Alemnew:
Call for paper to the International Conference on Investment Law and Policy to be organized by Debre Markos University School of Law
Call for paper to the International Conference on Investment Law and Policy to be organized by Debre Markos University School of Law
Abay:
I am Abayneh. Can you send me materials regarding corporal criminal liability in ethiopia?
I am Abayneh. Can you send me materials regarding corporal criminal liability in ethiopia?
Forwarded from Transparency International Ethiopia (TIE)
UN Women Women's leadership and political participation.
Leave no one behind
Women's political participation and elections in Ethiopia: Envisioning 2020 and beyond for generation Equality.
Conference at Capital hotel 19-20 December 2019
https://telegram.me/TransparencyEthiopia
Leave no one behind
Women's political participation and elections in Ethiopia: Envisioning 2020 and beyond for generation Equality.
Conference at Capital hotel 19-20 December 2019
https://telegram.me/TransparencyEthiopia
Telegram
Transparency International Ethiopia (TIE)
Ethical and corruption free society that upholds integrity and accountability
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
ethiopiatransparency@gmail.com
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
ethiopiatransparency@gmail.com
Forwarded from The Federal Supreme Court of Ethiopia
ቅፅ_23_የፌ_ጠ_ፍ_ቤት_ሠበር_ሰሚ_ችሎት_ውሳኔዎች.pdf
3.8 MB
የሰበር ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 23 ዲጂታል ቅጂ ይፋ ተደረገ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 23 የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ ተደራሽ መደረጉ ተገለጸ፡፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠባቸው የሰበር ውሳኔዎች ተደራሽነት ለማስፋት በፍርድ ቤቱ የጥናትና የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በኩል ተዘጋጅቶና ታትሞ በስጦታ እና በሽያጭ እየተሰራጨ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን የቅጾቹን ዲጂታል ቅጂ (Softcopy) በድረገጽ ላይ በቀላሉ ተደራሽ በማድረግ ስርጭት መጠኑ እንዲያድግ እያደረገ ይገኛል፡፡
ዳሬክቶሬቱ ቀደም ሲል በድረገጽ ተደራሽ የተደረገውን ቅጽ ሃያ ሁለት (22) አሳትሞ በሜጋ ማተሚያ ድርጅት የመጽሃፍት መሸጫ መደብሮች እያሰራጨ መሆኑን ጨምሮ ገልጿል፡፡ በተመሳሳይ የሰበር ውሳኔዎች ቅጽ 23ን በቅርብ ጊዜ አሳትሞ ያሰራጫል ተብሏል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ማየትና ማንበብ ለተሳናቻው የህብረተሰብ ክፍሎች ቅጾቹን ተደራሽ ለማድረግ ከቅጽ 1 እስከ ቅጽ 18 የተካተቱ ውሳኔዎችን በድምጽ ተቀርጾ ለአገልግሎት ዝግጁ የተደረገ ሲሆን የስርጭት ሁኔታና መንገዱን በተመለከተ ከፍርድ ቤቱ የበላይ አመራር በሚሰጥ አቅጣጫ መሰረት እንደሚሰራጭ ዳይሬክቶሬቱ አስታውቋል፡፡
