አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ተግባራዊ መደረግ ተጀመረ
የገቢዎች ሚኒስትር እንዳስታወቀው አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ከ ሐምሌ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ባወጣው ሰርኩላር አስታውቋል።
ይህን ተከትሎ የገንዘብ ሚኒስትር 300 % ጭማሪ ተደርጎበታል ያለዉን ከመቀጠር የሚገኝ ገቢን ጨምሮ የኪራይ ገቢ ግብር ምጣኔ እና የንግድ ሥራ ግብር በአዋጅ ቁጥር 1395/2017 መሰረት እንደሚተገበር አሳስቧል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
የገቢዎች ሚኒስትር እንዳስታወቀው አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ከ ሐምሌ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ባወጣው ሰርኩላር አስታውቋል።
ይህን ተከትሎ የገንዘብ ሚኒስትር 300 % ጭማሪ ተደርጎበታል ያለዉን ከመቀጠር የሚገኝ ገቢን ጨምሮ የኪራይ ገቢ ግብር ምጣኔ እና የንግድ ሥራ ግብር በአዋጅ ቁጥር 1395/2017 መሰረት እንደሚተገበር አሳስቧል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily