አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
The Court, whose function it is to decide in accordance with international law such disputes as are submitted to it, shall apply:
international conventions, whether general or particular, establishing rules expressly recognized by the contesting states;
international custom, as evidence of a general practice accepted as law;
the general principles of law recognized by civilized nations;
Subject to the provisions of Article 59, judicial decisions and the teachings of the most highly qualified publicists of the various nations, as subsidiary means for the determination of rules of law.
2. This provision shall not prejudice the power of the Court to decide a case ex aequo et bono, if the parties agree thereto.
The first three sources are binding sources of international law, and the fourth source is not binding but rather persuasive as evidence of international law. As stated in Article 59, referred to in the article above, The decision of the Court has no binding force except between the parties and in respect of that particular case. This affirms that ICJ decisions are not binding on subsequent cases; there is no stare decisis in international law.
It is generally accepted that the sources of international law are listed in the ICJ statute in order of importance
Certain customs are of a higher order. They have been described by scholars as axiomatic or constitutional or fundamental. These are the background principles of the international system and they are treated differently from other customs. In the first place, it is not necessary to prove that they exist. It is assumed. Second, in fitting with their constitutional status, they stand somewhat above other laws in the international system.
The first such principle is State sovereignty. Many other background principles can be derived from sovereignty: the equality of States, consent as a basis for international obligation, and the right to territorial integrity. As explained previously, pacta sunt servanda is also a background principle of international law. It means simply that international agreements must be observed in good faith. Finally, there are certain principles that can be derived from the concern of the international community with peace and security.
Another category of higher order customs exists called jus cogens or peremptory norms. These are not constitutional principles but rather are fundamental for other reasons for moral reasons. Again, in the hierarchy of international laws, peremptory norms are at the top, taking precedence over other customs and over treaty law. Unfortunately, no one agrees as to what international norms are peremptory. Possible examples include the prohibition on the use of force, the principle of self-determination, and the prohibition against genocide, torture, slavery, piracy, and apartheid. The international community reacts to such things as colonialism or slavery or genocide with such shock and horror, with such unanimous disapproval, that it seems clear that the norm prohibiting them has become peremptory. Nonetheless, there is no test to determine whether a norm has become peremptory. How many States have to agree that a practice is horrible and shocking before this practice is prohibited according to peremptory norms? What if a few States hold out against international opinion? For example, consider how South Africa held out even after the rest of the international community had agreed that apartheid was a violation of a fundamental international norm.

It is not clear how these fundamental principles relate to one another or to other international laws. From the beginning there is a conflict between State sovereignty and pacta sunt servanda. Presumably, an absolutely sovereign State cannot be forced by an international body to observe its treaty obligations. To be sovereign is to be your own master; to sign treaties like the UN Charter is to give certain international bodies like the Security Council and the ICJ mastery over you. The SC may force you to comply with obligations to refrain
from the use of force; the ICJ may judge that you have violated international law and must pay damages. For the same reason, there are conflicts between State sovereignty and jus cogens norms like the prohibition against torture. If a sovereign State wants to torture its citizens, who can say no? Many other such conflicts exist, for example between State sovereignty (i.e. territorial integrity) and the principle of self-determination (which some scholars deem to be jus cogens). The resolution of such conflicts is a long and complex matter that the student may consider on his or her own.


The so-called Lotus principle is not limited in application to questions of jurisdiction in national courts. (The subject of how international law issues are adjudicated in national courts will be taken up specifically in later chapters). Rather, the Lotus principle has been taken generally to mean that States have residual sovereignty or power in the absence of international law.
This is for 2nd question .........
Legal Aspect- According to 1933 of Mounte Vidoe Convention which deals with the right and duties of states.
There are four legal recognitions in which an entity should fulfill in order to get recognition as state this are 1.
Population- there must be permanent population which already has lived for long time in that territory. There
is no minimum number of population to be a state. 2. Defined Territory- Government should control permanent
substantial large area Human Right decision is not necessary there is no absolute consistency on border area
there are different space, land territory and costal areas. 3. Government- Combined population with territory.
It has two controlling aspects internal and external aspects the former is the internal sovereignty it has full right
to e.g. on the people and any other matter while the latter deals with the external sovereignty to deal with
foreign affairs. Why do we say effective government? Because it is necessary for a newly emerged state.
