አለሕግAleHig ️
covid-19-recommendations-AM (1).pdf
ስኮሮና መረጃው ካልደረሳችሁ ይህችን pdf አንቡቧት ። እራሳችንን እንጠብቅ
*በአለማችን: በቀን በምግብ እጦት ምክንያት: ከ150,000 ሠው በላይ ይሞታል።
በTB: ከ3000 በላይ: በሳንባ ምች: ከ2000 በላይ! በኮሮና ቫይረስ ግን 56 ብቻ ነው። ቫይረሱ: ዓለም አቀፋዊ እውቅና የተጎናፀፈው: ድሀ እና ሀብታም ሳይለይ የሚያጠቃ በሽታ ስለሆነ!
via
ተሥፍሽ ዐቢሢኒያ:
በTB: ከ3000 በላይ: በሳንባ ምች: ከ2000 በላይ! በኮሮና ቫይረስ ግን 56 ብቻ ነው። ቫይረሱ: ዓለም አቀፋዊ እውቅና የተጎናፀፈው: ድሀ እና ሀብታም ሳይለይ የሚያጠቃ በሽታ ስለሆነ!
via
ተሥፍሽ ዐቢሢኒያ:
dersolgn michael:
Ale wondmachin selam human right. Employment.gender. AU short note kaleh
Ale wondmachin selam human right. Employment.gender. AU short note kaleh
አለሕግAleHig ️
Summary Notes for Gender and the Law_Final.txt
Senjina G:
Share 'Summary Notes for Gender and the Law_Final.txt'
Share 'Summary Notes for Gender and the Law_Final.txt'
Abebe Gebregioweregis:
Hi Ale Ye Apparent weym intrenship kifya betemelekete yewetaw adiss guidline weym memerya kalachu please laklugn.
Hi Ale Ye Apparent weym intrenship kifya betemelekete yewetaw adiss guidline weym memerya kalachu please laklugn.
ለ15 ቀናት የሚዘጉት፦
- መዋለ ህፃናት
- የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
- ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየካምፓሳችሁ እንድትሆኑ!
- መዋለ ህፃናት
- የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
- ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየካምፓሳችሁ እንድትሆኑ!
ተጨማሪ መረጃ፦
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በያሉበት ካምፓስ እንዲቆዩ ፤ በያሉበት ካምፓስም አስፈላጊው የጤና፣ የንፅህና ፣ ክትትል ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የትምህርት ስርዓቱን በሚመለከት ተማሪዎች በክፍላቸው (Rooms) ሆነው መማር የሚችሉባቸውን መንገዶች ለማመቻቸት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያወጣቸውን መመሪያዎች እና አሰራሮች እንዲከታተሉ ብለዋል።
አክለውም እነሱን ካሉበት መበተኑ ተጨማሪ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል እዚያው እንዲቆዩና ጤናቸውን መጠበቅ ይበልጥ የተሻለ መሆኑን ተግባብተንበታል ሲሉ ገልፀዋል።
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በያሉበት ካምፓስ እንዲቆዩ ፤ በያሉበት ካምፓስም አስፈላጊው የጤና፣ የንፅህና ፣ ክትትል ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የትምህርት ስርዓቱን በሚመለከት ተማሪዎች በክፍላቸው (Rooms) ሆነው መማር የሚችሉባቸውን መንገዶች ለማመቻቸት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያወጣቸውን መመሪያዎች እና አሰራሮች እንዲከታተሉ ብለዋል።
አክለውም እነሱን ካሉበት መበተኑ ተጨማሪ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል እዚያው እንዲቆዩና ጤናቸውን መጠበቅ ይበልጥ የተሻለ መሆኑን ተግባብተንበታል ሲሉ ገልፀዋል።
👍1
የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች 5 ደረሱ!
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተያዙ ሰዎች አሁን ላይ 5 መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተናግረዋል። አምስተኛው ግለሰብ ከዱባይ የመጣ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተያዙ ሰዎች አሁን ላይ 5 መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተናግረዋል። አምስተኛው ግለሰብ ከዱባይ የመጣ መሆኑን ጠቅሰዋል።
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
#MoSHE
ከኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ስለሚገባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎች የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መመሪያ አስተላልፏል፡፡
Tikvah University @tikvahethmagazine
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ስለሚገባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎች የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መመሪያ አስተላልፏል፡፡
Tikvah University @tikvahethmagazine
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia