አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
❤️The Israeli COVID19 drug reportedly with a 100% success rate even among severely ill patients is being tested in the United States for the first time.

Pluristem Therapeutics Inc., a biotech company based in Haifa/Israel, reported that seven patients who were at a high risk of death due to respiratory failure, multi-system organ failure, including heart and kidney failure survived after receiving this medication.

The seven patients were treated with Pluristem’s allogeneic placental expanded (PLX) cells.

Essentially, these cells can potentially suppress or reverse the dangerous over-activation of the immune system that causes death in many COVID19 patients.

Now, a critical COVID19 patient in the US has been treated with PLX cell therapy at Holy Name Medical Center in New Jersey. The results of the treatment have yet to be released.

Pluristem Therapeutics uses placentas to grow smart cells and programs them to secrete therapeutic proteins in the bodies of sick people.

Company CEO and President Yaky Yanay said Thursday that a trial will come soon and, once conducted, he hopes that “approval can be very fast.” Upon receiving the green light from regulators, he said, massive quantities of treatment can be prepared.

“We can manufacture cells to treat thousands very quickly,” he said.

Treatment consists of 15-milliliter doses of cells — known as PLacental eXpanded cells — administered in simple inter-muscular injections. Once in the body, Yanay said that the cells become like “a small factory that generates therapeutic proteins.”

He explained: “Most drugs we know are administered in the quantity we need, but this is a ‘drug’ that can sense the human body’s environment, and based on the signals that the cells receive from the body, they secrete therapeutic proteins that push the body toward regeneration.”

The cells secrete two types of proteins. One reduces inflammation; the other is to regulate the immune system. Yanay hopes these so-called immunomodulation proteins can slam the brakes on the immune system to stop it turning on itself, as commonly happens with critical coronavirus patients.

“They stop the body from attacking its own organs by having the placenta cells secrete immunomodulatory factors, basically relaxing the immune system, as the other proteins reduce inflammation,” said Yanay.

He elaborated: “Patients who are in severe condition and dying are actually dying from a severe respiratory condition. What is actually happening is there is a very high level of inflammation and at a certain point the immune system of the patient will attack [the patient], mostly in the lungs.”

Until now, Pluristem’s technology has been largely used to treat people suffering from poor blood flow to the legs, but the company’s scientists were able to quickly repurpose the cells to treat coronavirus patients.

“We take cells from the placenta after full-term delivery and we have developed technology to expand the cells to very large numbers, in an environment that mimics the human body,” Yanay said. “The technology allows us to treat more than 20,000 people from a single placenta.”

His team “programs” the cells, which then have a wide range of proteins they can secrete. The cells don’t just deliver the proteins but also “adjust the level of secretion based on signals they receive from the body,” he said.

Yanay stated that Pluristem, which is based in Haifa, will carry on treating people using patient-by-patient approvals while working as quickly as possible for full approval by regulators.

“We are receiving many inquiries and requests for treatment from health care providers and families worldwide,” he said. “In parallel with our planned clinical trial, we expect to continue treating patients under compassionate use through the appropriate regulatory clearances in the United States and Israel, as well as expanding treatment under compassionate use in other countries.
https://thedailyvendor.com/breaking-israel-finds-possible-100-cure-for-covid19/
“Our main focus remains, however, the initiation of a multinational clinical study,” he said, adding that he was hopeful “cell therapy is a very good candidate to tackle a complex disease that is attacking several organs.”
https://thedailyvendor.com/breaking-israel-finds-possible-100-cure-for-covid19/
Reporter
#jakenn_publishing_plc
#creative_arts
#journalism
#reporter
Addis Ababa
Bachelors degree in Journalism, Communications, Law, Political Science and International Relations, Economics, Business, and other related degrees
Minimum Years Of Experience: #3_years
Deadline: April 30, 2020
How To Apply: Send your CV to HR@addisstandard.com using format “reference number- [Firstname] [Secondname]” as the subject line
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
Product Editor
#jakenn_publishing_plc
#creative_arts
#journalism
#news_letter_editor
Addis Ababa
Bachelors degree in Journalism, Communications, Law, Political Science and International Relations, Economics, Business, and other related degrees
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: April 30, 2020
How To Apply: Send your CV to HR@addisstandard.com using format “reference number- [Firstname] [Secondname]” as the subject line

https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
#Telegram

የቴሌግራም ወርሃዊ ተጠቃሚዎች ቁጥር 400,000,000 መድረሱን ድርጅቱ አስታውቋል። በቅርቡ አሁን ባለው አገልግሎት ላይ ተጨማሪ ይዘቶችንም እንደሚያካት ይጠበቃል። ድርጅቱ በ2022 1 ቢሊዮን ተጠቃሚዎች እንዲኖሩት እየሰራ ነው።