Government changes through time and the power may be lost permanently or temporarily, even if there is no
government the state will continue to live e.g. Somalia for 20, Ethiopia for 5 years Italian Envision. 4. CAPACITY
TO ENTER IN TO LEGAL RELATIONSHIP WITH OTHER STATES- according to this criteria two theories
developed DECLARATIVE AND CONSTITUTIVE. Declarative politicians believe that as long as the first
three are developed recognition should be given as state because it is already declared. Constitutive believe
that in addition to the first and third the state in order to be said a state it shall get recognition from other
countries. De Jure and De Facto the former means based on law which is clearly stated while the latter means
impliedly or by practice giving recognition.
Custom Element
1. The Objective Element- it’s the general practice or actual practice of state (its repeated action of the state)
this repeat ion is within a certain period of time.
2. Subjective Element- This means the former practice (objective) accepted by law, subjective is the
psychological element (opinion juris).
o As single precedent is not enough to establish International customary law (in principle)
exception instant customary law (driteo sontanise) repetition and time factor rejected a single
practice is enough.
Objective element Example:- official element statement of police by government (is made may in international
conference, on media ---- repeated, saying by government and also accepting a legal consequence.
Subjective- legal consequence states must only exhibit (show) a certain practice but also they must also believe
that the practice legally required.
Types of Custom
Religious General Custom
If a custom is general then all states in the world are bound by it.
Religion- states that in that region bound by it
Local- state in that local bound by it.
States that say no or say nothing during a time when the custom develop will be based by that custom.
A practice can be general even if its not universally accepted. E.g. The law of the sea. Costal State, Martial State,
land locked state. States that are land locked must have persistent objector if not it also applies on them. E.g.
The law of outer space- includes (moon) USA, Russia, China, went to the moon and the rule made by them will
be followed… persistent Objector … (continuous Objector).