የሰበር ውሳኔ ቅጽ 23 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረገጽ በመግባት የሰበር ውሳኔዎች የፌዴራል ተቅላይ ፍርድ ቤት ቴሌግራም አካውንት በዚህ መረጃ ላይ አባሪ ተደርጓል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 23 የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ ተደራሽ መደረጉ ተገለጸ፡፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠባቸው የሰበር ውሳኔዎች ተደራሽነት ለማስፋት በፍርድ ቤቱ የጥናትና የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በኩል ተዘጋጅቶና ታትሞ በስጦታ እና በሽያጭ እየተሰራጨ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን የቅጾቹን ዲጂታል ቅጂ (Softcopy) በድረገጽ ላይ በቀላሉ ተደራሽ በማድረግ ስርጭት መጠኑ እንዲያድግ እያደረገ ይገኛል፡፡
ዳሬክቶሬቱ ቀደም ሲል በድረገጽ ተደራሽ የተደረገውን ቅጽ ሃያ ሁለት (22) አሳትሞ በሜጋ ማተሚያ ድርጅት የመጽሃፍት መሸጫ መደብሮች እያሰራጨ መሆኑን ጨምሮ ገልጿል፡፡ በተመሳሳይ የሰበር ውሳኔዎች ቅጽ 23ን በቅርብ ጊዜ አሳትሞ ያሰራጫል ተብሏል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ማየትና ማንበብ ለተሳናቻው የህብረተሰብ ክፍሎች ቅጾቹን ተደራሽ ለማድረግ ከቅጽ 1 እስከ ቅጽ 18 የተካተቱ ውሳኔዎችን በድምጽ ተቀርጾ ለአገልግሎት ዝግጁ የተደረገ ሲሆን የስርጭት ሁኔታና መንገዱን በተመለከተ ከፍርድ ቤቱ የበላይ አመራር በሚሰጥ አቅጣጫ መሰረት እንደሚሰራጭ ዳይሬክቶሬቱ አስታውቋል፡፡
የሰበር ውሳኔ ቅጽ 23 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረገጽ በመግባት የሰበር ውሳኔዎች የፌዴራል ተቅላይ ፍርድ ቤት ቴሌግራም አካውንት በዚህ መረጃ ላይ አባሪ ተደርጓል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ቤቱ አብሮት እንዲያድር በጋበዘዉ ጓደኛዉ ላይ ግብረሰዶም የፈጸመዉ ግለስብ በእስራት ተቀጣ
________________
ተከሳሹ ጉንፋ ጫጫ ይባላል፡፡የ46ዓመት ዕድሜ ጎልማሳ ነዉ፡፡በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፈረንሳይ ትምህርት ቤት አካባቢ ነዋሪ ነዉ፡፡ በእንግድነት ከቤቱ እንዲያድር በጋበዘዉ የወንድ ጓደኛዉ ላይ ፈጽሞታል ባለዉ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መስርቶበት በክርክር ላይ ቆይቷል፡፡
ግለሰቡ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 630/2/ሀ/ ሥር የተደነገገዉን ተላልፎ ጥቅምት 7 ቀን 2012 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3፡40 ሲሆን ጉራራ ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤቱ ጓደኛዉ የነበረዉን የግል ተበዳይ አቶ ገነቱ እያሱን ከእርሱ ጋር አብረዉ እንዲያድሩ ጋበዘዉ፡፡የግል ተበዳዩ አገር አማን ብሎ ከተከሳሹ መኖሪያ ቤት ከገባ በኋል ግን ያጋጠሙ ፈጽሞ ይሆናል ብሎ ያልጠበቀዉ ክስተት ነበር፡፡ የተከሳሽ ጓደኞች በድንገት በሀይል እጅና እግሮቹን ጠፍነገዉ ያዙት-ከዚያ በኋላ የሆነዉ ሁሉ ሌላ ነበር ፡፡ ተከሳሹ ለንጽህና ተቃራኒ እና ከባህላችን ያፈነገጠ እጅግ አስነዋሪ የሆነ ድርጊት ባልገመተዉና አምኖት በቀረበዉ ጓደኛዉ ላይ ተፈጸመበት - ግብረሰዶም፡፡
ተከሳሽ በፈረንሳይ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ቀርቦ በምርማሪ ፖሊስ ስጦታ ጌታሁን የእምነት ክህደት ቃሉን ተጠየቀ፡፡ መርማሪ ፖሊስ ስጦታ ጌታሁን በተጠቀሰዉ ቀንና ሰኣት የግል ተበዳይ በመኖሪያ ቤትህ አብሮ እንዲያድር ጠርተኸዉ በእለቱ የቤትህንና የበረንዳህን መብራት አጥፍተህ የግል ተበዳዩ ማንነታቸዉን የማያዉቃቸዉን ሁለት ግለሰቦች ጨለማን ተገን አድርገዉ ገብተዉ አፉን አፍነዉ እጅና እግሩን በሀይል እንድይዙልህ አድርገህ ወሲባዊ ጥቃት ፈጽመህበታል ሲል አስርድቷል፡፡ ይሁን እንጂ ተከሳሹ በፍጹም ሀሰት ነዉ ድርጊቱን አልፈጸምኩም ወንጀለኛም አይደለሁም ሲል ክዷል፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ዐቃቤ ህግና ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን አጠናክረዉ ቀጠሉ፡፡ ከየካቲት 12 ሆስፒታል የተገኘዉ የግል ተበዳይን የጉዳት መጠን የሚገልጸዉ የህክምና ማስረጃ የግል ተበዳዩ የተመሳሳይ ጾታዊ ጥቃት ሰለባ መሆኑን የምርመራ ዉጤቱ አረጋገጠ፡፡