በነገራችን ላይ በኢትዮጵያም የቴሌግራም ተጠቃሚ ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ ነው። ከፍተኛ ተጠቃሚ ካለባቸው ሀገራትም አንዷ እንደሆነች ይነገርላታል፤ በሀገሪቱ ምን ያህል ተጠቃሚ እንዳለ የሚያሳይ አሁናዊ ማስረጃ ባይኖርም።

ከዚህ ቀደም በቴሌግራም ላይ እንቅስቃሴ የማያደርጉ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ፣ ሚዲያዎች ፣ ታዋቂ ሰዎችም በስፋት እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።

አሁን ደግሞ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባመጣው ችግር ምክንያት ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን በቴሌግራም እያስተማሩ እንደሆነም እየሰማን ነው።

ለመሆኑ ይህን ያህል ለምን ተወደደ ?

- ከምንም በላይ ደህንነቱ የተጠበቀ ነው።

- ብዙ ወጪ አያስወጣም፤ በቀላሉ አገልግሎት ይሰጣል። ኔትዎርክ ደካማ በሆነባቸው ቦታዎች ላይም ለመጠቀም አያስቸግርም።

- ማንም ሰው የፈለገው ብቻ መልዕክት ነው የሚደርሰው ፤ ያለፍላጎቱ ምንም መልዕክት እንዳይደረሰው ማድረግ ይችላል።

- ተጠቃሚዎች እርስ በእርስ የሚሰዳደቡበት ዕድል እጅግ በጣም አነስተኛ ነው ፤ ፈልገው ወደ ግሩፖች እና ቻናሎች ካልገቡ በስተቀር።

- የምልዕክት ልውውጥ ቀልጣፋ ነው። በአነስተኛ ገንዘብ የፈለግነውን ፋይሎችን ለመላላክ አመቺ ነው።

ሌሎችም በተጠቃሚዎች በኩል የሚሰጡ ምክንያቶች ብዙ ናቸው!

ቲክቫህ ኢትዮጵያ (TIKVAH-ETH)
https://telegram.me/lawsocieties
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
Reporter
#independent_news_and_media_plc
#creative_arts
#journalism
#reporter
Addis Ababa
- graduated in Law,political science,journalism,economics,finance or literature
- experience is preferred but is not a strict requirement.
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: May 2, 2020
How To Apply: In person ti the following address sierra leone street(debre zeyt road) next to global hotel2 tegene building 7th floor tel: 251 11 41 630 20 fax 251 11 416 3039 P.O.BOX 259 code 1110, Addis Ababa

@Ethiopian_Legal_Advocate
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
#NewsAlert ‼️

#Ethiopia : ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ እንደተያዙ ከታወቀው አምስት ሰዎች ውስጥ አራቱ ቻይናዊያን ሲሆኑ አንዷ ኢትዮጵያዊ መሆኗ ታውቋል::
Adv:
Hi Ale law societies ቤተሰቦች አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሐምሌ 4 አስመርቃለሁ ብለዋል። የመውጫ ፈተና /Exit Exam/ በምን መልኩ እና መቼ እንደምንፈተን? ለሚመለከተው አካል መግለጫ/መብራርያ/ እንዲሰጠን በታደርጉልን።
Natnael Mekonnen:
#update

#Ethiopia : አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከሰዓታት በፊት ያወጣው መግለጫ መደበኛ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎችን እንደማይመለከት አሳውቋል።

ለመደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ፈተና መስጠትም ሆነ የምረቃ ፕሮግራም እንደማይካሄድ ዩንቨርስቲው አሳውቋል።