If the state do notify keep silent this practice will apply to that state, by the principle of a conciseness - silence
is acceptance.
Mark:
I'm mark from BDU, if u have pro/No.11/2006( Amhara national regional state courts), pls share me.
LSA . semera . bereket:
ምንድ ነው ግን 20012 ዓ.ም exit exam time still now fix አልተደረገም።ቶሎ solution አግኙለት እንጂ...
🇦 🇧 🇩 🇺 🇱 🇱 🇦 🇭 🇮:
Hello ALE do have any information regarding to the issue of payment of Extern ship program for 5th year law students of 2012 ? And the other issue is what about the Date of Exit Exam? Please if you have any information tell to us. (Dire Dawa University) thanks so much🙏🙏🙏🙏
የንግድ ህጋችን ከሌሎች ህጎች ጋር ያለውን መስተጻምር እንዴት ታዪታላችሁ?
የንግድ ህግና ህገ -መንግስቱ
1. 1 የንግድ ስራ ከህገ-መንግስቱና ሌሎች አዋጆች አንፃር፤
ንግድ በዓለማችን ካሉ ቀደምት ግንኙነቶች ኣንዱና ዋናው የእድገት መሳርያ ነው፡፡
በንግድ ህግና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት ላይ ኣንዳንድ ሃሳቦችን ኣንስቶ በማየቱ ሂደት
ለኣጠቃላይ ግንዛቤ ይረዳን ዘንድ ንግድ ምንድን ነው? ከሚለው ብንጀምር ንግድ ማለት “
A regularly carried out and organized production exchange of goods and services
under taken with the objective of earning profit and acquiring wealth through the
satisfaction of human needs.” የሚል ፍች የሚሰጠው ነው፡፡ የንግድ ስራ ሸቀጦችና
አገልግሎቶች ለዋጋ ሲባል መሸጥ ማስተላለፍና መለወጥ፣ ሁሌ የሚከናወን የግብይት ሂደት
ያለው፣ ለትርፍ ሲባል የሚከናወን የመሆንና እርግጠኛነት የሌለው የመክሰርና የትርፉማነት
ውጤት ሊያስከትል የሚችል ባህሪ ያለው መሆኑ ከመገለጫዎቹ ባህሪያት ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
የንግዱን ክፍል ኢኮኖሚ በሁለት ማለትም የኢንዱስትሪና የሸቀጥ አገልግሎቶች ክፍለ
ኢኮኖሚ በሚል ክፍሎ ማየት የሚቻል ቢሆንም ሁሉም ዘርፎች ለአንድ አገር ኢኮኖሚ
እድገት ያላቸው አስተዋፅኦ እጅግ የላቀ ነው፡፡ የሸቀጦችና አገልግሎቶች ዘርፉን
(commerce) ወስደን የተመለከትን እንደሆነ በዚህ ዙርያ ያሉ ክፍለ ኢኮኖሚዎች እንደ
ባንክ፣ መጓጓዣ፣ ኢንሹራንስ፣ የማሸግ ስራና የማስታወቅያ ስራዎች ናቸው፡፡ የአገራችንን
ንግድ ህግና ህገ-መንግስት ስናይ የሰው ልጆች የዕለተ ተዕለት ኑሮን ለማሻሻልና ብሎም ወደ
ተሻለ የኑሮ ደረጃ ለመራመድ የሚያስችል የኢኮኖሚ ግንኙነት እንደመሆኑ መጠን እነዚህን
ግንኙነቶች በተፈለገው መንገድ ለማስኬድ የግድ በህግ መገዛትን ስለሚጠይቅ በአገራችንም
በ1952 ዓ.ም የንግድ ህግ ወጥቶ እንሆ ለግማሽ ምእተ ዓመት ገደማ እየተሰራበት ይገኛል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት በህገ-መንግስቱ አንቀፅ 43(1) ላይ “የኢትዮጵያ ህዝቦች በአጠቃላይም
ሆነ በኢትዮጵያ ያሉ ብሄር ብሄረሰቦች፣ ህዝብች በተናጠል የኑሮ ሁኔታቸውን የማሻሻልና
የማያቋርጥ እድገት የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው፡፡” በማለት የደነገገውን መሰረት
በማድረግ ለአገሪቱ የልማት እድገት ይበጃሉ ያላቸውን በርካታ ህጎች በማውጣት የንግድና
የኢንቨስትመንት ስራው ከማንኛውም ግዜ በበለጠ አጠናክሮ እየሰራበት ያለ ጉዳይ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ህግ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት ከመውጣቱ በፊትና ዓለም አሁን ወደ
ደረሰችበት ዘመነ ግሎባላይዘሽን ከመድረሷ በፊት የወጣ በመሆኑ የራሱ የሆኑ እጥረቶች
7