ከምርመራዉ ሂደት ተጨማሪ ሶስት የሰዉ የምስክርነት ቃል ተጨምሮ ተከሳሹ ወንጀሉን መፈጸሙ ተረጋገጠ፡፡
የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ወንጀል ችሎትም የቀረቡለትን የሰዉና የሰነድ ማስረጃዎች ዋቢ አድርጎ በተከሳሽ ላይ የጥፋታኝነት ብይን ሰጠ፡፡
በዚህም መሰረት ህዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም ባስቻለዉ 5ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ በ5ዓመት ከ8 ወራት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
________________
ተከሳሹ ጉንፋ ጫጫ ይባላል፡፡የ46ዓመት ዕድሜ ጎልማሳ ነዉ፡፡በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፈረንሳይ ትምህርት ቤት አካባቢ ነዋሪ ነዉ፡፡ በእንግድነት ከቤቱ እንዲያድር በጋበዘዉ የወንድ ጓደኛዉ ላይ ፈጽሞታል ባለዉ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መስርቶበት በክርክር ላይ ቆይቷል፡፡
ግለሰቡ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 630/2/ሀ/ ሥር የተደነገገዉን ተላልፎ ጥቅምት 7 ቀን 2012 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3፡40 ሲሆን ጉራራ ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤቱ ጓደኛዉ የነበረዉን የግል ተበዳይ አቶ ገነቱ እያሱን ከእርሱ ጋር አብረዉ እንዲያድሩ ጋበዘዉ፡፡የግል ተበዳዩ አገር አማን ብሎ ከተከሳሹ መኖሪያ ቤት ከገባ በኋል ግን ያጋጠሙ ፈጽሞ ይሆናል ብሎ ያልጠበቀዉ ክስተት ነበር፡፡ የተከሳሽ ጓደኞች በድንገት በሀይል እጅና እግሮቹን ጠፍነገዉ ያዙት-ከዚያ በኋላ የሆነዉ ሁሉ ሌላ ነበር ፡፡ ተከሳሹ ለንጽህና ተቃራኒ እና ከባህላችን ያፈነገጠ እጅግ አስነዋሪ የሆነ ድርጊት ባልገመተዉና አምኖት በቀረበዉ ጓደኛዉ ላይ ተፈጸመበት - ግብረሰዶም፡፡
ተከሳሽ በፈረንሳይ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ቀርቦ በምርማሪ ፖሊስ ስጦታ ጌታሁን የእምነት ክህደት ቃሉን ተጠየቀ፡፡ መርማሪ ፖሊስ ስጦታ ጌታሁን በተጠቀሰዉ ቀንና ሰኣት የግል ተበዳይ በመኖሪያ ቤትህ አብሮ እንዲያድር ጠርተኸዉ በእለቱ የቤትህንና የበረንዳህን መብራት አጥፍተህ የግል ተበዳዩ ማንነታቸዉን የማያዉቃቸዉን ሁለት ግለሰቦች ጨለማን ተገን አድርገዉ ገብተዉ አፉን አፍነዉ እጅና እግሩን በሀይል እንድይዙልህ አድርገህ ወሲባዊ ጥቃት ፈጽመህበታል ሲል አስርድቷል፡፡ ይሁን እንጂ ተከሳሹ በፍጹም ሀሰት ነዉ ድርጊቱን አልፈጸምኩም ወንጀለኛም አይደለሁም ሲል ክዷል፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ዐቃቤ ህግና ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን አጠናክረዉ ቀጠሉ፡፡ ከየካቲት 12 ሆስፒታል የተገኘዉ የግል ተበዳይን የጉዳት መጠን የሚገልጸዉ የህክምና ማስረጃ የግል ተበዳዩ የተመሳሳይ ጾታዊ ጥቃት ሰለባ መሆኑን የምርመራ ዉጤቱ አረጋገጠ፡፡
ከምርመራዉ ሂደት ተጨማሪ ሶስት የሰዉ የምስክርነት ቃል ተጨምሮ ተከሳሹ ወንጀሉን መፈጸሙ ተረጋገጠ፡፡
የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ወንጀል ችሎትም የቀረቡለትን የሰዉና የሰነድ ማስረጃዎች ዋቢ አድርጎ በተከሳሽ ላይ የጥፋታኝነት ብይን ሰጠ፡፡
በዚህም መሰረት ህዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም ባስቻለዉ 5ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ በ5ዓመት ከ8 ወራት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