ምንጭ: የዩንቨርስቲው
UPDATE| አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከሰዓታት በፊት ያወጣው መግለጫ መደበኛ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎችን እንደማይመለከት አሳውቋል።

ለመደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ፈተና መስጠትም ሆነ የምረቃ ፕሮግራም እንደማይካሄድ ዩንቨርስቲው አሳውቋል።

ምንጭ: የዩንቨርስቲው የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት
የኤልሰቤጥ ከበደ የፍ/ቤት ሂደት ስለማሳወቅ

• የማህበራችን አባል እና በጎ ፈቃደኛ ወ/ት ኤልሳቤጥ ከበደ ከአዲስ አበባ ወደ ሀረሪ ክልል በቀን 27/7/2012 ዓ.ም እንድትወሰድ መደረጉን ተከትሎ የአዲስ አበባ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ማብራሪያ እንዲሰጡን በቀን 29/7/2012ዓ.ም በደብዳቤ.ቁ EWLA/6499/12 የጠየቅን ቢሆንም እስካሁን ምላሽ ሊሰጡን አልቻሉም፡፡

• ይህ በእንዲህ እንዳለ ወ/ት ኤልሳቤጥ በተጠረጠረችበት ወንጀል በሀረሪ ክልል ከፍተኛው ፍ.ቤት እየተከታተለች የምትገኝ ሲሆን የተጠረጠረችበት ወንጀል ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር በተገናኘ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት እና በምታሰራጨው ሀሰተኛ ጽሁፎች ብሄር ከብሄር እና ሀይማኖት ከሀይማኖት በማጋጨት የሚሉ መሆናቸው እንደተገለጸላት ለማወቅ ችለናል፡፡፡

• ወ/ት ኤልሳቤጥ የተጠረጠረችበት በወንጀል ህግ ስነ ስርአት መሰረት በሀረሪ ክልል ፍ.ቤት ስልጣን ስር የማይወድቅ በመሆኑ ፍ/ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ እንዲያሰናብታት ብትጠይቅም በችሎቱ ተቀባይነት ሳያገኝ መቅረቱን፣ ከዚህም በላይ ወ/ት ኤልሳቤጥ በፍ/ቤት ከነበሩት አራት ቀጠሮዎች ውስጥ በሁለቱ እንድትቀርብ ሳይደረግ በሌለችበት መዝግቡ መታየቱን ቤተሰቦችዋ ገልጸዋል፡፡

• ጉዳዩ አሁን ባለበት የምርመራ ደረጃ ላይ በህግ ስልጣን ከተሰጠው ፖሊስ የምዝገባ መዝገቡን አደራጅቶ ሳያጠናቅቅ ከፖሊሱ በተጨማሪ አቃቤ ሀግ በመዝገቡ ክስ ሳይመሰረት በፊት ፍ/ቤት ቸሎት በመቅረብ ክርክር እያቀረበ የሚገኝ ሲሆን ምላሽ እንዲሰጥም በፍ/ቤቱ ዳኛ አድል እየተሰጠው እንደሚገኝ ፍ/ቤቱ ከሰጠው ትእዛዝ ለመረዳት ችለናል፡፡

• ዋስትናን በተመለከተ ምርመራው ሳያልቅ በዋስ ብትለቀቅ መረጃ ታጠፋለች በማለት ወ/ሪት ኤልሳቤጥ የዋስትና መብትዋ እንዲከበር ያቀረበችውን ጥያቄ ባለመቀበል ፍ/ቤቱ ጊዜ ቀጠሮ እስከ 26/08/2012 ፈቅዷል፡፡ በድጋሚ ከዋስትናው ጋር በተገናኘ ፍ/ቤቱ ለ29/8/2012 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱ ግልጽ ባለመሆኑ ማህበራችን ይህንኑ እያጣራ ይገኛል፡፡ ሆኖም መረጃ በቀላሉ ከፌስቡክ ገጽዋ ላይ በሰአታት ፖሊስ መሰብሰብ ይችላል፡፡

• የወ/ት ኤልሳቤጥን ጉዳይ እየታየ ያለው በሀረሪ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንደመሆኑ ተቋማችን ወ/ት ኤልሳቤጥ ትክክለኛ ፍትህን ለማግኘት እንድትችል ጠበቃ ለመወከል ጥረት እያደረገ ቢሆንም ያነጋገርናቸው የክልሉ የጥብቅና ፈቃድ ያላቸው ባለሙያዎች ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ጉዳዩን ለመያዝ ፈቃደኛ አይደሉም፡፡ ከክልሉ የተገኙ ተመደበው የነበሩት ጠበቃም የዋስትና አቤቱታውን ለፍርድ ቤት ካቀረቡ በኋላ በግል ምክንያት መቀጠል እንደማይችሉ ገልጸው አቋርጠውታል፡፡ በዚህም ምክንያት በማህበራችን ዋና ፅ/ቤት በሚገኙ የህግ ባለሙያዎች እንዲሁም ድሬደዋ ቅርንጫፍ አማካይነት ጉዳዩን እየተከታተለን ሲሆን፤

ማህበራችን የወ/ሪት ኤልሳቤጥን ጉዳይ እስከመጨረሻው ከሚመለከታቸው የመንግስት እና የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ጋር በመስራት ተገቢውን ፍትህ የማሰጠት ስራ አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እንዲሁም በቀጣይ ያሉ የፍርድ ሂደቶችንም እንደምናሳውቅ እንገልፃለን፡፡
EWLA
Ethiopian Administrative Procedure Code.pdf
1.2 MB
Share 'Ethiopian Administrative Procedure Code. pdf'

https://telegram.me/lawsocieties
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጎ አድራጎት ተግባር
**********
(ሚያዚያ 15, 2012 ዓም) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሰስቴን ዲያሎግ ፕሮጅክት በፋሲሊተርነት እና ሞደረቴርነት ይከፈላቸው የነበረውን ገንዘብ በማዋጣት ለ30 አቅመ ደካማ የጊንጆ ቀበሌ ነዋሪዎች እርዳታ አድርገዋል።

ገንዘቡን ያዋጡት ተማሪዎች 10 ፋሲሊተሮች ሙሉ የሁለት ወር ክፍያቸውን 8,000 ብር እና 100 ሞደሬተሮች ደግሞ የአንድ ወር ሙሉ ክፍያቸውን 10,000 ብር በድምሩ 18,000 ብር በማዋጣት ለ30 ዎቹም ተረጅዎች ለእያንዳንዳቸው 8 ኪሎ ሩዝ ፣2 ፍሬ ሳሙና እና 3 ሊትር ዘይት አበርክተዋል ።

ተማሪዎቹ ይህን መልካም ተግባር ያከናዎኑት በያሉበት በመሆን በማህበራ ሚዲያ በመገናኘትና በጅማ በሚገኙ የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች አማካኝነት ሲሆን በርክክብ ስነስርዓቱም ላይ የቀበሌው ተወካዮችና የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲያችንም ርቀት ሳይገድባችሁ ይህን መልካም ዓርአያነት ያለው ተግባር ለፈጸማችሁ ተማሪዎቻችንና ልገሳችሁ እንዲሳካ ላገዟችሁ የስራ ክፍሎች ምስጋናችንን እያቀረብን አሁንም በያላችሁበት ማህበረሰባችንን እንድታግዙ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

ጅማ ዩኒቨርሲቲ
Professor_Tasew__TIKVAH
<unknown>
#AAU

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና ዛሬ ጥዋት ዩኒቨርሲቲው በፌስቡክ ገፁ ባወጣው መረጃ ላይ አጠር ያለ ማብራሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ (TIKVAH-ETH) ሰጥተዋል።

ውድ ቤተሰቦቻችን ከላይ ፕሮፌሰር በሰጡት ማብራሪያ ለጥያቄዎቻችሁ ምላሽ እንደምታገኙ እናመናለን ፤ እናመሰግናለን!
"Dear Muleta,
regalar undergraduate students will receive course materials just for their reading, but they will not be given exam and will not complete their study without face to face class. we will not have graduation for regular undergraduate students. What we announce is for regular graduate program and for extension students (both undergraduate extension students and graduate extension students).

I hope this is clear"

This 👆👆is the email I just received from Prof. Tassew. Accordingly, there will be no graduation for Undergraduate regular students.

Please share it with each other🙏🙏🙏