ሊኖሩት እንደሚችሉ ለመገመት ባይከብድም ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አኳያ ሲታይ
መንግስት በህገ-መንግስቱ አንቀፅ 51 (2)፣ 51 (9)፣ 55 (ሐ) እና 77 (6) ፣ 91 (3) እና 89(
1) የተደነገጉ መንግስታዊና ሃገራዊ ግዴታዎቹን ለመወጣት በንግዱ ዘርፍ በን/ህ/ቁ 86-114
የህግ ሽፋን አግኝቶ ለዓመታት እየተሰራበት ከቆየው ህግ በተጨማሪ ከህገ-መንግስታዊ
ስርዓቱ ጋር የሚጣጣሙ ሌሎች ኣዋጆች እንደ አዋጅ ቁጥር 67/89 በማውጣትና በየጊዜው
በኣዋጅ ቁጥር 171/91፣ 328/95፣ 87/95፣ 95/96 እና 376/96 በማሻሻል ይህን በስራ ላይ
ለማዋል የሚያስችሉ እንደ ደንብ ቁጥር 13/89 እና ሌሎች በማውጣት የንግዱ ክፍለ
ኢኮኖሚ ስርዓት ባለው መንገድ እንዲመራና አገሪቱ ከዚህ ዘርፍ ተጠቃሚ እንድትሆን
በማድረግ ላይ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በአገራችን ያለውን የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ የሚመራበትን የውድድር ስርዓት
ቀደም ሲል በን/ህ/ቁ 30-134 ባሉ ድንጋጌዎች የህግ ሽፋን ተሰጥቶት የነበረው ያልተገባ
ውድድር (Unfair competition) ዘርዘር ባለና ከህገ-መንግስታዊ ስርዓቱ ጋር አብሮ የሚሄድ
ኣገራዊና አህጉራዊ የእድገት ደረጃን ባገናዘበ መልኩ ዓላማው ኢኮኖሚያዊ ቀልጣፋነትና
ማህበራዊ ደህንነት ለማስፈን እና በነጋዴዎች መካከል የሚደረጉትን ፀረ-ውድድር የሆኑ
ተግባራት በመቆጣጠር ለውድድር ኣመቺነት ያለው ስርዓት መገንባት መሰረት በማድረግ
ኣዋጅ ቁጥር 329/95 በማውጣት የግብይት ስርዓቱ በህግ እንዲገዛ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
እንዲሁም በን/ህ/ቁ 127(መ)፤ 148፤ 149 የተወሰነ ሽፋን ተሰጥቷቸው የነበሩትን የፈጠራና
የቅጅ ግዙፍነት የሌላቸው የንግድ መደብር መብቶች አሁን አገራችን ከደረሰችበት የእድገት
ደረጃና እነዚህ መብቶች ለዜጎች ካላቸው ፋይዳ ከፍተኛ መሆን በመነሳት ኣዋጅ ቁጥር
123/87 የፈጠራ፣ አስተኛ ፈጠራና የኢንዱስትሪ ንድፍ ህግን በማስፈር ለመብቱ ሰፊ የህግ
ሽፋን በመስጠት ዜጎች ከዘርፉ ተጠቃሚ በማድረግ ላይና የቅጅ መብትን ደግሞ በቅጅና
ተዛማጅ መብቶች ጥበቃ ኣዋጅ ቁጥር 410/97 በማውጣት ንግድ ህጉና በፍታብሄር ህጉ
ከ1647 – 1674 ቁጥር ተሰጥቷቸው ከነበረው ሽፋን በእጅጉ የተሻለና ሰፊ የመብት ጥበቃ
በሚሰጥ መልኩ አዲስ ህግ ወጥቶ እንዲሰራበትና ከን/ህ/ቁ 140-141 የተወሰነ ሽፋን
ተሰጥቶት የነበረውን የንግድ ምልክት በአዋጅ ቁጥር 501/98 ሰፊ የህግ ሽፋን እንዲሰጠው
አድርጓል፡፡ የንግድ ህጉ በቁጥር 179 ያለውን የንግድ መደብር በዋስትና መያዝና
መመዝገባ ጉዳይ አሁን ካለው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ፈጣንነት ጋር ተጣጥሞ እንዲሄድ
ባንኮች በዋስትና የሰጡትን ገንዘብ ቶሎ ሰብስበው ለሌላው ማበደር እንዲችሉ የምዝገባ
ስርዓቱ በአዲስ ህግ እንዲገዛ ኣስፈላጊ በመሆኑ ኣዋጅ ቁጥር 98/90 ወጥቶ በስራ ላይ
እንዲውል ተደርጓል፡፡ የመክሰር ህግን መሰረት ባደረገ መልኩ በንግድ ህጉ 5ኛ መፅሐፍ
ላይ ከተደነገገው በተጨማሪ የባንኮችን ጉዳይ የሚመለከት አዋጅ ቁጥር 592/2000 እና
የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ጉዳይ በአዋጅ ቁጥር 25/92 እንዲወጣ በማድረግ በርካታ
ስራዎችን በመስራተ ላየ ይገኛል፤፤ ለአንድ አገር የንግዱ ክፍለ ኢኮኖሚ እድገት የደም ስር
8
የሆነው የማጓጓዣ ዘርፍም ዘመናዊ፤ ቀልጣፋና ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ህገ-መንግስትን መሰረት በማድረግ በርካታ ሕጎች እንደ ትራንስፖርትን ለመቆጣጠር የወጣ
አዋጅ ቁጥር 468/97 የኢትዮያ የኣቬሽን ሴኩሪቲ ኣዋጅ ቁጥር 432/97፣ በበረራ ደህንነት
ላይ ስለሚፈፀሙ ወንጀሎች የወጣ ኣዋጅ ቁጥር 31/88 በማውጣት በህገ-መንግስቱ በግልፅ
የሰፈሩትን የልማት፣ የሰላምና የዲሞክራሲ ፖሊሲና ስትራተጂዎችን ተግባራዊ በማድረግ
ሂደት ላይ ይገኛል፡፡
በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