👍1
የሰበር ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 23 ዲጂታል ቅጂ ይፋ ተደረገ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 23 የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ በፍርድ ቤቱ ድረ ገጽ (www.fsc.gov.et) ላይ ተደራሽ መደረጉ ተገለጸ፡፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠባቸው የሰበር ውሳኔዎች ተደራሽነት ለማስፋት በፍርድ ቤቱ የጥናትና የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በኩል ተዘጋጅቶና ታትሞ በስጦታ እና በሽያጭ እየተሰራጨ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን የቅጾቹን ዲጂታል ቅጂ (Softcopy) በድረገጽ ላይ በቀላሉ ተደራሽ በማድረግ ስርጭት መጠኑ እንዲያድግ እያደረገ ይገኛል፡፡
ዳሬክቶሬቱ ቀደም ሲል በድረገጽ ተደራሽ የተደረገውን ቅጽ ሃያ ሁለት (22) አሳትሞ በሜጋ ማተሚያ ድርጅት የመጽሃፍት መሸጫ መደብሮች እያሰራጨ መሆኑን ጨምሮ ገልጿል፡፡ በተመሳሳይ የሰበር ውሳኔዎች ቅጽ 23ን በቅርብ ጊዜ አሳትሞ ያሰራጫል ተብሏል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ማየትና ማንበብ ለተሳናቻው የህብረተሰብ ክፍሎች ቅጾቹን ተደራሽ ለማድረግ ከቅጽ 1 እስከ ቅጽ 18 የተካተቱ ውሳኔዎችን በድምጽ ተቀርጾ ለአገልግሎት ዝግጁ የተደረገ ሲሆን የስርጭት ሁኔታና መንገዱን በተመለከተ ከፍርድ ቤቱ የበላይ አመራር በሚሰጥ አቅጣጫ መሰረት እንደሚሰራጭ ዳይሬክቶሬቱ አስታውቋል፡፡
የሰበር ውሳኔ ቅጽ 23 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረገጽ በመግባት የሰበር ውሳኔዎች /Cassation/ ተብሎ በተሰየመው ክፍል ውስጥ የሚገኝ መሆኑን ወይም fsc.gov.et/Documents/GetPdf/36 መስፈንጠሪያ በመጠቀም ሊያገኙት ይችላሉ ተብሏል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
https://telegram.me/lawsocieties
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 23 የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ በፍርድ ቤቱ ድረ ገጽ (www.fsc.gov.et) ላይ ተደራሽ መደረጉ ተገለጸ፡፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠባቸው የሰበር ውሳኔዎች ተደራሽነት ለማስፋት በፍርድ ቤቱ የጥናትና የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በኩል ተዘጋጅቶና ታትሞ በስጦታ እና በሽያጭ እየተሰራጨ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን የቅጾቹን ዲጂታል ቅጂ (Softcopy) በድረገጽ ላይ በቀላሉ ተደራሽ በማድረግ ስርጭት መጠኑ እንዲያድግ እያደረገ ይገኛል፡፡
ዳሬክቶሬቱ ቀደም ሲል በድረገጽ ተደራሽ የተደረገውን ቅጽ ሃያ ሁለት (22) አሳትሞ በሜጋ ማተሚያ ድርጅት የመጽሃፍት መሸጫ መደብሮች እያሰራጨ መሆኑን ጨምሮ ገልጿል፡፡ በተመሳሳይ የሰበር ውሳኔዎች ቅጽ 23ን በቅርብ ጊዜ አሳትሞ ያሰራጫል ተብሏል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ማየትና ማንበብ ለተሳናቻው የህብረተሰብ ክፍሎች ቅጾቹን ተደራሽ ለማድረግ ከቅጽ 1 እስከ ቅጽ 18 የተካተቱ ውሳኔዎችን በድምጽ ተቀርጾ ለአገልግሎት ዝግጁ የተደረገ ሲሆን የስርጭት ሁኔታና መንገዱን በተመለከተ ከፍርድ ቤቱ የበላይ አመራር በሚሰጥ አቅጣጫ መሰረት እንደሚሰራጭ ዳይሬክቶሬቱ አስታውቋል፡፡
የሰበር ውሳኔ ቅጽ 23 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረገጽ በመግባት የሰበር ውሳኔዎች /Cassation/ ተብሎ በተሰየመው ክፍል ውስጥ የሚገኝ መሆኑን ወይም fsc.gov.et/Documents/GetPdf/36 መስፈንጠሪያ በመጠቀም ሊያገኙት ይችላሉ ተብሏል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/