ለመፈተን የሚፈልጉ ተማሪዎችን መብት በአንክሮ መመልከት ይኖርበታል :: አሳማኝና ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች ካሉ ግን ፈተናው ግፋ ቢል ከአንድ ወይም ሁለት ሳምንት በላይ መራዘም አይገባውም ::
Please let us act as a good and prudent lawyers.