በ2010 እና በ2011 ዓ.ም ብቻ ተመረቀ/ች
የመውጫ ፈተና /Exit Exam/ ተፈትኖ/ና ያለፈ/ች፣
የሥራ ልምድ፡- 0 ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ/ያገለገለች፣
የመመረቂያ ነጥብ፡- ለወንድ 2.7 ለሴት 2.5 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት፣
መልካም ስነ-ምግባር እና ባህሪ ያለው/ያላት መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
ለ11 ተከታታይ ወራት የሚሰጠውን ስልጠና ተከታትሎ ማጠናቀቅ የሚችል/የምትችል፣
በቂ የኮምፒውተር እውቀት ያለው/ያላት ሆኖ/ና ታይፕ ማድረግ የሚችል/የምትችል፣
ስልጠናውን ካጠናቀቀ በኋላ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የዳኛ ረዳት ሆኖ/ና ለመስራት የውል ግዴታ የሚገባ/የምትገባ፣
የስልጠና ቦታ፡- በፌዴራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ሥልጠና ኢንስቲትዩት
የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ/ድሬደዋ
How to Apply
የምዝገባ ቀን፡- ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጽ/ቤት ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፣
አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ ኦርጂናል የት/ት ማስረጃ እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው መቅረብ አለባቸው፣
አድራሻ፡- 5 ኪሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ፊት ለፊት ወ/ሮ ሮማን አፅብሃ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢ.ቁጥር 411
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0118720441 ደውሎ መጠየቅ ይችላል፡፡
የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት
seno:
if you have federalism voice lectures for second year law student please send me from BDU
Zeye R:
If anyone who have the newly enacted anti-terrorism proclamation please inbox me. If not the draft can also helpful for me. Its urgent please.
የስንብት ክፍያ ስሌት.

ስሌቱ በትክክለኛው መንገድ በአንቀጽ 40(1) እና (2) መሰረት ሲሰላ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ በድንጋጌዎቹ መሰረት ስሌቱን ለመስራት መጀመሪያ የሠራተኛው አማካይ የቀን ደመወዝ መታወቅ አለበት፡፡ የሥራ ሰዓቱ በሳምንት 48 ሰዓት የሆነ ሠራተኛ ወርሃዊ የሥራ ሰዓቱ 208 ሰዓት ነው፡፡ በወር የሚያገኘው ደመወዝ 208 ሰዓት ለሰራበት የሚከፈለው ክፍያ ነው፡፡ ወርሃዊ ደመወዙ ለ208 ሰዓት ሲካፈል የአንድ ሰዓት ደመወዙን ይሰጠናል፡፡ በወር 9,000 ብር የሚከፈለው ሠራተኛ የአንድ ሰዓት ደመወዙ ብር 9000/208=ብር 43.26923 ነው፡፡ የአንድ ሰዓት ደመወዝ በስምንት የሥራ ሰዓት ሲባዛ አማካይ የቀን ደመወዝ ይሰጠናል፡፡ ስለሆነም ብር 43.26923 ሲባዛ በ8 የሚሰጠን ውጤት ብር 346.15 ይሆናል፡፡ የሠራተኛው የቀን ደመወዝ ብር 346.15 መሆኑን ከለየን ቀጣዩ ስራ የስንብት ክፍያውን በአንቀጽ 40(1) እና (2) መሰረት ማስላት ይሆናል፡፡ በዚሁ መሰረት፤

ሀ. ለመጀመሪያው ዓመት አገልግሎት ብር 346.15 (የሠራተኛ አማካይ የቀን ደመወዝ) ሲባዛ በ30= ብር 10,384.5

ለ. የብር 10,384.5 አንድ ሶስተኛ ብር 3,461.5 ሲሆን ይህም በቀሪዎቹ ስምንት የአገልግሎት ዓመታት ሲባዛ (ብር 3,461.5 ሲባዛ በ8) እኩል ይሆናል ብር 27,692

ሐ. ከላይ በሀ እና ለ የተገኘው ውጤት ሲደመር ጠቅላላውን የስንብት ክፍያ መጠን ይሰጠናል፡፡ ስለሆነም ብር 10,384.5 ሲደመር ብር 27,692= ብር 38,076.5

via legal service